Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2024
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Oromo’

From May 5th to May 9th, 1936 Fascist Italy Annexed Ethiopia | The Mexican + G20 (PM Meles Zenawi) + Easter Connection

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 10, 2024

😢 እ.አ.አ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 9 ቀን 1936 ዓ.ም ፋሽስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ‘ያዘች’ | የሜክሲኮ + ጂ20 (ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ) + የፋሲካ ግንኙነት

💭 ማስታወሻ፡-

😈 እ.አ.አ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 9 ቀን 1936 / ሚያዝያ ፲፱፻፳፰ ዓ.ም

በመንግስታት ሊግ (UN) + ኢዶም ምዕራብ + እስማኤላውያን ምስራቃውያን እርዳታ፣ ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ። እ.አ.አ ግንቦት 5 ቀን 1936 የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በፋሽስት ኢጣሊያ ወራሪዎች እጅ ወደቀች።

በ ፲፱፻፳፰ /1928 ዓ.ም ጣሊያን ቀደም ሲል የቀመሰችውን የሽንፈት ፅዋ ለማወራረድ ወደኢትዮጵያ መጣች፡፡ ኢትዮጵያውያን እንደ ዓድዋው ሁሉ በአንድ ቀን መመለስ ተስኗቸው ነበርና ጣልያን በዚሁ ዓመት በሚያዚያ ወር ዋና ከተማዋን አዲስ አበባን ያዘች፡፡ የጣልያን ጦር በዓለም በተከለከለው የመርዝ ጋዝ እያጠቃም ቢሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮቹን በኢትዮጵያ ጀግኖች ተነጥቋል። ኢትዮጵያውያን አርበኞች በዱር በገደሉ እየመሸጉ ግንባሩን እየፈለጡ ያስቀሩት ነበር፡፡ የሆነ ሆነና አዲስ አበባ ተያዘች፡፡

ግራዚያኒ በዱቼ ሞሶሎኒ ምትክ ተሾመ፡፡ ሰኔ ፬/4 ቀን ፲፱፻፳፰ /1928ዓ.ም ለኢትዮጵያውያን ንግግር አደረገ፤

“የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ የኢጣሊያው ንጉሥ የኢትዮጵያው ቄሣር እኔን ወደዚህ የላኩኝ ግዛታቸውን በጥሩ ሁኔታ እንድጠብቅ ነው፡፡ ታላቁ ሞሶሎኒ የኢጣሊያው ፋሺስት ሀገሪቱ ወደነበረችበት ተመልሳ እንድትረጋጋ እንዳደርግ አዝዘውኛል፡፡ መጥፎ ሰዎች የሚነዙትን የሐሰት ወሬ አትስሙ፤ አሁን ኢጣሊያ የመላዋ ኢትዮጵያ የበላይ ናት፡፡ ስለዚህ የወጣው ወጪ ቢወጣም አገሪቱን ሰላም ማድረግ ቀደምት ተግባራችን ስለሆነ አሁን በፊቴ ያላችሁ መኳንንትና ሕዝብ ሁሉ አሉ የሚባሉትን ሽፍቶች በሰላም እንዲገቡ ምከሯቸው፤ እጃቸውን ይስጡ፡፡ ባይሰጡ ከባድና ከፍተኛ የሆነ ቅጣት ይቀጣሉ፡፡ ገበሬዎች እረሱ፤ ነጋዴዎችም ነግዱ የታላቁን የዱቼን ቃላት ብታዳምጡ መላው ግዛት ከዳር እስከዳር ይለማል፣ ይበለጽጋል፤ በሌላ በኩል ደግሞ ሽፍቶች አይቀጡ ቅጣት እየተቀጡ ይደመሰሳሉ፤ ጨርሰውም ይጠፋሉ፡፡”

ይገርማል፤ ታዲያ ይህ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዙ ቃል በቃል የሚናገሩትና የሚተገብሩት ንግግር አይደለምን? አዎ! ጥቁር ግራዚያኒ! ጥቁር ሙሶሊኒ!ጥቁር ሂትለር በአንድ አውሬ ጋላ ውስጥ ይንጸባረቃሉ! ለነገሩማ ያኔም ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና ኦሮማራዎቹ የፋሺስት ኢጣልያ አጋር እንደነበሩ ኢትዮጵያ ከፋሽስት ኢጣሊያ ወራሪ ታጣቂ ሃይል ጋር ባደረገችው ጦርነት ሽንፈትን ተከትሎ የተነሱት እነዚህ ምስሎችም/ፊልሞችም በድጋሚ ያሳዩናል።

😢 አይይይ! እንደያኔው ታማኝ ሃገር ወዳድና ኢትዮጵያዊ ክርስቲያን አርበኛ ዛሬ አለምኖሩ እጅግ በጣም ያሳዝናል፣ ያስቆጣል!!! 😠

😈 የጣሊያን – ጀርመን – ብሪታኒያ ሕብረት፡ የህንድ /ፑንጃብ ቅጥረኞች ጌቶቻቸውን ለመርዳት ወደ ኢትዮጵያ ተልከው ነበር። ወደ ኢትዮጵያ ስንመጣ በአውሮፓ እና በሌሎች ቦታዎች እርሰበር ጠላቶች የነበሩት ሁሉ በኢትዮጵያ ግን እንደዛሬው ሁሌም አንድ ነበሩ።

፩. ሽንፈቱ የተፈጸመው የአክሱም ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ኢትዮጵያን በአድዋ ጦርነት ወራሪውን የፋሺስት ኢጣሊያ ጦር ድል ኢትዮጵያ ድል እንድታደርግ ካደረጉ ከ፵/40 ዓመታት በኋላ ነው።

ጣሊያኖች በአድዋ ጦርነት ለደረሰባቸው ሽንፈት ለመበቀል ፈለጉ። በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ጣሊያኖች ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውረር ሲሞክሩ ተሸነፉ። በኢንዱስትሪ የበለጸገው የመጀመሪያው የአውሮፓ ጦር በአፍሪካዊ ኃይል እንዲህ ዓይነት አስከፊ ሽንፈት ደርሶበት አያውቅም ነበር፤ ሽንፈቱ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ስለዚህ ጣሊያኖችን እንደ ጨው አንገብግቧቸው ነበር። እንዲሁም እ.አ.አ በ 1934 ዓ/፣ የምጣኔ ሃብት ቀውስ ጣልያንን ጨምሮ መላው ዓለምን አስጨንቆ ነበር። ሙሶሎኒ አምባገነን ዱቼ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ በምስራቅ አፍሪካ የግዛት ምኞቶች ነበሩት፣ ስለዚህ የኤኮኖሚ ቀውሱ የኢጣሊያ ኢኮኖሚን ሲጎዳ፣ ሙሶሎኒ ሕዝቡን ከዚህ ቀውስ ለማዘናጋት አቢሲኒያን/ኢትዮጵያን ወረረ።

፫. የዜና አንባቢው “ማርሻል ባጎዶሊዮ በአዲስ አበባ ላይ በድል አድራጊነት ዘመቻውን በድል አጠናቋል። ምንም እንኳን እሱ ስለ “ጨካኝ ጦርነት” ማብቃቱን ጠቅሶ ነበር.

😈 ክህደቱ፡ የኢሉሚናቲ ወኪል እና ኦሮሞ-አማራ አፄ

ኃይለ ሥላሴ ልክ የዛሬዎቹ ከሃዲዎች እያደርጉ እና እየተዘጋጁ እንዳሉት በብዙ ሚሊየን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ካስጨፈጨፉ፣ ከጨፈጨፉ፣ ካስራቡና በኬሚካል መርዝ እንዲዳከም ካደረጉ በኋላ ኢትዮጵያውያንን ጥለው ወደ ሞግዚታቸው ሃገር ወደ ብሪታኒያ ሄዱ።

😈 ጣሊያኖች አስከፊ ወንጀሎችን ፈጽመዋል ከዚያም ረሷቸው፡ የአዲስ አበባ ፋሽስት እልቂት እና መርዝ ጋዝ እ.አ.አ የካቲት 19 ቀን 1937 ዓ.ም.

❖ እ.አ.አ ግንቦት 5 ቀን 2024 ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች የትንሣኤ በዓልን አከበሩ። የሚገርም ነው፤ በዚህች ቀን ጣሊያናዊ ጓደኞቼ ለእራት ቤታቸው ጋበዙኝ።

❖ እ.አ.አ ሜይ 5፣ 2024 ሜክሲካውያን ሲንኮ ደ ማዮን/ግንቦት አስትን ያከብራሉ

እ.ኤ.አ. በ 1862 ዓ.ም ላይ ሜክሲኮ በሁለተኛው ፈረንሣይን በፑብላ ግዛት ጦርነት ላይ ድል አደረገች። ፈረንሳይ በሜክሲኮ ክርስቲያናዊ መንግስት ይቋቋም ብላ ስትዋጋ፤ ልክ እንደዛሬው በእነ ብሪታኒያ እና አሜሪካ የሚደገፉ የግራ ኮሙኒስቶች ደግሞ መንግስትና ሃይማኖት መነጣጠል አለባቸው ብለው ከፈረንሳይ እና ክርስቲያን ሜክስኳውያን ጋር ጦርነት ገጥመው ነበር።

(ያኔ ፈረንሳይ የሜክሲኮውን ጦርነት አሸንፋ ቢሆን ኖሮ ጣሊያን እና ጀርመን ምናልባት እንደ ሀገር ዛሬ ባልኖሩ ነበር፤ በዚህም ሂትለር እና ሙሶሎኒ ባልተፈጠሩም ነበር + ኢትዮጵያም የታላቁ ንጉሠ ነገሥት የ አፄ ዮሐንስ አራተኛን ሕልም እና ተልዕኮ ተከትሎ በአፍሪካው ቀንድ፤ ከአስመራ እስከ ጅቡቲ፣ ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ የሚዘልቁትን ታሪካዊ ግዛቶቿን ይዛ በቆየችና ጋላ-ኦሮሞዎች ዛሬ እንዳሰኛቸው የማይጸዳዱባት ታላቅና ሃያል ሃገርም በሆነች ነበር። )የጣሊያን እና የጀርመን የሁላቱም ሃገራት ምስረታ እ.አ.አ በ 187 1ዓ.ም በተመሳሳይ ጊዜ ተካሂዷል)

❖ እ.አ.አ ግንቦት 9 ቀን ሩሲያውያን በሂትለር ላይ ድል የተቀዳጁበት ቀን ያከብራሉ

🛑 ሜክሲኮ እና ኢትዮጵያ፤ በአዲስ አበባ ሜክሲኮ አደባባይ ለምን ተመሠረተ?

❖ እ.ኤ.አ ሰኔ 2012 ዓ.ም ነፍሳቸውን ይማርላቸውና የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በሎስ ካቦስ በ G-20 የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ለሁለተኛ ጊዜ ሜክሲኮን ጎብኝተዋል።

❖ እ.ኤ.አ. ነሐሴ 20 ቀን 2012 ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ባልታወቀ ህመም ብራስልስ አረፉ። በሉሲፈራውያን፣ ባራክ ሁሴን ኦባማ፣ ግብፃዊው መሀመድ ሙርሲ፣ በሳዑዲው ቢሊየነር መሀመድ ሁሴን አል አሙዲ፣ በሕወሃቱ ስብሃት ነጋ እና በኦሮሞዎቹ ደመቀ መኮንን ሀሰን እና በአብይ አህመድ አሊ ለመስዋዕትነት ቀርበው ነው በሜክሲኮው ጉብኝታቸው ማግስት የተገደሉት። የዔሳው+ እስማኤል ግንኙነት

✞ እ.አ.አ መጋቢት 11 – ግንቦት 5 ቀን 2024 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታዮች ዘንድ የሚከበረውና ለ55 ቀናት የሚቆየው የዐቢይ ጾም ማገባደጃ ወቅት ነው።

✞ ክርስቲያን ኦርቶዶክስ ሰርቢያ በኦርቶዶክስ ፋሲካ ቀናት በሉሲፈራውያን በቦምብ ተደበደበች።

☆ የሂትለር ናዚዎች እ.አ.አ በሚያዝያ 1941 በኦርቶዶክስ ፋሲካ ቅዳሜና እሁድ በዋና ከተማዋ በቤልግሬድ ላይ ቦምብ ወረወሩ።

☆ የእንግሊዝ እና የአሜሪካ አየር ሃይሎች እ.አ.አ በሚያዝያ 1944 በኦርቶዶክስ ፋሲካ ቅዳሜና እሁድ በቤልግሬድ ከተማ ላይ ቦምብ ጣሉ።

☆ የብሪታንያ እና የአሜሪካ አየር ሃይሎች (ኔቶ) በኦርቶዶክስ ፋሲካ ቅዳሜና እሁድ እ.አ.አ በሚያዝያ 1999 በቤልግሬድ ከተማ ላይ የቦምብ ጥቃት አደረሱ። የጦር ወንጀለኛው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ቢል ክሊነትን፤ “መልካም የትንሳኤ በዓል!” የሚለውን ጽሑፍ የያዙትን ቦንቦች በሰርቢያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እንዲዘንቡ አዘዘ።

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሩዋንዳ ከተፈጸመው ጀነሳይድ እና የጭፍጨፋ ስልት ትምህርት ይቀስም ዘንድ ‘በተባበሩት መንግሥታት የስላም ማስከበር ተልዕኮን ለማስፈጸም’ በሚል፡ በተለይ በኦርቶዶክስ ሰርቢያ ጨፍጫፊ በቢል ክሊንተን እና ሲአይኤ ወደ ሩዋንዳ ተላከ(እዚያም ለሁለት ዓመት ያህል እንዲቆይ ተደርጓል)

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የትግራይን እና ኤርትራን ጽዮናውያንን ያስጨፈጭፍ ዘንድ ወደ ባድሜው ጦርነት ተላከ

☆ ለጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሲ.አይ.ኤ ‘ሚስቱ?’ ትሆነው ዘንድ ከጎንደር የመረጠለት (ኦርቶዶክስ መሆን የለባትም) መናፍቋ አቴቴ ዝናሽ ታያቸው በኤፍ.ቢ.አይ መካሪነትና በሕወሓት ትዕዛዝ ተቀባይነትና አስተናጋጅነት በትግራይ ተገናኘተው ለሰባት ዓመታት ያህል እዚያ እንዲኖሩ እና የትግራይን ሕዝብ ሥነ-ባሕርይ እና ሥነ-ልቦና እንዲያጠኑ ተደርጉ(የጀነሳይዱ ፕሮግራም ዝግጅት ምዕራፍ ነው)።

😈 ዶ/ር ደብረጽዮን እና የግራኝ ሚስት አቴቴ ዝናሽ በሽሬ ተገናኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2022

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ አሜሪካ ተልኮ ለኢንሳ ምስረታ በሲ.አይ.ኤ እና በኤፍ.ቢ.አይ ‘ትምህርት’ እንዲቀስም ተደረገ። በዚህም ወቅት ነበር የደም መሃላውን በመፈጸም ቺፕሱን በአካሉ ውስጥ ያስቀበረው!

☆ የዶ/ር አምላኪ ነዋሪዎች ቁጥር ከፍተኛ በሆነባት ሃገራችን ‘ዶ/ር’ የተባለው ማዕረግ ለቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተሰጠው

☆ ጂኒዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለማ መገርሳ እና ጃዋር መሀመድ ተመለመሉ

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሥልጣን ላይ እንዲወጣ ተደረገ

☆ የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው ለጉብኝትና ለቺፕሱ እድሳት ወደ አሜሪካ አመራ። ብዙም ቶሎ ብሎም የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ይል ዘንድ አዘዙት። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላ ኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል፤ አጥበቀውም እየሠሩበት ነው። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ግንባታ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበልን እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ ኤርትራ ተጉዞ ከኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ-ሃሰን፣ ከሶማሊያው ፎርማጆ እና ከሚነሶታዋ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር ጋር የጀነሳይድ ጥምረት እንዲፈጥር ተደረገ። በዚህ ወቅት የሕወሓት አንዱ አንጃ (ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ ጄነራላ ፃድቃን ገብረ ትን ሳኤ፣ አቶ ጌታቸው ረዳ ወዘተ በደረጃ ወደ ትግራይ፣ ደቡብ ሱዳንና ጂቡቲ እንዲሄዱ ተደረጉ)፣ እንዲሁም የሕወሓት ሌላው አንጃ(ዶ/ር አረጋዊ በርሄ፣ ጄነራል ስሙራ ዩኑስ፣ ዶ/ር አረኸብ እቍባይ ወዘተ) አዲስ አበባ እንዲቆዩ ተደረጉ። የገንዘብ ምንጫቸው ሸህ መሀመድ አላሙዲንም እንደዚሁ።

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ቅዳሜ ሰኔ ፲፮16/፳፻፲/2010 ዓ.ም አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ላይ ቦንብ አፈንድቶ የተታለሉትን ንጹሐኑን ገደለ። ወዲያውም አሜሪካ ውስጥ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን በመከላከልና በመመርመር የታወቀው ወንጀለኛው ተቋም ኤፍ.ቢ.አይ ባለሙያዎቹን ወደ አዲስ አበባ ላከ። ምን አግብቶት? አዎ! ግልጽ እኮ ነው!

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ ግብጽ ተጉዞ እስላማዊ መኻላ እንዲያደርግ ተደረገ

በጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመራው የሻዕቢያ + ሕወሓት + ኦነግ + ብአዴን ወዘተ ጥምረት በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሞግዚቶቻቸው እርዳታ በአክሷማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንዲከፍት ተደረገ።

☆ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዱን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ይከፍት ዘንድ ከጀነሳይድ ጂሃድ አጋሮቹ ከእነ ቢል ክሊንተን፣ ከአፍሪካው ‘ህብረት’ ሙሳ ፋኪ፣ ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ጋር ሰሞኑን በሩዋንዳ እንዲገናኝ ተደረገ።

በትግራይ የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት ያለቁት ሁለት ሚሊየን የሚሆኑት ወገኖቻችን ደም አልበቃቸውም፤ አሁን፣ ዛሬ በኢትዮጵያ ያኔ ሁቱዎች በሁለት ወር ብቻ የፈጸሙትን ጭፍጨፋን ለሚያስንቅ ጭፍጨፋ ጋላ-ኦሮሞዎቹ ሁቱዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመፈጸም ከፍተኛ ዝግጅት በማድረግ ላይ ናቸው። ዓለም በመካከለኛው ምስራቅ እና በዩርክሬን ሩሲያ ድራማ ስለተጠመደ ጋላ-ኦሮሞዎቹ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ሜንጫዎችን እና ጎራዲዎችን አስገብተው በየቤታቸው አስቀምጠዋል። ልክ እንደ ሁቱዎቹ የጂሃዱን ፊሽካ ብቻ ነው በመጠባበቅ ላይ ያሉት።

💭 Note:

😈 From May 5th to May 9th, 1936

With the help of The League of Nations (UN) +

Edomite West + Ishamelite East, and with the help of chemical weapons Fascist Italy Annexed Ethiopia. On May 5, 1936, the Ethiopian capital, Addis Ababa, fell to Fascist Italian Invaders. Over 1 million Orthodox Christians gassed to death.

Footage from the aftermath of the defeat of Ethiopia in its war with the invading armed forces of Fascist Italy.

😈 The Italy-German-British Alliance: Indian Mercenaries Helping their masters. When it comes to Ethiopia, they all were united always, like today.

1. The defeat came just over 40 years after Orthodox Christians of Axum led Ethiopia to victory over an invading fascist Italian army at the Battle of Adwa.

The Italians desired revenge for their defeat in the battle of Adwa. In the late 19th century when the Italians first try to invade, they were defeated. They were the first European industrialized army to suffer such a disastrous defeat by an African force. So the Italians were salty. Also, in 1934 the depression hurt the world all over, this includes Italy. Mussolini had territorial ambitions in East Africa ever since he was Duce, so when the depression hurt the Italian economy, Mussolini invaded Abyssinia to distract everybody from the depression.

2. The reference of the news reader to “Marshal Bagdolio triumphantly climaxed his brilliant campaign on by this final swoop on Addis Ababa” fails to note that the Italians made use of chemical weapons in breach of international conventions; albeit that he had referred to the end of a “cruel war”.

😈 The Betrayal: The Illuminati agent and Oromo-Amhara Emperor

Haile Selassie Abandoned Ethiopians and Left for Britannia

😈 Italians Committed Terrible Crimes, Then Forgot Them: Addis Ababa Fascist Massacre & Poison Gas 19 Feb 1937

  • 😈 The Only True Law of War is Savagery. Gaza Isn’t Facing Anything Different

😈 የመርዝ ጋዝ ጦርነት የመርዝ ጋዝ እና አሰቃቂ ድርጊቶች በኢትዮጣልያን ጦርነት (1935-1936)

❖ On May 5th, 2024 Ethiopian Christians Celebrate Easter. Very curious: on this very day my Italian friends invited me to their home for dinner.

❖ On May 5th, 2024 Mexicans Celebrate Cinco de Mayo

Mexico’s victory over the Second French Empire at the Battle of Puebla in 1862.

(If France had won the Mexican war, Italy and Germany would probably not have existed as a nation, hence; No Hitler, No Mussolini + Ethiopia would have kept its historical territories in the Horn of Africa; from Asmara to Djibouti, and from Khartoum to Mogadishu) The Formation of both Italy + Germany took place at roughly the same time in 1871.)

❖ On May 9th , Russians Celebrate Victory ‘over Hitler’ Day

🛑 Mexico and Ethiopia: Mexico Square in Addis Ababa.

In June 2012, Prime Minister Meles Zenawi of Ethiopia paid a second visit to Mexico to participate in the G-20 summit in Los Cabos.

On 20 August 2012 PM Meles Zenawi died in Brussels from an undisclosed illness. He was Sacrificed by the Luciferians, Barack Hussein Obama, Egypt’s Mohamed Morsi, Saudi Billionaire Mohammed Hussein Al Amoudi, TPLF’s Sebhat Nega and by the Oromos Demeke Mekonnen Hassan and Abiy Ahmed Ali. The Esau + Ishmael connection.

✞ March 11th – May 5th, 2024 is the Ethiopian Orthodox Great Holy Lent Fast lasting 55 days culminating on Easter May 5th, observed by followers of the Ethiopian Orthodox Church.

✞ Christian Orthodox Serbia bombed by the Luciferians on Orthodox Easter Days:

☆ Hitler’s Nazis bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1941

☆ British and American air forces bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1944

☆ British and American air forces (NATO) bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1999. “Happy Easter!” bombs fell on Serbian Orthodox Christians.

💭 Italy Invited a Genocider, the Black Mussolini aka Ahmed Ali | Woe to Italy, Mount Etna is Boiling!

💭 ኢጣሊያ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጥቁር ሙሶሎኒ አቢይ አህመድ አሊን ጋበዘችው| ጣሊያን ወዮላት! የኤትና ተራራ/እሳተ ገሞራ እየፈላ ነው

💭 Giorgia Meloni in 1996: “Mussolini Was a Good Politician, in That Everything He Did, He Did for Italy.” Wow!

♀️ Female Italian Prime Minister Meets Black Mussolini Who Massacred Over a Million Orthodox Christians

💭 In Ethiopia; From November 2020 till today:

  • ❖ 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused
  • ❖ 1.5 Million Orthodox Christians brutally Massacred
  • ❖ Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries

by the fascist Muslim-Protestant Oromo army of PM Abiy Ahmed Ali and his Arab, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

We are living in the 21st century, yet everyone seems to be okay with slavery, persecution and massacre.

🛑 German Chancellor Traveled to Ethiopia to Meet Black Hitler – But The Genocider Didn’t Show up at The Airport

😈 Romans Avenging the Ethiopia Humiliation of 1896 Via The Heathen Oromos & Black Mussolini

💭 Fascist Italy Trained Gala-Oromo & Oromara Soldiers in Occupied Northern Ethiopia (Eritrea)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2023

😈 The Genesis of Italo-Oromo Fascism – How Rome and The End Times Connect

🔥 Ethiopia: Where Two World Wars Began — and Where the Third Is Brewing

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቤቱ፥ የሚጠሉህን እኔ የጠላሁ አይደለሁምን? ስለ ጠላቶችህም አልተሰቀቅሁምን? ፍጹም ጥል ጠላኋቸው፥ ጠላቶችም ሆኑኝ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2024

♱ ከ፫ ዓመታት በፊት በፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ ሰአራዊት እና አጋሮቹ የተጨፈጨፈው የእንዳ ቅዱስ ጨርቆስ ቤተክርስቲያን ፍረዳሽም (ወረዳ ጉሎመኸዳ)

+ በተጨማሪም፤

  • ❖ አባቶች ተገደሉ
  • ❖ በውስጡ የነበሩ ጥንታዊ የብራና መጽሐፍት ከአቧራ ጋር ተደባለቁ!

👹 የደም ሰዎች የሆኑትን ጋላ-ኦሮሞዎችን (የስጋ ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን) ጠላኋቸው

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ አስባቸው፤ በእቅፍህ አስቀምጣቸው!

😇 በእውነት እግዚአብሔር ይጠላልን?

ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ

❖[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፱፥፮፡፲፫]❖

ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥ ነገር ግን። በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል ተባለ። ይህም፥ የተስፋ ቃል ልጆች ዘር ሆነው ይቆጠራሉ እንጂ እነዚህ የሥጋ ልጆች የሆኑ የእግዚአብሔር ልጆች አይደሉም ማለት ነው። ይህ። በዚህ ጊዜ እመጣለሁ ለሳራም ልጅ ይሆንላታል የሚል የተስፋ ቃል ነውና። ይህ ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ርብቃ ደግሞ ከአንዱ ከአባታችን ከይስሐቅ በፀነሰች ጊዜ፥ ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥ ለእርስዋ። ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ተባለላት። ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።”

❖[ትንቢተ ሚልክያ ምዕራፍ ፩፥፩፡፬]❖

በሚልክያስ እጅ ለእስራኤል የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ሸክም ይህ ነው። ወድጃችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተ ግን። በምን ወደድኸን? ብላችኋል። ዔሳው የያዕቆብ ወንድም አልነበረምን? ይላል እግዚአብሔር፤ ያዕቆብንም ወደድሁ፥ ዔሳውንም ጠላሁ፤ ተራሮቹንም በረሃ አደረግኋቸው፥ ርስቱንም ለምድረ በዳ ቀበሮች አሳልፌ ሰጠኋቸው። ኤዶምያስ። እኛ ፈርሰናል፥ ነገር ግን የፈረሰውን መልሰን እንሠራለን ቢል፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነርሱ ይሠራሉ፥ እኔ ግን አፈርሳለሁ፤ በሰዎችም ዘንድ። የበደል ዳርቻና እግዚአብሔር ለዘላለም የተቈጣው ሕዝብ ይባላል።”

‘ፍቅር የሆነ አምላክ ሊጠላ ይችላል’ የሚለው ጉዳይ ተቃርኖ ሊመስል ይችላል። ሆኖም መጽሐፍ ቅዱስ እውነት ነው የሚለው ይህ ነው፡ እግዚአብሔር ፍቅር ነው (፩ኛ ዮሐንስ ፬፥፰) እና እግዚአብሔር ይጠላል (ሆሴዕ ፱፥፲፭)። የእግዚአብሔር ተፈጥሮ ፍቅር ነው ፥ ሁልጊዜም ለሌሎች የሚበጀውን ነገር ያደርጋል ፥ እናም ከተፈጥሮው ጋር የሚቃረንን ይጠላል፤ ፍቅርን የሚጻረርን ይጠላል።

አምላክ አንዳንድ ነገሮችን እንደሚጠላ ማንንም ሊያስደነቅ አይገባም። እርሱ የፈጠረን ነውና የመውደድም የመጥላትም አቅም አለው፣ እናም ጥላቻ አንዳንዴ ትክክል እንደሆነ እንገነዘባለን ፥ በተፈጥሮ የምንወደውን የሚያበላሹ ነገሮችን እንጠላለን። ይህ በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠርንበት አካል ነው። ሁላችንም በኃጢአት መበከላችን ፍቅራችንና ጥላቻችን አንዳንድ ጊዜ የተሳሳተ ቦታ ይሆናል ማለት ነው። ነገር ግን የኃጢአት ተፈጥሮ መኖር እግዚአብሔር የሰጠንን የመውደድና የመጥላት ችሎታን አያጠፋውም። የሰው ልጅ መውደድና መጥላት መቻሉ አይቃረንም፤ የእግዚአብሔር መውደድና መጥላትም ተቃራኒ አይደለም።

መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚአብሔር ጥላቻ ሲናገር የሚጠላው ኃጢአትና ክፋት ነው። እግዚአብሔር ከሚጠላቸው ነገሮች መካከል ጣዖትን ማምለክ (ዘዳግም ፲፪፥፴፩፤ ፲፮፥፳፪)፣ የሕጻናት መሥዋዕትን፣ የፆታ ብልግናን (ዘሌዋውያን ፳፥፩፡፳፫) እና ክፉ የሚያደርጉትን (መዝ. ፭፥፬፡፮ ፤ ፲፩፥፭) ይገኙበታል። ምሳሌ ፮፥፲፮፡፲፱) እግዚአብሔር የሚጠላቸው ሰባት ነገሮችን ይዘረዝራል፤ ትዕቢትን፣ ውሸትን፣ ግድያን፣ ክፉ ሴራን፣ ክፉን የሚወዱ፣ ሐሰተኛ ምስክሮች እና አስጨናቂዎች፣ በወንድማማች መካከል ፀብን የሚዘራውን ። ይህ ክፍል እግዚአብሔር የሚጠላቸውን ነገሮች ብቻ እንደማያካትት እናስተውል፤ ሰዎችንም ያጠቃልላል። ምክንያቱ ቀላል ነው፡ ኃጢአት በክርስቶስ ብቻ ካለው ይቅርታ በቀር ከኃጢአተኛው ሊለይ አይችልም። ክርስቶስ ደግሞ የብዙዎችን ኃጢአት ሊሸከም አንድ ጊዜ ተሰውቶልናል። አምላክ ውሸትን ይጠላል፣ አዎ፣ ምንጊዜም ውሸትን የሚመርጥ ሰው ውሸታም ነው። እግዚአብሔር በሐሰተኛው ላይ ሳይፈርድ በውሸት ሊፈርድ አይችልም።

መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር የዓለምን ሰዎች እንደሚወድ በግልጽ ያስተምራል (ዮሐንስ ፫፡፲፮)። እግዚአብሔር ክፉዋን ነነዌን ወደ ንስሐ አመጣት (ዮናስ ፫)። እግዚአብሔር በክፉዎች ሞት ደስ አይለውም (ሕዝ ፲፰፥፴፪)። እስከ ጽንፍ ይታገሣል፣ “ሁሉም ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ አይወድም” (፪ኛ ጴጥሮስ ፫፥፱)። ይህ ሁሉ የፍቅር ማረጋገጫ ነው ፥ እግዚአብሔር ለፍጥረታቱ የሚበጀውን ይፈልጋል። በተመሳሳይ ጊዜ፣ (መዝሙረ ዳዊት ፭፥፭) ስለ እግዚአብሔር ሲናገር “ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ትጠላለህ”። (መዝሙር ፲፩፥፭) “እግዚአብሔር ጻድቅንና ኅጥእን ይመረምራል፤ ዓመፃን የወደዳት ግን ነፍሱን ጠልቶአል።” የሚለው ደግሞ የበለጠ ከባድ ነው።

አንድ ሰው ንስሐ ከመግባቱ እና በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ከማመኑ በፊት የእግዚአብሔር ጠላት ነው (ቆላስይስ ፩፥፳፩)። ሆኖም፣ ከመዳኑ በፊት እንኳን፣ በእግዚአብሔር የተወደደ ነው (ሮሜ ፭፥፰)፥ ማለትም፣ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ስለ እርሱ ሠዋ። ጥያቄው እንግዲህ የእግዚአብሔርን ፍቅር የናቀ፣ ንስሐ ለመግባት ፈቃደኛ ያልሆነ እና በኃጢአቱ ላይ ግትር የሆነ ሰው ምን ይሆናል? መልስ፡ እግዚአብሔር ይፈርድበታል። ምክንያቱም እግዚአብሔር ኃጢአትን መፍረድ አለበትና ነው፤ ይህም ማለት በኃጢአተኛው ላይ መፍረድ ማለት ነው። እነዚህ እግዚአብሔር የሚጠላቸው “ክፉዎች” ናቸው ፥ በክርስቶስ ያለውን የእግዚአብሔርን ጸጋና ምሕረት እንኳ ሳይቀር ንቀው በኃጢአታቸውና በአመፃቸው ጸንተው የሚኖሩ ክፉዎች ናቸው።

ጋላ-ኦሮሞዎቹን እኮ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት / በተለይ በያዝናቸው አምስት ዓመታት በዓይናችን አየናቸው። ሩኽሩሆቹ ኢትዮጵያውያን እና ቅድስት ሃገረ ኢትዮጵያ ብዙ ታገሳቸውን ሰጥታቸው ነበር። እግዚአብሔር አምላክ፣ የመዳኛ እድሉን ሁሉ በነጻ አበርክቶላቸው ነበር፤ ነገር ግን እነርሱ አሻፈረን ብለው ስጋዊውን የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር መንገድን በመምረጣቸው በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን + በዳግማዊ ምንሊክ ዘመን + በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን + በመንግስቱ ኃይለ ማርያም ዘመን እንዲሁም ዛሬ በዳግማዊ ግራኝ አህመድ ዘመን ደም ማፍሰሱን፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን ማስራቡንና ማሳደዱን፣ ብሎም ዘረፋውን ቀጥለውበታል።

ቅዱስ ዳዊት እንዲህ ሲል ጽፏል:- “አንተ በደልን የማትወድድ አምላክ ነህና፤ ክፉ ከአንተ ጋር አያድርም።” (መዝሙረ ዳዊት ፭፥፬) በአንጻሩ፣ በእግዚአብሔር የሚታመኑት ሁሉ “ደስ ይላቸዋል” እና “ለዘላለም በደስታ ይዘምራሉ” (ቁጥር ፲፩)። እንዲያውም መዝሙር ፭ እና መዝሙር ፲፩ በጻድቃን (በእግዚአብሔር የሚታመኑት) እና በክፉዎች (በእግዚአብሔር ላይ በሚያምፁት) መካከል ትልቅ ልዩነት እንዳአላቸው ይነግሩናል። ጻድቃን እና ክፉዎች የተለያዩ ምርጫዎችን ያደርጋሉ እና የተለያዩ እጣ ፈንታዎች ነው ያሏቸው ፥ አንድኞቹ የእግዚአብሔርን ፍቅር የመጨረሻውን መግለጫ ያያሉ ፥ ሌላኛዎቹ ደግሞ የመጨረሻውን የእግዚአብሔርን የጥላቻ መግለጫ ያውቁ ዘንድ ግድ ነው።

በፍፁም ፍቅር መውደድ አንችልም፣ በፍጹም ጥላቻም መጥላት አንችልም። እግዚአብሔር ግን ፍጹም መውደድም ሆነ መጥላት ይችላል ምክንያቱም እርሱ እግዚአብሔር ነውና ነው። እግዚአብሔር ያለ ኃጢያት ሃሳብ መጥላት ይችላል። ኃጢአተኛውን ፍጹም በሆነ ቅዱስ መንገድ ሊጠላ እና አሁንም ኃጢአተኛውን በፍቅር በንስሐ እና በእምነት ጊዜ ይቅር ማለት ይችላል (ሚልክያስ ፩፥፫ ፤ ራእይ ፪፥፮ ፤ ፪ ጴጥሮስ ፫፥፱)።

እግዚአብሔር ለሁሉም ባለው ፍቅር መድኃኔ ዓለም ልጁን አዳኝ እንዲሆን ልኮታል። ኃጢአተኞች፣ አሁንም ይቅር የማይባሉት፣ እግዚአብሔር “ስለ ኃጢአታቸው ብዛት፣ ዐምፀዋልና” (መዝሙረ ዳዊት ፭፥፲) ይጠላቸዋል። ነገር ግን ፥ ይህ ለመረዳት አስፈላጊ ነው ፥ እግዚአብሔር የሚፈልገው ክፉዎች ለኃጢአታቸው ንስሐ እንዲገቡ እና በክርስቶስ መጠጊያ እንዲያገኙ ነው። እምነት በሚድንበት ጊዜ፣ ኃጢአተኛው ከጨለማው መንግሥት ተወግዶ ወደ ፍቅር መንግሥት ተላልፏል(ቆላስይስ ፩፥፲፫፡፲፬)ይመልከቱ)። ጥል ሁሉ ፈርሷል፣ ኃጢአት ሁሉ ተወግዷል፣ እና ሁሉም ነገር አዲስ ሆኗል (፪ኛ ቆሮንቶስ ፭፥፲፯)፤

“ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።”

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፰]❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ መረመርኸኝ፥ አወቅኸኝም።
  • ፪ አንተ መቀመጤንና መነሣቴን አወቅህ፤ አሳቤን ሁሉ ከሩቅ አስተዋልህ።
  • ፫ ፍለጋዬንና ዕረፍቴን አንተ መረመርህ፤ መንገዶቼን ሁሉ ቀድመህ አወቅህ፥
  • ፬ የዓመፃ ቃል በአንደበቴ እንደሌለ።
  • ፭ አቤቱ፥ አንተ እነሆ የቀድሞውንና የኋላውን አወቅህ፤ አንተ ፈጠርኸኝ፥ እጅህንም በላዬ አደረግህ።
  • ፮ እውቀትህ ከእኔ ይልቅ ተደነቀች፤ በረታች፥ ወደ እርስዋም ለመድረስ አልችልም።
  • ፯ ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ? ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ?
  • ፰ ወደ ሰማይ ብወጣ፥ አንተ በዚያ አለህ። ወደ ሲኦልም ብወርድ፥ በዚያ አለህ።
  • ፱ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ፥ እስከ ባሕር መጨረሻም ብበርር፥
  • ፲ በዚያ እጅህ ትመራኛለች፥ ቀኝህም ትይዘኛለች።
  • ፲፩ በውኑ ጨለማ ትሸፍነኛለች ብል፥ ሌሊት በዙሪያዬ ብርሃን ትሆናለች፤
  • ፲፪ ጨለማ በአንተ ዘንድ አይጨልምምና፥ ሌሊትም እንደ ቀን ታበራለችና፤ እንደ ጨለማዋ እንዲሁ ብርሃንዋ ነው።
  • ፲፫ አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን ፈጥረሃልና፥ በእናቴም ሆድ ሰውረኸኛል።
  • ፲፬ ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃለሁ፤ ሥራህ ድንቅ ነው፥ ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች።
  • ፲፭ እኔ በስውር በተሠራሁ ጊዜ፥ አካሌም በምድር ታች በተሠራ ጊዜ አጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም።
  • ፲፮ ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ።
  • ፲፯ አቤቱ፥ አሳቦችህ በእኔ ዘንድ እንደ ምን እጅግ የተከበሩ ናቸው! ቍጥራቸውም እንደ ምን በዛ!
  • ፲፰ ብቈጥራቸው ከአሸዋ ይልቅ ይበዛሉ፤ ተነሣሁም፥ እኔም ገና ከአንተ ጋር ነኝ።
  • ፲፱ አቤቱ፥ አንተ ኃጢአተኞችን የምትገድል ከሆንህስ፥ የደም ሰዎች ሆይ፥ ከእኔ ፈቀቅ በሉ።
  • ፳ በክፋት ይናገሩብሃልና፤ ጠላቶችህም በከንቱ ያምፁብሃል።
  • ፳፩ አቤቱ፥ የሚጠሉህን እኔ የጠላሁ አይደለሁምን? ስለ ጠላቶችህም አልተሰቀቅሁምን?
  • ፳፪ ፍጹም ጥል ጠላኋቸው፥ ጠላቶችም ሆኑኝ።
  • ፳፫ አቤቱ፥ መርምረኝ ልቤንም እወቅ፤ ፍተነኝ መንገዴንም እወቅ፤
  • ፳፬ በደልንም በእኔ ውስጥ ብታገኝ እይ፤ የዘላለምንም መንገድ ምራኝ።

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Bethlehem’s Poem for Peace in Ethiopia | UNICEF

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2024

💭 ሁሉም ነገር ሲጨልም ፣ ግጥም ተስፋ ይሰጠኛልእኅት ቤተልሔም 👏

ግን ሰላም ያለ ፍትሕና ተጠያቂነት ሊመጣ አይችልምና፤ የሰላም እና ነፃነት ጠንቅ እንዲሁም፤ ተመድን ጨምሮ የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኛ የሆነውን የፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ መጥረግ ብቸኛውና ባፋጣኝ መወሰድ ያለበት እርምጃ ነው! ፍትሕንና ተጠያቂነትን ሊያመጡ የሚችሉት እነ ተመድ ሳይሆኑ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ብቻና ብቻ ናቸው!

But, peace cannot come without justice and accountability. A threat to peace and freedom comes from the current fascist Gala-Oromo regime; So, the only and immediate step is to sweep it to the volcano of Erta Ale once and for all! This evil regime is a Luciferian agent, including the UN. The UN & Co won’t achieve justice and accountability for the horrendous crimes in Ethiopia, but the Axumite Ethiopians themselves.

💭 ”Poetry gives me hope, when everything feels dark.”

Ahead of #WorldPoetryDay, 21-year-old Betelehem in Ethiopia shares her wish for a safer, more peaceful world for children and young people.

Yet, The UN is part of the problem!

👉 In Ethiopia; From November 2020 till today:

  • ❖ – 1.5 Million Orthodox Christians brutally Massacred
  • ❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused
  • ❖ – Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries
  • ❖ – 20 million Ethiopian forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic PM Abiy Ahmed Ali and his Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

🔥 The War in Ukraine Shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities, bodies and individuals are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • 🔥 The United Nations
  • 🔥 UNICEF / FAO
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ António Guterres
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Presidents Biden & Trump
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League /UAE
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ Mainstream Media
  • ☆ Facebook, YouTube
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኦሮሚያ ሲዖል ቅዱስ መስቀሉን ሲያረክሱ የነበሩት አባ ገዳዮች መቃበር በዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ጥላ ሥር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2024

🔥 በቅርቡ ፥ ልክ እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ እና መንግሱት ኃይለ ማርያም ፥ በወንድሞቻቸው በተገደሉትና ብዙ ገንዘብ ባስወጣው(ከንግድ ባንክ?) የእባብ ገዳዮች መቃብር ላይ፤

  • 🌳 ዋቄዮ ኦዳ ዛፍን
  • አላህ ግማሽ ጨረቃውን እና ኮከቡን

አስቀምጠዋል!

በጣም የሚገርም እና በእጅጉ የሚያሳዝንም ነው፤ በሚሊየን የሚቆጠሩት ካሃንትን፣ ቀሳውስት፣ ምዕመናን በገዛ ሃገራቸው፣ ለብዙ ሺህ ዓመታት ተንከባክበው ባቆዮትና ዛሬ በግልጽ የሚታዩትን መጤ ወራሪ ጠላቶቻቸውን ሳይቀር በእንግድነት ተቀብለው በየትኛውም የዓለማችን ክፍል የማይታየውን እንክብካቤ በአደረጉላቸው በእነዚህ አረመኔዎች ተጨፍጨፈው በግሬደር እየተዛቁ በጅምላ ተቀብረዋል፣ የከፊሎቹን ወገኖቻችን ሬሳንም ለዱር አራዊት አሳልፈው ሰጥተዋል ብለውም ከመቃብር እያወጡ አቃጥለዋል። ይህን አስከፊና ጥቁር ታሪክ ሁሌ የሚዘገብ ነው፤ መጭው ትውልድ በሰፊው የሚተርክበትና በቁጣ የሚበቀልበት ታሪክ ይሆናል!

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

የእነርሱ መቃብር ግን ያው እንደምናየው ልክ እንደ ባቢሎን ንጉሥ በዋቄዮ ኦዳ ዛፍ እና በአላህ ኮከብ እና ግማሽ ጨረቃ አሸብርቆ ተገንብቷል። በዚህም ትልቅ ኵራት ይሰማቸዋል! ግድየለም፤ ለጊዜው ነው! ለሁሉም ጊዜ አለው!

ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉና የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር ባሪያዎችን እግዚአብሔር አምላክ በሰይፉ ቶሎ ይቅጣልን!

❖❖❖[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰]❖❖❖

  • የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
  • የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥
  • እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።
  • እመልስህማለሁ በመንጋጋህም ልጓም አገባብሃለሁ፥ አንተንና ሠራዊትህንም ሁሉ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን የጦር ልብስ የለበሱትን ሁሉ፥ ጋሻና ራስ ቍርን ሰይፍንም ያያዙትን ሁሉ፥ ታላቁን ወገን አወጣለሁ፥
  • ፋርስንና ኢትዮጵያን ፉጥንም ከእነርሱ ጋር ጋሻና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ፥
  • ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፫፥፲፩]❖❖❖

  • ፲፩ ዓለሙን ስለ ክፋታቸው ክፉዎቹንም ስለ በደላቸው እቀጣለሁ፤ የትዕቢተኞችንም ኵራት አዋርዳለሁ።
  • ፲፪ የቀሩትም ከጥሩ ወርቅ ይልቅ የከበሩ ይሆናሉ፥ ሰውም ከኦፊር ወርቅ ይልቅ የከበረ ይሆናል።
  • ፲፫ ስለዚህ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር መዓት በጽኑ ቍጣ ቀንም ሰማያትን አነቃንቃለሁ፥ ምድርም ከስፍራዋ ትናወጣለች።
  • ፲፬ እንደ ተባረረም ሚዳቋ፥ ማንም እንደማይሰበስበው እንደ በግ መንጋ፥ ሰው ሁሉ ወደ ወገኑ ይመለሳል፥ ሁሉም ወደ አገሩ ይሸሻል።
  • ፲፭ የተገኘ ሁሉ የተወጋ ይሆናል፥ የተያዘም ሁሉ በሰይፍ ይወድቃል።
  • ፲፮ ሕፃናቶቻቸውም በፊታቸው ይጨፈጨፋሉ፥ ቤቶቻቸውም ይበዘበዛሉ፥ ሚስቶቻቸውም ይነወራሉ።
  • ፲፯ እነሆ፥ ብር የማይሹትን፥ ወርቅም የማያምራቸውን ሜዶናውያንን በላያቸው አስነሣለሁ።
  • ፲፰ ፍላጾቻቸውም ጎበዞችን ይጨፈጭፋሉ፥ የማኅፀንንም ፍሬ አይምሩም፥ ዓይኖቻቸውም ለሕፃናት አይራሩም።
  • ፲፱ እግዚአብሔርም ሰዶምንና ገሞራን ባፈረሰ ጊዜ እንደ ነበረው፥ የመንግሥታት ክብር የከለዳውያንም ትዕቢት ጌጥ ባቢሎን እንዲሁ ትሆናለች።
  • ለዘላለም የሚቀመጥባት አይገኝም፥ ከትውልድ እስከ ትውልድ ድረስ ሰው አይኖርባትም፤ ዓረባውያንም ድንኳንን በዚያ አይተክሉም፥ እረኞችም መንጎቻቸውን በዚያ አያሳርፉም።
  • ፳፩ በዚያም የምድረ በዳ አራዊት ያርፋሉ፥ ጕጕቶችም በቤቶቻቸው ይሞላሉ፤ ሰጎኖችም በዚያ ይኖራሉ፥ በዚያም አጋንንት ይዘፍናሉ።
  • ፳፪ ተኵላዎችም በግንቦቻቸው፥ ቀበሮችም በሚያማምሩ አዳራሾቻቸው ይጮኻሉ፤ ጊዜዋም ለመምጣት ቀርቦአል ቀንዋም አይዘገይም።

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Martyred Emperor Yohannes IV of Ethiopia | ሰማዕቱ አፄ ዮሐንስ ፬ኛ ዘኢትዮጵያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2024

😈 The Genesis of Italo-Oromo Fascism – How Rome and The End Times Connect

🔥 Ethiopia: Where Two World Wars Began — and Where the Third Is Brewing

The First Italo-Ethiopian War was fought between Italy and Ethiopia from 1895 to 1896. It originated from the disputed Treaty of Wuchale, which the Italians claimed turned Ethiopia into an Italian protectorate. Full-scale war broke out in 1895, with Italian troops from Italian occupied Eritrea achieving initial successes at Coatit, Senafe and Debra Ailà, until they were reinforced by a large Christian Ethiopian army led by General Ras Alula Abanega.

The Battle of Adwa (29 February-1 March 1896) is of huge significance for Africa in that the decimation of the continent could not be completed. Ethiopia turned out to be the last man standing.

After this Italian defeat the Roman Italians, French and Germans begun infiltrating the Ethiopian state. They initially killed the great Christian Emperor Yohannes IV, his son Ras Mengesha and General Ras Alula – and gradually put the Oromo warlord Menelik ll and his Oromo /Oromara associates into power, who treasonously gave them the historical Ethiopian territories like Eritrea and Djibouti. Just like today, with the help of the Oromo Menelik II, the Romans were able to massacre and starve to death over a million Northern Ethiopian Orthdoox Christians who were the main forces behind the Italian humiliation.

Yes, with this the 1st World War started in Ethiopia – and a few years after the Ethiopia adventure, the Romans/Europeans had to pay a very heavy price for their Jihad against Ethiopian Orthodox Christians. Between 2014 and 2018, the total number of military and civilian casualties in World War I, was around 40 million. There were 20 million deaths and 21 million wounded.

❖ የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ያላቸው የአፄ ዮሐንስ እና የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

👉 The Romans-Italians came back to avenge Adwa 1896

🔥 Second Italo-Ethiopian War (1935-1941)

Italians using Chemical Weapons on Ethiopian Christians

During the Second Italo Abyssinian war the invading Fascist Italians attempted to colonize Ethiopia to avenge the Adwa humiliation of 1896. However the Ethiopians fought tooth and nail to free their country from the white army.

When the Italian operation even with it’s superior weaponry, war planes and tanks started being defeated by Ethiopian patriots, Mussolini in a panic authorized the Italians to use mustard gas, a deadly chemical weapon that causes horrible burns. The League of Nations had banned it’s use but the Italians decided to break the rules of war.

The Fascists finally took Addis Ababa using this cruel cowardly illegal tactic and killed hundreds of thousands of innocent civilians including women children and the elderly. This video also shows the two armies as they head to war and then images of Ethiopian civilians killed by the poisonous mustard gas. The wounded survivors are shown being treated for their burn wounds.

💭 Fascist Italy Trained Gala-Oromo & Oromara Soldiers in Occupied Northern Ethiopia (Eritrea)

Like 40 years earlier, and like today the traitor Gala-Oromo & Oromara Soldiers were associated with the enemies and the traitors mixed in disguise with the forces of Fascist Italy to Massacre, Gas and starve to death million of Ethiopian Christians.

The Romans brought another Oromo Ras Teferi a.k.a Haile Selassie into power. He too did the Italian job for them, massacring and starving to death millions of Northern Ethiopian Christians.

Yes, with this the 2nd World War started in Ethiopia – and a few years after the Ethiopia adventure, the Romans/Europeans had to pay another heavy price for their continued Jihad against Ethiopian Orthodox Christians. Between 1939 to 1945 some 75 million people died in World War II, including about 20 million military personnel and 40 million civilians.

🔥 Third Roman/ Italo-Ethiopian War from 1970 till Today

Edomite Romans + Ishmaelite Muslims vs Ethiopian Christians

👉 History repeating itself:

Oromos, Oromaras, Romans, Arabs, Turks and Iranians are bombing Axum Zion again. These evil forces use siege, rape, hunger & forced resettlement tactics in their Jihad against Orthodox Christians of Ethiopis. Their evil agents Menelik ll + Haile Selassie + Mengistu Hailemariam, Isaias Afewerki (actually his real father is Arab Muslim, called ‘Abdullah Hassan’) Debretsion (we suspect he too has Muslim ancestors) and Ahmed Ali all do the Italian job for the historical enemies of Ethiopia. What we are witnessing in Northern Ethiopia the continuation of the Antichrist’s Jihad campaign that begun in stages, 1400, 500 and 130 years ago:-

  • 😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

🐷 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The genocidal Menelik II Oromo regime was installed by Anglo-Saxons + French + Italians + Germans – after murdering the last true Ethiopian and Christian Emperor Yohannes IV, on 10 March 1889.

💭 The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menelik’s Reign, Tigraywas split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV, Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc were put under Wello Amhara administration.

🐷 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

The genocidal Haile Selassie Oromo regime was installed by Anglo-Saxons + French + Italians + Germans.

In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’.

Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

🐷 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

The genocidal and Antichristian Oromo Dergue regime was installed by the United States. Declassified CIA documents reveal that Dergue was an Oromo regime.

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million Christians of Northern Ethiopia died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Orthodox Christians are starving again.

🐷 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

The genocidal and Antichristian fascist Oromo regime was installed by the United States.

2018 – Until today: over 1.5 million Orthodox Christians massacred by this evil monster. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy Ahmed Ali simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed Ali sent his kids to America for safety and better life, while bombing & starving Christian kids to death.

  • Soldiers of the fascist Oromo regime of Abiy Ahmed are deploying rape and famine in their war in the Tigray region.
  • Genocide in Tigray: Over a million Christians Massacred
  • women, girls, even Nuns systematically raped
  • The already three-year-old siege of Tigray is Causing Starvation for Millions.
  • Six million People Silenced: Four months since the so-called “Peace Accord” was announced, yet Independent investigators, journalist or humanitarian workers can not gain access to Tigray. The genocidal regime of Abiy Ahmed and its collaborators, the TPLF + ELF + PP + EZEMA + ANM are exploiting the total media blackout, medieval-like siege and humanitarian blockade with aims to buy enough time to hide their genocidal acts, and other egregious crimes they all have committed on the Orthodox Christians of Tigray.

The region of Tigray is the cradle of Ethiopian Christianity and civilization.

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመንፈሥ ማንነትና ምንነት ያላቸው የአፄ ዮሐንስ እና የሥጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2024

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

❖ የአደዋ ሕዝብ ከፍተኛ መስዋዕት ያደረገበትና ብዙ ዋጋ የከፈለበት ፻፳፰ / 128ኛው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የአድዋ ድል

አዎ! እስከ ዛሬ በታሪክ ትምሕርት እንደተማርነው እና የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ታሪክ ነጣቂዎች እንደተረቱልን ሳይሆን የአድዋውም ሆነ የተቀሩት ሃያ ሰባት የሚሆኑ በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄዱት ጦርነቶች ድሎች ባለቤቶች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ብቻ ናቸው። ጃካ ማኬሎአብዲስ አጋባልቻ አባ ነፍሶቅብርጥሴ ታሪክ ለመስረቅ ስጋውያኑ የፈጠሩት የቅጥፈት ትርክት ነው። ለሌቦቹ ወዮላቸው!

የአድዋ ድል ከእግዚአብሔር የተገኘ ድል ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 1, 2014

😈 የዲያብሎስ ዙፋን በኢትዮጵያ የተተከለው ዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስ ፬ኛን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው

የሚከተለው የድንቁ ማሞ ውድነህ የያኔው የታሪክ ዘገባ ልክ ዛሬ በኢትዮጵያ የሚታየውን ክስተት ነው እንደ መስተዋት ገልጦ የሚያሳየን፤ አዎ! ታሪክ እራሷን እየደገመች ነው። ከፍተኛ መንፈሳዊ ጽጋ የነበራቸው ጀግናው እና የዋሁ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ የስጋ ማንነትና ምንነት በነበራቸው በዲቃላውዳግማዊ ምንሊክ እንዴት ተከድተው፣ ተታለው እንደተገደሉ ግልጽ አድርጎ ይነግረናል።

ያኔ ገና የእርስበርስ ዕልቂት ሳይመጣ እና በኋላም ላይ ዳግማዊ ምንሊክ በባዕዳውያኑ አማካሪነት፣ እርዳታና ጥቆማ ከጣሊያን ጋር ተማክረው በአድዋ የዘር አጥፊ፣ የተፈጥሮ አውዳሚ ጦርነት ከመከፈቱ በፊት ታላቁ አፄ ዮሐንስ ለዳግማዊ ምንሊክ የሚከተልውን ብለዋቸው ነበር፤

“መቼስ አባቴ ሌላ ምን ምርጫ አለኝ? ኢትዮጵያን የሚመኛት ጠላት በበዛበት በዛሬው ወቅት እርስ-በርሳችን ጦር ከተማዘዝንለትማ፥ ደስታው የላቀ ይሆናል! የሚጠባበቀውም ይህንኑ ነውና ተወቃቅሰን መታረቁ ነው የሚበጀን፥ ‘ወንድም ወንድሙን አይበልጠው፤ ምላጭ ምላጭን አይቆርጠው’ የሚባለውስ ለዚሁ አይደለም? በሉ ተነሡ ተእኔ ይቅር ብያለሁና ይምጡ!” ሲሉ ከወለሉ ላይ ተነጥፈው የነበሩት ሁሉ ተነሡ። እጨጌው፡ መነኮሳቱና ሽማግሌዎቹ ምኒልክ ወደ ደረሱበት ሲሔዱ፡ አፄ ዮሐንስም በከፍተኛ ቅሬታ ተውጠው ሲተክዙ ቆዩና፤

“አዬ አገሬ፡ አዬ ኢትዮጵያ መች ይሆን? መኳንንቶችሽ ስለ አንች አንድነትና ክብር የሚተባበሩልሽ?” ብለው አጉረመረሙና ሲያጨበጭቡ አጋፋሪ ገቡ። “

ዛሬ ግን የዳግማዊ ምንሊክ ልጆች እስከ ሁለት ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፉና ካስጨፈጨፉ በኋላ፤ “ድርድር” እያሉ ሞኙን የሰሚን ሕዝብ ደግመው ደጋግመው በማታለል ላይ ይገኛሉ።

የአድዋው ድል የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ/አድዋውያን ድል እንጂ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች የሆኑትና የስጋ ማንነትንና ምንነትን የወረሱትየአራቱ የዳግማዊ ምንሊክ’ብሔር በሔረሰቦች’ትውልዶች፦

  • ፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ድል አይደለም። ይህም እግዚአብሔር አምላክ በቪዲዮ የቀረጸው እና ዛሬ በገሃድ እየታየ ያለ ሃቅ ነው!

የአድዋን ድል ከእግዚአብሔር፣ ከቅዱስ ጊዮርጊስና ከአድዋ ሕዝብ ነጥቀህ፣ ለከሃዲዎቹ ጋላኦሮሞዎቹ ስትሰጥና ታሪካዊ ጠላት ቱርክንና አረብን ጋብዘህ የአድዋን ሕዝብ ስታስጨፈጭፍ እግዚአብሔር አምላክ ምን የሚያስብ ይመስለናል?!

የአፄ ዮሐንስ እና የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2011

*ከማሞ ውድነህ*

አፄ ዮሐንስ “ከእናንተ ቃልማ እንደምን እወጣለሁ?” ብለው ደብረ ሊባኖስ ሔደው የቤተክርስቲያኑን ሥራ እንደ ጀመሩ፥ የክርስቲያኑን ድጋፍ በይበልጥ ማግኘት ቻሉ። ያም ሁኔታ እርቁን ሊያፈጥነው ምክንያት ሆኗል። ምኒልክ አፄ ተብለው ከነገሡ በኋላ ዮሐንስ ያሠሩትን ባለ ዐሥራ ስምንት ቁንጮ ቤተክርስቲያን አስፈርሱት!

“የእስበሳችን ነገር ያለ ማክረሩ ነው የሚሻለው። ጠንካራ ክንድና ብርቱ ትኩረት የሚገባው ግን እንደ አዞ ከውሀ ውስጥ ብቅ የሚለው ነው” (አሉላ አባነጋ)

አፄ ዮሐንስ ከጉራዕ ጦርነት በኋላ ሐማሴን ውስጥ ሰነባብተው ወደ ዐደዋ ከመመለሳቸው በፊት የሰሜን ኢትዮጵያ በር የተከበረና የታፈረም እንዲሆን ሲሉ ደጃዝማች ኃይሉ ተወልደ መድኅንና ራስ ባርያውን በገዥነት ሲሾሙ፡ ስመ-ጥሩውን አዋጊያቸውን ሊጋባ አሉላን በራስነት ማዕረግ አስኮፍውሰና አስጊጠው ከመረብ ማዶ ያለውን አገር በጦር አበጋዝነት እንዲጠብቁ ሾሙዋቸው።

ከዚያ በኋላም የአፄ ዮሐንስ ትልቁ የሥራ ምዕራፍ የኢትዮጵያን የውስጥ ጉዳይ ማደላደልና ማለሳለስ አንድነቷን ማጽናትና ሕዝቡ ፍትሕ አግኝቶ አርሶና ነግዶ እንዲተዳደር የማድረጉ ጉዳይ ነበር።

ይህን ዓላማቸውን ሊያደናቅፉባቸው እንደሚችሉ አሥግተዋቸው ከነበሩት ሁኔታዎችም ጋር መፋጠጡን ተያያዙት። በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል የውስጡን ተቀናቃኝ ቀርቶ የውጭውንም ወራሪ ጠላት ከአንዴም ሁለቴ ኃያሉ ክንዳቸውን ስለአሳረፉበት ለጊዜው ረጭ ብሎላቸዋል። በምዕራብና በመካከል ኢትዮጵያም በኩል የቤገምድር የወሎና የጐጃም ሁኔታ ጋብ ብሎላቸዋል። የጥርጣሬና የሥጋት ትኩረታቸውን የሳበባቸው ግን ሸዋ ሆነ። የወጣትነት ጓደኛቸውና ምስጢረኛቸው ምኒልክ “አፄ” ተብለው ቁጥሩ እስከ ሰባ ሺህ በሚደርስ ሠራዊት ጐልብተው፡ ከሸዋም አልፈው ወሎንና ጐጃምን ለመደረብ ከሚያስፈራሩበት ደረጃ ላይ ወጥተዋል።

አፄ ዮሐንስ ግን፡ የምኒልክን ሁኔታ አንሥተው ከመኳንንቶቻቸውና ከጦር አበጋዞቻቸው ጋር በሚወያዩበት ሰዓት ሁሉ ደጋግመው የሚያነሡት ጉዳይ ነበራቸው።

“ዋናው ሥጋቱና ችግሬ የሠራዊቱ ብዛት አይደለም። ለዚህ ለዚህስ እኔም ላቅ ያለ እንጅ ከእርሱ ዝቅ ያለ ሠራዊት የለኝም። ግን እንደዚያ ማሳያ እንደሚሉት የሰይጣን መልእክተኛ የመሰለ ፈረንጅ ከአጠገቡ አስቀምጦ፡ ከነሙንዚንገር ጋርም የሚያደርገው መላላክና መስማማት ነው።

ከዚያ ሌላ ደግሞ እነዚህ ሚሲዮኖችም በዚያ በኩል ገብተዋል፡. ዋናው ዓላማቸውም ምኒልክን አሳስተውና ጦር አስመዝዘው ከኔ ጋር ለማጋጨት መሆኑን አላጣሁትም። ግዴለም የማደርገውን ዐውቃለሁ” እያሉ ዛቻ አዘልና ትካዜ-ለበስ አነጋገር ያሰሙ ነበር። እርግጥም ነው በዚያ ዘመን ፒዬር አርኖ የተባለ ፈረንሳዊ በዘይላ በኩል ወደ ሸዋ ገብቶ የምኒልክ ባለሟል ሆኖ የእርሳቸውንም መልእክት ይዞ ወደ ግብጽና ፈረንሣይ እየሔደ ‘ዮሐንስን ለመጣል ትልቅ መሣሪያ ይሆናችኋል’ እያለ ያሽቃብጥ ነበር። ከእርሱም ሌላ ደግሞ በምሕጻረ ቃል “አባ ማስያስ” እየተባለ የሚጠራው ሎሬንዞ ጉልየሞ ማሳያ የሚባለው የሮማ ካቶሊክ ሚሲዮን አባል በሸዋና በከፋ ውስጥ ድርጅቱን አቋቁሞ የምኒልክን ባለሟልነትም አትርፎ ከሚሲዮናዊነቱ ይልቅ በዲፕሎማቲክና በስለላው ሙያ ተሠማርቶ ዮሐንስንና ምኒልክን ለማራራቅና ለማጋጨት በመካከላቸው ገብቶ ነበር።

እነዚሁ ሁለቱ አውሮጳውያን የምኒልክን ጉልበት ከዮሐንስ ጉልበት የጠነከረ ለማድረግ ሲያደርጉት የነበረውን ጥረት ሲከታተሉት የነበሩት ዮሐንስም ክንዳቸውን በቀላሉ የማይታጠፍ ለማድረግና ምኒልክንም ለማስገበር ሲሉ የሠራዊታቸውን ቁጥር እስከ አንድ መቶ ሺህ ከአደረሱት በኋላ፥ ክዚሁ ውስጥ እስከ ዐርባ ሰባት ሺህ የሚደርሰውን ልዩ ልዩ መሣሪያዎች አስታጠቁት። ከጉንደትና ጉራዕ ጦርነቶች የተገኘው ቀላል መካከለኛና ከባድ መሣሪያም የበላይነታቸውን ያረጋገጡበት ዋናው ትጥቃቸው ነበር።

በዮሐንስ ቤተ መንግሥት እንደአባት ይታዩ የንበሩት ራስ አርአያም በበኩላቸው፤ “የሁለት ወንድማማች ጠብ ማንን ጐድቶ ማንን ይጠቅም ይመስላችሁ? ኢትዮጵያን እኮ ነው የሚያዳክማት!

ኢትዮጵያን እኮነው የሚያሳንሳት! ኢትዮጵያን እኮ ነው የጠላቶቿ መሳቂያ የሚያደርጋት! ታሪክ ይወቅሰናል፤ ትውልድ ያፍርብናል፤ ታቦትና መስቀል አስይዘን ካህናትን ወደ ምኒልክ እንስደድ እንጂ ጦር መምዘዙን አልስማማበትም” እያሉ የእህታቸውን ልጅ ከነጦር አበጋዞቻቸው ይቆጡ ነበር።

አፄ ዮሐንስ “ከእናንተ ቃልማ እንደምን እወጣለሁ?” ብለው ደብረ ሊባኖስ ሔደው የቤተክርስቲያኑን ሥራ እንደ ጀመሩ፥ የክርስቲያኑን ድጋፍ በይበልጥ ማግኘት ቻሉ። ያም ሁኔታ እርቁን ሊያፈጥነው ምክንያት ሆኗል። ምኒልክ አፄ ተብለው ከነገሡ በኋላ ዮሐንስ ያሠሩትን ባለ ዐሥራ ስምንት ቁንጮ ቤተክርስቲያን አስፈርስው ሌላ ለማሠራት ሦስት ወራት ሙሉ ታግለውበታል።

ከሰነባበቱማ ሌላም ይሠራሉና ይገብሩላቸው ፈቅደናል” እያሉ ምኒልክን ወጥረው ያዙ። የተደረገው ጥረት ሁሉ ለፍሬ በመብቃቱ ሁለቱ ተፎካካሪዎችም ለእርቁ ፈቃደኞች በመሆናቸው ንጉሥ ምኒልክ ወደ ሰላሌ ሔደው ከአፄ ዮሐንስ ሠፈር ተዳረሱ፤ አፄ ዮሐንስም ሠፈራቸውን አሳምረው ድግሳቸውን አዘጋጅተው ሲጠባበቁ ነበርና የምኒልክ መቃረብ እንደ ተሰማ እጨጌው መነኮሳቱንና ካህናቱን አሰልፈው ወደ አፄ ዮሐንስ ድንኳን ገብተው፤

“ጃንሆይ ለታቦተ ጽዮን ሲሉ ለኢትዮጵያ አንድነትና ነጻነት ሲሉ ወንድምዎን ምኒልክን ይቅር እንዲሉልን በራሷ በኢትዮጵያ ስም እንለምንዎታለን!” ብለው እጨጌው ጐንበስ ሲሉ አብረዋቸው የነበሩት መነኮሳትና ካህናት ከወለሉ ላይ ተነጠፉ።

“መቼስ አባቴ ሌላ ምን ምርጫ አለኝ? ኢትዮጵያን የሚመኛት ጠላት በበዛበት በዛሬው ወቅት እርስ-በርሳችን ጦር ከተማዘዝንለትማ፥ ደስታው የላቀ ይሆናል! የሚጠባበቀውም ይህንኑ ነውና ተወቃቅሰን መታረቁ ነው የሚበጀን፥ ‘ወንድም ወንድሙን አይበልጠው፤ ምላጭ ምላጭን አይቆርጠው’ የሚባለውስ ለዚሁ አይደለም? በሉ ተነሡ ተእኔ ይቅር ብያለሁና ይምጡ!” ሲሉ ከወለሉ ላይ ተነጥፈው የነበሩት ሁሉ ተነሡ። እጨጌው፡ መነኮሳቱና ሽማግሌዎቹ ምኒልክ ወደ ደረሱበት ሲሔዱ፡ አፄ ዮሐንስም በከፍተኛ ቅሬታ ተውጠው ሲተክዙ ቆዩና፤

“አዬ አገሬ፡ አዬ ኢትዮጵያ መች ይሆን? መኳንንቶችሽ ስለ አንች አንድነትና ክብር የሚተባበሩልሽ?” ብለው አጉረመረሙና ሲያጨበጭቡ አጋፋሪ ገቡ።

“መኳንንቱን አስገባ” አሉና አዘዙ። አጋፋሪ መኳንንቱንና የጦር አለቆቹን ተራ በተራ እያስገቡ እንደ

የማዕረጋቸው አስቀመጡዋቸው። “ያው እንደምታውቁትና እንዳሰባችሁበት ከወንድሜና ከወንድማችሁ ከምኒልክ ጋር መታረቃችን ነውና ጦሩም በየመንደሩና በየቤቱ እየገባ እንዳይዘርፍ ከልክያለሁ። የእግዚአብሔር ፈቃዱ ሆኖ አሥግቶ የነበረው ክፉ ነገር በሰላም የሚያልቅ ስለሆነ ከሠራዊቱ ገሚሱ ወደየመጣበት ይመለስ” ብለው እያንዳንዳቸውን እያተኮሩ ተመለካከቷቸው። ሁሉም ፈገግታና የስምምነት ስሜት አሳዩዋቸው።

ራስ አርአያም ቀልጥፈው ተነሡና፤ “የወንድማማቾች ደም በከንቱ እንዳይፈስና በትውልድ መካከል ቂም በቀል እንዳይመሠረት በእያንዳንዳችን ላይ አድሮብን የነበረው ጭንቀት ይህ ነው አይባልም ነበር። የአባቶቻችን ጸሎትና ድካም ረድቶን ግን ከእርቅ ላይ ደርሰናል። እንግዲህ እርቃችን ዘላቂ እንዲሆን ሁላችሁም ከልባችሁ አስቡበት” ብለው ተቀመጡ።

“አዎ ይገባል፤ አገር ያለፍቅር ሠራዊት ያለ አንድነት ንጉሥም ያለ መካርና ተቆጭ በነጻነት ውለው ለማደር አይቻላቸውምና የኢትዮጵያ ትልቅነትና አንድነት ጸንቶ የሚኖረው በዚሁ ዓላማ ነውና የዛሬውም እርቅ የሁላችን ደስታ ነው” አሉ ራስ አሉላም።

ምኒልክ አብዛኛውን ሠራዊታቸውን ራቅ አድርገው አሥፍረው በመጠነኛ ወታደሮች ብቻ ታጅበው በወርቅ መረሸት በተጫነች ስናር በቅሎዋቸው ተቀምጠው አጐታቸውን ራስ ዳርጌን አስከትለው ወደ አፄ ዮሐንስ ሠፈር ሲቃረቡ፥ በራስ አርአያ ድምፁ መሪነት በሰልፍ የወጡት የአፄ ዮሐንስ መኳንንት የእንግት ጠመንጃ ጠመንጃቸውን በየትከሻቸው ተሸክመው እጅ እየነሡ ተቀበሉዋቸው። ምኒልክና ራስ ዳርጌም ከየበቅሎዎቻቸው እየወረዱ ተሳሳሙ። በተለይም ራስ ዳርጌ ከመቅደላው ጓደኛቸው ከራስ አርአያ ጋር ተቃቅፈው ደስታና ናፍቆት ባጥለቀለቀው ስሜት ተሳሳሙ።

ከዚያ በኋላ ጉዞው ወደፊት ቀጠለና ከአፄ ዮሐንስ ድንኳን አጠገብ ሲደርስ ምኒልክ ከበቅሎዋቸው ወርደው ወደ አፄ ዮሐንስ ድንኳን በራፍ ሲደርሱ እጨጌ የሰጡዋቸውን ድቡልቡል ድንጋይ ተቀብለው ከትከሻቸው ላይ ጣል አድርገው ከአፄ ዮሐንስ ዙፋን ፊት ጐንበስ ብለው፤

“ጃንሆይ! ባጠፋሁ ይማሩኝ” አሉ። አፄ ዮሐንስም ከዙፋናቸው ተነሥተው፤ “ለእግዚአብሔር ስል፡ ጠላት ባሰፈሰፈባት ኢትዮጵያ ስል ይቅር ብያለሁ። እስዎም ይቅር ይበሉኝ” ብለው ጐንበስ ሲሉ እጨጌ ጠጋ ብለው ምኒልክ የተሸከሙትን ድንጊያ ተቀብለው ለአሽከር ከሰጡ በኋላ፥ ጸሎት አድርገው ሲያበቁ ሁለቱንም ተፎካካሪዎች አሳሳሙዋቸው።

አፄ ዮሐንስ ከዙፋናቸው እንደ ተቀመጡ ምኒልክም በስተቀኝ ከተዘጋጀው አልጋ እንዲቀመጡ አዘዙ።

እጨጌውና መኳንንቱም እንደየማዕረጋቸው ተቀመጡ።

“አብረን እንዳልኖርን፥ አብረን እንዳልበላን አብረን ብዙ ብዙ እንዳልተጫወትን ሰይጣን በመካከላችን ገብቶ እኛን አሳስቶ ሕዝብ ሊያጨራርስ ጠንስሶት የነበረው አሳዛኝና አሳፋሪም ነገር ከሽፎ ለዚህ ለእውነተኛው ፍቅርና ወንድማማችነት በመብቃታችን ከልብ ተደስቻለሁ። ከእንግዲህም ቢሆን ክፉ ሐሳብና ክፉ ነገር በመካከላችን እንዳይገባ መጠንቀቅ አለብን” አሉ፡ አፄ ዮሐንስ ምኒልክንና የሁለታቸውንም አጎቶች ተራ በተራ እየተመለከቱ።

“አዎ ጃንሆይ!” ብለው ምኒልክም እጨጌውንና መኳንንቱን ቃኝተው ፊታቸውን ወደ አፄ ዮሐንስ መለስ አደረጉና፤ “አዎ ጃንሆይ ጐንደር ሳለነ ስለሁለታችን ወንድምነትና ስለ አገራችንም ትልቅነት ያ- ሁሉ ምሥጢር በመካከላችን እንዳልነበረ ሁል፥ ለአስነዋሪ ነገር ትውልድ ለሚያፍርበት ሥራ መሰላለፋችን ቀርቶ ዛሬ ለዚህ ድልና ኅብረት በመድረሳችን ደስታው የመላው ያገሩ ደስታ ነው። ለወደፊቱም ቢሆን እንደዚሁ እንዲቀጥል እኔም ሆንኩ መኳንንቱና ካህናቱ ልንደክምበት የሚገባን ጉዳይ ነው” አሉ።

እጨጌም ከወንበራቸው ተነስተው ከሁለቱ ነገሥታት ፊት ቆሙና፥ ወንጌል አስመጥተው ከሁለቱ ፊት

አስቀምጠው፤ “ከዛሬ ጀምሮ ንጉሥ ምኒልክ ‘የሸዋ ንጉሥ’ እንጂ ንጉሠ ነገሥት እየተባሉ ላይገዙ ላይነዱ፤ በየዓመቱም ለጃንሆይ ግምጃ ቤት ሊዘጉ፥ የገቡትንም ሚሲዮኖች ሊያስወጡ፥ የጃንሆይ ሠራዊት እርዳታ በጠየቀ ጊዜ ሊረዱና የሚገባዎን ሊያደርጉ፥ ንጉሥ ምኒልክ ተስማምተው የለም?” ብለው ጠየቁ።

“አዎ አባቴ! ቃልዎ ይድረሰኝ” አሉ ምኒልክ። እጨጌም ወደ አፄ ዮሐንስ መለስ ብለው፤

“ጃንሆይም በበኩልዎ ያለ ንጉሥ ምኒልክ ሸዋ ሌላ ንጉሥ እንደማይሾምባት ወሎንም በበላይነት ምኒልክ ሊያዙባት፥ ንጉሥ ምኒልክም ጠላት ቢመጣባቸው ሠራዊት ልከው ወንድምዎን ሊረዱ ተስማምተው የለም?” ብለው ጠየቋቸው።

“አዎን አባቴ! ቃልዎ ይድረሰኝ” አሉ ዮሐንስ። ከዚህ ውል በኋላ ሁለቱንም አስምለው ነገሩን ከጨረሱ በኋላ ጸሎት አድርሰው ተቀመጡ።

ቀጥሎ ዮሐንስና ምኒልክ ከነመኳንንቶቻቸው፥ እንደዚሁም የሁለቱም ወገን ሠራዊት ግብር ገባ። የሁለቱም ሠራዊት ለእርስ በእርስ መገዳደያ ጠመንጃውን ሁሉ አጉርሶት የነበረውን ጥይት ለደስ-ደሱ ሲያንጣጣው ዋለ።

የስላሴ ሜዳም የሰላም የወንድማማችነት የፈንጠዝያ ሜዳ ሁና ሰነበተች። ካሣና ምኒልክ በጐንደር ቤተ

መንግሥት በነበሩበት ጊዜ ያሳለፉትን የወንድማማችነት ትዝታ እያነሡ ሲጨዋወቱ ውለው አደሩ። የሁለቱ መፋቀር እጅግ ያስደሰታቸው እጨጌ ቴዎፍሎስም በዚያ አጋጣሚ የነበረባቸውን የሃይማኖት ጣጣ መፍትሔ ሊያሰጡት ፈልጉና፤

“ከቅባቶችና ከጸጐች እንደዚሁም ከሚሲዮኖቹ ጋር ያለን ችግር ታይቶ አንድ እልባት እንዲደረግበት ይጠይቁልኝ። ከእነርሱ ሌላ ደግሞ ሐጅ አማን የተባለ የዐረብ ሀብታም ነጋዴ በዘይላ በኩል ወደ ሸዋ ገብቶ በርካታ ገንዘብም እየበተነ፥ “ሁሉም ሰው እስላም ካልሆነ ወዮለት!” እያለ እያስፈራራም ሃይማኖታችንን ሊያጠፋብን ተነሥቶብናልና ተይዞ እንዲመጣና እንዲጠየቅልን በቤተክርስቲያናችን ስም እለምናለሁ” ብለው አመለከቱ።

በዚህ ጊዜም ራስ አርአያ ነገሩን ቀበል አድርገው፤ “አባታችን ያነሡት ጉዳይ በዋዛ የሚታለፍ አይደለም። ግን የሃይማኖታችን ነገር እዚህ እንዳለን አይተን አንጨርሰውምና ይቅረቡልን የምትሏቸው ሁሉ ተጠርተው እስቲመጡ ሠራዊቱም አገሩም ይቸገሩብናልና ቀን ተቆርጦ ወይ ወሎ ላይ ያለዚያም ጐንደር ላይ ቢታይ ይሻላል” ብለው አሳሰቡ።

አፄ ዮሐንስ በመሐል ኢትዮጵያ ሆነው በሰሜን፥ በምዕራብ፥ በደቡብና በምሥራቅ አቅጣጫዎች የነበረውን የሀገሪቱን ሁኔታ በማዳመጥ ላይ እንዳሉ ንጉሥ ምኒልክና ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት በግንቦት ወር 1874 ዓመተ ምሕረት እምባቦ ላይ መዋጋታቸውንና ለምኒልክ ጉልበት ተፎካካሪ እንዲሆኑላቸው ሲያጐለብቱዋቸው የነበሩት ተክለ ሃይማኖት መማረካቸውን ሲሰሙ ምርር ብለው አዘኑ።

“ምን ይደረግ! ከባዕድ ጋር ገጥመው እንደኔ አልተሰቃዩ! የኢትዮጵያ ጉዳይ አያሳሰባቸው! እርስ በርስ

ሕዝብ ያፋጁ እንጂ?” ብለውም ምሬታቸውን ሰነዘሩ። ሁለቱ ንጉሦች የተዋጉበትን ምክንያት ለማወቅና

ቀጥተው ለማስታረቅ፥ እንደዚሁም በሸዋ የነበሩም ሚሲዮናውያንና በየቦታው የነበሩትም የጸጋ ሃይማኖት አማኞች ወሎ ድረስ እንዲገኙ ትእዛዝ አስተላለፉ።

በዚሁም መሠረት ምኒልክም ምርኮኛቸውን ይዘው በነሐሴ ወር 1874 ዓ.ም. ወሎ ተሻገሩ። ሚሲዮኛውያኑና የጸጋ ሃይማኖት ተከታታዮችም በዚሁ ጊዜ ነበር የተሰበሰቡት። ሁለቱ ንጉሦች ማለት ንጉሥ ምኒልክና ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ከንጉሠ ነገሥቱ ችሎት እንደቀረቡ፤

“የተጣላችሁትና ከግራ ቀኛችሁም ብዙ ሰው ያለቀው በግዛት ገፋኽኝ ገፋኽኝ የተነሣ ነው። የቸገረን ፍቅርና ሰላም አንተ ትብስ አንተ ትብስ መባባል እንጂ አገራችን ሰፊ ናት። ግን እርሷንም በሚመኙዋት ጠላቶች ለማስደፈር እርስ በእርሳችን እየተፋጀንላት ነው። የግብጥ ጦር ሁለት ጊዜ ሲመጣብኝ ወንድሞቼ ናቸውና የኢትዮጵያም ጠላት ጠላታቸው ነውና ‘ድረሱልኝ እርዱኝ’ ብዬ ብልክባቸው ችላ ብላችሁ ቀራችሁ። ያን ጊዜ እናንተን እወጋለሁ ብዬ ጦሬን ወደ እናንተ አዙሬው ቢሆን ኖሮ ግብጥም ገብቶ ይህን ጊዜ ተደላድሎ ነበር።

ጠላታችንን ድል ያደረገው ሠራዊቱም ከወንድሞቹ ጋር ተዋግቶ እጥፍ ድርብ ጉዳት በደረሰብን ነበር። የእናንተን ቸልተኝነት በትዕግሥት በማሳለፌ ግን ያን የመሰለ ድል ለሀገራችን አስገኘሁ። መቼም ያለፈው አለፈ፥ ለወደፊቱ ግን የአንድነታችንን ነገር አደራ! አስቡበት። በሉ አሁንም ሁለታችሁ ከልብ ታረቁልኝ” ብለው ከተቀመጡበት ተነሥተው ሁለቱን “ይቅር ይቅር” አባብለው አስታረቁዋቸው።

ቀጠል አድርገውም፤ “ስለ አገሩ ድልድል ጉዳይ የሆነ እንደሆነ ወሎ ከሁለት ተከፍሎ ገሚሱ ለራስ አርአያ፥ ገሚሱ ለራስ ሚካኤል እንዲሰጥ ይሁን። ሰባት ቤት አገው ምድርም ከንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ተወስዶ ለራስ መንገሻ ዮሐንስ እንዲደረብለት፥ ንጉሥ ምኒልክ ከንጉሥ ተክለ ሃይማኖት የማረኩትን የጦር መሣሪያ ለራስ አሉላ እንዲያስረክቡ አዝዣለሁ። እንግዲህ በዚህ ነገር ቅር የሚላችሁ ነገር ቢኖር ንገሩኝ” አሉና ግራ ቀኙንም ተመለከቱዋቸው።

ንጉሠ ምኒልክም ተነሡና፤

“ጃንሆይ! የግብጥ ጦር መጥቶብኛልና ድረሱልኝ ብለው ሲልኩብኝ ያለመምጣቴ በሐረርጌ በኩል ያለው ጠላት ወደ መሐል አገር እንዳይገባ ሠግቼ ነው። ሆኖም ከሸዋ በርካታ ጦር ሰድኛለሁ። አሁንም ከፈቀዱልኝና መሣሪያ ካገኘሁ ወደ ምሥራቅና ደቡብ እየሔድኩ አስገብራለሁ” ብለው ምርኮኛቸውን ራስ አዳልን ተመለካከቱና፤

“እኔና ጌታ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት በመዋጋታችንም አዎን ጥፋት ሠርተናል። አስቀድሞ ግን እባክዎ አንተላለቅ እጅዎን ይስጡኝ ብዬ ልኬ ነበር። ጠቡንም ፈልገው የተነሡት እሳቸው ናቸው። ቆስለውም እንደ ተማረኩ ቁስላቸውን ራሴ እያጠብኩ ከጐኔ ሳይለዩ ከክብራቸው ዝቅ ሳይሉ በክብርና በወንድምነት ጠብቄ ይኽው አምጥቻለሁ” ብለው አመለከቱ።

አፄ ዮሐንስም፤

“ወንድሜ ወዳጄ ምኒልክ ለእኔና ለአንተ ፍቅርና ወንድማማችነት፥ ለአንድነታችን ማጠናከሪያ እንዲሆንልን ልጅህን ዘውዲቱን ለልጄ ለአርአያ ሥላሴ ስጥልኝ” ብለው ነጉሠ ነገሥቱ ዘውድ ጭነው ‘ንጉሠ ሸዋ’ ካሉዋቸው ምኒልክ ፊት ጐንበስ አሉ።

“እህ?” አሉና ምኒልክ እንደ መደንገጥም ብለው ከፊታቸው ከአጎነበሱት ንጉሠ ነገሥት ላይ አፍጥጠው ቆዩና መኳንንቱን ገለማምጠው፡ “እህ? ልጅቱ የስድስት ዓመት ሕፃን ናት፥ አልደረሰችም እንጂ ምን ከፋኝ? ጋብቻው ግን ያማረ ነው” ብለው ሲሉ፤

“የንጉሥ ልጅ ባንቀልባ በማደጎም ይሔዳል ግዴለም! እኔም አባቷ ነኝ ፍቀድልኝ” አሉ ንጉሠ ነገሥቱም። “መቼስ ልጅህን ለልጄ ብሎ መጠየቅ በጃንሆይ አልተጀመረም፥ የቆየ ያባቶቻችን ወግና ሥርዓት ነውና እሽ እንጂ! ከኔ አብራክ ብትገኝም የጃንሆይስ ልጅ አይደለች?” ብለው ፈቀዱ።

“እግዚአብሔር ያክብርልኝ! ሸዋ ድረስ መጥቶ ለምን አልለመነኝም ብለህ እንደማትከፋብኝ እተማመናለሁ” ብለው አፄ ዮሐንስ ሲቀመጡ፥ ከኋላቸው ቁመው የነበሩት እነ ራስ አሉላም የምኒልክን ጫማ እየሳሙ ተቀመጡ። አጋፋሪውም ከዚያ ቀጠል አድርገው ደግሞ ወደ አፄ ዮሐንስ ጠጋ ብለው፡

“ጃንሆይ የሸዋው ንጉሥ ባሉበት እናያቸዋለን ብለው ያዘዙኝን ጉዳዮች አሁን ላቅርባቸው?” ብለው አመለከቱ። “ማለፊያ ነው፤ መልካም አድርገሃል፤ እንግዲያ የቀሩትንም መኳንንትና ነገር ዐዋቂዎች አስጠራና ሁሉም ባሉበት ይሰማ” ብለው አዘዙ።ዕጨጌም ቀጠል አድርገው ተነሡና፤

“ጃንሆይ! የዛሬዋ ቀን የተባረከች የተቀደሰች ናት። እንደምን ቢሉ? ታላቅ እርቀ-ሰላም የወረደባት ታላቅ ጋብቻ የተመሠረተባት የሸዋው፡ የወሎው፥ የጐጃሙ፥ የቤጌምድሩና የሐማሴኑ መኳንንት የተገናኛችሁበት ስለሆነች ነው። ነገር ግን ሀገሩን የሚያበጣብጠው የሃይማኖቱ ነገርም ዛሬ ከፊታችሁ ቀርቦ እንዲታይና እንዲያልቅለት ስለተስማማን፥ ንጉሥ ምኒልክም ሚሲዮኖቹን ይዘው ስለመጡ ሁሉም ከዙፋንዎ እንዲቀርቡና ነገራቸውን እንዲያሰሙ እለምናለሁ” ብለው ሲያመለክቱ፥ መኳንንቱ ሁሉ እርሱ በርስ ተያዩና የስምምነት ምልክት አሳዩ።

አፄ ዮሐንስም ወደ ንጉሥ ምኒልክ ዘወር ብለው፤

“በኔ በኩል አባታችን እንደ ተናገሩት ቢያልቅ እስማማለሁ፥ ምን ይመስልሃል?” ብለው ጠየቋቸው።

“ይሁን እንጂ ማለፊያ ነው፥ ነገሩ ይታይ” ሲሉ ምኒልክ፡ አፄ ዮሐንስ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው፤

“ አዎ እውነትዎን ነው። በአገራችን ውስጥ ‘ተዋህዶ፡ ጸጋ ቀባት’ እያሉ ካህናቱ ሕዝቡን እሱ በሱ

ያዋክቡታል። ከውጭ ደግሞ የሚሲዮን ዘመሚት ገብቶ ያገሬን ሕዝብ ያተረማምሰዋል። እኔ እማውቀው አንድ አምላክና እንዲት ኢትዮጵያን ነው። ሕዝቤን የሚለይብኝና አገሬን የሚያደክምብኝ ሃይማኖት አልፈቅድም።

እንግዲህ ሁሉም ይምጡና ጣጣው ይለቅለት” ሲሉ ከንጉሥ ምኒልክ ጀምሮ ብችሎቱ የነበረው መኳንንትና ካህናት ሁሉ ተስማማ። ዕጨጌው ቀጠል አድርገው፤ “እንግዲህ የሚሲዮኖች አለቆች ይቅረቡልኝ” ብለው አመለከቱ። “ማለፊያ ነው ይቅረቡ” ብለው አፄ ዮሐንስ ለአጋፋኢ ትእዛዝ ሰጡና እንደገና ወደ እጨጌ መለስ ብለው፤

“ለመሆኑስ ከሚሲዮኖቹ ከዋና ዋናዎቹ እነማን መጥተዋል?” ብለው ጠየቁ።

“መቼስ ጃንሆይ የሚሲዮኖቹ ዋናውም አድራጊ ፈጣሪውም አባ ማስያስ ነው እርሱም ከነሰዎቹ ንጉሥ ምኒልክን ተከትሎ መጥቷል አሉ ዕጨጌ።

“አዎ መቼ አጣሁት? ዋናው አተራማሽ እሱ አይደል? ከሱዳን ጠረፍ እስከ ሸዋ አገሬን ሰላምና ጤና የነሣት እሱ አይደለም? እርስዎስ ነገርዎን በሚገባ አጠናቅረው የለም?” ብለው አፄ ዮሐንስ ዕጨጌን ጠየቁ።

ዕጨጌው እጅ ነሡና፤

“ጃንሆይ!’ነገር ከሥሩ ውሃ ከጥሩ’ እንዲሉ የሚሲዮኖችን ጉዳይ ከሥሩ ጀምሬ ላመጣው ነውና ልብ ብላችሁ አድምጡኝ፤ ጥንት በአባቶችዎ ዘመን እንደዛሬዎቹ ሁሉ እነ አባ ሜንዶዝ፥ እነ አባ አልፎንሱ እነ ፓኤዝ በሃይማኖት ምክንያት ወደ አገራችን ገብተው፡ የውጭ ጠላት ለማስገባት፡ ሕዝቡን እሱ በሱ ለማበጣበጥ ብዙ ብዙ የተንኮል ሥራ በመሥራታቸው አፄ ፋሲል ሁሉንም ሰብስበው በምጥዋ በኩል ወደ አገራቸው እንዲሔዱ አዘዙ። ሜንዶዝ ግን ሐማሴን ሲደርስ “አመመኝ” ብሎ ቀርቶ የቅባቶችንና የጸጎችን ሃይማኖት ከርሱ ሃይማኖት ጋር አመሳስሎ “ክርስቶስ በቅብዓተ መንፈስ ቅዱስ ከብሮ አንደኛ የጸጋ ልጅ ሆነ” ብሎ በግልጽ አስተማረ። ካስተማረም በኋላ ወደ ሀገሩ ሲሔድ “ለኢትዮጵያ ሁለት እሾህ ትክዬባታለሁ፥ ብባረርም አይቆጨኝም” ብሎ ወጣ።

ከእርሱም በኋላ አባ ያዕቆብ የተባለ ተንኮለኛ በምጥዋ በኩል ገብቶ እስከ ጐንደር ዘልቆ የሜንዶዝን ትምህርት ማስፋፋት በመጀመሩና ሀገሪቱንም ሰላም በመንሣቱ አፄ ቶዎድሮስ ነቅተውበት፡ “ያገሬን ሕዝብ የሚለያይና ለጠላት አሳልፎ የሚሰጥ ሃይማኖት አልፈልግም” ብለው ሰባኪውን አባ ያዕቆብን በምጥዋ በኩል አባረውታል።

እነዚህም ሰዎች ‘ወንጌል እናስተምራለን፥ ስለ እግዚአብሔር መንግሥት እንናገራለን’ ብለው ወደ አገርዎ ከገቡ ዓመታት ሆኗቸዋል። ዳሩ ግን ከወንጌል አስተማሪነታቸው ይልቅ የወንጌል በራዥነታቸው አመዝኖ ይገኛል። ለማስረጃም ያህል የደንከልን የባሕር በር ለሃይማኖታዊ ሥራ ነው ብለው ባላባቱን አታለው ከገዚ በኋላ፤ በመጀመሪያ ለጣሊያን የንግድ ኩባንያ፥ ቀጥለው ለመንግሥት ሰጥተዋል። ከረንም ውስጥ የትንባሆ እርሻ አስፋፍተው ሕዝቡን የትንባሆ ሱሰኛ አድርገውታል።

ከዚህም አልፈው ተርፈው ከእስክንድርያ ጳጳስ እንዳናስመጣ፥ ኢትዮጵያ በውጭ ጠላት እንድትወረር፥

ከአንዳንድ የባዕድ መንግሥታት ጋር ሲጻጻፉ ሲያደፋፍሩ እንደ ኖሩ አረጋግጫለሁና ሕዝብዎንና አገርዎን ወደ ብርቱ ፈተና ከመጣላቸው በፊት አባቶችዎ እንዳደረጉት ካገራችን እንዲባረሩልን ፍርድ እጠይቃለሁ” አሉ።

በዚህም አነጋገራቸው ከንጉሠ ነገሥቱ ጀምሮ መኳንንቱና ካህናቱ የረካበት በመሆኑ አድናቆቱን በሳቅና

በመጠቃቀስ ገለጸላቸው። አፄ ዮሐንስ ከንጉሥ ምኒልክ ጋር በቀስታ ተነጋገሩና ወደ ተከሳሾቹ ዘወር ብለው፤

“በሉዋ መልሱላቸው፤ አባታችን የተናገሩትን ሁሉ ታምናላችሁ? ትክዳላችሁ?” ብለው ጠየቁዋቸው። ተከሳሾቹ ከዕጨጌ ጀምረው ችሎቱን ገለማመጡትና፤ “እኛ ወደ አገርዎ የመጣነው በሀገርዎ ውስጥ የሚኖሩትን አይሁድና እስላሞች የክርስቶስን ትምህርት አስተምረን ወደ ክርስትና ሃይማኖት ለመመለስ ከአውሮፓ መንግሥታትም ጋር አስተዋውቀንዎና አቀራርበንዎ የጸና ወዳጅነት እንዲመሠርቱ ለማድረግ ነው” አሉና አባ ማስያስ መልስ ሰጡ።

“አሁንኮ አባታችን ያቀረቡልዎ ክስ የደንከልን በር ለሃይማኖት ተግባር ነው ብላችሁ ከገዛችሁ በኋላ ለንግድ ሥራና ለመንግሥት መገልገያ እንዲሆን አደረጋችሁ፤ የትንባሆ ነገር በሕዝቡ ዘንድ እንዲለመድ አድርጋችኋል ነውና ለዚህ መልስ ይስጡ” ብለው ጠየቋቸው።

አባ ማስያስ በጸጉር የተሸፈነ የዱር ድመት የመሰለ ፊታቸውን ወደ ዕጨጌው ዘወር አድርገው፤

“እሳቸውኮ እኛን በሆነ ባልሆነ የሚወነጅሉን አገራችሁ ከአውሮፓ መንግሥታት ጋር ተወዳጅታ በጥበብ እንዳትኮራ እንደ እነርሱ በመሳሰሉ ከእስክንድርያ በሚላኩ ሰባኪዎች አማካይነት አገራችሁ የግብጽ ጥገኛ ሆና እንድትኖር ከግብጽም ፈቃድ እንዳትወጣባቸው፡ በዚህ አገሩ የሚኖሩ እስላሞች ክርስቲያይኖች እንዳይሆኑባቸው የግብጽ ከዲብ ባለሟልነት እንዳይቀርባቸው ብለው ነው” ብለው ሲሳለቁ ዕጨጌውን ቁጣ ቱግ አድርጎ አስቆጣቸውና፤

“ስሙ ወይ ማስያስ! ማንነትዎንኮ አሳምሬ ደርሼበታለሁ! የጣሊያኑ ንጉሥ ነፍስ አባት አይደሉም? ይህን ያምናሉ? ወይስ ይክዱኛል?” ብለው አፈጠጡባቸው። “ይኽ ነገር እውነት ነው?” ብለው ዮሐንስም ተጨመሩ። የችሎቱ ፍጥጫ ከአባ ማስያስ ላይ ተከመረ። “ብሆንስ ምንድነው ነውሩና ጥፋቱ?” አሉና አባ አንገታቸውን ደፉ።

“ነውሩና ጥፋቱማ” ብለው እጨጌም አባን ገለማምጠው፡ የችሎቱንም ሁኔታ ቃኝተው ክርክራቸውን

ቀጠሉበት። “ነውሩና ጥፋቱማ እንደ አባትነትዎ ከንጉሥዎ አጠገብ ሆነው መምከርና ማስተማር ሲገባዎ በወንጌል ስም፡ በክርስቶስ ስም ከሰው አገር ገብተው ሃይማኖት እየበረዙ ወንድምና ወንድም ለማፋጀት ተንኮል እየሠሩ መገኘትዎ ነው” ብለው ሲመልሱላቸው ችሎቱ “ይበል ይበል” ብሎ አስተጋባላቸው።

አፄ ዮሐንስ አንገታቸውን አቀርቅረው ሲተክዙ ቆዩና በሆዳቸው ውስጥ ሲጤስ የነበረውን ንዴት ደጋግመው በመተንፈስ ካስወጡት በኋላ፤ “እኮ ለዚህስ የሚሰጡት ምላሽ አለዎት?” ብለው ጠየቋቸው የዐይኖቻቸውን ቅንድቦች ዘግተው። “የንጉሥ ነፍስ አባትነት ከሀገራቸው ወጥታችሁ አታስተምሩ ብሎ አይከለከልም፡ እርሳቸውስ የከዲቡ” ብለው ተናግረው ሳይጨርሱ እጨጌ አቋረጧቸውና፤

“ጃንሆይ! በዚህ ችሎት የምትገኙ መኳንንትና ሊቃውንት! ልብ በሉልኝ! ‘ስሱ ሲበላ ይታነቃል! ሐሰተኛ በአነጋገሩ ይታወቃል እንዲሉ፥ የግብጽን ጦርና የመኳንንት ወስላቶች የምትረዱስ እናንተ አይደላችሁም? እውነተኞቹ የወንጌል ሰባኪዎች ከሆናችሁ ቀደም ሲል የቱርክ ጦር ዛሬም ግብጾች ክርስቲያኑን ሁሉ “እስላም ካልሆንክ” እያሉ ሲያስጨንቁት ለምን አልገላገላችሁም?” ብለው አንገታቸውን አሰገጉባቸው።

“እኮ? የደንከልን የባሕር በርስ ለንግድና ለወታደር ተግባር እንዲውል አሳልፋችሁ አልሰጣችሁም? የትንባሆ ዘርስ በእርሻ ላይ እየዘራችሁ ሕዝቡን እያስለመዳችሁት አይደለም? ለግብጥ ጦርና እኔን ካሎረፉ ወስላቶችስ ጥግና ጋሻ ሁናችሁ የለም? ይህን ሁሉ ታምናላችሁ? ትክዳላችሁ?” ብለው አፄ ዮሐንስም ቁጣና ፍጥጫ ጨመሩበት።

“ጃንሆይ!” አሉና አባ ማስያስ መኳንንቱን ጭምር በአስተያየታቸው እንደ መለማመጥ ብለው፤ “ጃንሆይ! ይህን ሁሉ ነገር አንዳንድ ሚሲዮናውያን በስሕተት ሠርተውት ይሆናል። ግን ዋናው የመጣንበቱ ጉዳይ ቅድም እንደ ተናገርኩት፡ አይሁዳውያንና እስላሞችን ወንጌል ለማስተማር ጥበብ ለማስፋፋት ነው” ብለው እንደለመዱት አንገታቸውን ቆለመሙት።

በዚያ አነጋገራቸው፡ ከንጉሠ ነገሥቱ ጀምሮ ሁሉም የሰላቅ ሳቅ ሲያሳዩዋቸው የወሎው ባላባት ይማሙ

ሙሐመድ አሊ ተነሡና፤ “ስሙኝ ወይ አባ?” ‘አፍ ያበዛ ጥበቡ ዋዛ’ እንዲሉ እስከ ዛሬ የአፋችሁን እንጂ የእጃችሁን ጥበብኮ አላየነውም?’ ብለው በተራቸው ከአባው ላይ አፈጠጡ። አባ ቀና ብለው ጠያቂውን ለማወቅ ዐይኖቻቸውን ተከሉባቸው። ነጭ በነጭ የተጎናጸፉ፥ ነጭ የጠመጠሙ ዐይነ- ፈጣጣ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ተጠሪ የሆኑ አዛውንት ከዮሐንስ በስተኋላ ተጎብረው በማየታቸው ተገረሙ።

“ለመሐመድ ተከታዮች ቁርዓንን ማስተማር ተገቢ እንደሆነ ሁሉ፡ ለክርስቶስ ተከታዮችም ወንጌልን

ማስተማርኮ የመጀመሪያው ጥበብ ነው” ብለው አባ ማስያስ መለሱ።

“የወንጌል አባት፡ የክርስትና መሥራች ክርስቶስ የተሰቀለው የትና በእነማን አገር ነው? ደግሞስ በልጅነቱ ወራት ራሱ ክርስቶስ የባረከውንና በኋላም ሊቀጳጳስ የሆነውን አግናጢዎስን ያህል አባት ከአንበሳ ጋር አታግላችሁ የገደላችሁ እናንተ አይደላችሁም? በኔ አገር እንደሆነ የአንድም ሐዋርያ ደም አልፈሰሰም፤ ታዲያስ ምን አድርጉ ነው የምትሉን? የይሁዳዎችን አገር ኢየሩሳሌምን፥ የእስላሞችን አገር ግብጥንና ሌሎችንም እንደምን አልፋችሁ መጣችሁ? የጥበብ ነገር የሚያስተምሩስ ከእናንተ መካከል የታሉና? ለተንኮል እንደ መጣችሁ አላጣሁትም። ወዴት ወዴት?” አሉ አፄ ዮሐንስ።

“ጃንሆይ! የእነርሱ ተንኮል መች ተዘርዝሮ ያልቃል? ዋግሹም ጉበዜን ለማንገሥ ሲሠሩት የነበረውን ተንኮል አገር ምድሩ ያውቀው የለም? አሁንም እንደ ሆነ…” ብለው ዕጨጌ ፊታቸውን ወደ ተከሳሾቹ መለስ ሲያደርጉ አፄ ዮሐንስ ንግግራቸውን ቀበል አድርገው፤

“መቼ አጣነው? እንዳውስ ጳጳስ ከእስክንድርያ እንዳይመጣልኝ ውስጥ ውስጡን ስታሳድሙብኝ

አልነበራችሁም?”ብለው ሲገላምጧቸው ቆዩና። “መኳንንት ሊቃውንት በሉ ፍረዱኝ?” ብለው ፍርድ ጠየቁ።

“ለመሆኑስ በየሥፍራው ስንት ስንት ሚሲዮኖች እንዳሉሳ ይታወቃል?” ብለው ንጉሥ ምኒልክ ዕጨጌን ጠየቁ። “ምን ሥፍር ቁጥር አላቸው? ጠመንጃኮ ቢይዙ ያንድ ራስ ጦር ያክላሉ” አሉ እጨጌ።

“ይኽ የጠላት ወሬ ነው። የኛ ቁጥር ይኽን ያህል አይሞላም፤ ሐሰት ነው” አሉ አባ ማስያስ።

“ደግሞ ዐይን በዐይን ሊክድ ነው? በሐማሴን በደጋውና በቆላው በትግራይም እንደዚሁ በየሠፈራችሁበት ቦታ ያለው ተንኮል ሠሪያችሁ ቢደምር ያንድ ንጉሥ ጦር አይሆንም?” አሉ አፄ ዮሐንስ ቁጣቸው ይበልጥ እየናረ።

“ኧረ ጃንሆይ! ካንድ ንጉሠ ነገሥት ጦርም ሳይበልጥ አይቀርም? አገርዎንኮ ከጫፍ – እስከጫፍ

ሠፍረውበታል?” አሉ እጨጌ።

“ዋናው ነገር ብዛታቸው ሳይሆን ድፍረታቸው ነው የሚመዝነው!” አሉ ይማሙ መሐመድ በትዝብት።

“መኳንንት፥ ሊቃውንት በሉ ፍርዳችሁን ስጡኝ!” አሉ አፄ ዮሐንስ።

“ጃንሆይ! በርስ-በርሳችንና በሀገራችን ጉዳይ ጣልቃ ላይገቡ፥ ወንጌል ከማስተማር በቀር ሌላ ነገር ላይሠሩ ይፈጠሙ” ብለው ሐሳብ ሰነዘሩ ይማሙ መሐመድ።

“የሰባኪዎች ብዛት ተቀንሶ ጥበብ የሚይስተምሩት ቢበዙ ይሻላል” አሉ ንጉሥ ምኒልክም።

“ከስብከት ሌላ የሚሠሩትን ተንኮል ገልጠን ወደያገራቸው መንግሥታት እናስተላልፍና እነርሱ

ቢቆጣጠሩዋቸው አይሻልም?” አሉ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት፥ የምኒልክ ምርኮኛ ሆነው በአፄ ዮሐንስ ችሎት ተገኝተው የፍርድ ሐሳብ ለመሰንዘር በመብቃታቸው ልዩ ኩራት እየተሰማቸው።

አፄ ዮሐንስም በአክብሮት ሲመለከቱዋቸው ቆዩና አስተያየታቸውንም በአክብሮት የተቀበሉላቸው መሆናቸውን በመግለጽ አንገታቸውን ደፋ ቀና እያደረጉ ቆይተው፤ “ሐሳባችሁን ከልብ አዳምጨዋለሁ። በእነዚህ ተንኮለኞች ሥራ ልቤ ቆስሏል፤ አገሬ ተበድሏል፤ ወንጌል የሚያስተምሩ መምህራን ከእስክንድርያ አስመጣለሁ። እነሱው ይበቃሉ።

የሀገሬን ሕዝብ የእጅ ሥራና ጥበብ የሚያስተምሩ ሥጋጃ ሠሪዎችን ነጋዴዎችን ብረት ሠሪዎች የሆኑትን ነው የምፈልግ እንጂ እንደ እናንተ ያሉ በወንጌል ስም እየመጡ ሕዝቡን የሚከፋፍሉ አይደሉም። አገሬን ለጠላት አሳልፋችሁ ለመስጠት ባደረጋችሁትም ተንኮል እጅ እጃችሁንና ምላሳችሁን እየቆረጥኩ ብቀጣችሁ ማስጠንቀቂያ በሆናችሁ ነበር። ግን ራሴንም ሆነ ሕዝቤን ከትዝብት ላይ አልጥልም” ብለው ተከሳሾቹን አንድ በአንድ ሲመለካከቱዋቸው፥ ተከሳሾቹ ወደ መሬት አቀርቅረው መሬቷን ሲማፀኑዋት አዩዋቸውና፤ “ሳትውሉ ሳታድሩ ከሀገሬ ውጡልኝ” ሲሉ ተከሳሾቹ መሬት መሳም ጀመሩ።

አፄ ዮሐንስም ወደ አጋፋሪያቸው ዘወር አሉና፤ “ንሣ አጋፋሪ በመጣበት እግሩ አገሬን የረገጠበትን ጫማውን አራግፈህ፥ ያረከሳትን አገሬን አፈር አስመህ አባርልኝ!” አሉ በኃይለኛ ቁጣ ተውጠው! አጋፋሪ እንደ ታዘዙት ተከሳሾቹን እያዳፉ ሲያስወጡ ዕጨጌም፤

“ዕድሜዎን ያርዝምልኝ” ብለው ወደ ወንበራቸው ተመለሱ። አጋፋሪው ተከሳሾቹን ካስወጡ በኋላ ተመለሰው ወደ ችሎቱ ገቡና፤ “ጃንሆይ! ሱረት ባፍንጫቸው፥ ትንባሆ ባፋቸው እየጐረሱ መጥፎ ልማድ የተጠናወታቸው ሰዎች ተይዘው መጥተዋል?” ብለው አመለከቱ።

“አስገባቸው” አሉ ዮሐንስ ከቁጣቸው እጅግም ሳይበርዱ ሌላ ነገር በመቀጠሉ እንደ መቆጣት ብለው። አጋፋሪ ትእዛዙን ተቀብለው ሲወጡ ዕጨጌ ቀጠል አደረጉና፤ ” እነዚሁ ወንጌል እንሰብካለን የሚሉ ያስለመዱዋቸው ይሆናሉ!” ብለው ጉዳዩን ሰቀሉት።

ወዲያው አጋፋሪው እጅ-ለእጅ የተቆራኙ ሰዎች ያቀርቡና፤ “ጃንሆይ! እነዚህ ሰዎች ተመክረው፥ ተለምነውና ተገዝተው ከዚያች የተረገመች የሰይጣን ቅጠል መላቀቅ ያቃታቸው፥ ለሕዝብ መጥፎ ነገር የሚያሳዩ የተበላሹ ናቸው” ብለው ክሳቸውንም ተከሳሾቹንም አቀረቡ።

“እንዲያ ሕዝቤን እስቲበክሉት ነው የምታዮዋቸው? አጋድምና ግረፍልኝ” አሉ ራሳቸውም ከዙፋናቸው ተነሥተው ሊገርፉ እየቃጣቸው። አጋፋሪ ገራፊውን ከነመግረፊያው አስጠሩ። ከአፄ ዮሐንስ ጋር በያገሩ ከሚዞሩት አምስት ገራፊዎች በዚያ ዕለት ተረኛ የነበረው ገራፊ በቅጠል ስሙ “ሰጣርጋቸው” በመባል የታወቀው የአሸንጌው ተወላጅ አረሩ መሆኑ ነበር። ግድንግድ ነው፤ ከቁመቱ የውፍረቱ፥ ከውረቱም የመጐልበቱ የተትረፈረፍ ነበር። ቅቤ የጠገበው ጅራፍም በወፍራሙ የተገመደ የበሬ ጅማት ነበር።

ጅራፍ ተፈርዶባቸው ሳይገረፉ ውለው ያደሩትን ወይም ‘የነእገሌ ዘር’ የሚባሉትን የጅራፉን ጡሉዳ ከመሬት ላይ እያስጮኽ የተገራፊውን ጀርባ ነካ ነካ የሚያደርግበትና የማይጐዳበት ዘዴ አለው።

ሳይውል ሳያድር የሚገረፈውንና ማንነቱን አስቀድሞ ያላወቀውን ግን አረሩ ተሸላልጦ ይለቀዋሎ። በተለይም አፄ ዮሐንስ የተቆጡባቸው ከሆኑ በእነርሱ ገመድ ላለመግባት ሲል ጅማቶቹን ገታትሮ ዐይኖቹን ጐልጉሎ የጃንሆይን ቁጣ ያበርድላቸዋሎኦ በዚያች ዕለት ከጁ የገቡት ሲሰኞችም ንጉሠ ነገሥቱን ያስቆጡበት ናቸውና ከልቡ ተልትሎ ተልትሎ ለቀቃቸው።

ማንኛውም ጥፋተኛ ከተገረፈ በኋላ ሰውነቱ እንዳይቆስል ተብሎ በቅባትና መድኃኒት ይታሻል። እነዚያን ሱሰኞች ግን፥ “ቁስላቸው እንደ ዓመላቸው እነሱንም እንዲከረፋቸው አትቀቡዋቸው” ብለው አፄ ዮሐንስ ስላዘዙ ከግርፋት ወደ እስር ተላለፉ።

“ይህን ሙያ ብሎ የሰይጣን ቅጠል ይምጋል? አገር አሰዳቢ ሁሉ ጥበብ እንደ መቅሰም፥ ጠመንጃ፥ ጥይት፥ መድፍ፥ መርከብ እንደ መሥራት? ይህን ሙያ ብሎ የለመደውን ሁሉ እያስፈለጋቸሁ እጅና እግሩን ቁረጡልኝ” ብለው በዚያች ዕለት አዘዙ ንጉሠ ነገሥቱ።

ዕጨጌም ቀጠል አደረጉና፤ “ጃንሆይ! የዛሬዋ ዕለት መቼስ የሀገርዎን መርዝ የተነቀሉባት በአዕምሮአቸውና በአካላቸው የላሸቁ መንፈስ-ደካሞችን የቀጡባት ስለሆነች ስትመሰገንና ስትወደስ የምትኖር ናት። ነገር ግን ‘ከተለሙ ያርሷል፤ በጀመሩ ይጨርሷል’ ነውና ጅምርዎን ይጨርሱልን” አሉ ከተቀመጡበት ተነሥተው።

“ሌላ ምን ነገር ቀርቷል” አሉ አፄ ዮሐንስ።

“ተዚህ በፊት” ብለው ዕጨጌ ከቆሙበት ወደፊት ራመድ ብለው ከንጉሠ ነገሥቱ ፊት ቆሙና ንግግራቸውን ቀጥለው፤ “ተዚህ በፊት አክሱም ላይ ቅብዐቶችና ተዋህዶዎች ተከራክረው ቅባቶች ተረትተው ተዋህዶዎች ረትተው ሕዝብዎ እፎይ ብሎ ነበር” ብለው መኳንንቱንና ካህናቱን ሲቃኙ ሁሉም በአነጋገራቸው የሚስማማላቸው መሆኑን በየአስተያየቱ ገለጸላቸው።

እርሳቸውም የችሎቱን ድጋፍ ያገኙ መሆናቸውን ከአረጋገጡ በኋላ ንግግራቸውን ቀጠሉበትና፤

“ክርስቶስ ‘በጥምቀት የጸጋ ልጅ እንጂ የአብ የባሕርይ ልጅ አይ ደለም’ የሚለውን የተሳሳተ እምነታቸውን እያስተማሩ ሕዝቡንም በማሳሳት ላይ ናቸው። በየአድባራቱ ብዙ ብዙ ስሕተት ደርሷል።

ይህንኑ ችግር ለጃንሆይ ነግሬ ግራ – ቀኙም እንዲቀርቡ ባዘዙት መሠረት ከጸጐችም፥ ከተዋህዶዎችም የተመረጡ ሊቃውንት መጥተዋልና ቀርበው ነገሩ እንዲታይልን እለምናለሁ ብለው እጅ ነሡ።

“’የጦጣን ልጅ በዛፍ፥ የጸጋን ልጅ በመጣፍ’ ተብሏልና ትችሏቸዋላችሁ?” ብለው ጠየቁ አጼ ዮሐንስ፥

መኳንንቱንም፥ ካህናቱንም ጭምር በጨረፍታቸው እየጐበኙ።

“ጃንሆይ እንዲህ እያሰኙ የሚያስወሩትኮ ለብልሀታቸው ነው! ሥረ-መሠረቱ ያማረ የሠመረ የተጣራ

መጽሐፍኮ የላቸውም!” አሉ እጨጌም በልበ-ሙሉነት።

“ሊቃውንቱስ መጥተዋል?” አሉ ንጉሠ ነገሥቱ።

“አዎ ከኛም ከእነሱም መጥተዋል።”

“ከእናንተ በኩል የተመረጡት እነማን ናቸው?”

“ከኛ በኩል አፈ ጉባኤያቸውን አለቃ ኪዳነ ወልድ ከባለ ቀረኛቸው ከአለቃ ተክለ ሥላሴና ከመልአከ ብርሃን ወልደ ሥላሴ ጋር መጥተዋል” አሉ ዕጨጌ።

“እንዴ? እውነትም ዛሬ አስባችሁበታል! እነዚህ ሊቆች ከመጡማ በሀገራችን ውስጥ ያለው የሃይማኖት ልዩነት ጉዳይ እልባት ማግኘቱ ነው?” አሉ ንጉሥ ምኒልክም እየተፍነከነኩ።

“ጌታዬ ድሮስ ቢሆን ደጋግመን ረትተናቸው፡ ደጋግመው ተፈጥመው አልነበር? ጊዜና ቦታ እየለወጡ

መርዛቸውን እየረጩብን ተቸገርን እንጂ? አሉ ዕጨጌም። “ለመሆኑስ ከእነርሱስ በኩል ማን ማን ተመርጠዋል?” አሉና ጠየቁ አፄ ዮሐንስ። “ከእነሱ አለቃ ተክለጽዮን ፎክሮ ማን ይችለኛል? ብሎ መጥቷል” አሉ ዕጨጌ፤

“ምን ተክለጽዮን ነው? ተክለልዮን ነው እንጂ? ብቻ በል ሁለቱንም ወገን ባለጉዳዮችን ሌሎችም መኳንንትና ሊቃውንት ጭምር አስገባ” ብለው አፄ ዮሐንስ ለአጋፋሪ ትእዛዝ ነገሩና ወደ ዕጨጌ መለስ ብለው ደግሞ፤

“ከጸጎችስ ወገን እነማን መጥተዋል?” ብለው ጠየቋቸው። “ከእነሱማ በኩል አፈጉባኤያቸው አለቃ ሥነ ጊዮርጊስ፥ አለቃ ሀብተ ወልድ መጥተውላቸዋል” አሉ ዕጨጌ።

“እስቲ እግዚአብሔር ያሳያችሁ?” ብለው አፄ ዮሐንስ የችሎቱን ተሳታፊዎች ቃኝተው ዐይኖቻቸውን ከዕጨጌ ላይ አሳርፈው፤ “እስቲ እግዚአብሔር ያሳያችሁ? እነዚህ ሁሉ ሊቆች ተስማምተውና ተግባብተው የአንዱን የአምላክን መንገድና ወንጌል ለሕዝብ ቢያስተምሩ ኖሮ የውጭ ተንኮለኞች በየጊዜው እየገቡ ሕዝቡን ባላስቸገሩብን ነበር። ግን ምን ይሆናል? እነርሱስ ራሳቸው ከውጭው ተንኮል መች አመለጡ?” ብለው መተከዝ ሲጀምሩ ዕጨጌም ቀበል አደረጉና፤

“እኛንስ ያስቸገረን ይኽው አይደል? ኑ አንድ ሆነን እናስተምር፥ በውጭው ተንኮል ሕዝቡ እንዳይበጣበጥ እንከላከልለት ስንላቸው ልባቸው ወደ ውጭው ተንኮል እያደላበን እኮ ነው የተቸገርነው…” ብለው ንግግራቸውን ሳያጠቃልሉ አጋፋሪ ሁለቱን ተሟጋቾች እያስገቡ እጅ እያስነሡ በቀኝና በግራ አሰለፉዋቸው።

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Italians Committed Terrible Crimes, Then Forgot Them: Addis Ababa Fascist Massacre & Poison Gas 19 Feb 1937 — የካቲት ፲፪/12 ፲፱፻፳፱/1929 ዓ.ም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 20, 2024

🔥 የካቲት ፲፪/12 ፲፱፻፳፱/1929 ዓ.ም | ጣሊያኖች አስከፊ ወንጀሎችን ፈጽመዋል፣ ከዚያም ረሷቸው፤ ፋሽስት ኢጣልያ በአዲስ አበባ የፈጸመችው እልቂትና መርዝ ጋዝ እ.አ.አ የካቲት 19 ቀን 1937 ዓ.ም.

በዚህ ሳምንት በየካቲት ፲፪/12 ፲፱፻፳፱/1929 ዓ.ም ፣ እ.አ.አ በ 1937 የጣሊያን ፋሽስቶች እና ቅኝ ገዢዎች በአዲስ አበባ ለሶስት ቀናት የቆየ ጭፍጨፋ እና እልቂት ጀመሩ፤ እስከ ሃያ ሺህ 20,000 ኢትዮጵያውያንን ገድለዋል። ግድያው ዛሬ በጣሊያን ውስጥ ችላ ተብሏል፣ ህዝባዊ ክርክር በቅኝ ግዛት ስር ያሉ አመለካከቶች ውስጥ የተዘፈቁ ናቸው።

ሮዶልፎ ግራዚያኒ የኢትዮጵያ ምክትል አስተዳዳሪ እና የጣሊያን ምስራቅ አፍሪካ ጠቅላይ ገዥ በዋና ከተማይቱ አዲስ አበባ መድረክ ላይ ነበር ፣ በይፋዊ ሥነ-ሥርዓት መካከል ፣ ከኤርትራ የመጡት ሁለት ጀግኖች አርበኞች ሞገስ አስገዶም እና አብርሃም ደቦጭ በርካታ የእጅ ቦምቦችን በግራዚያኒ አቅጣጫ ወረወሩ። በወሰዱት እርምጃ ሰባት ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች ቆስለዋል። ከቆሰሉት መካከል ራሱ ግራዚያኒ ይገኝበታል፣ እሱም በፍጥነት መንፈሱ ይርቃል። በጣሊያን በኩል የቦምብ ጥቃቱ ድንጋጤ፣ የሃይል ክፍተት፣ የትእዛዝ ሰንሰለቱ ግራ መጋባት እና አርአያነት ያለው የቂም በቀል ፍላጎት ፈጠረ። ውጤቱም እልቂት ነበር ፥ ዛሬም ለመግለጽ አስቸጋሪ የሆነ ግፍ።

ዛሬም የያኔዋ ፋሺስት ኢጣሊያ ባለውለታዎች የሆኑት ጋላ-ኦሮሞዎቹ የግራዚያኒ ጭፍሮች ተመሳሳይ፣ እንዲያውም ከያኔው የከፋ ግፍ እና ዕልቂት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ በመፈጸም ላይ ናቸው። ዛሬ የመታሰቢያ በዓል ያደረግ የአገዛዙ ክፍል አለን? የለም! እንዲያውም የተገዙ ኦሮማራ ‘ቀሳውስት’ አረመኔውን ዳግማዊ ግራኝን/ዳግማዊ ግራዚያኒን ቀይ ካባ አለበሱት። እንግዲህ በሕዝባችን እና በቤተክርስቲያናችን ላይ እየተሳለቁብን መሆኑ ነው! ይህን ወቅት መምረጣቸው በአጋጣሚ አይደለም!

በዚሁ ወቅት አውሮፓ እና አሜሪካ የከሃዲውን አረመኔ ኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ-ሃሰን ጭፍሮችን ሆን ብለው ወደ ኔዘርላንዶች ዋና ከተማ ሄግ እና ወደ አሜሪካዋ ቻርሎት፤ ሰሜን ካሮላይና ላኳቸው። እዚያም የጀግኖቹ አርበኞች ሞገስ አስገዶም እና አብርሃም ደቦጭ የልጅ ልጆች ማድረግ የሚገባቸውን ሁሉ አድርገዋል።

አዎ! 😈 ሉሲፈር፣ አዳል ሞቲ፣ ወሰን ጋላ፣ የአእምሮ መተት፣ ዓይነ ጥላ እና የአየር አጋንንት፣ አመቺሳ ውቃቢ አቴቴ ዛር ፥ ‘ቀይ ካባ’፣ ‘ቀይ አውሮፕላን ከኢጣሊያ’። እንግሊዝም ከኢትዮጵያ የሰረቀችውን ታቦት ‘ልመልስላት ነው’ በማለት ላይ ናት

BY EMANUELE ERTOLA

🔥 This week in 1937, Italian Fascists and colonizers began a three-day massacre in Addis Ababa, killing up to 20,000 Ethiopians. The slaughter is all but ignored in today’s Italy, where public debate remains steeped in indulgent views of colonial rule.

Not even a year after the bloody occupation of Ethiopia that Benito Mussolini trumpeted as the “conquest of an Italian empire,” the invaders were still few in number, and not sleeping easily. The soldiers and the Fascists, together with the “native troops” enlisted in the colony, had never stopped fighting; for months they had crisscrossed the vast hinterland hunting down the still armed Ethiopian resistance. The other Italians, whether civilians or Blackshirts, were mostly holed up in the cities — and listened with apprehension to reports of dangerous “rebel bands” closing in.

Still, the repression of the resistance — euphemistically termed a “great colonial police operation,” but in truth responsible for a litany of killings, burnt villages, and destroyed crops — seemed to have borne fruit. Indeed, many resistance formations had been disarmed, their leaders and members eliminated or deported to the terrible internment camp at Danane, in also Italian-occupied Somalia. In short, the fledgling Fascist empire seemed to be on its way to slow normalization when the occupiers had a rude awakening.

On February 19, 1937 — Yekatit 12 according to the Ethiopian calendar — Rodolfo Graziani, viceroy of Ethiopia and governor-general of Italian East Africa, was on a stage in the capital Addis Ababa, in the middle of an official ceremony, when two patriots of Eritrean origin, Mogus Asghedom and Abraham Debotch, threw several hand grenades in his direction. Their action killed seven people and injured many others. Among the wounded was Graziani himself, who was quickly spirited away. On the Italian side, the bombing produced panic, a power vacuum, confusion in the chain of command, and a desire for exemplary revenge mixed with the need to fully reassert Italian authority as soon as possible. The result was a massacre — an atrocity that is still difficult to describe.

Brutality With Few Comparisons

In the moments immediately after the resistance action, the Italian troops took to firing indiscriminately into the crowd. Outside the city, troops in the garrisons received orders to begin marching toward Addis Ababa, shooting anyone they encountered on sight and setting fire to Ethiopian homes. In a letter sent on April 30, 1937, one Blackshirt spoke of what this march was like:

Dumbfounded, we also set out from our blockhouse, in full war gear, backed up by tanks and motorcycles with machine guns: we covered tens of kilometers, firing on any colored individual we met, and massacring, in their own huts, all the natives who we found in our path.

Having reached the outskirts of city, in front of the clusters of tuculs — small dwellings — in which the Ethiopians had shut themselves, since we could not hit them all with rifles, our officers had the flame-throwers deployed: so, in ten minutes we set ablaze, like bonfires, hundreds and hundreds of tuculs, in which there were women, old people and children, who were toasted.

Meanwhile in the city, the highest remaining political authority, National Fascist Party federal secretary Guido Cortese, ordered reprisals — quite literally letting the Italian population off the leash. For three days, workers, truck drivers, civilians, and Blackshirts — given carte blanche by the Fascist Party — turned the city into a circle of hell in an orgy of brutality that has few comparisons even in the history of European colonialism.

Foreign diplomats provide vivid testimony of this in the stunned missives they sent to their respective capitals. On the first day of the massacre, US representative Cornelius Engert telegraphed to Washington:

Natives were beaten and machine-gunned indiscriminately and native huts were burned. Incendiary bombs have been dropped by planes operating in the outskirts of the city, and at the present is audible throughout the city a good deal of rifle fire and even field-gun fire. The streets have been cleared of natives, and all Italians, including civilian workmen, go about heavily armed and seem to be thoroughly alarmed.

The next day, he added, “Since the incident, disorderly bands of laborers and blackshirts armed with axes, clubs, or rifles have been roaming the streets and, in circumstances of revolting savagery, have been killing all natives in sight, even women.”

French diplomat Albert Bodard called it a pogrom, reporting that

there are so many corpses that no decent burials can be performed; bodies are piled up, doused with petrol and incinerated on the spot. Whole districts of Abyssinian tuculs have been set ablaze with flame throwers and hand grenades. In many cases, the native occupants, who were unable to flee, were burned alive in their homes. Every night, the town is surrounded by infernos. . . . Great confusion reigns in the city, where Blackshirts, troops and armed workers seem to be left free to act as they please.

And further:

Truck drivers also chased Abyssinians with their cars, or hurled them viciously at the natives in order to crush them. When the victims were slow in dying, truncheons opened up their skulls and brought the recalcitrant back to reason.

British witnesses offered a similar account:

For two and a half days the Ethiopians wherever found and however occupied were hunted down, beaten, shot, bayonetted or clubbed to death. Their houses were burnt and in some cases they themselves were pushed back into the flames to die by burning. With this slaughter were combined loot and pillage. The following incidents which are reported on good authority are illustrative of the conduct of the Italians. A band of eight blackshirts were seen beating with staves, apparently to death, an Ethiopian whose hands had first been tied behind his back. . . . An Italian colonel stopped his car in a main street to trash a group of three Ethiopians, one man and two women. After beating the man he started on the woman, but noticing the car of a foreign Legation nearby he desisted. . . . Perhaps one of the principle motives behind the action of the Italians was that of fear, for at no time since their occupation have they felt secure.

In the mounting Cold War climate, the Allies preferred to support the Italians’ line of having the right to try their own war criminals themselves, at home.

After three days, when the order finally came to halt the violence, the death toll was appalling: about three thousand dead were reported, but more recent calculations by Ian Campbell estimate a number six times that, perhaps close to twenty thousand people. This was just the beginning of an appalling reprisal over subsequent months that bloodied Ethiopia with gruesome episodes like the summary execution of two thousand monks and deacons at Debre Libanos monastery. But what happened between February 19 and 21 remains especially significant — not only because of its sheer dimensions or its brutality but because the protagonists were Italians, mostly civilians, who did not follow orders or respond to military logic but were simply given a free hand. In a later report, the British consulate commented that, in retrospect, “Addis Ababa was the scene of such horrors as can rarely if ever have been committed by the representatives of any modern civilised nation.”

Forgetting the Horrors

Who remembers those horrors? Ethiopia surely did. After World War II, it sought the extradition of Italian war criminals, later limiting itself to requests to try Graziani and Marshal Pietro Badoglio. But in the mounting Cold War climate, the Allies — most importantly, Great Britain and the United States — preferred to support the Italians’ line of having the right to try their own war criminals themselves, at home. This in fact never came to pass except in rare cases. Graziani was held to account for his role in the Nazi-collaborationist Italian Social Republic but not for his crimes in Ethiopia and before that in Libya. Ethiopia made one last, unsuccessful attempt in 1949, and then gave up, but did not forget. In 1955, Haile Selassie commissioned Croatian sculptor Antun Augustinčić to create the Monument to the Victims of Fascism. This monument survived the monarchy, the military dictatorship, and still towers over Sidist Kilo Square in remembrance of what happened in Yekatit 12.

Here in Italy, however, no one remembers February 19 anymore. What happened has prompted neither monuments nor mention in textbooks. As is well known, the lack of any Italian version of the Nuremberg trials had a powerful effect in entrenching the image of the “good Italian” in contrast to the Nazis. Moreover, in the postwar period, democratic and anti-fascist Italy sought to accredit itself as the bearer of legitimate interests in its former colonies (Ethiopia, the empire conquered by Fascism, excluded) by presenting its colonial past in a positive light. This relied on a version of events that eliminated all violence and discrimination, thus leaving only the work done by poor emigrants who, through sheer tenacity alone, built infrastructure and fertilized land that would otherwise have been left to the desert. This narrative survived even when, at the turn of the 1940s to the 1950s, the possibility of any Italian institutional involvement in the former colonies faded, except for the trusteeship of Somalia. Fueled by years of publications and talking points that found agreement across the parliamentary spectrum, the idea of the “good colonizer” established itself in Italian culture and the national imagination, from journalistic reconstructions to school textbooks, making it a pillar of republican national identity.

The events of February 19, or of Debre Libanos, went almost unmentioned — except for a few faint traces — until the late 1990s, when new studies, following in the footsteps of pioneering scholars such as Angelo Del Boca, Enzo Collotti, and Giorgio Rochat, brought to light certain dark sides of Italian history. This did not, however, have much effect on the collective consciousness or spark any real public debate. The reluctance to come to grips with this past has proven enduring. This is demonstrated by the weak echo of books such as the diary of journalist Ciro Poggiali, published in 1971 but never reprinted, and the memoirs of Hungarian doctor Sáska László, also an eyewitness to the massacre, published in English in 2015 but never translated into Italian. There is likewise no Italian translation of The Plot to Kill Graziani, the first volume with which, in 2010, Ian Campbell reconstructed the 1937 assassination attempt. It is perhaps a sign of some attention being stirred that Campbell’s next volume, The Addis Ababa Massacre, from 2017, was (finally) translated into Italian the following year, but did not give much of a jolt to the country’s anesthetized consciousness of its own past.

The idea of the ‘good colonizer’ established itself in Italian culture and the national imagination, from journalistic reconstructions to school textbooks.

The events of February 19 and those that followed continue to be ignored by mainstream culture, neglected by school curriculums, and indeed essentially unknown to most Italians. This absence — of memory, of awareness, of debate — is reflected in urban landscapes throughout Italy, which are still pervaded with monuments, statues, streets, and squares celebrating colonial expansion, its battles, and its protagonists. In most cases, this exists without any public intervention to alter this picture, and without even a line explaining to the passerby that no, the street where he lives and works is not called Amba Aradam in reference to an Ethiopian mountain massif but in memory of a bloody battle. In his book Tainted Landscapes, Martin Pollack wonders if, when visiting a place, we should not always ask whether it has something to hide from us. Is it really as innocent and as idyllic as it seems? What do we find if we start digging? In Rome, we would find many such places. Strange, exotic names that are sometimes hard to pronounce, about which most Romans probably don’t ask questions even though they should be interrogated. Such names pose at least two questions. First, what do they represent? They are not just geographical places, dots on the map; each is connected to a historical event, and each event tells us a story. If we read all these colonial place names one after the other, we read the history of Italy and of its expansion into Africa. The second, equally important, question is, who decided that they should be there? Who decided that those places and events should be solemnly remembered by a street name, enduring in imperishable memory?

And yet the times they are a-changin’. We are reminded of this by the European Parliament, which in 2019 passed a resolution on the fundamental rights of populations of African descent. The document imputes the causes of racial discrimination to the failure to recognize phenomena such as “enslavement, forced labor, racial apartheid, massacres and genocides under European colonialism.” This is reiterated in the EU Anti-racism Action Plan 2020–2025, which states that “prejudices and stereotypes can first be addressed by recognizing the historical roots of racism. Colonialism, slavery, and the Holocaust are part of our history and have profound consequences for society today. Preserving memory is critical to encouraging inclusion and understanding.” And in the wake of grassroots movements such as Rhodes Must Fall and then Black Lives Matter, some countries such as France and Belgium have begun an intense public debate on the colonial legacy and the responsibilities attached to colonialism.

But what about Italy? Here, too, something has begun to shift. On October 6, 2022, Rome’s city council approved Motion 156/2022, which, among other things, calls on city hall to begin a process of re-signifying colonial place names. This move was followed by the councils of other cities, including Bologna and Turin. To call a location Via or Piazza Addis Abeba does not evoke just another city but the place where one of the worst massacres in Italian history began on February 19. It is a tainted place, and as such must be treated with caution, warning those who pass in front of it, defusing its charge of violence, and decolonizing it. The best way to make these places harmless, the first necessary step, is to educate people to be aware of what these names and sites represent.

This was the reason for founding the Yekatit 12–19 February Network. It informally brings together the galaxy of institutes, associations, and individuals from across Italy who have been dealing with this issue over the years. To promote the implementation of Motion 156, in February 2023 the network organized a week of events in Rome on Italian colonialism and its legacies. This year it is back — and bigger, with a full calendar of events spanning the next four months, no longer just in Rome but also in many other cities, including Bari, Bologna, Florence, Milan, Modena, Naples, and Padua. Conferences, debates, performances, historical walks, and concerts aim to spread knowledge and stimulate critical reflection on colonialism in Italy’s past and present, the crimes committed, and the weight of this history on forming national identity. Partly through this effort, perhaps, Italians will begin to remember February 19, the past it speaks of, and the present that it helped to build.

Source

👉 The Romans-Italians came back to avenge Adwa 1896

🔥 Second Italo-Ethiopian War (1935-1941)

Italians using Chemical Weapons on Ethiopian Christians

During the Second Italo Abyssinian war the invading Fascist Italians attempted to colonize Ethiopia to avenge the Adwa humiliation of 1896. However the Ethiopians fought tooth and nail to free their country from the white army.

When the Italian operation even with it’s superior weaponry, war planes and tanks started being defeated by Ethiopian patriots, Mussolini in a panic authorized the Italians to use mustard gas, a deadly chemical weapon that causes horrible burns. The League of Nations had banned it’s use but the Italians decided to break the rules of war.

The Fascists finally took Addis Ababa using this cruel cowardly illegal tactic and killed hundreds of thousands of innocent civilians including women children and the elderly. This video also shows the two armies as they head to war and then images of Ethiopian civilians killed by the poisonous mustard gas. The wounded survivors are shown being treated for their burn wounds.

💭 Fascist Italy Trained Gala-Oromo & Oromara Soldiers in Occupied Northern Ethiopia (Eritrea)

Romans Avenging the Ethiopia Humiliation of 1896 Via The Heathen Oromos & Black Mussolini

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2023

Like 40 years earlier, and like today the traitor Gala-Oromo & Oromara Soldiers were associated with the enemies and the traitors mixed in disguise with the forces of Fascist Italy to Massacre, Gas and starve to death million of Ethiopian Christians.

The Romans brought another Oromo Ras Teferi a.k.a Haile Selassie into power. He too did the Italian job for them, massacring and starving to death millions of Northern Ethiopian Christians.

Yes, with this the 2nd World War started in Ethiopia – and a few years after the Ethiopia adventure, the Romans/Europeans had to pay another heavy price for their continued Jihad against Ethiopian Orthodox Christians. Between 1939 to 1945 some 75 million people died in World War II, including about 20 million military personnel and 40 million civilians.

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Pregnant Woman Among Dozens of Ethiopians Massacred in Their Homes By Troops of The Fascist Oromo Regime

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 13, 2024

በመርዓዊ ከተማ ነፍሰ ጡሯን ሴት ጨምሮ በርካታ ኢትዮጵያውያን በፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ ወታደሮች በቤታቸው ውስጥ በግፍ ተጨፍጭፈዋል

✞✞✞ በጋላኦሮሞዎች ለተጨፈጨፉት ንፁሐን ወገኖቻችን ነፍሳቸውን ይማርላቸው/ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን! ✞✞✞

፳፰/28 ጥንታዊ ደቡብ ኢትዮጵያውያን ያሳለፉትን የጋላኦሮሞ አረመኔነትንና ኢሰብዓዊነትን የእኛ ትውልድ ዛሬ እየተዋወቀው ነው!

😈 ወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እኮ ፳፰/28 ጥንታውያን የኢትዮጵያን ብሔሮችን/ነገዶችን ያጠፉ የዘመኑ አማሌቃውያን ናቸው። ዛሬ ሞኞቹ ተጋሩና አማራዎች የሰጧቸውን ወርቃማ አጋጣሚ ተጠቅመውና ተዋሕዶ ተጋሩን ከምድረ ገጽ አጥፍተው ሙሉዋን ኢትዮጵያን ለመጠቅለል ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው!

ከኦሮሞዎች ጋር በተያያዘ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

😈 ከዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ‘ብሔር በሔረሰቦች’ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ይህ መረሳት የሌለበትና ዝም ብለን ካለፍነው ሁላችንንም በታሪክ የሚያስጠይቀን ክስተት ነው። “በብሔር ብሔረሰብ እኩልነት ርዕዮተ ዓለም ተረት ተረት” ኦሮሞ ላልሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎች እና ብሔሮች ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ኦሮሞ ለማንገሥ የሚሠራ ማንኛውም ዓይነት ሥራ ወደ ሲዖል የሚያስገባ የወንጀልና ግፍ ሥራ ነው የሚሆነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችንና ጎሳዎች ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ ከፍ ብለው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት መነሳሳታቸውን እያየናቸው ነው።

በደቡብ የሚገኙ በቁጥር አናሳ የሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎችና ብሔሮች በኦህዴድ/ ኦነግ፣ በ አብዮት አህመድ/ ለማ መገርሳ/ሽመልስ አብዲሳ እና ጃዋር መሀመድ ጥምር፣ ስውርና ግልጽ መንግሥት በኩል እንዲጠፉ በግልጽ እየተሠራበት ነው። ከአምስት መቶ/መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዋቄዮ-አላህ የወረራ እና ዘር ማጥፋት ዘመቻ ከደቡብ እስከ ሰሜን ቀጥለውበታል። አብዛኛውን ሕዝብ እባባዊ በሆነ መንገድ እያታለሉት ነው። ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ለማየትና ለማወቅ እንዳይችል ማድረጋቸው ምን ያህል ስውር የሆነ ሰይጣናዊ ኃይል እንደተሰጣቸው ነው የሚጠቁመን። ሰው ታውሯል፣ ደንቁሯል፤ ነገሮችን እንኳን ከታሪክ ጋር እያገናዘበ በአምስት ወይም ስድስት ልኬት ለማየት ዛሬ ጠዋት የተፈጸመውን ነገር እንኳን በሦስት ልኬት አይቶ ለማገንዘብ አልቻለም። ይህ ትውልድ እንደ አፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያዊም ተዋሕዶ ክርስቲያንም አይደለም የምንለው በምክኒያት ነው።

ኦሮሞዎች በደቡብ እና አማካይ ኢትዮጵያ ከአምስት መቶ እና መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ያጧጧፉትን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከፍ ብለውና የኢሳያስ አፈወርቂን፣ የምዕራባውያኑን ኤዶማውያንን፣ የምስራቃውያኑን እስማኤላውያኑን፣ እንዲሁም የአማራን እና ሌሎች በሔረሰቦችን እርዳታ ስላገኙ ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ያልተሳካላቸውን የትግራይን ጽዮናውያን የማጥፋት ሕልማቸውን “ይህ የማይገኝ ወርቃማ ጊዜ/እድል ነው” በሚል ወኔ ተነሳስተው ለማሳካት ከሦስት ዓመታት በፊት አንስቶ በመወራጨት ላይ ናቸው። ግን አልተሳካላቸውም፤ ሐቀኛ ጽዮናዊ መጥቶ ከኢትዮጵያ ምድር እስከሚያጠፋቸውም ድረስ፤ ብዙ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ እንጂ መቼም ቢሆን አይሳካላቸውም። በሃገረ ኢትዮጵያ የመኖር መለኮታዊ ፈቃድ አልተሰጣቸውምና።

ቪዲዮውን ጋላ-ኦሮሞዎቹ ከዩቲውብ እንዲነሳ አድገውታል። እንግዲህ ኋላ ቀር ሤራቸውን የሚያጋልጥ እንጂ ምንም ክፉ ነገር የማይታይበት ቪዲዮ መሆኑን ከቢትሹቴ የላኩትን ይህንኑ ቪዲዮ እንመልከት። ለማንኛውም ጉግል-አልፋቤት ኢትዮጵያን ለመበታተን ከሚሠሩት ዓለም አቀፍ ተቋማት መካከል አንዱ ስለሆነ የጋላ-ኦሮሞዎችን አጀንዳ ይደግፋል። ጉግል ትርጉም ብትገቡና ብዙ ኢትዮጵያን የሚመለከቱ ጽሑፎች ብትጽፉ “ኦሮሞ/oromo” ብሎ ይመክራል። እንግዲህ ላቲን ተጠቀሙ እያሉን መሆኑ ነው!

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

At least 45 civilians were killed in door-to-door raids by Ethiopian troops last month in the northern town of Merawi, the country’s human rights watchdog says.

Witnesses told the BBC a pregnant woman was among those shot.

She later died in hospital, according to medics.

The Ethiopian government has not commented on the killings. Both the US and EU are calling for an independent investigation.

It is one of the worst episodes of violence in the Amhara region since last August, when powerful local Fano militias began a rebellion against the government’s plans to disarm them.

Before then, Fano had been an ally of Ethiopian troops fighting their common enemy – the TPLF rebels in the neighbouring Tigray region.

A peace deal has now been agreed in Tigray.

Fano do not want their forces to be disbanded because they fear it would leave them exposed to attacks from neighbouring regions.

Merawi residents describe several hours of fierce fighting on 29 January between the army and Fano fighters, followed by house-to-house searches by uniformed Ethiopian security officers.

‘I saw bodies lying on the roads’

Numerous witnesses spoke to the BBC last month on condition of anonymity.

“They went into my brother’s house… They brought him and 12 others out to the streets and shot them,” a labourer told the BBC.

“The soldiers were threatening us [and] accusing us of sheltering the Fano and providing them food,” said another resident, who is adamant the civilian massacre was revenge for militia attacks on government troops.

Another eyewitness is grieving her younger brother, who was a civil servant.

“He was with his son. They told me to hold the child. They took [my brother] and killed him.”

Most of those killed were young men, according to witnesses.

One of the most disturbing testimonies came from medical staff, who confirmed to the BBC that “a pregnant woman was among those shot. She died after arriving at the hospital.”

A man who managed to hide during the raids on Merawi town and then run away described the aftermath.

“When I got out the next day, I saw bodies lying on the roads.”

Details have only emerged in recent days because a months-long internet blackout covering most of Amhara has hampered communication.

A total of 45 dead who died at the hands of government troops have been identified, the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said on Tuesday, “however, it can be assumed that the number of victims is even higher”.

Ethiopian MPs last week voted to extend the state of emergency currently in place in Amhara – the country’s second-most populous region – by a further four months.

Both the US and the European Union have expressed their concerns at the move, which comes amid intense ongoing fighting between Fano militias and the army.

At its height, local Amhara militias briefly controlled a major airport and overran most of the major cities in the region.

The military has since regained control of the largest cities but fighting continues to be reported in rural villages and smaller towns like Merawi.

Drone strikes and heavy artillery have been used in Amhara, where the violence has created a widespread sense of anxiety.

A civil servant in Bure, another small town that saw frequent clashes in recent weeks, told the BBC that government offices have not been fully operating for months because of the conflict.

“Heavy weapons are fired randomly and sometimes [the violence] goes on for hours.”

According to the UN, civilian targets including a school compound and a bus station were hit by drones in December.

Source

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዘር አጥፊው ጋላ-ኦሮሞ ጥላቻ በትግራይ ክርስቲያኖች ላይ | The genocidal Gala-Oromo Hatred Against Tigray Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 6, 2024

💭 ማስጠንቀቂያ! እጅግ በጣም ጸያፍ የጋላኦሮሞ ንግግሮች፤ 95% የሚሆነው ጋላኦሮሞ በትግራይ ሕዝብ ላይ ተመሳሳይ የጥላቻ አቋም እንዳለው አያጠራጥርም

👉 የመጀመሪያው ክፍል ዜና፤

ክርስቶሳዊውን የ“ናዝሬት” መጠሪያ ትተው ጣዖታዊውን የ“አዳማ” ስምን እንድትይዝ በተደረገችው ከተማ ሰሞኑን የጋላ-ኦሮሞ ብልግና ፓርቲ አካሄዶ ነበር በተባለለት ‘ድብቅ’ ስብሰባ እንዲወጣ የተደረገው ፀረ-ትግራይ፣ ፀረ-ሕወሓት፣ ፀረ-አማራ፣ ፀረ-ኤርትራ መረጃ ዓላማ ግልጽ ነው፤

፩ኛ. በመሰባበር ላይ ያለውን ሕወሓትን ለማዳን (ሁሉም አብረው እንደሚሠሩና በትግራይ ሕዝብ ላይ በጋራ የዘር ማጥፋት ወንጀሉን በመፈጸም ላይ እንዳሉ አሁን በደንብ የምናውቀው ነገር ነው)

፪ኛ. ትግራይን አስቆጥተው፣ አመንምነው እና አዳክመው ባዶ እጇን ለማባረር ብሎም ለኢሳያስ አፈወርቂ-አበደላ-ሃሰን ለማስረከብ። ብሎም፤ አማራን፤ ሲዳማን፣ ቤኒሻንጉልን፣ ጋምቤላን እና ሶማሊላንድን/መላዋ ሶማሊያን የጋላ-ኦሮሞ (ኩሽ) ኤሚራት አካል በማድረግ አዲስ እስላማዊት ሃገር ለመመስረት

፫ኛ. በቂ የተፈጥሮ ኃብት ያላቸውን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ግዛቶችን ተቆጣጥረው ከበለጸጉ እና የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን ምዕራባውያኑን ኤዶማውያንን እና ምስራቃውያኑ እስማኤላውያንን እንዲሰፍሩባቸው ካደረጉ በኋላ ለጉርብትናም የማይመኙትን ክርስቲያኑን የትግራይ ሕዝብን ከምድረ ገጽ ማጥፋት ዋናው ዓላማቸው ነው።

ልክ እንደ እስማኤላውያኑ አጋሮቻቸው ለአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያን ሕዝብ ያላቸው ጥላቻ ለመግለጽ የሚከብድ፣ እጅግ በጣም ከፍተኛ እና ሥር-ሰደድ መሆኑን ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ አውስቻለሁ። እኔ በግሌ እንኳን ብዙ እርዳታ ያደረግንላቸው ጋላ-ኦሮሞዎች መላው ቤተሰቦቼን ሊያጠፉ ምን ያህል እርቀት ተጉዘው እንደነበር በምሳሌነት አቅርቤያለሁ። በተለያዩ ጊዚያትና አጋጣሚዎች በብዙ ጋላ-ኦሮሞዎች መካከል ተገኝተን በድብቅ የቀረጽናቸው የጥላቻ ንግግሮቻቸው የሚናገሩትም ልክ እንደዚህ ቆሻሻ ጋላ-ኦሮሞ ነበር።

ጋላ-ኦሮሞዎች ለክርስቲያን ሕዝባችን ያላቸው ጥላቻ ምናልባት ሰይጣን ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ካለው ጥላቻ ጋር በከፊል የሚነጻጸር ነው።

ሁለተኛውን የቪዲዮ ክፍል በማቅረቤ በጣም አዝናለሁ፤ ነገር ግን የጋላ-ኦሮሞዎች ለትግራይ ሕዝብ ያላቸውን ጥላቻ ቁልጭ አድርጎ ስለሚያሳየን ለታሪክም ቢሆን ይቀመጥ ዘንድ ነው። ጥላቻው በባለጌ ስድብ፣ በቀልድና ብሽሽቅ መልክ የቀረበ ቢሆንም 95% የሚሆነው ጋላ-ኦሮሞ ተመሳሳይ ጥላቻ እንዳለው በተለያዩ አጋጣሚዎች ያየነው ነው።

ጋላ-ኦሮሞ ከካርቱም እስከ ጂቡቲ፣ ከመተማ እስከ ሞቃዲሾ ያሉትን የታሪካዊቷ አክሱማዊ ኢትዮጵያ ግዛቶች ባለቤት እንዲሆኑ በእግዚአብሔር ዘንድ የተመረጡትን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ጋላ-ኦሮሞ በስደትና በወረራ ከመጣበት ከአምስት መቶ ዓመታት ጀምሮ ሲጠላቸው፣ ሲያሳድዳቸው፣ ሲጨፈጭፋቸውና በረሃብ ሲገድላቸው መቆየቱን ታሪክ አስተምሮናል። አባ ባሕርይ፣ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ሲጠቁሙን እና ሲያስጠነቅቁን የነበሩት ይህን ነው።

ያለፉትን መቶ ሰላሳ ዓመታት ብቻ እንኳን ብንወስዳቸው፤ ጋላ-ኦሮሞዎቹ ወራሪዎች ሰሜን ኢትዮጵያውያንን አራት ጊዜ በጦርነት እና በረሃብ እንዳሰቃዩአቸውና እንደሚያስቃዩአቸው ዛሬ በግልጽ የምናየው ነው።

ስለዚህ ክርስቲያን ሰሜን ኢትዮጵያውያን ከእነዚህ አውሬዎች ጋር አብሮ አለመኖር ብቻ ሳይሆን ለጎረቤት እንኳን በምስራቅ አፍሪቃ በጭራሽ እንዳይገኙ በጋራ መሥራት አለባቸው። ተልዕኮው ቀላል መሆኑን እነርሱ እንኳን ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ አሳይተውናል። በትግራይ እና አማራ የሚያካሂዷቸውን ዓይነት ከበባዎችን እና ጥቃቶችን በጋላ-ኦሮሞዎች ላይ ማካሄድ ምንም አማራጭ የማይኖረው ተልዕኮ ነው። ደቡብ ኢትዮጵያውያንንም ለማዳን ሲባል ይህ አርቆ-አሳቢነት የተሞላበት ተልዕኮ በሥራ ላይ ይውል ዘንድ ግድ ነው። ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ አሁን የጦረኝነት ጊዜ ነው!

😈 ኦሮሞዎች የትግራይን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት እየሠሩ እንደሆነ የአሜሪካው ሜዲያ ነገረን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2022

“የኢትዮጵያና ተዋሕዶ (የትግራይ ጽዮናውያን) ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ኦሮሞ ቢሆንም፤ የኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ አፍራሽ ነው!” ስንል ከምናየው እውነት ላይ በተመሠረተ መሆኑ ከዚህ በላይ ማረጋገጫ። ባዕዳውያኑ በደንብ አውቀውታል፤ በግልጽ ተቁመውናል። የትግራይ ወገኖች ይህን ግልጥልጥ ብሎ የሚታይ ሃቅ ተቀብለው አረመኔዎቹን ኦሮሞዎች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሕዝባችን ላይ ለሠሯቸው አሰቃቂ ግፎችና ወንጀሎች እንደ ሩዋንዳ ሁቱዎች በሕዝብ ደረጃ ተጠያቂ እስካላድረግናቸው ድረስ ለፋሺስቱ መንግስታቸው የሚሰጡትን ድጋፋቸውን ቀጥለው በታሪካችን ዓይተነውና ሰምተነው ለማናውቀው የዘር ዕልቂት መጋለጣችን ይቀጥላል። ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ያለ ኦሮሞ ሕዝቡ ድጋፍ አንድም ቀን ስልጣን ላይ መቆየት አይችልም። ከኦሮሞ ‘ልሂቃን‘ ጋር እየተሞዳሞዱ “ሕዝባቸውን” በተደጋጋሚ አደጋ ላይ የጣሉት የሕወሓት ፖለቲካና ርዕዮተ ዓለም ተጫዋቾች የሚሉትን መስማት የምናቆምበት ጊዜ አሁን ነው፤ ንጹሕ ተጋሩ መሆናቸውን እጠራጠራለሁ፤ የሚያደርጉት ነገር ሁሉ የዋቄዮ–አላህ ልጆችንና የሉሲፈርን ባንዲራ ለማንገስ ብቻ ይመስላል። በቃ! በቃ! በቃ! ይሉኝታ ይበቃል! ሕዝባችን እያለቀ እኮ ነው! “ኦላ” ወይንም “ሸኔ” ቅብርጥሴ የሚባል ተቃዋሚ ኃይል ግራኝ አብዮት አህመድ የለውም፤ ሁሉም ተናብበው ነው የሚሠሩት፣ ሁሉም ነገር “የ አሳምን እና አምታታ” ድራማ አካል ነው። ኦሮሞ ቍ. ፩ የጽዮናውያን ጠላት ነው!

👉 ከ ”Breitbart News”ብራይትባርት ኒውስ” የተወሰደ፤

  • 🛑 ኦሮሞዎች የትግራይ ተወላጆችን በረሃብ ሲገድሉ ይህ በ፻፴/130 ዓመታት ውስጥ ይህ ለአራተኛ ጊዜ ነው።
  • 🛑 This is the fourth time in 130 years the Oromos starve Tigrayans to death
  • 🛑 የትም አለም ላይ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በተለይም በትግራይ እንደታየው አይነት ችግር አይታይም።
  • 🛑 Nowhere in the world you will see a crisis like the one in the northern part of Ethiopia, especially in Tigray
  • 🛑 የሀገሪቱ አብላጫ ብሄር የኦሮሞ ተወላጅ የሆነው አብይ አህመድ በትግራይ ህዝብ ላይ ከፍተኛ ጦርነት በመክፈት ኦሮሞዎችን እና ሌሎችን መንግስቱን እንዲደግፉ ጥሪ ሲያቀርብላቸው “ይህን ጠላት በደማችንና በአጥንታችን እንዲቀብሩት” በማበረታታት ነው።
  • 🛑 “ሁሉም እንዲጠፉ እፈልጋለሁ፤ ሁሉም የትግራይ ተወላጆች። ዘራቸው ይጥፋ!”

🔥 Third Roman/ Italo-Ethiopian War from 1970 till Today

😈 Edomite Romans + Ishmaelite Muslims vs Ethiopian Christians

👉 History repeating itself:

Oromos, Oromaras, Romans, Arabs, Turks and Iranians are bombing Axum Zion again. These evil forces use siege, rape, hunger & forced resettlement tactics in their Jihad against Orthodox Christians of Ethiopia. Their evil agents Menelik ll + Haile Selassie + Mengistu Hailemariam, Isaias Afewerki (actually his real father is Arab Muslim, called ‘Abdullah Hassan’) Debretsion (we suspect he too has Muslim ancestors) and Ahmed Ali all do the Italian job for the historical enemies of Ethiopia. What we are witnessing in Northern Ethiopia the continuation of the Antichrist’s Jihad campaign that begun in stages, 1400, 500 and 130 years ago:-

  • 😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

🐷 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The genocidal Menelik II Oromo regime was installed by Anglo-Saxons + French + Italians + Germans – after murdering the last true Ethiopian and Christian Emperor Yohannes IV, on 10 March 1889.

💭 The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menelik’s Reign, Tigray was split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV, Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc were put under Wello Amhara administration.

🐷 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

The genocidal Haile Selassie Oromo regime was installed by Anglo-Saxons + French + Italians + Germans.

In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9th October in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’.

Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

🐷 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

The genocidal and Anti-Christian Oromo Dergue regime was installed by the United States. Declassified CIA documents reveal that Dergue was an Oromo regime.

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million Christians of Northern Ethiopia died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Orthodox Christians are starving again.

🐷 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

The genocidal and Anti-Christian fascist Oromo regime was installed by the United States.

2018 – Until today: over 1.5 million Orthodox Christians massacred by this evil monster. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy Ahmed Ali simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed Ali sent his kids to America for safety and better life, while bombing & starving Christian kids to death.

  • Soldiers of the fascist Oromo regime of Abiy Ahmed are deploying rape and famine in their war in the Tigray region.
  • Genocide in Tigray: Over a million Christians Massacred
  • women, girls, even Nuns systematically raped
  • The already three-year-old siege of Tigray is Causing Starvation for Millions.

Six million People Silenced: A year since the so-called “Peace Accord” was announced, yet Independent investigators, journalist or humanitarian workers can not gain access to Tigray. The genocidal regime of Abiy Ahmed and its collaborators, the TPLF + ELF + PP + EZEMA + ANM are exploiting the total media blackout, medieval-like siege and humanitarian blockade with aims to buy enough time to hide their genocidal acts, and other egregious crimes they all have committed on the Orthodox Christians of Tigray.

The region of Tigray is the cradle of Ethiopian Christianity and civilization.

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UK Warns of Food Crisis Triggered by War & Drought | Pagan Oromos Genociding Christian Ethiopians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2024

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 If you go to the comments section of the BBC YouTube Channel, you will see the stereotype, prejudice, judgment and hatred of many devoid of empathy: One of the many ignorant commemorators wrote:

  • ☆ “The Ethiopian population was multiplied by 5 in 60 years, from 24 millions to 120 millions. Is it the responsability of the international community to feed their kids? Helping people in need is the most charitable thing to do we cannot be held accountable for their choices of having tons of babies.”
  • ☆ “Contraception and education is key here”
  • ☆ “The only people that still have famines. The only people to revert BACK to hunter/gatherers, and they can’t even gather.”
  • ☆ “Why is the UK giving £100M that it could have spent on its own citizens ? What does the UK owe Ethiopia ?”

💭….and I wrote the following reply which the BBC removed after a couple of hours:

Please do not judge! The sparsely populated region is the one which is starved to death by the forces of the Antichrist, including governments of Europe, America, Arabia etc because its people are the most ancient Christians in he world (The Ark of The Covenant + The Oldest Bible + The True Cross) . The fascist Oromo regime of Ethiopia, that was just REWARDED with FAO’s Agricola prize for depopulating Semites!”

💭 On the other hand, let’s see how the reactions to some of the BBC report concerning the British Royal family, who don’t hide their true intentions to depopulate Africa. Some of the very many positive replies to the story; “King Charles diagnosed with cancer”:

  • ☆ “Wishing him a speedy recovery”
  • ☆ “I am not a monarchist at all, but as a fellow human being I wish him well”
  • ☆ “You are in our prayers and heart ❤️ from NY . God speed get well soon 👍🙏 stay positive and strong you got this!”
  • ☆ “Thank God for William. His father will need him more than ever.”

💭 And to the story: “Palestinians accuse Israel of “crimes against humanity” in Gaza – BBC News”:

  • ☆ “Never would you be justified in cutting off water on 1 million people.”
  • ☆ “Heartbreaking for the innocent civilians and children.”
  • ☆ “If this is not a crime against humanity, what is?”
  • ☆ “No innocent person should have to experience this no matter who you are or where your from.”
  • ☆ “Soo painful to see the victims suffer on both sides”

Shifting the tenor with which African stories, tragic or otherwise, are reported in Western media requires an acknowledgment of both African humanity and all the social forces that have conspired to erode it in the public consciousness. It demands accountability, not to Western audiences for whom proximity is the only shortcut to empathy—but to black victims and the readers who would most easily join their ranks.

💭 Imagine The Outrage if The 50,000 Dead Ethiopians Had Actually Been Palestinian, and The Aggressors Israeli Troops

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2021

💭 Murdering Millions, The Freemason/Satanic Operation to Starve Mountainous Christian Ethiopia

  • 😈 The Demon of Racism: British Prince William Says Africa’s Population is a Danger to Wildlife
  • 😈 የዘረኝነት ጋኔን፤ የብሪታኒያው ልዑል ዊሊያም የአፍሪካ ህዝብ ቁጥር ማደግ ለዱር አራዊት አደገኛ ነው ብሏል።

💭 The UK’s Africa Minister Andrew Mitchell has said there is “every danger” of famine in Ethiopia unless action is taken to prevent it.

His warning was echoed by regional leaders in the country who said the world was ignoring a worsening crisis triggered by war and drought.

The fascist Oromo regime of Ethiopia, that just received FAO’s Agricola prize – said 16 million people across the country are facing food shortages, with almost half of those suffering emergency or severe levels of food insecurity.

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »