Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Ethiopian Orthodox’

የቱርክ ጭፍሮቹ ጋላ-ኦሮሞ የመስቀሉ ጠላቶች ደመራውን ለመበከል ምስኪኑን በሬ ጋኔን ሞልተው ለቀቁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 25, 2022

🐍 ለዛሬስ ምን ዓይነት ተንኮል አቅደው ይሆን?

🐂 !ያለው ጎንደሬ በሬ እና ወደ እንቁራሪትነት የተለወጠው፤ “በሬ፣ ዝሆን፣ ቄራ፣ ቁራ” የሚሉትን ቃላት መጠቀም የሚወደው የሲዖል እጩው ግራኙ በሬ።

💭 ይህን ልክ በዛሬው የደመራ ዕለት (መስከረም ፳፻፲፪ ዓ.ም) የተከሰተውን በጣም አስገራሚ ክስተት ደግመን ደጋግመን እናስታውሰው ዘንድ ግድ ነው።

  • ፀሐይ ወጣልኝለሰላሳ ዓመት እነግሣለሁ ያለው በሬእንቁራሪት ሆኖ እራሱ ወደ ጥልቁ ገደል ይገባል !

💭 አስገራሚ ድራማ በደመራ | 666ቹ ፖሊሶች በሬውን ወደ መስቀል አደባባይ አስገቡት ፥ በሬው “ኢትዮጵያን አትንኳት!“ አላቸው

ነጠብጣቦቹንእናገናኝ፦

👹 ግራኝ ዐቢይ አህመድ በግራ እጁ በጻፈው እርኩስ መጽሐፉ አስቀድሞ ይህን ብሎን አልነበር፦

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸው

😇 ቅዱሱ መጽሐፍ ደግሞ ይህን ይለናል፦

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭ ፥ ፲፯፡፲፰]

በመልካም የሚያስተዳድሩ ሽማግሌዎች፥ ይልቁንም በመስበክና በማስተማር የሚደክሙት፥ እጥፍ ክብር ይገባቸዋል። መጽሐፍ። የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር፥ ደግሞ። ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል ይላልና።”

👉 ክፍል ፩

🔥 ዕለተ ደመራ

አስራ አንድ ሰዓት አካባቢ ክብረ በዓሉ በመካሄድ ላይ እያለ አንድ ከየት እንደመጣ ያልታወቀ “ባለቤትአልባ በሬ በመስቀል አደባባይ ሲንጎራደድ ይታያል። በዚህ ወቅት በበዓሉ ላይ የተሳተፉት አድባራትና የከበቧቸው ፖሊሶች አደባባዩን ሞልተውታል። በሬው ወዲያና ወዲህ እያለ ይወራጫል፤ በተዋሕዶ ልጆች ላይ አድሎና በደል የሚፈጽሙትን እንዲሁም የኢትዮጵያን ባንዲራ የሚከለክሉትን ጡትነካሽ ፖሊሶችን የሚፈልግ ይመስላል። ብዙም አልቆየም አንዱን ፖሊስ አግኝቶ መሬት ላይ አነጠፈው። ይህ “የፌደራል ፖሊስ” ለተባለው ፀረኢትዮጵያ እና ፀረአዲስ አበባ ሠራዊት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል። አዲስ አበባ ከፌደራል ሳይሆን የራሷ ፖሊስ ከራሷ ከተማ ነዋሪዎች መመልመል ይኖርባታልና ነው።

በኦሮሞ ብሔርተኞች በመዋጥ ላይ ያለው የፌደራል ፖሊስ ሠራዊት በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ብዙ በደሎችን በየዕለቱ በመፈጸም ላይ ነው። ይህ የገዳይ አልአብይ ሠራዊት ወደ ደመራ ክብረ በዓል በጥባጭ ቆርቆሮዎቹን ቄሮዎችን መላክ ሰልፈራ ያሰለጠነውን ምስኪን በሬ ወደ መስቀል አደባባይ መላኩን መረጠ።

እነዚህ የኢትዮጵያና የመስቀሉ ጠላቶች ለክፋት ያሰቡትን እግዚአብሔር ለበጎ አድርጎታል።

በሬ የሰውን ልጅ ለዘመናት ሲያገለግል የቆየ አሁንም በማገልገል ላይ ያለ ጠንካራና ጠቃሚ ፍጡር ነው። ያለበሬ ሰብል የለም፤ እህል የለም። አገልጋዩን በሬ እንደ ኢትዮጵያ አድርገን ብንወስደው ይህ በሬ የኢትዮጵያን ጡት የነከሱትንና ከ666ቱ ጋር የተደመሩትን ነበር ሲያሳድድ የነበረው። አዎ! “ጡት አጥብታ ያሳደገቻችሁን፣ የጠበቀቻችሁን፣ ያስተማረቻችሁንና ብዙ ነገር የሰጠቻችሁን ኢትዮጵያን አትንኳት!“ የሚል መልዕክት በሬው ያስተላለፈልን መሰለኝ። በሬው የጎዳቸው የኛዎቹስ? አትደመሩ! የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የኢትዮጵያ ባንዲራ አትያዙ!“ ተብለው አልነበረም!?

👉 ክፍል ፪

ዕለተ መስቀል / ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ / ጠዋት ላይ ✞

ምዕመናን ወደተሰበሰቡበት ቦታ ሳመራ የደመራው በሬ መሬት ላይ ተጋድሞ አገኘሁት፤ አራቱም እግሮቹ ተጠፍረው ታስረዋል፣ አፉ ታስሯል፤ በብዙ ፖሊሶቹም ተከብቧል። የበሬው ስቃይ አሳዘነኝ፤ በዚህ ወቅት ሞባይሌን አወጣሁና ቪዲዮ መቅረጽ እንደጀመርኩ “ተው! አታንሳ!” የሚል ድምጽ ከበስተጎኔ ሰማሁ ፥ እኔም፡ “ምን አገባህ!?” በማለት መለስኩለት። በዚህ ወቅት ሰውየው ወደኔ ጠጋ አለና መታወቂያ ነገር አሳየኝ። መለዮ ያልለበሰ የፌደራል ፖሊስ ነበር።

ለምንድን ነው በሬውን የምትቀርጸው? ሞባይሉን አምጣ!ያነሳኽውን አሳያኝ” አለኝና ሞባይሌን ወሰደው። ቪዲዮውን ከደመሰሰ በኋላ ሞባይሉን መለሰልኝ። “የአዲስ አበባ ሰው ነህ? እዚህ ምን ትሠራለህ?” አለኝ። እኔም “ይህች የእኔ ቤተክርስቲያን ነች፤ እርስዎ እዚህ ምን ይሠራሉ? የተዋሕዶ ማሕተብ አለዎት?” አልኩት በድፍረት። እርሱም፡ “የለኝም!” በማለት መለሰልኝ። እኔም፡ “ስለዚህ እዚህ መገኘት የለብዎትም፤ ይህ የተዋሕዶ ብቻ የሆነ የመስቀል ክብረ በዓል ነው፤ መልካም በዓል” በማለት ተሰናበትኩት።

ከዚያም ከበሬው በመራቅ ወደ እስጢፋኖስ ክብረ በዓል አመራሁ። ክብረ በዓሉ ሲገባደድ የበሬውን ሁኔታ ለማየት ወደነበረበት ቦታ አመራሁ። በኢትዮጵያ ቦታ ያስገባሁትን በሬ ተጋድሞ ክፉኛ ሲንቀጠቀጥ ሳይ እምባየ መጣ ፥ በሬውን ሰዎች ከብበውታል፡ ፖሊሶች ግን በቦታው አልነበሩም። በዚህ ወቅት ካሜራየን አውጥቼ በስተመጨረሻ የሚታየውን ቪድዮ ቀረጽኩ። በቀጣዩ ቀን የበሬው ባለቤት መገኘቱንና በሬውም ከእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ መውጣቱን ተነገረኝ።

አይ! ይህ በሬ ሊያሳየን የፈለገው አንድ ትልቅ ነገር አለ” የሚለው ሃሳብ እስከ አሁን ድረስ አልለቀቀኝም። ይህን አስመልክቶ ወገኖች የመጣላችሁን ሃሳብ ብታካፈሉን መልካም ነበር።

👉 ለመሆኑ፤

  • 🐂 በሬው የማን ነው?
  • 🐂 በሬውን ማን አመጣው?
  • 🐂 በሬው እንዴት ጥብቅ ፍተሻ ሲደረግበት ወደ ነበረው ወደ መስቀል አደባባይ ሊገባ ቻለ?
  • 🐂 በሬው ወደ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ለምን ተወሰደ?
  • 🐂 በሬው ፌደራል ፖሊሶችን ለምን አሳሰባቸው? በጠዋትስ ለምን በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ተገኙ?

በነገራችን ላይ፤ ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቁት ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የቆሙት ሁሉ (በ፪ሺ፲፭ ዓ.ም እስክንድርን ፍቄዋለሁ)ልክ እንደ መጭው ጥቅምት ፪ የመሳሰሉትን የሰልፍ እና ስብሰባ ጥሪዎች ማድረግ ሲጀምሩ፡ ቀን ሰው ሌሊት አውሬ የሆነው ዐቢይ አህመድና ስልጣን ላይ ያወጡት ሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች መደንገጥ እና መረበሽ ይጀምራሉ። በዚህ ጊዜ የተለመደውን ተንኮላቸውን ይሠራሉ። ይህን ባለፈው ዓመት ላይ በተደጋጋሚ አይተናል፦

  • በመስቀል አደባባዩ ቦንብ ፍንዳታና ግድያ
  • ሆራ ደብረዘይት ለመስዋዕት በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን
  • 😢 በባሕር ዳር እና በአዲስ አበባ በተፈጸመው ኢትዮጵያውያን ጄነራሎች ግድያ

አሁንም፡ ይህን የጥቅምት ፪ቱን ሰልፍ ለማጨናገፍ፡ ኢሉሚናቲዎቹ በነገው አርብ ዕለት ለገዳይ ዐቢይ አህመድ ወይ የኖቤል “የሰላም ሽልማት”(ቀደም ሲል ገዳዮቹ ሂንሬ ኪሲንጀርና ባራክ ሁሴን ኦባማም ተሸልመው ነበር) በመስጠትና የማንቂያ አዝራሩን ጠቅ በማድረግ የተደመሩትን ሮቦት ግብረ አበሮቻቸውን ለ “እንኳን ደስ ያለህ” ሰልፍ ወደ መስቀል አደባባይ ግልብጥ ብሎ እንዲወጣ ያደርጓቸው ይሆናል፤ ወይ ይህ ካልሆነ ሌላ የተንኮል ሤራ እንደሚጠነስሱ አንጠራጠር። የነገ ሰው ይበለን!

✞ “የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን”

አላህ የሚለው ስም የጨረቃ አምላክ የግል መጠሪያ ስሙ ነበር።…የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋባ። ሁለቱ በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክትን አስገኙ። እነዚህ ሦስት አማልክትም አልላትአልኡዛ እና አልማናት ይባሉ ነበር።

👉 መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

ከእስልምና መምጣት በፊት ዐረቦች ብዙ ወንድና ሴት አማልክትን ያመልኩ ነበር። እያንዳንዱ ጎሳም የራሱ “አምላክ” ነበረው። በዛን ዘመን “አላህ” የሚታወቀው የጨረቃ አምላክ ተብሎ የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡን ከአላህ ጋር የሚያማልዱ ናቸው ተብለው ይታመኑ የነበሩ ሦስት ልጆች ነበሩት። እነዚህ የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር።

🔥 ለእባብ መርዝ መድኃኒቱ የራሱ የእባቡ መርዝ ነው!

❖❖❖ ፃድቃኑ አባቶቻችን አቡነ/Abune (AB) ተክለ ሐይማኖት እና አቡነ አብዬ /Ab’bye (AB) ይህን የአቴቴ ችግኝ ከሃገረ ኢትዮጵያ በአፋጣኝ ይንቀሉልን!❖❖❖

❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፰]❖

፱ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ታደርግ ዘንድ አትማር።

፲ ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥

፲፩ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።

፲፪ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው፤ ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።

፲፫ አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን።

፲፬ የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል።

በመስቀል አደባባይ መስቀል የለም ፥ የዋቄዮ አላህ ዛፍ ግን ተተክሏል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ደመና፤ ሱራፌልን ያየሁ፣ በሕፃናቱ ፀሎት የሱራፌልን ድምጽ የሰማሁ መሰለኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2022

‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ’ (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ከሌሊት እስከ ማለዳ፤

ሥላሴ ፥ ቅዳሜ ፯/7መስከረም /፳፻፲፬ ዓ.ም ፤ ሌሊት ላይ፤

ቅርብ ኮከብ? የጠፈር ጣቢያ?

የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ በማለዳ፤

ሥላሴ ፤ ቅዳሜ መስከረም ፯/7 ፳፻፲፬ ዓ.ም

ደመናዎቹ እነዚህን ድንቃ ድንቅ ቅርጾች ሰርተዋል

ቅዱሳን? መላዕክት? ሱራፌል?

❖ ፀሎት፤ ከዲያቆን ቢንያም ፍሬው ድንቅ ልጆች ጋር

ግዕዛችን፣ ጸሎታችን፣ ዝማሬያችን ከሕፃናቶቻችን አፍ ሲወጡ በጣም ያምራሉ፣ መንፈስን ያድሳሉ፣ የሱራፌልን ድምጽ ያሰሙን ይመስላሉ! በእውነት ጥዑመ ልሳን! ቃለ ሕይወት ያሰማልን!

❖❖❖[ኢሳ.፮፥፩፡፰]❖❖❖

ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች!’ እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡”

ምስጢረ ሥላሴ በብሉይ ኪዳን

እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር፡ እግዚአብሔርም አለ፡– «ሰውን በመልካችን እንደምሳሌአችን እንፍጠር» [ዘፍ.፩፥፳፮] እዚህ ላይ «እግዚአብሔርም አለ» ሲል አንድነቱ፣ «እንፍጠር» ሲል ከአንድ በላይ መሆኑን ግሱ /ቃሉ/ ያመለክታል፡፡ በዚህ ንባብ እግዚአብሔር የሚለው ሥመ አምላክ ከአንድ በላይ የሆኑ አካላትን የሚመለከት መሆኑን ከተረዳን ስለ ሥላሴ ኃልወት በሌሎች የቅዱሳት መጻሕፍት ከተጻፉት ምንባባት ጋር በማገናዘብ ይህ ጥቅስ ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን እንደሚመሰክር በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ በዚህ አንቀጽ እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን የሚለው ንግግር የሦስት ተነጋጋሪዎች ነው እንጂ ያንድ ተናጋሪ ቃል አይደለም፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን፤ ሲል ሦስትነቱን ማስተማሩ ነው፡፡ ሙሴም ይህን የእግዚአብሔርን ነገር ሲጽፍልን ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን ያለውን የብዙውን አነጋገር ለአንድ ሰጥቶ፤ እግዚአብሔር አለ፤ ብሎ መጻፉ በአካል ሦስት ሲሆን በባሕርይ በህልውና አንድ ስለሆነ በአንድ ቃል መናገሩን ከእግዚአብሔር ተረድቶ ለእኛ ሲያስረዳን ነው፡፡

እግዚአብሔርም ለሰው ልጅ ቃል ኪዳን ሲሰጥ፡ እግዚአብሔር አምላክ አለ፡– «እነሆ አዳም መልካሙንና ክፉውን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ» [ዘፍ.፫፥፳፪] በማለት ባለቤቱን አንቀጽን አንድ፣ አሳቡን ዝርዝሩን የብዙ አድርጐ ይናገራል፡፡ «እግዚአብሔር አለ» ሲል አንድነቱን፣ «ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ» ሲል ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ በማለቱ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ ምንአልባትም እግዚአብሔር አለ፤ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ የሚለው ቃል ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ቢኖሩ አንዱ ሁለቱን ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ብሎ ሲነገር ከአንድ የበዙ ተናጋሪዎች ቃል መሆኑን ነው የሦስትነት ተነጋጋሪዎች መሆኑን ስለሚያስረዳ እግዚአብሔር ሦስት አካል መሆኑ በዚህ አነጋገር ግልጽ ነው፡፡

በባቢሎን ግንብ ወቅት፡ እግዚአብሔርም አለ፡– «ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው፡፡» [ዘፍ.፲፩፥፮፡፰]፡፡ «እግዚአብሔር አለ» ብሎ አንድነቱን፣ «ኑ እንውረድ» ብሎ ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡በዚህ አንቀጽ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ብሎ በመናገሩ ከሁለትነት የተለየ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ መረጃውም ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ሁነው ሲነጋገሩ ሦስተኛው ሁለቱን ኑ እንውረድ ሊላቸው ይችላል፤ ምክንያቱም ሁለት ሆነው ግን አንዱ ሁለተኛውን ና እንውረድ ቢለው እንጂ ኑ እንውረድ ሊለው ስለማይችል ነው፡፡ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት የእግዚአብሔር ቃላት ተገልጸው ሲተረጐሙ፤ አካላዊ ልባቸው አብ አካላዊ ቃሉ ወልድንና አካላዊ ሕይወቱ (እስትንፋሱ) መንፈስ ቅዱስን፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን፤ እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ እንዲሁም ኑ እንውረድ፤ ብሎ እንዳነጋገራቸው ይታወቃል፡፡

ለአብርሃም በተገለጠለት ጊዜ፡ የአንድነቱና የሦስትነቱ ማስረጃ ሁነው የታመኑ እነዚህ ሦስቱ ቃላት ከአንድ የበዙ የሁለት ተነጋጋሪዎች፤ ከሁለትም የበዙ ተነጋጋሪዎች ቃላት መሆናቸው ይታወቃል እንጂ ከሦስት ያልበለጡ የሦስት ብቻ ተነጋጋሪዎች ቃላት እንደ ሆኑ ቃላቶቹ በማያሻማ ሁኔታ ስለማያስረዱ፤ እግዚአብሔር በእነዚህ አነጋገሮች ከሦስት ያልበዛ ሦስት አካላት ብቻ መሆኑ አይታወቅም የሚል አሳብም ቢነሳ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ከዚህም በሌላ አንቀጽ ይመልሳል፡፡ «በቀትርም ጊዜ እግዚአብሔር ለአብርሃም ተገለጠለት አብርሃም ሦስት ሰዎችን በፊቱ ቆመው አየ» [ዘፍ.፲፰፥ ፩፡፲፭] በማለት እግዚአብሔር አንድ መሆኑንና ሦስት አካል ያለው መሆኑን ወስኖ ያስረዳናል፡፡

የነቢያት ምስክርነት፡ እግዚአብሔር ለሙሴ በተገለጠለት ጊዜ «እኔ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር ነኝ» [ዘጸ.፫፥፮] ሲል «አምላክ፣ አምላክ፣ አምላክ» ብሎ ሦስትነቱን፣ «እኔ እግዚአብሔር ነኝ» ብሎ ደግሞ አንድነቱን ገልጾ ተናግሯል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ክቡር ዳዊትም «የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች፣ በእግዚአብሔርም ቃል ሰማዮች ጸኑ፣ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ» በማለት የሥላሴን ምስጢር ተናግሯል [መዝ.፴፪፥፮]፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስም «ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በልዑል ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ አየሁት… ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያሉ ይጨሁ ነበር፡፡» [ኢሳ.፮፥፩፡፰] በማለት ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ ብሎ ሦስትነቱን፣ የሠራዊት ጌታ እግዚአበሔር ብሎ ደግሞ አንድነቱን አይቶ መስክሯል፡፡ እንዲሁም “የጌታንም ድምፅ ‘ማንን እልካለሁ? ማንስ ወደዚያ ሕዝብ ይሄድልናል’ ሲል ሰማሁ”[ኢሳ. ፮፥፰] በማለት ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን አመልክቷል፡፡ የእግዚአብሔር ቀራቢዎች አገልጋዮች ሱራፌል በምስጋናቸው ሦስት ጊዜ ብቻ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ማለታቸው የሦስትነቱን አካላት መጥራታቸው ነው፤ እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ በማለት በአንድ ስም ጠርተው ምድር ሁሉ ምስጋናህን መልታለች በማለት ያንድ ተመስጋኝ ምስጋናን መስጠታቸው ሦስቱ አካላት አንድ ሕያው እግዚአብሔር፤ አንድ ገዥ፤አንድ አምላክ፤ አንድ ተመስጋኝ አምላክ መሆኑን መመስከራቸው ነው፡፡ ሱራፌልም በዚህ ምስጋናቸው እግዚአብሔር በአካል ከሦስትነት ያልበዛ ሦስት ብቻ እንደ ሆነ በባሕርይ በህልውና ከአንድነት ያልበዛ ሦስት አካል አንድ አምላክ ብቻ መሆኑን ይመሰክሩልናል፡፡

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

✤ ርእሰ ዓውደ ዓመት ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ በበጎው ዘመን | ✤ ደብረ ሳሌም ቦሌ ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ቤተ ክርስቲያን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 12, 2022

😇 ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ፡ የአዲስ ዘመን ምልክት

በኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን የበዓላት ቀኖና መሰረት የአዲስ ዓመት ዘመን መለወጫ በዓል የቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ በዓል ነው፡፡ ለዚህም ምክንያቱ ቅዱስ ዮሐንስ የአሮጌ (ብሉይ) ዘመን ማብቃት ብስራት፣ የአዲስ ዘመን መምጣት ማሳያ ሆኖ በቅዱሳት መጻሕፍት ስለሚታወቅ ነው፡፡ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ብሉይ ኪዳንና በሐዲስ ኪዳን መካከል ከነበሩት ቅዱሳን አበው አንዱ የሆነ፣ ከነቢያት እነ ነቢዩ ኢሳይያስ፣ ከመላእክት ቅዱስ ገብርኤልና ከካህናት አባቱ ዘካርያስ ትንቢት የተናገሩለት ነቢይና ሐዋርያ ነው፡፡ ገና ከሕፃንነቱ ጀምሮ ቅኑት እንደ ገበሬ፣ ጽሙድ እንደ በሬ ሆኖ እግዚአብሔርን ያገለገለ፣ በፍጹም ልቡ ዓለምን የናቀ፣ ከተድላዋና ከደስታዋም የተለየ፣ አምላክን ለማጥመቅ የታደለ ሐዋርያ፣ መምህር፣ ሰማዕት፣ ባሕታዊ፣ ነቢይ፣ ጻድቅ ነው፡፡

😇 የቅዱስ ዮሐንስ መዓርጋት

ቅዱስ ዮሐንስ በርካታ መዓርጋት አሉት፤ የተወሰኑትን ቀጥለን እንመለከታለን፤

  • መጥምቅ /መጥምቀ መለኮት/ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በማጥመቁ
  • ነቢይ ከእኔ በፊት የነበረውና ከእኔ የሚበልጠው ይመጣል ብሎ ትንቢት በመናገሩ
  • ካህን ሕዝቡን በማጥመቁ
  • ወንጌላዊ ያስተማረው ትምህርት እንደነቢያቱ ይመጣል ይወለዳል ብቻ ሳይሆን መጥቷል፣ ተወልዷል፣ እነሆ በመካከላችሁ ቆሟል የሚል ለመሆኑ፤ እንደ ነቢያቱ ለቅጣት ምርኮን፣ ለስጦታ /ደስታ/ ምድረ ከነዓንን ሳይሆን ለቅጣት የዘለዓለም ሕይወትን፤ ለስጦታ መንግሥተ ሰማያትንና ገሃነመ እሳትን ማስተማሩ፤ የሥነ ምግባር ትምህርቱም እንደ ወንጌል ትሩፋትን የሚሰብክ በመሆኑ

ርእሰ ዓውደ ዓመት ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ በብሉይ ኪዳን እና በሐዲስ ኪዳን መሸጋገሪያ ላይ የነበረ ነቢይ በመሆኑ የዓመቱ መጀመሪያና የዘመን መለወጫ በዓል በሆነው መስከረም አንድ ቀን የእርሱ መታሰቢያ እንዲደረግበት፣ በዓሉም «ቅዱስ ዮሐንስ» ተብሎ እንዲጠራ አባቶቻችን ወስነዋል፡፡ ቅዱስ ያሬድም በድጓው «ውስተ ርእሰ ዓውደ ዓመት ተጽሕፈ ተዝካርከ፤ ባርከኒ እንሣእ በረከተከ»፤ «መታሰቢያህ በርእሰ ዓውደ ዓመት ተጻፈ፤ በረከትህን አገኝ /እውሰድ/ ዘንድ «ባርከኝ» ብሎ ምሥጋናና ጸሎት ደርሷል፡፡

ከዚሁ ጋር በተያያዘ መልክአ ዮሐንስ ደግሞ «ርእሰ ዓውደ ዓመት ዮሐንስ ወላዴ መጥቅዕ ወአበቅቴ» ይለዋል /ሠላም ለሥዕርተ ርእስከ/፡፡ «የመጥቅዕ እና የአበቅቴ ወላጅ፣ አስገኚ» ማለት ነው፡፡ ይህም ስም የተሰጠው የዓመቱ ክብረ በዓላት የሚውሉባቸው ቀናትና ዕለታትን ለማስላት የሚጠቅሙት መጥቅዕ እና አበቅቴ የሚባሉት ቁጥሮች በዚሁ በመስከረም አንድ ቀን ስለሚወጡ /ስለሚስሉ/ ነው፡፡

ሰማእት /ምስክር/ስለጌታችን አምላክነትና መድኃኒትነት እንዲሁም ስለ እውነት ስለመሰከረ፤ በመጨረሻም በአላውያን ነገሠታት እጅ ስለ ተገደለ፡፡

ከእነዚህ ሁሉ ስሞች የሚበልጠው ግን መጥምቅ /መጥምቀ መለኮት/ የሚለው ነው፡፡ ምክንያቱም ቅዱስ ዮሐንስ ካደረጋቸውና ከሆናቸው ነገሮች ሁሉ የሚበልጠው አምላክን ማጥመቁ ነው፡፡ ጌታችንም ስለ እርሱ ክብር በተነገረ ጊዜ «እውነት እላችኋለሁ፤ ሴቶች ከወለዱአቸው ወገን ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም…» በማለት ይህንን ስያሜ አጽድቆለታል፡፡

😇 ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ለእኛ

ቅዱስ ዮሐንስ በዘመኑ የነበሩ ሰዎችን ገሥጾና አስተምሮ ወደ እግዚአብሔር አቅርቧቸዋል፡፡ እኛስ በዚህ ዘመን ያለን ሰዎች ከእርሱ ምን እንጠቀማለን? ሁለት ነገሮችን መጥቀስ ይቻላል፡፡

  • . ያስተምረናል፡፡
  • . ያማልደናል፡፡

. ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ያስተምረናል

ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ በቃሉ /በስብከቱ/፣ በሕይወቱ እና በአገልግሎቱ ዛሬ ድረስ ያስተምረናል፡፡

. በስብከቱ /በቃሉ/ ያስተምረናል

አንድ ሰው የድኅነትን ጸጋ /ስጦታ/ ከእግዚአብሔር ዘንድ ለመቀበል ሦስት ነገሮች ያስፈልጉታል፡፡ እነዚህም እምነት፣ ምሥጢራትን መካፈል እና ምግባር ናቸው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ በእነዚህ በሦስቱም ዙሪያ ትምህርቶችን ያስተምረናል፡፡

እምነት፡ቅዱስ ዮሐንስ «አብ ወልድን ይወዳል፤ ሁሉንም ነገር፤ በእጁ ሰጥቶታል፡፡ በወልድ የሚያምን ሁሉ የዘለዓለም ሕይወት አለው፤ በወልድ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቁጣ በእርሱ ላይ ይሆናል እንጂ ሕይወትን አያይም» እያለ ምሥጢረ ን ምሥጢረ ሥጋዌን ያስተምረናል፤ ካላመንም የዘለዓለም ሕይወት እንደሌለን ይነግረናል፡፡

ምስጢራትን መካፈል፡ቅዱስ ዮሐንስ «መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ፡፡»«ከእኔ በኋላ የሚመጣው በመንፈስ ቅዱስ እና በእሳት ያጠምቃችኋል»«የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ እነሆ» እያለ ምሥጢራትን /ምስጢረ ጥምቀት፣ ምስጢረ ንስሐን እና ምስጢረ ቁርባንን/ እንድንካፈል ያስተምረናል፡፡

ምግባር፡– «እናንት የእፉኝት ልጆች ለመሆኑ ከሚመጣው ቁጣ እንድታመልጡ ማን መከራችሁ፤ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አፍሩ፤ … እነሆ ምሳር የዛፎችን ሥር ሊቆርጥ ተዘጋጅቷል፤ መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡፡» እያለ ምግባር እንድንሠራ ያስተምረናል፤ ያስጠነቅቀናል።

. በሕይወቱ ያስተምረናል

ከቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ በሕይወቱ እግዚአብሔርን ያስደሰተ፤ «ከሴቶች ከተወለዱ የሚያህለው የለም» የተባለለት ስለሆነ አርአያ ልናደርገው፤ ለዚህ ክብር ያበቃውን ነገር ልንመረምርና በመንገዱ ልንከተለው ይገባናል፡፡ ከሕይወቱ ብዙ ልንማራቸው የሚገቡ ነገሮች ቢኖሩም ጥቂቶቹን ለጊዜው እንመልከት፡

ትሁት ነው፡ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ጌታ «ከሴቶች ከተወለዱት ወገን የሚያህለው የለም» እያለ ቢያመሰግነውም እርሱ ግን ያሉትን መልካምና ታላላቅ ነገሮች በሙሉ ችላ ብሎ «እኔ የጫማውን ማሰሪያ ልፈታ የማይገባኝ ነኝ» ይል ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ቅዱስ ያሬድ «ዘወጠነዝ ትርሢተ ክብር ትሕትና ወፍቅር ትሕትና ወፍቅር ርእዮ እበዩ ለዮሐንስ…» እያለ የቅዱስ ዮሐንስ የክብሩ ጌጥ፣ የታላቅነቱ ምንጭ ትሕትናው እና እግዚአብሔርን ማክበሩ መሆኑን ይገልጻል፡፡ እመቤታችን በጸሎቷ «ትሁታንን ግን ከፍ ከፍ አደረጋቸው» [ሉቃ.፩፥፶፪] እንዳለችው እርሱ ትሁት ሲሆን እግዚአብሔር ከሁሉ በላይ አከበረው፡፡ የቅዱስ ዮሐንስ ትሕትና ግን ምንጩ ምንድን ነው?

ትሕትና ማለት ምንም ነገር የሌለው መሆን ማለት አይደለም፡፡ እግዚአብሔር በባሕርይው ትሁት ነው፡፡ ጌታ «ከእኔ ተማሩ፣ እኔ ትሁት ነኝ» ይላል፡፡ የእግዚአብሔር ትሕትና ምንጩ ክቡር፣ ባዕለ ጸጋ መሆኑ ነው፡፡ የቅዱስ ዮሐንስ ትሕትና ምንጭም ይኸው ነው፤ በእምነትና በምግባር ያጌጠ ባለ ብዙ ፍሬ ባለ ጸጋ መሆኑ ማንም ትሕትናን የሚፈልጋት ቢኖርም ማድረግ ያለበት ይህንኑ ነው፤ ባለብዙ ምግባር፤ ባለ ትልቅ እምነት መሆኑ፤ ያን ጊዜ ትሕትናው አብሮ ይመጣል፡፡

ሁለተኛው የቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ትሕትና ምንጭ የእግዚአብሔርን ማንነትና ባሕርይ በሚገባ ማወቁ፤ የራሱን ማንነቱንና አቅሙንም መረዳቱ ነው፡፡ እኛም ትሕትናን ገንዘብ ልናደርግ ብንወድ የእግዚአብሔርን ማንነት፣ ባሕርይ፣ እና ክብር የተቻለንን ያህል ለማወቅ መጣር፤ ራሳችንንም ዘወትር መመርመር፣ ድካማችንን መረዳትና ይህንንም ደግመን ደጋግመን ለራሳችን መንገር አለብን፡፡

ጸጋውን ተጠቅሞ ፍሬ አፍርቷል፡ – ቅዱስ ዮሐንስ በእናቱ ማኅፀን ሳለ መንፈስ ቅዱስ መልቶበት ነበር፡፡ እርሱም ይህንን ጸጋውን አትርፎበታል፤ሕዝቡም ካህናቱም አመጸኞች በነበሩበት በዚያ አስከፊ ዘመን [ሐዋ.÷፴፡፴፱] ጻድቅ ሆኖ ተገኝቷል፤ ለራሱ ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በረከት ሆኖ ነበር፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ እንዳሉት ለዚህ የበቃው «የበረሃ እና የተራሮች ልጅ» በመሆኑና በብህትውና /በብቸኝነትና/ እና በትህርምት በመኖሩ ነው፡፡

እያንዳንዳችን ከጥምቀታችን ቀጥሎ በሚፈጸምልን ምሥጢረ ሜሮን አማካኝነት መንፈስ ቅዱስ ያድርብናል፡፡ ይህንን ተጠቅመን ሥራ ለመሥራት እኛም እንደ መጥምቁ የራሳችን በረሃ ያስፈልገናል፤ በትህርምትና ራስን በመግዛት መኖር አለብን፡፡

ይህንን ማድረግ የሚገባቸውና የሚችሉት በገዳም ያሉ ሰዎች ብቻ አይደሉም፡፡ በዓለም የምንኖር ሰዎችም ብቻችንን የምንሆንበትና በጸሎት፣ በተመስጦ፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በማንበብ፣ ራሳችንን በመመርመር የምናሳልፈው ጊዜ በመመደብ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ በወጣትነት ዘመኑ እንዳደረገው መኖሪያ ቤቶቻችንን ገዳማት ማድረግ እንችላለን፡፡ ሁኔታዎችን እያመቻቸን ወደተለያዩ ገዳማት እየሄድን ጊዜ ማሳለፍም ጠቃሚ ነው፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ምግባችንን፣ መጠጣችንን እና ልብሳችንን በልክ እያደረግን መጥምቁን ባለ ብዙ ፍሬ በሆነበት ጎዳናው ልንከተለው ያገባናል፡፡

በአግልግሎቱ ያስተምረናል፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ከቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ አገልግሎት ልንማራቸው የሚገቡ በርካታ ቁም ነገሮች አሉ በማለት የሚከተሉትን ይዘረዝራሉ፡፡

ቅድስ ዮሐንስ ያገለገለው ለአጭር /ከስድስት ወራት ብዙ ላልበለጠ/ ጊዜ ብቻ ቢሆንም በርካታ ሥራዎችን ሠርቶ አልፏል፡፡ እኛም አገልግሎታችንን ልንመዝነው የሚገባን በርዝመቱ ሳይሆን በጥልቀቱ፣ በውጤታማነቱ፣ በሚያፈራው ፍሬ እና በሚያመጣው ለውጥ ነው፡፡

ቅዱስ ዮሐንስ ሲያገለግል ዓላማው ሰዎችን ከእግዚአብሔር ጋር ማገናኘት እንጂ ሰዎችን በእርሱ ዙሪያ መሰብሰብና መክበር አልነበረም፡፡ ቅዱስ ማቴዎስ በወንጌሉ እንደሚነግረን «ከኢየሩሳሌም፣ ከመላው ይሁዳ፣ በዮርዳኖስ ዙሪያ ባለው ነገር ሁሉ ሰዎች ወደ እርሱ ይጎርፉ ነበር፡፡» [ማቴ.፫፥፭፡፮] እርሱ ግን «እኔ በውኃ ለንስሐ አጠምቃችኋለሁ፤ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል፡፡» እያለ ሰዎቹ እርሱን እንዲከተሉ ሳይሆን የጌታችንን መምጣት ተስፋ እንዲያደርጉ የሚያደርግ ትምህርት ያስተምራቸው ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት የቅዱስ ዮሐንስ ደቀመዛሙርት በኋላ ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብተዋል፡፡

የመጀመሪያዎቹ ጌታችንን የተከተሉት ደቀመዛሙርት የዮሐንስ ደቀመዛሙርት ነበሩ፡፡ ስለዚህ በዚህ ዘመን መታጀብ /በሕዝብ መከበብ/ ለሚያስደስተን የእግዚአብሔርን ሳይሆን የእኛን ተከታዮች እንደ ፈሪሳውያን ለምንፈልግ አገልጋዮች ትልቅ ተግሳጽ ነው፡፡

«በማግስቱ ዮሐንስ ከሁለቱ ደቀመዛሙርቱ ጋር እንደገና በእዚያው ቦታ /ጌታችን በተጠመቀበት/ ቦታ ነበር፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በዚያ ሲያልፍ አይቶ «እነሆ የእግዚአብሔር በግ» አለ ሁለቱ ደቀመዛሙርትም ይህን ሲናገር ሰምተው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ተከተሉት» [ዮሐ.፩፥፴፭፡፴፯]

የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍም በርካታ የዮሐንስ ደቀመዛሙርት የነበሩና የእርሱን ጥምቀት የተጠመቁ ሰዎች በቀላሉ ወደ ክርስቲያኖች ማኅበር እንደተቀላቀሉ ይነግረናል፡፡ [ሐዋ.፲፰፥፳፬+ ፲፱፣ ፮፥፲፫፡፳፬]

ራሱም ይህንን አቋሙን እንዲህ በማለት ልብ በሚነኩ ቃላት እንዳጋለጠው ወንጌላዊው ዮሐንስ በወንጌሉ መዝግቦታል፡፡

ሰዎች ወደ ቅዱስ ዮሐንስ መጥተው «መምህር፣ በዮርዳኖስ ከአንተ ጋር የነበረው፣ ስለ እርሱም የመሰከርክለት … ሰው ሁሉ ወደ እርሱ እየሄዳ ነው» ባሉት ጊዜ እንዲህ ሲል መለሰ «ከላይ ካልተሰጠው በቀር ማንም አንዳች ሊቀበል አይችልም፡፡ «እኔ ክርስቶስ አይደለሁም፤ ነገር ግን ከእርሱ በፊት ተልኬአለሁ» እንዳልሁ እናንተ ራሳችሁ ትመሰክራላችሁ፡፡ ሙሽራይቱ የሙሽራው ነች፡፡ ድምፁን ለመስማት በአጠገቡ የሚቆመው ሚዜ ግን የሙሽራውን ድምፅ ሲሰማ እጅግ ደስ ይለዋል፤ ያ ደስታ የእኔ ነው፤ እርሱም አሁን ተፈጽሟል፡፡ እርሱ ሊልቅ፤ እኔ ግን ላንስ ይገባል፡፡»

እውነት ነው፡፡ ሙሽራይቱ ቤተ ክርስቲያን የሙሽራው የክርስቶስ ነች፡፡ አገልጋዮች ሚዜ ናቸው፡፡ ሥራቸውም ሙሸራይቱን ወደ ሚዜው ማቅረብ ነው፡፡

ቅዱስ ዮሐንስ ሲያገለግል በድፍረት ነው፡፡ እርሱ በነበረበት ወቅት ሔሮድስ አንቲጳስ የወንድሙን ሚስት አግብቶ የሚገሥጸው ጠፍቶ ነበር፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ግን በበረሃው ሳለ ደፋር፣ ለሰው ፊት የማያደላ፣ መሆንን ተምሮ ነበርና ገብቶ ገሠፀው፡፡

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ እንዲህ ይላሉ «ከአገልግሎቱ ሊያዘገየው ወይም ሊያስተጓጉለው የሚችል ቢሆንም እንኳን ተገቢውን ነገር ከማድረግ ወደ ኋላ አላለም፡፡ አስተሳሰቡም እንዲህ ነው «እግዚአብሔር እንዳገለግል ፈቃድ ከሆነ አገለግላለሁ፤ ካልሆነም የእርሱ ፈቃዱ ይሁን፡፡ ዋናው ነገር እውነትን መመስከር ነው» ቅዱስ ዮሐንስ ስለእውነት ራሱን አሳልፎ ቢሰጥም ከሞተ በኋላም ቢሆን የትምህርቱ ድምፅ ሄሮድስን ሲወቅሰው ኑሯል፡፡»

እውነት ነው፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ ከሞተ በኋላም ቢሆን ራሱ አስራ አምስት ዓመት ዙራ አስተምራለች፡፡ ሔሮድስም ከሞት ተነሥቶ የሚመጣ እስኪመስለው ድረስ ይፈራው እንደበር ቅዱስ ማቴዎስ በወንጌሉ ጽፏል «በዚያን ጊዜ የአራተኛው ክፍል ገዢ የነበረው ሄሮድስ /አንቲጳስ/ ስለ ኢየሱስ ዝና ሰማ፤ ባለሟሎቹንም እንዲህ ከሆነ መጥምቁ ዮሐንስ ከሞት ተነሥቶ መጥቶአል ማለት ነው፤ ይህ ሁሉ ድንቅ ተዓምራት በእርሱ የሚደረገውም ለዚህ ነው» አላቸው፡፡ [ማቴ.፲፬፥፩፡፪]፡፡

😇 ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ያማልደናል

ቅዱስ ዮሐንስ ዛሬ እኛን እግዚአብሔር ለወዳጆቹ በሰጠው ቃል ኪዳን መሠረት በጸሎቱ ከእግዚአብሔር ያማልደናል፡፡

ቤተ ክርስቲያንም ዘወትር «ሰአል ለነ ዮሐንስ» «ዮሐንስ ሆይ ለምንልን»፤ ትለዋለች፤ «በአንተ ዮሐንስ መጥምቅ መሐረነ» «ስለ ዮሐንስ ስትል ማረን» እያለችም ትጸልያለች፡፡ እኛም ገድሉንና፣ መልኩን በመጸለይ፣ መታሰቢያው በሚደረግበት ጊዜም በስሙ ዝክር በመዘከር፣ ቸርነት በማድረግ በረከትን ለማግኘት ልንተጋ ይገባናል፡፡

«ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውኃ ብቻ በደቀመዛሙርቶቼ ስም ቢያጠጣ፤ እውነት እላችኋለሁ ዋጋው አይጠፋበትም» [ማቴ.÷፵፪]

«የቅዱስ ዮሐንስ ጸሎቱና በረከቱ ይደርብን! አማላጅነቱ ይደረግልን»

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መጥምቁ ዮሐንስን የምናከብረው ከስጋና ከደም ጋር ስለተጋደለ አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 12, 2022

😇 የቅዱስ ዮሐንስ ክብር እና መዓርጋት

ቅዱስ ዮሐንስ ክብሩ በጣም ከፍ ያለ ነው፡፡ የክብሩ ምስክሮችም ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እና መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ናቸው፡፡

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ ሲል የመጥምቁን ክብር ተናግሯል፡፡

«ምን ልታዩ ወደ ምድረ በዳ ወጥታችኋል? ከነፋስ የተነሣ የሚወዛወዛውን ሸንበቆ ነው? ወይስ ምን ልታዩ መጥታችኋል ቀጭን ልብስ የለበሰ ሰውን ነውን? እነሆ ቀጭን ልብስ የሚለብሱማ በነገሥታት ቤት አሉ? ምን ልታዩ መጥታችኋል ነቢይ ነውን? አዎን እርሱ ከነቢያት እጅግ ይበልጣል፤ እነሆ በፊትህ መንገድህን የሚጠርግ መልእክተኛዬን እልካለሁ ተብሎ ስለ እርሱ የተጻፈለት ይህ ነውና፡፡ እውነት እውነት እላችኋለሁ ሴቶች ከወለዷቸው ወገን ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም» [ማቴ.፲፩÷፯፡፲፩]

መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልም እንዲህ ሲል ክብሩን ተናግሮለታል፡– «እርሱ በእግዚአብሔር ፊት ታላቅ ይሆናል» [ሉቃ.÷፲፭]

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ «የቅዱስ ዮሐንስ ክብር እና ከፍ ከፍ ማለት ምንጮች ሁለት ናቸው፡፡» ይላሉ፡፡

. በመንፈስ ቅዱስ የተሞላ ስለሆነ

ከመጥምቁ ዮሐንስ በፊት የእግዚአብሔር መንፈስ ወደ ብዙ ሰዎች መምጣቱ ተጽፏል፡፡ ለምሳሌ ያህልም

ሳሙኤል ሳኦልን ቀብቶ ባነገሠው ጊዜ «የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱ ላይ ወረደ» ተብሏል [፩ኛሳሙ. ፲፥፲]፡፡

ሳሙኤል ዳዊትን በንግሥና በቀባው ጊዜ «የእግዚአብሔር መንፈስ ከዚያ ቀን ጀምሮ በዳዊት ላይ መጣ» ተብሏል፡፡ [፩ኛ ሳሙ. ፲፮÷፲፫]

❖ “የእግዚአብሔር መንፈስ ከሶምሶን ጋር ይሄድ ነበር» ተብሎም ተጽፏል፡፡[መሳ.፲፫÷፳፬]

ይሁን እንጂ የእግዚአብሔር መንፈስ «ሞልቶታል» የተባለ ግን ማንም አልነበረም፡፡ መጥምቁ ዮሐንስ ግን በመንፈስ ቅዱስ የተሞላ ነበር፡፡ የከበረ እና ታላቅ በመሆኑ አንዱ ምክንያት ይህ ነው፡፡

በመንፈስ ቅዱስ የተሞላው ግን መቼ ነበር? በመንፈስ ቅዱስ የተሞላው ገና በማኅፀን ሳለ እናቱ ኤልሳቤጥ የእመቤታችንን የሰላምታ ድምፅ በሰማችበት ቅፅበት ነው፡፡

«ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ፤ ፅንሱ በማኅፀኗ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ መላባት» [ሉቃ.÷፲፬]

መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል «ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ ይመላበታል» ብሎ የተናገረው በዚህን ጊዜ ተፈጽሟል፡፡

. ተጋድሎው

የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ በእኛ ሕይወት ፍሬ ሊያፈራ የሚችለው እኛ በድርጊታችንና በተጋድሎአችን ስንጠብቀው፣ ስንንከባከበውና ስንሠራበት ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ይህንን በሚገባ አድርጓል፡፡

ቅዱስ ዮሐንስ ያደገው በበረሃ ውስጥ፣ በብሕትውና /በብቸኝነት/፣ የግመል ጠጉር እየለበሰ፣ አንበጣ እና የበረሃ ማር ብቻ እየተመገበ ነው፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ እንዲህ ብለዋል «እርሱ በበረሃው ውስጥ ጸሎትና ተመስጦን፣ ድፍረትን እና ፍርሃት አልባነትን፣ ጥንካሬን እና እምነትን ተምሯል፡፡ እግዚአብሔር እመቤታችንን አምላክን ፀንሣ ለመውለድ በቤተ መቅደስ እንዳዘጋጃት እርሱን ደግሞ ለመንገድ ጠራጊነት ተልእኮው በበረሃ አዘጋጅቶታል፤ እኛም የእነዚህ ነገሮች ባለቤት ለመሆን የብቸኝነትና የትህርምት ጊዜ የምናሳለፍበት የየራሳችን በረሃ ያስፈልገናል፡፡»

😇 መጥምቁ ዮሐንስን የምናከብረው ከስጋና ከደም ጋር ስለተጋደለ አይደለም

❖❖❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፪]❖❖❖

መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።”

እያንዳንዳችን ከጥምቀታችን ቀጥሎ በሚፈጸምልን ምሥጢረ ሜሮን አማካኝነት መንፈስ ቅዱስ ያድርብናል፡፡ ይህንን ተጠቅመን ሥራ ለመሥራት እኛም እንደ መጥምቁ የራሳችን በረሃ ያስፈልገናል፤ በትህርምትና ራስን በመግዛት መኖር አለብን፡፡

ይህንን ማድረግ የሚገባቸውና የሚችሉት በገዳም ያሉ ሰዎች ብቻ አይደሉም፡፡ በዓለም የምንኖር ሰዎችም ብቻችንን የምንሆንበትና በጸሎት፣ በተመስጦ፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በማንበብ፣ ራሳችንን በመመርመር የምናሳልፈው ጊዜ በመመደብ መኖሪያ ቤቶቻችንን ገዳማት ማድረግ እንችላለን፡፡ ሁኔታዎችን እያመቻቸን ወደተለያዩ ገዳማት እየሄድን ጊዜ ማሳለፍም ጠቃሚ ነው፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ምግባችንን፣ መጠጣችንን እና ልብሳችንን በልክ እያደረግን መጥምቁን ባለ ብዙ ፍሬ በሆነበት ጎዳናው ልንከተለው ያገባናል፡፡

ሲሰርቁ፣ ሲያመነዝሩ፣ በዝሙት ሲወድቁ፣ ሲሰክሩ፣ ሲዘሉ፣ ሲያብዱና ሲያጨበጭቡ ከመሞት እግዚአብሔር ሁላችንንም ይጠብቀን!

😇 የቅዱስ ዮሐንስ ጸሎቱና በረከቱ ይደርብን! አማላጅነቱ ይደረግልን

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እንቁጣጣሽ | ፳፻፲፭ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አረም የሚነቀልበት፣ ሕዝባችን የሚነሳበትና የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች የሚጠረጉበት ዓመት ይሆናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 10, 2022

❖❖❖ሕዝባችንን ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ በሰላም፣ በጤና እና በድል ያሻግርልን❖❖❖

በዚህ የአዲሱ ዓመት ዋዜማ እንዲህ ያለ ርዕስ ይዘን ለመምጣት መገዳደችን ያሳዝናል። ነገር ግን ጠላቶቻችን የቁስልና ሕመሙን ዘመን አራዝመውብናልን ዛሬ ከመቼውም በላይ ባገኘነው መንገድ ሁሉ፣ እግዚአብሔር በሰጠን ስጦታ፣ ኃይልና አቅም ልንዋጋቸው ግድ ይለናል።

የፊንላንዱን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የፔካ ሃቪስቶን እና የአሜሪካዊውን የምክር ቤት አባል ብራድ ሼርማንን ምስክርነት ደጋግመን ሰምተናል። አውሮፓውያን፣ አሜሪካውያንን፣ አረቦችን፣ ቱርኮችን፣ ኢራናውያንን ብሎም አፍሪቃውያንን ጋብዞ፤ “ሰሜኑ ኢትዮጵያውያን በተለይ በትግራይ ያሉት ጽዮናውያን የእናንተም የእኛም ጠላቶች ናቸውና ተባበረን ከምድረ ገጽ እንድናጠፋቸው ከጎናችን ሁኑ!” ብሎ በግልጽ እየተናገረ ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም ላይ ያለ ብቸኛው የዓለማችን አገዛዝ በአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመራው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ነው። ስለዚህ ለሕዝባችን፣ ለቤተሰባችን፣ ለልጆቻችን፣ ለሃገራችን፣ ለሃይማኖታችን፣ ለግዕዝ ቋንቋችንና ባጠቃላይም ለመንፈሳዊው ማንነታችንና ምንነታችን ስንል በመጪው ዓመት ግራኝን እና የሚከተሉትን ጭፍሮቹን ፤ ከፊሎቻችን በአባቶቻችን ጸሎትና ድግምት ከፊሎቻችን ደግሞ እያሳደድን በቆራጥነት በእሳት የምንጠርግባቸውን ቀናት ማመቻቸት ይኖርብናል። ይህ የእያንዳንዱ ጽዮናዊ ግዴታ ነው፤ በእነ ደብረ ጽዮን ተስፋ አታድርጉ፤ ከፈለጉ ለእነርሱ ቀላል ነበር፤ እነ ግራኝን መጥረግ ይችሉ ነበር፤ ግን ለሕዝብ የቆሙ ስላልሆኑና አውሬውንም እንዳይነካባቸው ስለሚፈልጉ/ እንዳይነኩት ስለታዘዙ በጭራሽ እንደማይጠርጉት ከበቂ ጊዜ በላይ አይተናል።

👉 በሚቀጥሉት ቀናት፣ ሳምንታትና ወራት በእሳት መጠረግ ያለባቸው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮዎችና አጋሮቻቸው በጥቂቱ፦

  • አብዮት አህመድ አሊ(ሙስሊም መናፍቅ)
  • ኢሳያስ አፈወርቂ (አማኒ)
  • ☆ ዝናሽ አቴቴ አህመድ አሊ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ደመቀ መኮንን ሀሰን(ሙስሊም)
  • ☆ ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)
  • ☆ ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)
  • ☆ ብርሃኑ ጂኒ ጁላ(ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ዲና ሙፍቲ (ሙስሊም)
  • ☆ መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)
  • ☆ ሀሰን ኢብራሂም(ሙስሊም)
  • ☆ ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)
  • ☆ ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)
  • ☆ ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)
  • ☆ አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)
  • ☆ ጃዋር መሀመድ(ሙስሊም)(“የታሰረው” ለስልት እንደነበር አየን፤ አይደል?!)
  • ☆ ፊልሳን አብዱላሂ (ሙስሊም)
  • ☆ ለማ መገርሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ታከለ ኡማ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ሽመልስ አብዲሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ በቀለ ገርባ(ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ህዝቄል ገቢሳ(ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ዳውድ ኢብሳ(ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ አምቦ አርጌ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ፀጋዬ አራርሳ(ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ አደነች አቤቤ(ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ መአዛ አሸናፊ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ሳህለወርቅ ዘውዴ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ብርቱካን ሚደቅሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ታዬ ደንደአ(ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ሌንጮ ባቲ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ አገኘው ተሻገር (ኦሮማራ -መናፍቅ)
  • ☆ ዳንኤል ክብረት (ኦሮማራ-አርዮስ)
  • ☆ ዘመድኩን በቀለ (ኦሮማራ-አርዮስ)
  • ☆ ኢሬቻ ጂኒ በላይ (ዋቀፌታ-አርዮስ)
  • ☆ አለማየሁ ገብረ ማርያም (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ብርሀኑ ነጋ (ኦሮጉራጌ-መናፍቅ)
  • ☆ ገዱ አንዳርጋቸው (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ አንዳርጋቸው ፅጌ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ አንዱዓለም አንዳርጌ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ታማኝ በየነ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ አበበ ገላው (ኦሮማራ-መናፍቅ)

ወዘተ.

በተረፈ ለሌሎቻችን፤ መጭው የ ፳፻፲፭ አመት፡ የሰላም፣ የፍቅር፣ የጤና እና የደስታ ዘመን ይሁንልን !!!

ጽዮናዊው ሕዝባችን ከአፈኑት፣ ካገቱት፣ ከሚያስርቡትና ከሚጨፈጭፉት አረመኔጠላቶቹ የሚድንበት፤ በሕዝባችን ላይ መከራና ግፍ ያመጡት የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍሮች ተጠራርገው የሚወገዱበት ዓመት ይሁንልን። አሜን!

ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ

ሳር ቅጠሉ ሁሉ ሲፈካ

ዝናም በሙቀት ሊተካ

ብርሃን ጨለማን ሲተካ

እንቁጣጣሽ፡ እንቁጣጣሽ!!

ደህና ጊዜን ይዘሽ ደግሞ ደግሞ ያምጣሽ።

እርቅ ነው ፍቅር ነው ለኛ አዲስ ዘመን፡

የሚታረቀውን እናቀናለን፡ አረሙን እንነቅላለን።

፳፻፲፭ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች የሚያፍሩበት፡

ልዩ ዘመን ሕዝባችን ነቅቶ የሚታገልበት።

እንቁጣጣሽ በያመቱ ያምጣሽ!

መልካም አዲስ አመት!

🌱 መልካም አዲስ ፳፻፲፭ አመት – Happy Ethiopian New 2015 Year! 🌱

❖❖❖ ENKUTATASH ❖❖❖

Enkutatash in Ethiopia, a part of the American roster of holidays, in a way that is very similar to St. Patrick’s Day or Cinco de Mayo. Columbus Day, for example, was popularized out of Denver, CO back in the mid 19th century as a way of promoting Italian culture.

Enkutatash is the name for the Ethiopian New Year, and means “gift of jewels” in the Amharic language. The story goes back almost 3,000 years to the Queen of Sheba of ancient Ethiopia and Yemen who was returning from a trip to visit King Solomon of Israel in Jerusalem, as mentioned in the Bible in I Kings 10 and II Chronicles 9. She had gifted Solomon with 120 talents of gold (4.5 tons) as well as a large amount of unique spices and jewels. When the Queen returned to Ethiopia her chiefs welcomed her with enku or jewels to replenish her treasury.

Six events are observed every Ethiopian New Year, seven in each hundred year and eight in each thousand year. The Ethiopian calendar celebrates New Year on Meskerem first to commemorate the receding of the great storm during the time of Noah and beheading of Kidus Yohannes, (St. John the Baptist). Hence, the Ethiopian New Year is also known as Kidus Yohannes in memory of the saint and his sacrifice.

Kontakion of St. John the Baptist, Tone 5

The beheading of the glorious Forerunner was a divine dispensation that the coming of the Savior might be preached to those in hell. Lament then, Herodias, that thou didst demand a murder despising the law of God and eternal life.

Today is a little Great Friday, a second Great Friday. For today the greatest man among those born of women, John, the Holy Forerunner and Baptiser of the Lord, is murdered. On Great Friday, people murdered God, crucified God. On today’s holy great feast, people murdered the greatest of all men. It is not I who chose to use the expression “the greatest.” What are my praises of the great and glorious Forerunner of the Lord, whom the Lord praised more than anyone among men, more than any of the apostles, the Angels, the Prophets, the Righteous Ones, the Sages? For the Lord declared of him:

Among them that are born of women there hath not risen a greater than John the Baptist… (Matthew 11: 11).

Our battle is not against flesh and blood, but against principalities, against powers, against the rulers of the darkness of this world, against spiritual wickedness in the heavenly places” (Ephesians 6:12).

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ሩፋኤል ተአምር | ቤተ ክርስቲያኗን ካላፈረስኩ እያለ ሲዝት የነበረው ጠንቋይ ፈነዳ ፥ በቦታው ላይ ይህ መስጊድ ለሉሲፈር ተሠራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 8, 2022

😇 የሊቀ መላእክት ሩፋኤል ክብረ በዓል በታሪካዊቷ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን፤ አዲስ አበባ ጉለሌ።

ጳጕሜን ፫፥ ፪ሺ፲ በታሪካዊቷ የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን፡ ዝናባማ በነበረበት ቆንጆ የቀትር ሰዓት ላይ፡ የጸሎት ስነሥስርዓቱ ልክ እንዳለቀ የመሀመዳውያኑ ጋኔን አዛን ተለቀቀ። (ቪድዮው መጨረሻ ላይ ይሰማል) ወዲያውም ይህ የዲያብሎስ ተንኮል እንደሆነ በመረዳት ወደ አንድ አባት ጠጋ ብዬ፡ ለምን ቅዳሴና ጸሎት ሲገባደድ ይህ ሰይጣናዊ ጩኽት ይከተላል? ከየትስ ነው የሚመጣው? ብዬ አብረዋቸው ከነበሩት ሌላ ሰው ጋር ስጠይቃቸው፤

ከ ፻፴/130 ዓመታት በፊት የዚህች ውብ ቤተክርስቲያን ህንፃ በተሠራ ማግስት አንድ ከቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት ይኖር የነበረ ጭራቅ/ጠንቋይ በየቀኑ እየመጣ ቤተክርስቲያኗን ካላፈረስኩ፣ ካላቃጠልኩ እያለ ለሳምንታት ሲዝት ከቆየ በኋላ አንድ ቀን እራሱ ፈንድቶ ሞተ” አሉኝ።

እኔም፡ በመገረም፡ “በዚህ ፈጽሞ አልጠራጠረም! ግን ጠንቋዩ የሞተበት ቦታ ምን ተደርጎበት ይሆን?“ ብዬ ስጠይቃቸው፤ “ያው!“ አሉኝና፤ ሦስታችንም ዘወር ስንል ለካስ ቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት (በ፶/50ሜትር ርቀት) መስጊዱ ተተክሎ ይታያል። እንዴ፡ “ጠንቋዩ ፈንድቶ በሞተበት ቦታ ላይ ይህ መስጊድ ተሠርቷል ማለት ነው“ እንዳልኩ ሁላችንም በመገራረም እርስበርስ ተያየን።

አዎ! የሚያጠራጥር አይደለም፤ እስከ ቅርብ ጊዜ ግን ይህን ሁላችንም አናውቅም ነበር፤ በጣም ይገርማል!

ከዚያም ከቤተክርስቲያኗ ግቢ እንደወጣሁ፤ የኔ ቢጤዎች ከነበሩበት ቦታ አስር የሚሆኑ ወጣቶች ተነስተው ከበቡኝና “ምን ፈልገህ መጣህ? ለምን መጣህ? ምን ትሠራለህ? … ወዘተ” እያሉ በሚገርም መልክ ይጨቀጭኩኝ ጀመር። ልክ እዚህ ቪዲዮ ላይ እንደሚታየው፦ “ለንደን ሃይድ ፓርክ | ሺ ደካማ ጂቦች ጀግናውን አንበሣ አፍነው ሊገድሉት”

እኔም፡ ምንም አለመለስኩላቸውም “በ ስም ልቀቁኝ!” አልኩና ዘወር ብዬ መራመድ እንደጀመርኩ አሁንም ተከተሉኝ፤ በዚህ ወቅት መንገድ ላይ ለነበረው አንድ ፖሊስ “ኧረ እባክዎ ከነዚህ ሰዎች ይገላግሉኝ!“ አልኩት፤ እርሱም “ሂዱ!“ እያለ ይጮኽባቸው ጀመር፤ እኔም ታክሲዎች ወደሚገኙበት ቦታ አመርቼ እንደተሰለፍኩ፤ ልጆቹ አሁንም በየአቅጣጫው ቆመው ወደ እኔ ይመለከቱ ነበር፤ በዚህ ወቅት ከየት መጣ ሳልለው አንድ ደግ ባለ መኪና “ወደ ፒያሳ ነህ?” አለኝና አሳፍሮ ወሰደኝ።

በዚህ ወቅት በ “ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፱” ላይ ሰዶማውያን ወደ አብርሃም ዘመድ ወደ ሎጥ ቤት ወጥተው ለማጥቃት ሲሞክሩ መላዕክት በአካል ወደ ሎጥ ቤት እንግድነት ገብተው አደጋ እንዳይፈጠር በር ሲዘጉና ሎጥን ከጥፋት ሲያድኑ የተነገረን ታሪክ ትዝ አለኝ።

ታዲያ የኔ ቢጢዎች ጋር የነበሩት እነዚህ ልጆች እነማን ናቸው? እያልኩ እራሴን ጠየቅኩ። እነዚህን ከ፲፫/13 እስከ ፳/20 የሚጠጉ እድሜዎች ያሏቸውን፡ በደንብ መናገር የሚችሉትን ጎረምሳዎችን ያውኩ ዘንድ የመሀመድ ዲያብሎስ ምዕመናኑን አዘጋጅቷቸው ይሆን? መቼም ሰይጣን ሁሌ ከቤተክርስቲያን አይርቅምና!

አህዛብ ከዓብያተ ክርስቲያናት ጎን የሰይጣን ማምለኪያ መስጊድ የገነቡት የአዛዜልን አዚምና ማደንዘዣበመበተን ለዘመናት ለቡና፣ ጫትና ጥንባሆ የተጋለጠውን ሕዝበ ክርስቲያኑን ለማደንዘዝ መሆኑ የዛሬው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ምስክር ነው። እንዲያውም አንዳንዴ እኮ ታቦት ሳይቀር በመስጊዶች አካባቢ ሲያልፍ መንቀሳቀስ እንደሚያቅተው በተደጋጋሚ ታዝበናል።

በቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያንም የታዘብኩት ይህንን ነበር። ጠንቋዩ በፈነዳበት ቦታ ላይም ይህ መስጊድ ተሠራለት፤ ዲያብሎስን፣ 666 ድል የሚያደርገው ቅዱስ ሩፋኤል መስጊዶቹን በመላዋ ኢትዮጵያ አንድ ቀን ያስወግዳቸዋል፣ ዛሬ የነገሰውንም አረመኔ የኦሮሞ አገዛዝ በቅርቡ ከነ ፒኮኮ ያፈነዳዋል።

ቻይ እና ወዳጅመስለው ለመታየት የሚሹትና በዋቄዮአላህዲያብሎስ አዚም የፈዘዙት ብዙ ወገኖች፣ የተመረጡት ሳይቀሩ በእነዚህ ቀናት፤ “ሁላችንም በየሃይማኖታችን እንጸልይ…’ዱዋእናድርግክርስቲያኑ እግዚአብሔርን ሙስሊሙም አላህን ይማጸንክርስቲያኑ መጽሐፍ ቅዱስንሙስሊሙም ቁርአንን ያንብብእግዚአብሔር ከሁሉም ጋርጸጥ ለጥ ብለን በሰላም እንድንኖር ያዘናልወዘተ.” በማለት እየተዝለገለጉና እይቀበጣጠሩ ነው። በጣም የሚያሳዝን ነው፤ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ አታምልክ ፥ የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ“(ዘጸ. )” የሚሉትን የእዚአብሔርን የመጀመሪያ ትዕዛዛት እየጣሱና ከባድ ኃጢዓት እየሠሩ መሆናችውን አይገነዘቡትምን? እኛ ክርስቲያኖች፤ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት“(ኤፌ ፬:)! ያመነ የተጠመቀ ይድናል ያላመነ ያልተጠመቀ ይፈረድበታል(ማር ፲፮ ÷፲፮)” እያለን አንዱንና ብቸኛውን አምላካችንን እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስን ነው የምናመልከው እንጂ ሌላ አምላክ፣ ሌላውን ሃይማኖት ወይም መጽሐፍ ሁሉ ከዲያብሎስ ነውና አንቀበለውም!

ኢትዮጵያ ሁለት አማልክትየሚመለኩባት ምድር አይደለችምና ባካችሁ እንደ ኤዶማውያኑ ያልሆነ የሃይማኖት እኩልነትና፣ የዲሞክራሲ ቅብርጥሲ የመቻቻል ተረተረትእየፈጠራችሁ በሃገራችን ላይ መቅሰፍቱን አታብዙባት፤ ሃገር በሁሉም አቅጣጫ እየነደደች እኮ ነው።

😈 የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ ስጋን የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሸሽተህ አምልጥ

መላእክቱ ለሎጥ ያስተላለፉት ሌላው የሕይወት መመሪያ፡- “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” የሚል ነው[ዘፍ. ፲፱፥፲፯]፡፡ ስለ መሸሽ ብቻ አልነገሩትም፣ ወዴት መሸሽ እንዳለበትም አመልክተውታል፡፡ ወደ ተራራ!!

የተለያዩ የተፈጥሮ አደጋዎች በተለይ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊከሰት ሲል ከሰዎች ቀድመው እንስሳት ያውቃሉ፡፡ በሱናሚ አደጋ ወቅት የተፈጸመ አንድ ታሪክ እናስታውስ፡- በኢንዶኔዥያ የባሕር ዳርቻ ባለ የመዝናኛ ስፍራ የዝሆኖች ትርኢት በማሳየት የሚተዳደር አንድ ሰው ዝሆኖቹን እንደ ወትሮው ለማዘዝ ቢሞክር ባልተለመደ ሁኔታ እምቢ አሉት፡፡ እንዲያውም ይባስ ብለው እየጮኹ ባቅራቢያው ወደሚገኘው ተራራ መሮጥ ጀመሩ፡፡ በሁኔታው የተደናገጠው ባለቤቱ ተከትሏቸው ወደ ተራራው ይሮጣል፡፡ ልክ ተራራው ላይ እንደ ደረሱ የሱናሚ አደጋ ይከሰታል፡፡ አካባቢውም እንዳልነበረ ሆነ፡፡ ያም ሰው ዝሆኖቹን ይዞ ሲመለስ ሁሉም ነገር ወደ አለመኖር ተቀይሮ ያገኘዋል፡፡ ቤተሰቡን ጨምሮ ብዙ ወገኖቹን አጣ፡፡ ዝሆኖቹን ተከትሎ ወደ ተራራው በማምለጡ የራሱን ሕይወት አተረፈ፡፡ መላእክቱም ሎጥን፡- “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]።

በተራራው ላይ የመረጣትን ከተማ ጥፋትም ያያል፡፡ ተራራው ከፍ ያለ በመሆኑ ሁሉን ያሳያል፡፡ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም እንኳ በተራራ ተመስላለች [ዕብ. ፲፪፥፳፪]፡፡ እግዚአብሔር ለእኛም ያዘጋጀልን ተራራ አለ፡፡ እርሱም ቀራንዮ ወይም የክርስቶስ ሞት ነው፡፡ ከክርስቶስ ሞት በቀርም ከዘላለም ጥፋት የምንድንበት ምንም ማምለጫ የለም [የሐዋ. ፬&፲፪፤ ዮሐ. ፲፬&፮]፡፡

ሎጥ ስለ ደከመ ወደ ተራራው ሳይሆን በቅርብ ወዳለችው ኋላ ዞዓር ወደተባለችው ከተማ ለመሸሽ መላእክቱን ጠየቀ፡፡ ከተማይቱም ለጥፋት የተቀጠረች ብትሆንም ሎጥ ወደ እርስዋ ሸሽቷልና ከጥፋት ዳነች [ዘፍ.፲፱÷፲፰፡፳፪]፡፡ የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሎጥ ሌሊቱን አልተኛም፣ የማምለጫ ሌሊት ሆነለት፡፡ እርሱ ያሰበው እንግዶቹን አብልቶ፣ አጠጥቶ፣ መኝታውን ለቆ ሲያሳርፋቸው ነበር፡፡ ያቺ ሌሊት ግን መልካም የመሥሪያ ሳይሆን የበጎነት ዋጋ የሚከፈልባት ሌሊት ሆነች፡፡ ይህች ሌሊት ለመልካሞቹ ሁሉ የተቀጠረች ሌሊት ናት፡፡ ይህችን ዓለም ትተን ስንወጣ በሰማይ የምንሸለምበት ሌሊት አለች፡፡ ሎጥን በሌሊት ለማውጣት የተደረገው ተልእኮ ዛሬም ጭምር የታገቱትን ለማስመለጥ የሚመረጥ ሰዓት ሆኗል፡፡ ሎጥ ወደ ዞዓር ሲደርስ ፀሐይ ወጣች፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፡- “እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፡፡ እነዚያንም ከተሞች በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ ከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ፡፡ የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፡፡ የጨው ሐውልትም ሆነች” ይላል [ዘፍ. ፲፱÷፳፫፡፳፮]፡፡

❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፪፥፲]❖

“በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ።”

❖[መጽሐፈ ዕዝራ ምዕራፍ ፱፲፤፲፩፤፲፪]❖

“አሁንስ አምላካችን ሆይ። ትወርሱአት ዘንድ የምትገቡባት ምድር በምድር አሕዛብ ርኵሰት ረክሳለች፥ ከዳር እስከ ዳርም ድረስ ከርኵሰታቸው ከጸያፍ ሥራቸውም ተሞልታለች፤ አሁንም ትበረቱ ዘንድ፥ የምድሩንም ፍሬ ትበሉ ዘንድ፥ ለዘላለም ለልጆቻችሁ ታወርሱአት ዘንድ ሴቶች ልጆቻችሁን ለልጆቻቸው አትስጡ፥ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለልጆቻችሁ አትውሰዱ፥ ሰላማቸውንና ደኅንነታቸውንም ለዘላለም አትሹ ብለህ በባሪያዎችህ በነቢያት ያዘዝኸውን ትእዛዝ ትተናልና ከዚህ በኋላ ምን እንላለን?”

❖[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፪፥፵፫]❖

“ብረቱም ከሸክላው ጋር ተደባልቆ እንዳየህ፥ እንዲሁ ከሰው ዘር ጋር ይደባለቃሉ፤ ነገር ግን ብረት ከሸክላ ጋር እንደማይጣበቅ፥ እንዲሁ እርስ በርሳቸው አይጣበቁም።”

❖[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፯፥፩]❖

እንግዲህ፥ ወዳጆች ሆይ፥ የዚህ ተስፋ ቃል ካለን፥ በእግዚአብሔር ፍርሃት ቅድስናን ፍጹም እያደረግን ሥጋንና መንፈስን ከሚያረክስ ሁሉ ራሳችንን እናንጻ።

❖[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬]❖

ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

😇 ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 7, 2022

በየዓመቱ ጳጕሜን ፫ ቀን የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት፣ በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ይከበራል፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ከከበሩት ቅዱሳን መላእክት ሦስተኛው ነው፡፡ “ከከበሩ ከሰባቱ አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ” እንዲል /ጦቢት ፲፪፥፲፭/፡፡

ያለማቋረጥ ፈጣሪያቸውን ልዑል እግዚአብሔርን ከሚያመሰግኑ ቅዱሳን መላእክት መካከል አንዱ መልአከ ጥዒና ወሰላም /የሰላምና የጤና መልአክ/ የሚባለው ቅዱስ ሩፋኤል ነው፡፡ ሩፋኤልየሚለው የስሙ ትርጓሜ ደስ የሚያሰኝ፣ ቸር፣ መሐሪ፣ ቅን የዋህ ማለት ነው፡፡

የሰው ልጆች ከተያዙበት የኀጢአት ቁስል ይፈወሱ ዘንድ በአማላጅነቱና በጸሎቱ የማይለይ መልአክ ነው፡፡ “በበሽታ ኹሉ ላይ በሰው ልጆችም ቍስል ላይ የተሾመው ቅዱስ ሩፋኤል ነው” በማለት ሄኖክ ከእግዚአብሔር መልአክ ያገኘውን የምስክርነት ቃል ጽፏል /ሄኖክ ፲፥፲፫/፡፡ ቅዱስ ሩፋኤል በሰውነታችን ላይ የሚወጣውን ደዌም ኾነ ቍስል ይፈውስ ዘንድ ከልዑል እግዚአብሔር ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ “በሰው ቍስል ላይ የተሾመ ከከበሩ መላእክት አንዱ ቅዱስ ሩፋኤል ነው” እንዳለ ሄኖክ /ሄኖክ ፮፥፫/፡፡

ለቈሰሉ ፈውስን የሚያሰጣቸው ለማኅፀን ችግር ኹሉ ለሴቶች ረዳታቸው ቅዱስ ሩፋኤል ነው፡፡ ሴት በፀነሰችበት ወቅት ቅዱስ ሩፋኤል አይለያትም ሕፃኑ ዐርባ ቀን ሞልቶት፣ በማኅፀን እያለ ተሥዕሎተ መልክዕ” (በ አርአያ መልኩ መሳል) ከጀመረበት ቀን አንሥቶ እስከሚወለድበት ቀን ድረስ ቅዱስ ሩፋኤል አይለየውም፡፡ በወሊዳቸው ቀን ሴቶች ከሚደርስባቸው ጭንቀትና ሕመም ስሙን ጠርተው ይማጸኑታል፡፡ ፈታሔ ማኅፀን ነውና ቅዱስ ሩፋኤልም ጭንቀታቸውን ያቀላል፡፡

አስማንድዮስ የተባለ ጋኔን በወለተ ራጉኤል ላይ አድሮ ባሎቿን እየገደለ ቢያሰቃያት ቅዱስ ሩፋኤል ጋኔኑን አስጨንቆ አስወጥቶላታል /ጦቢት ፫፥፰-፲፯/፡፡ ቅዱስ ሩፋኤል “ዳግመኛም እግዚአብሔር ሩፋኤልን፣ አዛዝኤልን እጁን እግሩን አስረህ በጨለማ ውስጥ ጣለው አለው” ተብሎ እንደ ተጻፈ /ሄኖክ ፫፥፭-፯/ ለቃየን ልጆች ሰይፍና ሾተል መሥራትን፣ የምንዝር ጌጥ ማጌጥን፣ መቀንደብን ያስተማረ አዛዝኤል የተባለውን ጋኔን በእሳት ሰይፍ እየቀጣ በረቂቅ አስሮ ወደ ጥልቁ የጣለው ይኸው መልአክ ቅዱስ ሩፋኤል ነው /ሄኖክ ፪፥፲፰/፡፡

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን (ጸበል) ሕንፃ ላይ ነፈሰ = የቅዱስ ያሬድ ጸናጽል ውብ ዜማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2022

✞✞✞ብዙ ፈውሶች የተካሄዱባት የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን (ፀበል) አዲስ አበባ ✞✞✞

የተጠመቅኩት፣ በመሰቀል የተሰቀልኩትና የተሰዋኹት ለአመኑኝና ቃሌን ለተቀበሉኝ ሁሉ ለስጋቸው በረከት ለነፍሳቸው ድኽነት ለመስጠት ነው!”

ለእያንዳንዱ ለተጠመቀው ክርስቲያን፣ ስጋው ለተቆረሠለት፣ ደሙ ለፈሰሰለትና እግዚአብሔር ሰው ለሆነለት ክርስቲያን ጠባቂ መላእክት አሉት።

ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ከፍተኛ የትምህርት ተሰጥዎ ያለው በመሆኑ ትምህርቱን በጣም አስደናቂ በሆነ መንገድ ፈጽሞ ዲያቆን ሆነ ፡፡ ከመምህሩ ከአባ ጌዴዎን በተማረው መሠረት የእብራይስጥና የግሪክ ቋንቋዎችን ደህና አድርጉ ያውቅ ነበር ይባላል ፡፡ ስለዚህ በመጽሐፍ ቅዱስና እንዲሁም በውጭ አገር ቋንቋዎች የአጉቱን የመምህር ጌዴዎንን ሙያ አጠናቆ ቻለ ፡፡ ያሬድ አጉቱ ሲሞት የዐሥራ አራት አመት ልጅ ቢሆንም የአጉቱን ሙያና የትምህርት ወንበር ተረክቦ ማስተማር ጀመረ። በግንቦት ፲፩ (11) ቀን ስንክሳር በተባለው የቅዱሳን የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ ውስጥ ያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ተመርቶና ተነሣሥቶ የዜማ ድርሰቶቹን አዘጋጀይላል።

በዚሁ ስንክሳር እንደ ተጻፈው እግዚአብሔር በዚች ምድር እንዲመስገን በፈለገ ጊዜ ያሬድን በራሱ ቋንቋ ሰማያዊ ዜማ እንዲያስተምሩት በአእዋፍ አምሳል ሦስት መላእክትን ከገነት ላከለት ይላል ፥፡ እነሱም ያሬድ ካለበት ሥፍራ አንጻር ባለው አየር ላይ ረበው(አንዣብበው) ጣዕም ያለውና ልብን የሚመስጥ አዲስ ዜማ አሰሙት ፡፡ ያን ጊዜ ያሬድ በጣዕመ ዜማቸው ተመስጦ ቁሞ ሲያዳምጥ ወዲያውኑ ወፎቹ በግዕዝ ቋንቋ ብጹዕ ወክቡር አንተ ያሬድ ብጽፅት ከርሥ አንተ ጾረተከ ውብጹዓት አጥባት አላ ሐአናከብለው በአንድነት አመስግኑት። ትርጉሙ የተመሰገንክና የተክበርክ ያሬድ ሆይ ፡ አንተን የተሸከመች ማኅፀን የተመስገነች ናት ፡፡ አንተን ያሳደጉ ጡቶችም የተመሰገኑ ናቸውብለው አመሰገኑት፡፡

ከዚያም ሐያ አራቱ ካህናተ ሰማይ ዜማ ወደ ሚዘምሩበት ወጋ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አሳረጉት ፡፡ ቅዱስ ያሬድም በመንበረ ጸባዖት ፊጓ ቁሞ ከሐያ አራቱ ካህናተ ሰማይ በፍጥነት የሰማው ማኀሌት ሁቦ በመንፈስ እግዚአብሔር ተገለጸለትና በልቦናው የተሣለበትን ጰዋትዜ ዜማ በቃሉ ያዜም ጀመር ፡፡ ከዚያም ወደ ቀድሞ ቦታው ወደ አክሱም በተመለሰ ጊዜ ክጥዋቱ በ፫ ሰዓት ወደ አክሱም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ በታቦተ ጽዮን አንጻር ቆሞ እጆቹን ወደ ሰማይ ዘርግቶ ፡ በከፍተኛ ድምፅ በአራራይ ዜማ ሃሌ ሉያ ለአብ ፡ ሃሌ ሉያ ለወልድ ፡ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቅዳሜሃ ለጽዮን ሰማየ ሳረረ ወዳግም አርአዮ ለሙሴ ዘክመ ይገብር ግብራ ለደብተራብሉ ሥነፍጥረቱንና ሰማያዊት ጽዮንን አሰመልክቶ ዘመረ ይህችንም ማኅሌት አርያም ብሎ ጠራት ዞ አርያምም ማለት ልዕልና ሰባተኛ ሰማይ መንበረ እግዚአብሔር ማለት ነው ፡፡ ያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ተመርቶ መላእክት እንደ ከበሮ እንቢልታ፣ ጸናጽል ፣ ማሲንቆና በገና በመሳሰሉት የማኅሌት መሣሪያዎች እየዘመሩ አምላካቸውን እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ስለስማ እነዚህን መሣሪያዎች በሥራ ላይ እንዲውሉ አደረጋቸው ፡፡

✞✞✞[ፈጥኖ የሚረዳን የቅዱስ ሚካኤል ክብር በሊቁ በቅዱስ ያሬድ ድጓ]✞✞✞

  • 😇 የ፺፱/99ኙ ነገደ መላእክት አለቃ ስለኾነው ስለ ቅዱስ ሚካኤል ክብር፣ ውበት፣ ምልጃ ማሕቶተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ በመጽሐፈ ድጓው እንዲኽ ይላል፦
  • ክብረ ሚካኤል ናሁ ተዐውቀ
  • በትሕትናሁ ዐብየ ወልሕቀ
  • ዲበ አእላፍ ዘተሰምየ ሊቀ
  • ዘይትዐፀፍ መብረቀ ይተነብል ጽድቀ”

(የሚካኤል ክብረ እነሆ አኹን ታወቀ፤ በትሕናውም ፈጽሞ ላቀ ከፍ ከፍ አለ፤ በአእላፍ ነገደ መላእክት ላይ አለቃን የተባለ መብረቅን የሚጐናፀፍ ርሱ ጽድቅን ይለምናል) ይላል፡

የ፺፱/99ኙ ነገደ መላእክት አለቃ ከመኾኑ ጋር ይልቁኑ ዮሐንስ በራእዩ በምዕራፍ ፰፥፪ ላይ “በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ” ካላቸው፤ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት በመዠመሪያ የሚጠቀሰው ቅዱስ ሚካኤል ነውና ሊቁ ያሬድ፡

❖ “እስመ እምአፉሁ ይወጽዕ ነጐድጓድ

  • ሕብረ ክነፊሁ ያንበለብል ነድ
  • እምሊቃነ መላእክት የዐቢ በዐውድ
  • ሚካኤል ውእቱ መልአኩ ለወልድ”

(የወልድ አገልጋዩ ሚካኤል ነው፤ በዙሪያው ኹሉ ካሉት ከሊቃነ መላእክት ይበልጣል፤ የክንፉ መልክ ነባልባላዊ እሳትን ያቃጥላል፤ ከአንደበቱ ነጐድጓድ ይወጣልና) ይላል፨

❖ “አዕበዮ ንጉሠ ስብሐት

  • ለሚካኤል ሊቀ መላእክት
  • ዘይስእል በእንተ ምሕረት
  • መልአከ ሥረዊሆሙ ለመላእክት”

(የምስጋና ባለቤት ክርስቶስ ለመላእክት ጭፍሮች አለቃቸው የኾነ ስለ ምሕረት የሚማልድ የመላእክት አለቃ ሚካኤልን ከፍ ከፍ አደረገው) በማለት ይጠቅሰዋል፡፡

የስሙ ትርጓሜንም ስንመለከት ሚካኤል ማለት ቃሉ የዕብራይስጥ ሲኾን ሚማለት “ማን”፤ ካ– “እንደ”፤ ኤል– “አምላክ” ማለት ነውና ሚካኤል ማለት “መኑ ከመ አምላክ” (ማን እንደ አምላክ) ማለት ነው፡፡

የመልክአ ሚካኤል ደራሲም ይኽነን ይዞ

❖ “ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑል ዘተሳተፈ

  • ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ጸሐፈ”

(የያሬድ ልጅ ሄኖክ እንደጻፈው ከልዑል ስም ጋር ለተባበረ ስም አጠራርኽ ሰላምታ ይገባል) ይለዋል፡፡

😇 ቅዱስ ያሬድም፡

❖ “መልአከ ፍሥሐ ሚካኤል ስሙ

  • ለመላእክት ውእቱ ሊቆሙ
  • መልአኮሙ ሥዩሞሙ
  • የሐውር ቅድሜሆሙ እንዘ ይመርሆሙ”

(ስሙ ሚካኤል የተባለ የደስታ መልአክ ለነገደ መላእክት አለቃቸው ነው፤ የተሾመላቸው አለቃቸው ርሱ እየመራቸው በፊት በፊታቸው ይኼዳል) ይላል

በብሉይ ኪዳን ለአበው ነቢያት እየተገለጠ፤ ለሐዋርያትም በስብከት አገልግሎታቸው እየተራዳ፤ ለሰማዕታት፣ ለቅዱሳን አበው በተጋድሏቸው እየተገለጠላቸው አስደሳች መልኩን ያዩት ነበር።

ይኽነን የቅዱስ ሚካኤልን ውበት ቅዱስ ያሬድ እንዲኽ ይገልጠዋል፡

❖ “መልአከ ፍሥሐ ዘዐጽፉ መብረቅ

  • ሐመልማለ ወርቅ ሚካኤል ሊቅ”

(መጐናጸፊያው መብረቅ የኾነ የደስታ መልአክ፤ አለቃ ሚካኤል የወርቅ ዐመልማሎ ነው)

የመልክአ ሚካኤል ደራሲም ይኽነን ውበቱን ሲገልጠው፡

❖ “ሰላም ለአክናፊከ እለ በሰማያት ያንበለብሉ

  • ከመ ሠርቀ ፀሓይ ሥነ ጸዳሉ”

(የጸዳሉ ውበት እንደ ፀሓይ አወጣጥ የኾነ በሰማያት ለሚያንበለብሉ ክንፎችኽ ሰላምታ ይገባል) ይለዋል፡፡

ቅዱስ ያሬድ ደግሞ፡

❖ “ውእቱ ሊቆሙ ወመልአኮሙ ሚካኤል ስሙ

  • ዐይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ
  • ሐመልማለ ወርቅ”

(ዐይኑ የርግብ (እንደ ርግብ የዋህ፣ ጽሩይ) የኾነ ልብሱ የመብረቅ መጐናጸፊያ የኾነለት የወርቅ ዐመልማሎ ስሙ ሚካኤል የተባለ ርሱ የመላእክት አለቃቸው መሪያቸው ነው) ይላል፡፡

የቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነትና አማላጅነት ቅዱስ ያሬድ እንዲኽ ይገልጠዋል፡

በ፲ወ፬ቱ ትንብልናከ ዐቢይ ልዕልናከ

  • በመንክር ትሕትናከ
  • አስተምህር ለነ ሰአልናከ”

(በዐሥራ አራቱ ልመናኽ ምልጃኽ፤ በታላቅ ልዕልናኽ በሚያስደንቅም ትሕትናኽ ሚካኤል ትለምንልን ዘንድ ማለድንኽ)

❖ “ዘወሀበ ትንቢተ ለኤልዳድ ወሙዳድ

  • አመ ምጽአቱ ይምሐረነ ወልድ
  • ሰአል ለነ ሚካኤል መንፈሳዊ ነገድ
  • ከመ ንክሃል አምስጦ እምሲኦል ሞገድ”

(ለኤልዳድና ለሙዳድ የትንቢትን ጸጋ የሰጠ የሚኾን ወልድ በሚመጣ ጊዜ ይምረን ዘንድ ከረቂቅ ነገድ ወገን የኾንኸው ሚካኤል ከሲኦል እሳታዊ ሞገድ ማምለጥ እንችል ዘንድ ለእኛ ለምንልን) ይላል፡፡

❖ “ከናፍሪሁ ነድ ዘእሳት አልባሲሁ ዘመብረቅ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ውእቱ ይዕቀብክሙ ነግሀ ወሠርከ ሌሊተ ወመዐልተ” (ከናፍሮቹ የእሳት ልብሶቹ የመብረቅ የኾነ የመላእክት አለቃ ሚካኤል በተራኢነቱ በጠዋትም፤ በሠርክም፤ በቀንም በሌሊትም ይጠብቃችኊ) አለ ሊቁ ቅዱስ ያሬድ፨

😇 ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ። ፈጣኑ መልአክ ሆይ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 20, 2021

❖❖❖ እንኳን ለበዓለ ጰራቅሊጦስ አደረሰን!❖❖❖

ጰራቅሊጦስ የሚለው ቃል ከሦስቱ አካላት አንዱ የኾነው የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መጠሪያ ስም ሲኾን፣ ትርጕሙም በጽርዕ (ግሪክ) ቋንቋ፦

❖ ናዛዚ (የሚናዝዝ)

❖ መጽንዒ (የሚያጸና)

❖ መስተፍሥሒ (የሚያስደስት) ማለት ነው።

መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት በወረደበት ዕለት በቤተ ክርስቲያን የሚከበረው ይህ በዓል ‹በዓለ ጰራቅሊጦስ› ወይም ‹በዓለ ጰንጠቆስጤ› በመባል ይታወቃል። ‹ጰንጠቆስጤ› በግሪክ ቋንቋ በዓለ ኀምሳ፣ የፋሲካ ኀምሳኛ ዕለት፣ በዓለ ሠዊት (የእሸት፣ የመከር በዓል) ማለት ነው (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ገጽ ፱፻፮-፱፻፯)።

ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ካረገ በኋላ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፣ ዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት፣ ሰባ ሁለቱ አርድእት፣ አምስት መቶው ባልንጀሮች እና ሠላሳ ስድስቱ ቅዱሳት አንስት በኢየሩሳሌም ከተማ በአንድነት ኾነው በጸሎት ይተጉ ነበር።

ጌታችን በሚያርግበት ጊዜ “እነሆ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ፤” ሲል ለሐዋርያቱ በሰጣቸው የተስፋ ቃል መሠረት በዐረገ በዐሥረኛው ቀን መንፈስ ቅዱስን ልኮላቸዋል (ሉቃ. ፳፬፥፵፱)። ዅሉም በአንድ ቦታ ተሰባስበው ሳሉ በበዓለ ጰራቅሊጦስ ማለዳ እንደ ዐውሎ ነፋስ ያለ ድምፅ ድንገት ከሰማይ ወርዶ የነበሩበትን ቤት ሞላው። ከዚያም የተከፋፈሉ የእሳት ላንቃዎች በዅሉም ላይ አረፉባቸው። በዚህ ጊዜ ዅላቸውም መንፈስ ቅዱስ ባደላቸው መጠን በየአገሩ ቋንቋዎች ዅሉ ተናገሩ (ሐዋ.፪፥፩-፬)።

ጌታችን መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት የላከበት ይህ ዐቢይ በዓል ዐሥራቱን፣ በኵራቱን፣ ቀዳምያቱን ካህናተ ኦሪት ስለሚቀበሉበት በብሉይ ኪዳን በዓለ ሠዊት ተብሎ ይከበር ነበር። በሐዲስ ኪዳን ደግሞ ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ስለ ተቀበሉበት በበዓለ ሠዊት ምትክ በዓለ ጰራቅሊጦስ ገብቶበታል። የበዓለ ትንሣኤ መነሻው የአይሁድ የፋሲካ በዓል ማለትም በግብጽ፣ እስራኤል ከሞት የዳኑበት የመታሰቢያ በዓል እንደ ኾነው ዅሉ፣ ለበዓለ ጰራቅሊጦስም መነሻው ይኸው የአይሁድ የፋሲካ በዓል ነው። የአይሁድ ፋሲካ ከተከበረ ከሰባት ሳምንታት በኋላ በኀምሳኛው ቀን የሩቆቹ ከከተሙበት ወጥተው፣ የቅርቦቹ ከተሰባሰቡበት ተገናኝተው ለበዓሉ ፍጻሜ የሚኾነውን በዓለ ሠዊት (የእሸት በዓል) ያከብሩ ነበር።

ሐዋርያት በጽርሐ ጽዮን ተሰባስበው ሳሉ መንፈስ ቅዱስ በእሳት አምሳል ወርዶ ሰማያዊ ሀብትን፣ ዕውቀትና ጸጋን አድሏቸዋል። መንፈስ ቅዱስ ከወረደላቸው በኋላም በአእምሮ ጐልምሰዋል፤ ጥቡዓን (ቈራጦች)፣ ጽኑዓን ኾነዋል፤ ለስብከተ ወንጌል የሚፋጠኑበትንና ለሰማዕትነት የሚዘጋጁበትን ልቡና ታድለዋል።

ቅድስት በኾነች በጽርሐ ጽዮን በሐዋርያት ላይ የወረደው የእግዚአብሔር አብ ጸጋ፣ የእግዚአብሔር ወልድ ፍቅር፣ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድነት በዅላችን ላይ ይደር፤ እጽፍ ድርብም ይኹን

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጸሎተ ሐሙስ / የነጻነት ሐሙስ ፪ሺ፲፫ ዛሬ በኢየሩሳሌም፤ እስራኤል | ግብጾች የኢትዮጵያን ገዳም አወኩት!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 29, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

👉 ማክሰኞ 👉 ሐሙስ 👉 ዓርብ 👉 ቅዳሜ 👉 እሑድ

በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የኢትዮጵያ ገዳም ግብጾች “መውረስ አለብን” እያሉ አሁን ኢትዮጵያውያን ምዕመናንን በመበጥበበጥ ላይ እንደሆኑ ከደቂቃዎች በፊት የደረሰኝ መልዕክት ይጠቁማል። ዋው! በእርግጥም አጋንንቱ ተለቅቀዋል!

ሕማማተ እግዚእ ዕለተ ሰሉስ/ማክሰኞ በገብርኤል፣ ጸሎተ ሐሙስ በማርያም፣ ዓርብ ስቅለት በኡራኤል፣ ቅዳሜ፤ ቀዳም ሥዑር (ሹር ቅዳሜ) በጊዮርጊስ እንዲሁም እሑድ ትንሣኤ በተክለ ሐይማኖት ዕለታት ሲውሉ ከ፸፫/73 ዓመታት በኋላ (፲፱፻፵/1940ዓ.ም)ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ዘንድሮ በትግራይ ሕዝብና በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የታወጀው በእነዚህ ቀናት ነበር፤ በቅዱስ ጊዮርጊስና በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለታት።

👉 በ ፲፱፻፵/1940ዓ.ም የታዩ ቁልፍ ታሪካዊ ክስተቶች፦

☆ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከግብጽ ነፃ ወጥታ የራሷን ፓትርያርክ ትመርጥ ዘንድ ሂደቱ ተጀመረ፤ በ፲፱፻፶፩/1951 ዓ.ም የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት እና የመጀመሪያው ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ (ገብረ ጊዮርጊስ)ቀዳማዊ ሆኑ።

☆ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንደገና ትቀላቀል ዘንድ ሂደቱ ተጀመረ

☆ አይሁዶች በ ፪ሺ፱፻/2900 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተባበረ እና ሉዓላዊ ሀገር በመሆን ለእስራኤል ነፃነት አወጁ – እስራኤል አገር ሆነች

👉 እነዚህ ታሪካዊ ክስተቶች ምንን እየጠቆሙን ይሆን?

❖ በኦሮማራው ንጉሥ አፄ ምኒልክ የተለያያኡት የትግራይ እና ኤርትራ ትግርኛ ተናጋሪ ሰሜን ኢትዮጵያውያን መዋሐድና አንድ መሆን?

❖ የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምስረታ?

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: