የፍል ውሃ ፓስተር
________________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022
የፍል ውሃ ፓስተር
________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Axum, መስቀል, ማይጨው, ራያ, ሰላም, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ግራኝ, ጥምቀት, ጦርነት, ጽዮን, ፍልውሃ, ፓስተር, Baptism, Christianity, Epiphany, Jesus Christ, Light, Peace, Tewahedo, The Cross, Tigray, Timkat, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022
💥 የሚሰማው ብዙ ሆኖ የሚያስተውለው ግን ትንሽ ነው!💥
💭“የኢትዮጵያ ትንሣኤ የተዋሕዶ ክርስትና ትንሣኤ ነው፤ እግዚአብሔርን የሚያመልክ መሪ ሲመጣ ዛሬ የተደበላለቀችው/የደፈረሰችው ኢትዮጵያ ትጠራለች፤ እጇን ወደ እግዚአብሔር ዘርግታ መንፈሳዊነቷን ትቀበላለች፤ ዛሬ ሁላችንም በረሃብ፣ በሥጋ፣ በጥላቻና በእርስበርስ–ዕልቂት ደዌ ተይዘናልና ከዚህ ሁሉ ደዌ ይፈውሰን።
“ቆሻሻው የኢትዮጵያ ዘ–ስጋ መሪ አብዮት አህመድ አሊ እርስበርስ እያባላን ነው፤ ኦርቶዶክሳውያንን በመላዋ ኢትዮጵያ እየጨረሰን ነው፣ ሁሉም ኦርቶዶክስን ማጥፋት ነው የሚሻው። እስስቱ አብዮት አህመድ የራሱን እስኪያዘጋጅና እስኪያመቻች ድረስ እያታለለ/እያጭበረበረ ይሳለቅብናል ያለው፤ ግን ጊዜው አጭር ነው እሱም ነገ ይበላል፤ እግዚአብሔር እስከተወሰነ ጊዜ እንዲያጸዳ ስለሚፈልገው ነው እንጂ እሱም አሟሟቱ የከፋ ነው፤”
ዲያቆን ቢንያም ፍሬው
✞ እንኳን አብሮ አደረሰን! አይዞን!✞
_________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, መስቀል, ማይጨው, ራያ, ሰላም, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ጥምቀት, ጦርነት, ጽዮን, Baptism, Christianity, Epiphany, Jesus Christ, Light, Peace, Tewahedo, The Cross, Tigray, Timkat, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022
ጥምቀት የማትደገም፣ የማትከለስ አንዲት ናት፡፡ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ልጅነትን የምናገኝባት ጥምቀት የማትደገምና የማትከለስ አንዲት ብቻ መሆንዋን ሲያስተምር ‹‹አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት…አለ›› ብሏል (ኤፌ.4÷5)፡፡
ሃይማኖታቸው የቀና 318ቱ ሊቃውንትም ‹‹ኃጢአትን በምታስተሠርይ በአንዲት ጥምቀት እናምናለን፡፡›› ብለው አስተምረዋል፡፡ በዚህ የተነሣ ኣርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አንድ ጊዜ ያጠመቀችውን ድጋሚ አታጠምቅም፡፡ ነገር ግን አማናዊቷን ጥምቀት ቀድሞም አልፈጸሙምና ከቤተ ክርስቲያናችን ውጪ በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ‹‹ተጠምቀን ነበር›› የሚሉትን ወደ ቤተ ክርስቲያናችን ሲቀርቡ በሥርዓቷ መሠረት አስተምራ አሳምና ታጠምቃቸዋለች፡፡
በሌላ መልኩ ደግሞ ቀድሞ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ተጠምቆ ኋላ ግን ወደ ሌላ እምነት ቢገባ ተናዞ (ንስሐ ገብቶ) በማየ ጸሎት (መጽሐፈ ቄደር ተደግሞለት) ይረጫል እንጂ ድጋሚ አይጠመቅም፡፡ ቄደር የንስሐ እጽበት ነው፡፡ ያደፈ ልብስ እንደሚታጠብ ሁሉ ይህም ሰው ንጽሕት እምነቱን አሳድፏልና ከኃጢአቱ ለመታጠቡ ምልክት ይሆን ዘንድ በማየ ጸሎት ይታጠባል፡፡
ጥምቀት የማይደገምበት ምክንያት
ሀ. ጥምቀት ከእግዚአብሔር ዳግም የምንወለድበት ምሥጢር ነው፡፡
የሥጋን ልደት ስንመለከት ሰው ከእናቱ ማኀፀን የሚወጣው (የሚወለደው) አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም እግዚአብሔርም በእውነት አንድ ጊዜ ወልዶናል፡፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ ብቻ እንጠመቃለን፡፡
ለ. ጥምቀት ከጌታ ሞትና ትንሣኤ ተሳታፊ የምንሆንበት ምሥጢር ነው፡፡
‹‹በጥምቀትም ከእርሱ ጋር ተቀብራችሁ በጥምቀትም ደግሞ ከሙታን ባስነሣው በእግዚአብሔር አሠራር በማመናችሁ ከእርሱ ጋር ተነሣችሁ›› (ቈላ.2÷12)፡፡ ጌታ የሞተውና የተነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም እኛ ከእርሱ ጋር የምንቀበረውና የምነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡
ለምን በውኃ እንጠመቃለን
❖ ኣከባብራ በዓል ጥምቀት ኣብ ዓብይ አዲ ❖
💭 “ምስጢራዊቷ የዓብይ አዲ ከተማ | ጂኒው ከመስጊዱ ፈለቀ ፥ ግራኝ በአላሙዲን ተመለመለ | የሉሲፈር ኮከብ”
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም
✞✞✞ረቡዕ ፥ ሚያዝያ ፲፱/19 ፪ሺ፫ /2003 ዓ.ም (ቅዱስ ገብርኤል ፥ ትንሣኤ ማግስት)✞✞✞
👉 ልክ እንደ ዛሬው ያኔም ቅዱስ ገብርኤል በረቡዕ ዕለት ነበር የዋለው፤ ዋው!
ዘንድሮ ሁለት መቶ ክርስቲያን የጽዮን ልጆች በሉሲፈራውያኑ ወኪል በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተጨፍጭፈው የሰማዕትነት አክሊል በተቀዳጁባት በ ዓብይ አዲ ከተማ ከ ፲/10 ዓመታት በፊት ብዙ ምስጢራዊ ነገሮች ተከስተዋል። ይህ ተሽከርካሪ ነፋስ ጋኔን (አቧራ) ከዚህ መስጊድ ከተላከ በኋላ ልክ በዓመቱ ግራኝ አብዮት አህመድ + የግብጹ ሙርሲ + ሸህ መሀመድ አላሙዲን + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ብጹእ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው።
💭 በሁለተኛው ክፍል ስለ ኮከቡ እና ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር ስለ ቱርክ የቀረበውን መረጃ በጥሞና እንከታተለው። በጣም ጠቃሚ ነውና!
👉 ሉሲፈር የዋቄዮ–አላህ ባሪያውን ሙስሊሙን አብዮት አህመድ አሊን በዚህ ከአብይ አዲ መስጊድ በወጣው ጋኔን ቀብቶታልን?
😈 ከቀናት በፊት ግራኝ ለቱርኩ ኤርዶጋን የሚከተለውን መናዘዙን የማውቃቸው ቱርኮች አውስተውኛል፤
“እኔ ሙስሊም ነኝ፣ ለእስልምና ጉዳይ የቆምኩ ‘አህመድ‘ ነኝ፣ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ሙስሊሞቹ ቱርኮችንና ግብጾችን ወንድሞቻችንን ያዋረዷቸውን ተዋሕዶ ትግራዋይንና አማራዎችን እርስበርስ እያባላሁ በመጨረስ ኢትዮጵያን አፈራርሰን ልክ እንደ አፍጋኒስታን ታሊባኖች የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት ቆርጬ ተንስቻለሁ፤ ታሪካዊዎቹን ቦታዎችን በማውደም ላይ ነኝ፣ ታሪካዊ የሆኑት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችንም በማዘጋትና በምትካቸውም የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ኤምባሲዎች ለመተካት አቅደናል፤ ይህ እድል እንዳያመልጠን የግራኝ ቀዳማዊን መሸነፍና ሞት አብረን እንበቀል፣ ድሮንህን ስጠኝ፣ ገንዘብ ካስፈለገም ከሸህ አላሙዲን ይገኛል‘” በማለት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ታሪካዊ ጠላት የሆነችውን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክን ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ ፀረ–ክርስቲያን ጂሃዷን እንድትደግመው በር ከፍቶላታል።
ጂኒው አብይ ከመስጊዱ በወጣው ጋኔን ልክ በቅዱስ ገብርኤል ዕለት ተጠመቀ ፥ በዓመቱም ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ከእነ አላሙዲን እና ኦባማ ጋር ሆኖ በመግደል እራሱን በሉሲፈራውያኑ አስመረጠ። የተቀባው በዓብይ አዲ ጋኔን ነውን?
____________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, መስቀል, ማይጨው, ራያ, ሰላም, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ጥምቀት, ጦርነት, ጽዮን, Baptism, Christianity, Epiphany, Jesus Christ, Light, Peace, Tewahedo, The Cross, Tigray, Timkat, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2022
💭 አንድ ጌታ፣ አንድ ሐይማኖት፣ አንዲት ጥምቀት | ኢትዮጵያ ላይ የሚኖረው የተጠመቀ ብቻ ነው
✞✞✞[ኤፌ. ፬ ፥ ፭]✞✞✞
በጥምቀት-ያልተጠመቀ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርስምና
❖[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]
“ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”
💭 በእነዚህ ቀናት ቀንደኛው የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ ክርስትናዋ እና የጥምቀቱ ጠላት ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥምቀቱን ከኢትዮጵያዊው ለማራቅና ለመንጠቅ ብዙ ዲያብሎሳዊ ተንኮሎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። እንደተለመደው በመቀበጣጠር፣ “ጽዮናዊውን የአጼ ዮሐንስን ቀይ፣ ቢጫና አረንጓዴ ሰንደቅ መያዝ ክልክል ነው! ወዘተ” በማለት፤ እንዲሁም የአሜሪካ ልዑካንን ወደ አዲስ አበባ በመጋበዝ።
ልብ እንበል፤ ባለፈው የጌታችን ልደት ዕለት አሰቃቂ የድሮን ጭፍጨፋዎችን በትግራይ ያካሄደው የአሜሪካ ልዑካን ከአዲስ አበባ በተመለሱ እና ግራኝ ከፕሬዚደንት ባይድን ጋር በስልክ በተነጋገረበት ማግስት ነው? አሁንስ ጽዮናውያንን በኢትዮጵያዊነታቸው ተስፋ ቆርጠው እንዲገነጠሉና የኦሮሚያ እስላማዊት ካሊፋት ምስረታ ሕልሙን ለማሳካት በወገኖቼ ላይ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖችን በመጠቀምን ጭፍጨፋውን ይቀጥልበት ይሆን?
እንኳን ለጥምቀቱ አደረሰን!
__________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, መስቀል, ማይጨው, ራያ, ሰላም, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ጥምቀት, ጦርነት, ጽዮን, Baptism, Christianity, Epiphany, Jesus Christ, Light, Peace, Tewahedo, The Cross, Tigray, Timkat, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021
♰♰♰
ህመም የለም ፣ መዳፍ የለም ፥ እሾህ የለም ፣ ዙፋን የለም። ሐሞት የለም ፣ ክብር የለም ፥ መስቀል የለም፣ አክሊል የለም።
በመስቀል ላይ ሣለ የገሃነመ እሳትን ጠባቂ ጭፍሮች ያስደነገጣቸው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!
በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን የጸብ ግርግዳ አፍርሶ በመስቀሉ ሠሌዳ ላይ በደሙ ቀለምነት የሕይወታችንን መጽሐፍ የጻፈልን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። መስቀሉ፣ ጦሩ፣ ስሙ ጋሻችን ሆኖልና ድነነናል።
💭 በአቅራቢያዬ የምትገኘውን ውብ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ዛሬ ስጎበኛት ይህን በአክሊል ቅርጽ ተሠርቶ የቆመውን መብራት አብሬ ለማየት ቻልኩ። ከእኅታችን የመስቀል ወረብ ጋር በእውነት ድንቅ ድንቅ ነው!
አቤቱ በዘመኑ ሁሉ የጥፋትና የኃጢአት አውሬ (ዲያብሎስ) እንዳይቀርበን በሐጹረ ቅዱስ መስቀልህ አጥርነት ጠብቀን፤ አሜን!
✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞
______________________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, ሊቀ ዲያቆናት, መስቀል, መስከረም, ሰላም, ስማእት, ቅዱስ እስጢፋኖስ, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, አዲስ አበባ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ግሪክ, ጦርነት, ጽዮን, Christianity, Greece, Jesus Christ, Light, Maskal, Peace, St.Stephan, The Cross, Tigray, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021
✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞
♰♰♰
No Pain, No Gain; No CROSS No CROWN
ያለህመም ማግኘት የለም ፥ ያለ መስቀል ፣ አክሊል የለም
ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግሥት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በ፲፱፻፱ ዓ/ም ተመሠረተ። በዚያን ጊዜም ዘመኑ በፈቀድው መልክ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ተጠናቆ ሲወደስበት ሳለ፤ በጣልያን የወረራ ዘመን፣ በ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባልታወቀ ምክንያት የእሳት አደጋ ደርሶበት ሕንጻው ተቃጠለ።
ኢትዮጵያ ከ ፋሺስት የወረራ ቀንበር ከተላቀቀች በኋላ፤ የግንባታው ሥራ በሥራ ሚኒስቴር ኃላፊነት በዘመናዊ መልክ እንዲሠራ በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ሚኒስትሩ ባላምባራስ (በኋላ ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል በአንድ በኩል የአካባቢውም ኗሪ እና የቤተ ክርስቲያኑ ምእመን በመሆናቸው እና በሚኒስቴራዊ ኃላፊነታችው፤ ሥራውን በቅርብ እየተከታተሉና እየተቆጣጠሩ አሠርተውት የአሁኑ ሕንጻ ግንባታ ፍጻሜ አግኝቶ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቅዳሴ ቤቱ የግብጽ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በተገኙበት ተባረከ።
♰ የቀዳሚ ሰማእት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት ነበር | የጽዮናውያንም እንዲሁ
✞ እስጢፋኖስ — በግሪክ ቋንቋ አክሊል ማለት ነው። በግብሩ የቀን ሃሩር የሌሊት ቁር የማይለውጠው፣ መብራት ማለት ነው።
✞ ሊቀ ዲያቆናት ቅዱስ እስጢፋኖስ የተቀዳጃቸው ሦስቱ አክሊላት፡–
፩. ስለንፅህናው ስለድንግልናው
፪. ስለሰማዕትነቱ /ስለምስክሩ/ ስለተጋድሎው
፫. ስለስብከቱ /ስለትምህርቱ/ ስለተአምራቱ
✞ ቅዱስ እስጢፋኖስ የተወገረበት ድንጋይ ሰባት አብያተ ክርስቲያናት ታንፆበታል። /ሰባት ቤተክርስቲያናትን አንጿል።/
✞ የቤተክርስቲያን አባቶች የቀዳሜ ሰማዕት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት መሆኑ የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራውን እንድናይበት አድርጎናል ሲሉ ይገልፁታል እውነት ነውና።
_________________________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, ሊቀ ዲያቆናት, መስቀል, መስከረም, ሰላም, ስማእት, ቅዱስ እስጢፋኖስ, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, አዲስ አበባ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ግሪክ, ጦርነት, ጽዮን, Christianity, Greece, Jesus Christ, Light vs Darkness, Maskal, Peace, St.Stephan, The Cross, Tigray, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021
✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞
________________________________
Posted in Ethiopia | Tagged: Aksum, Axum, ሊቀ ዲያቆናት, መስቀል, መስከረም, ሰላም, ስማእት, ቅዱስ እስጢፋኖስ, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, አዲስ አበባ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ግሪክ, ጦርነት, ጽዮን, Christianity, Greece, Jesus Christ, Light, Maskal, Orthodox Christianity, Peace, St.Stephan, The Cross, Tigray, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 25, 2020
“ማጋዋ” ተብላ የምትጠራዋ የአምስት ዓመቷ ግዙፍ ዓይጥ በብሪታንያ ከፍተኛ የእንሰሳት አቻ የሲቪል ክብር ሜዳሊያ አሸናፊ ሆናለች። የመጀመሪያዋ ዓይጥ መሆኗ ነው። ዝነኛዋ ዓይጥ ፈንጂዎችን እና ያልተፈነዱ መሣሪያዎችን በማሽተት ባልተለመደ ችሎታዋ የብዙ ሰዎችን ሕይወት አትርፋለች በሚል ምክንያት ነው ሽልማቱን ያገኘችው፡። ዓይጧ ማጋዋ ፴፱ /39 ፈንጂዎችን፣ ፳፰/28 ያልፈነዱ ፈንጂዎችን እያሸተተች ፈልጋ ለማግኘት በቅታለች፤ ባጠቃላይ ላለፉት አራት ዓመታት ከ ፩.፭ /1.5 ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ መሬት ከፈንጂዎች ለማጽዳት ረድታለች፡፡
👉 ይህች ታታሪ ዓይጥ “የሰላም ሽልማት” ከተሰጠው ከተሳላቂውና ከአሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተሽለች እኮ! ይገርማል፤ የአፍሪቃ ዓይጥ ካምቦዲያ ድረስ ተጉዛ የሰው ሕይወት ታድናላች ፥ ሰው-መሰል የቄሮ ዓይጥ ሕዝብን በሃገሩ ይጨፈጭፋል።
👉 ፖለቲኮ የተሰኘው የአሜሪካ ጋዜጣ ዛሬ ባወጣው ጽሑፉ ላይ ገዳይ አብዮት አህመድን “የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር “ድምቀቱን” አጣ / መገርጣት ጀመረ፤ ከኖቤል የሰላም ሽልማቱ ከአንድ ዓመት በኋላ ተቺዎች የአብይ አህመድ መንግስትን በአምባገነናዊ ለውጥ ይከሳሉ፡፡ “የኖቤል ተሸላሚ ውርስ በአንደኛው ዓመት የስልጣን ዘመን እንዲህ ቀደም ብሎ ለጥያቄ ቀርቦ አያውቅም፡፡”
👉 Ethiopia’s PM Abiy Ahmed loses his shine.
A year on from his Nobel peace prize, critics accuse Abiy Ahmed’s government of an authoritarian shift.
“Very seldom has the legacy of a Nobel laureate been questioned so early, already during the first year incumbency.” — Kjetil Tronvoll, professor at Bjorknes University in Oslo.
_____________________________
Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: ማጋዋ, ሰላም, ሽልማት, ብሪታኒያ, ኖቤል, አብይ አህመድ, እንስሳት, ዓይጥ, ፈንጂ, British Award, Civilian Honour, Giant Rat, Landmines, Magawa, Noble Prize, Peace, Sniffing | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2018
In 2016, Ethiopia ranked 119th, and in 2017, 134th.
In eastern Africa, there seems little sign of an end to the four-year old civil war in South Sudan, and the emergence of a new faction in the country under President Salva Kiir’s former military chief Paul Malong. This is likely to prolong the breakdown in
peacefulness of the world’s youngest country.
Ethiopia fell six places to 139 after Amhara protesters targeted Tigrayan business interests and foreign investors, leading to deteriorations in its scores for violent demonstrations and political terror. Neighbouring Kenya, in contrast, gained three places as a result of a reduced number of attacks by militants allied to Somalia’s al-Shabaab movement and fewer refugees coming over its north-eastern border.
The largest deterioration in the region was recorded by the Democratic Republic of the Congo (DRC), where President Joseph Kabila’s refusal to step down at the end of his second and final term at the end of 2016 has led to increasing violence, particularly in the country’s eastern provinces. The DRC now has more than five million people internally displaced and violence is expected to continue to escalate ahead of elections scheduled for December 2018, despite the presence of 15,000 UN peacekeepers.
Measuring peace in a complex world: the 2018 Global Peace Index shows the world is less peaceful today than at any time in the last decade.
The world has become less peaceful in the past year as longstanding global conflicts remain unresolved and the United States and other world powers face political instability, an international study finds.
The 12th annual “Global Peace Index” by the Institute for Economics and Peace, an independent non-profit think tank based in Australia, scored 163 independent states and territories according to their levels of peacefulness. It found the world became 0.27 percent less peaceful compared to 2016, with 92 countries deteriorating in peacefulness and just 71 countries improving. The think tank published the index on Wednesday.
The study assessed global peace through three filters: safety and security in society, extent of ongoing domestic or international conflict and the degree of militarization. Researchers considered 23 peace indicators to determine scores, including the number of casualties from terrorism and conflicts in that country, the number of murders per capita and the ratio of military spending to gross domestic product. Each indicator was scored on a 5-point scale.
The Middle East and North Africa remained the world’s least peaceful region, and the four most peaceful regions – Europe, North America, Asia-Pacific and South America – all recorded deteriorations.
Contrary to public perception, many countries decreased in militarization. Instead, the study attributed the gradual fall in peacefulness to a range of factors, including “increased terrorist activity, the intensification of conflicts in the Middle East, rising regional tensions in Eastern Europe and northeast Asia, and increasing numbers of refugees and heightened political tensions in Europe and the U.S.”
Europe – which has held the position of most peaceful region through each iteration of the index – faced increased political instability, impact of terrorism and perceptions of criminality, as 23 of the 36 European countries lessened in peacefulness. Also, no Nordic countries are more peaceful today than they were in 2008, researchers found.
The U.S. joined six other G20 members – Mexico, South Africa, Saudi Arabia, India, Turkey and Russia – in the group of 50 least peaceful countries in the world.
The U.S. ranked 121st out of 163 in the global assessment, falling from 114th and 103rd in the 2017 and 2016 Global Peace Indexes, respectively. While the U.S. essentially held its rank relative to other countries’ movements, its level of peacefulness declined to its lowest since 2011. Researchers largely attributed the drop in score to a hardening in partisanship in American politics – despite a reduced impact from terrorism, as well as Washington’s curtailed operations in Iraq and Afghanistan and a gradual reduction in the homicide rate during the past decade.
It’s worthwhile to consider a nation’s progress in terms of positive peace, or the attitudes, institutions and structures that create and sustain peaceful societies, says Steve Killelea, executive chairman of the Institute for Economics and Peace. And, civil resistance movements and societal responses are often a good indicator of a country’s positive peace levels.
“Countries with higher positive peace can absorb much bigger shocks than countries that are weak in positive peace,” he says.
That means countries that have the ability to adapt and adjust to challenges – whatever the disagreement or pressure within society may be – are more likely to maintain peace than countries without those adaptive qualities. Such countries “can suppress change but only to a certain point” before violence breaks out, Killelea says.
Iceland topped the listing with the lowest score, making it the most peaceful country and retaining the title it has held since 2008. New Zealand, Austria, Portugal and Denmarkround out the top 5.
Meanwhile, Syria, a nation plagued by civil war, was ranked as the least peaceful country for the sixth consecutive year. Afghanistan, South Sudan, Iraq and Somalia scored among the 5 least peaceful.
As the gap widens between the least and most peaceful countries, the global economy is taking a very real hit.
The global economic impact of violence of roughly $14.8 trillion in 2017 was equivalent to 12.4 percent of the world’s gross domestic product or nearly $2,000 per person, according to researchers. Violence in the U.S. last year cost Americans nearly $4,500 per person.
Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: Global Index, Institute for Economics and Peace, Militarization, Peace, Stability, Terrorism, War | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 7, 2013
Posted in Ethiopia, Faith, Life, Psychology | Tagged: Abortion, Human Life, Mother Theresa of Calcutta, Murder, Peace, Population Control, ProLife | 1 Comment »