Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Starvation’

California Poopocalypse: “There’s Poop Everywhere”: Sodom Francisco is Covered in Sh*t

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

🧟 የካሊፎርኒያ ካካሊፕስ፤ “በሁሉም ቦታ ሠገራ አለ”፤ የካሊፎርኒያዋ ግዛት ዝነኛ ከተማ ‘ሰዶም’ ፍራንሲስኮ በ ሠገራ ተሸፍናለች።

🧟 ትክክለኛው የዞምቢ አፖካሊፕስ ፥ እንደ ኖህ እና ሎጥ ዘመን 🧟

ቀልደኛው ዲቭ ቻፔል ስለ ሳን ፍራንሲስኮ ሲናገር፤ መላዋ አካባቢ በከፊል ተጨመላልቃለች፣ ቆሽ ሻለች፣ ገምታለች ግማሽ የዞምቢ ፊልም ላይ ወይንም ማርስ ላይ ያለች ከተማ ትመስላለችሲል ተናግሯል።

በጣም ያሳዝናል፤ ግን ይህን ነው የፈለጉት፤ ይህ ገና ጅማሮው ነው፤ ልክ እንደኛዋ አዲስ ካካ በዓለም ኃያል በምትባለዋ አገር በአሜሪካም ዜጎች በየመንገዱና አደባባዩ በመጸዳዳት ላይ ናቸው። የኛዎቹ ከረባት አስረውም ነው የሚጸዳዱት እዚህ ግን በአንድም በሌላም ምክኒያት እራሳቸውን እንዲስቱ ተደርገውና ዞምቢዎች ሆነው ነው በየመንገዱ የሚኖሩት/የሚጸዳዱት።

ትልቁ የመሬት መንቀጥቀጥ ደግሞ ገና አልተከሰተም፤ እግዚአብሔር ይጠብቃቸው እንጂ ሰዶምና ገሞራ ካሊፎርኒያ በፓሲፊክ ውቂያኖች ሥር የምትቀበር ሆኖ ነው የሚሰማኝ። “ውጡ፣ እንደ ሎጥ ቶሎ አምልጡ!” በተደጋጋሚ የምለው ለዚህ ነው። አስከፊ ጊዜ እየመጣ ነው!

🧟 The Real Zombie Apocalypse – As in the days of Noah and Lot 🧟

Everyone knows that San Francisco is the nation’s largest public toilet – requiring the city to employ six-figure ‘poop patrol’ cleanup team, however a new report from the city Controller’s Office really puts things in poo-spective.

For starters, feces were found far more often in commercial sectors, covering “approximately 50% of street segments in Key Commercial Areas and 30% in the Citywide survey,” second only to broken glass as can be seen in the ‘illegal dumping’ section.

If you’re wondering about the city’s fecal methodology, look no further than a footnote on page 43;

Feces also includes bags filled with feces that are not inside trash receptacles. Feces that are spread or smeared on the street, sidewalk, or other objects along the evaluation route are counted. Stains that appear to be related to feces but have been cleaned are not counted. Bird droppings are excluded.

As far as where most of the poo is found, Nob Hill takes the top spot, followed by the Tenderloin and The Mission districts.

“It’s terrible; this street is covered,” Tenderloin resident Joe Souza told The San Francisco Standard earlier this month. “There’s poop everywhere. You always see it along the wall and in front of the garage there.”

As the San Francisco Standard reports;

San Francisco’s commercial and residential streets are also highly tagged up, with every neighborhood except one—Visitacion Valley—reporting high levels of graffiti last year. The issue is once again worse in commercial areas, of which 71% said they had severe or moderate graffiti.

“In terms of actual counts of graffiti observed, there were about 10 times (160,000 vs. 16,000 respectively) as many instances of graffiti reported in the Key Commercial Areas survey in comparison to the Citywide sample,” the report said.

And San Francisco’s favorite cleanliness fixation, human or animal feces, continues to be a sore spot for the city: Almost half of the surveyed commercial areas observed feces. Citywide, that figure was just 30%.

San Francisco’s POOPOCALYPSE comes amid a staggering commercial office vacancy rate as a combination of pandemic-era work-from-home policies, and people fleeing the city’s notorious violence and poo-covered streets have made the once-thriving city into a ghost town.

👉 Text Courtesy: ZEROHEDGE

🥶 The State of California Currently Has The Highest Homeless Population

🥶 በይፋ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ቤት አልባ ዜጎች በሚኖሩባት አሜሪካ፤ የካሊፎርኒያ ግዛት በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛው ቤት አልባ ህዝብ አለው።

💭 61.000 Homes Are Empty in Sodom Francisco

Nevertheless, based on HUD data, here are the cities with the highest homeless population in the US:

  • ☆ New York City. Homeless Population: 77,943. …
  • ☆ Los Angeles City. Homeless Population: 63,706. …
  • ☆ Seattle. Homeless Population: 11,751. …
  • ☆ San Jose. Homeless Population: 9,605. …
  • ☆ San Francisco. Homeless Population: 8,124. …
  • ☆ San Diego: 4,801
  • Four of the top 6 cities are in California.
  • ☪ San Francisco earns its name as the gay mecca of the world

Like the cities of Sodom and Gomorrah of old, Oakland and San Francisco may soon have their day of reckoning but it won’t be coming from the heavens above – it will be destruction dealt from deep within the bowls of the earth – the mega-quake!

☆ ‘One of The Largest Human Experiments in History’ Was Conducted on Unsuspecting Residents of San Francisco

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

One of Rwanda’s Most Wanted Genocide Suspects Arrested After 22 Years on Run

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

💭 በሩዋንዳ በጣም ከሚፈለጉት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠርጣሪዎች መካከል አንዱ ከ22 ዓመታት ሩጫ በኋላ በቁጥጥር ስር ዋለ

እ.ኤ.አ. በ1994 ዓ.ም በሩዋንዳ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወደ ቤተክርስትያን ተጠልለው በነበሩ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ቱትሲዎች እንዲገደሉ ትእዛዝ በመስጠት የተከሰሰው ፉልጀንስ ካይሸማ የተባለ የቀድሞ ፖሊስ በደቡብ አፍሪካ በቁጥጥር ስር መዋሉን የተባበሩት መንግስታት የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት እና የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ሀሙስ ዕለት አስታወቀ።

ዩናይትድ ስቴትስ ካይሼማ እንዲታሰር ለሚረዳ መረጃ የ፭/5 ሚሊዮን ዶላር (£4 ሚሊዮን) ሽልማት ሰጥታ ነበር።

በጣም ይገርማል፤ ይህን ወንጀለኛ ለመያዝ ሃያ ሁለት ዓመታት ወሰደባቸው? ያውም በደቡብ አፍሪቃ ውስጥ? ደህና ፣ ጨርሶ ከሚቀር ዘግይቶ ይሻላል!

አምስት ሚሊየን ዶላር ሽልማት ለመስጠት ፈቃደኛ የነበረችው አሜሪካ ዛሬ ከአንድ ሚሊየን በላይ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን የጨፈጨፉትን እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰንን፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ደብረ ጽዮንና አጋሮቻቸውን ትደግፋቸዋለች፣ ከፈጸሙት ወንጀል ነፃ ልታወጣቸውም ትፈልጋለች። ያው እኮ፤ ከሩዋንዳው በከፋ መልክ ከአንድ ሚሊየን በላይ ንጹሐንን በኢትዮጵያ የጨፈጨፉት አውሬዎች በአዲስ አበባ፣ አስመራ እና መቖለ ተንደላቅቀው ይኖራሉ። እነዚህን ወንጀለኞች የአውሮፓ፣ አሜሪካ እና እስያ ባለሥልጣናት ይጎበኟቸዋል፣ ይሸልሟቸዋል። ይህን የዘር ማጥፋት ሁሉም በጋራ አቅደው ጨፍጨፋውን በሥራ ላይ ስላዋሉት አይደለምን?! የተገለባበጠበት ክፉ ዓለም!

💭My Note: It’s amazing. It took them twenty-two years to catch this criminal?! Even in South Africa?! Well, better late than never!

The United States, which was willing to offer a reward of five million dollars, supports Isaias Afwerki/Abdella-Hassan, Left Revolutionist Ahmed Ali, Debre Zion and their allies, who massacred more than one million Christian Ethiopians, and wants to free them from their crimes. The same monsters who massacred more than a million innocents in Ethiopia – worse than Rwanda – are living in Addis Ababa, Asmara and Mekelle. European, American and Asian authorities visit and reward these criminals officially. Isn’t it because they all had planned this genocide and carried out the horrendous massacres together?! The evil world turned upside down!

💭 Fulgence Kayishema, a former police officer accused of ordering the killing of some 2,000 Tutsis who were seeking refuge in a church during the 1994 Rwandan genocide, has been arrested in South Africa, a UN war crimes tribunal and South African police said on Thursday.

Fulgence Kayishema was arrested on Wednesday in South Africa, the International Residual Mechanism for Criminal Tribunals (IRMCT), which was set up by the United Nations, said.

Kayishema, who is believed to be in his early 60s, had assumed a false identity and gone by the name Donatien Nibashumba, South African police added.

He was captured in a joint operation by the tribunal’s fugitive tracking team and South African authorities following an investigation that had tracked him across several African countries, including Mozambique and Eswatini, since his indictment in 2001.

The United States had offered a $5 million (£4 million) reward for information leading to Kayishema’s arrest through its Rewards for Justice program. He was eventually captured at a vineyard in Paarl, a small town in a wine-making region about 30 miles east of Cape Town.

More than 800,000 people were killed in Rwanda’s genocide, which took place over the course of three months in 1994.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Britain Refuses to Return Remains of Ethiopia’s ‘Stolen Prince’ Who is Buried in Windsor Castle Grounds

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2023

💭 በብሪታኒያ ንጉሣውያን ቤተሰቦች ቤተ መንግስት በዊንዘር ግንብ ግቢ የተቀበረው የኢትዮጵያ ‘የተሰረቀው ልዑል’አለማየሁ ቴዎድሮስ ቀሪ አጽሞችን ብሪታንያ ለመመለስ ፈቃደኛ አልሆነችም።

በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን በብሪታኒያ የተቀበረው የጀግናው ኢትዮጵያዊ ንጉሥ የአፄ ቴዎድሮስ ልጅ ተቀብሮ ባለበት ስፍራ “አርፈው የሚገኙት ሳይረበሹ አጽሙን ማውጣት የሚቻል አይደለም፤ ስለዚህ ለጥያቄው ምላሽ መስጠት እንደማንችል እናሳውቃለን” በማለት ባኪንግሃም ቤተ መንግስት መግለጫ አውጥቷል።

ልዑል አለማየሁ እግሩ የእንግሊዝ ምድርን ሲረግጥ ገና የሰባት ዓመት ታዳጊ የነበረ ሲሆን፣ እናቱ በጉዞ ላይ መሞታቸውን ተከትሎ ወላጅ አልባ ሆኖ ነበር።

እሰይ! እኔ አንድ አንድ ኢትዮጵያዊ ይህ ምናልባት የመጀመሪያ ጊዜ ሳይሆን አይቀርም ከበኪንግሃም ቤተ መንግስት ከወጣ ውሳኔ ጋር ሙሉ በሙሉ የተስማማሁት። አትላኩት! ለአዲስ አበባ አገዛዝም ገንዘብ እንዳትሰጡ። ግራኝ ገንዘብ ፈልጎ ነው፤ ግራኝና አጋሮች በአክሱም ጽዮን ላይ ከሠሩት ወንጀል ተጠያቂነት ለማምለጥ አጀንዳ ማስቀየሳቸው ነው፤ አንዴ ቤተ ክህነት ሌላ ጊዜ አለም አየሁ። እነዚህ አረመኔዎች በትግራይ የፈጸሙትን ግፍና ወንጀል ለማረሳሳት ከአጋሮቻቸው ሕወሓቶች፣ ሻዕብያዎችና የአማራ ልሂቃን ጋር ሆነው ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው።

አሁን በኢትዮጵያ ያለው አገዛዝ ፈጽሞ ኢትዮጵያዊ አይደለም። በልዑል አለማየሁ ዘመን የምትታወቀዋን ኢትዮጵያን የሚወክል አገዛዝም አይደለም። ዛሬ በኢትዮጵያ የነገሰው የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ነው። ይህ አረመኔ አገዛዝ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ እስከ ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ የልዑል አለማየሁ ዘመዶች የሆኑትን ሰሜን ኢትዮጵያውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በጅምላ ጨፍጭፎ የብዙዎቹን ሬሳ በጅምላ በግሬደር የቀበረ፣ የከፊሎቹን ደግሞ ለጅብና ንስር አሳልፎ የሰጠ እንዲሁም እስከ ሁለት መቶ ሺህ የሚጠጉ ሴቶችን በአሰቃዊ መልክ ያስደፈረ አረመኔ አገዛዝ ነው። በእኩል የሚያሳዝነው ይህ ፋሺስት የኦሮሞ አገዛዝ በምዕራባውያኑና ምስራቃውያኑ፤ በሩሲያና ዩክሬየን፣ በቻይና እና ፓኪስታን፣ በእስራኤልና ኢራን፣ በቱርክና በአረብ አገራት የሚደገፍ የጦር ወንጀለኛ አገዛዝ መሆኑ ነው። ሌላው የሚያስቆጣው ነገር ደግሞ እንደ ደይሊ ሜል ያሉ የምዕራብ ሜዲያዎች በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የዩክሬን ያህል ባይሆን እንኳን ተገቢውን መረጃ ለአንባቢዎቻቸው ለማቅረብ አለመሞከራቸው ነው። ስለ ልዑል አለማየሁ የባኪንግሃም ቤተ መንግስትን ውሳኔ ሲያወሱ ኢትዮጵያ ዛሬ የምትገኝበትንም አስከፊ ሁኔታ አብረው ማንሳት ነበረባቸው። የልዑል አለማየሁ አጽምን ድሮኖችን መግዢያ ገንዘብ በጣም ለሚፈልገው ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ አሳልፋ አለመስጠቷ ግን በጣም የሚደገፍ ነው።

በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎችን የጨፈጨፈውና ታሪካዊ ቅርሶችን በኢቤይና አማዞን ለገባያ ያቀረበው ቆሻሻ የጋላ አገዛዝ ባፋጣኝ መወገድ ነው እንጂ ያለበት በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ስም ምንም/ማንንም ከባሕር ማዶ የማምጣት ወይንም የማስመጣት መብት የለውም። በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ስም ብዙ ገንዘብ፣ ንብረትና መሣሪያ ያውም የኢትዮጵያውያን ደም እያፈሰሰና ሴት ልጆቿን ለአረማዊ አረብ እየሸጠ ፤ መሰብሰቡ የትክክለኞቹ ኢትዮጵያውን ስህተትና ድክመት ስለሆነ ብቻ ነው። ይህን እነ አፄ ቴዎድሮስና አፄ ዮሐንስ በጭራሽ ይቅር አይሉትም።

💭 As an Ethiopian, this is probably the first time I have fully agreed with a decision coming out of Buckingham Palace. Please, don’t send him, and do not give money to the Addis Ababa regime!

The current regime in Ethiopia is not Ethiopian at all. It is not a regime that represents Ethiopia known during the reign of Prince Alemayehu. Today, a fascist Oromo regime reigns in Ethiopia. In the last two years alone, this barbaric regime massacred up to two million Orthodox Christians of northern Ethiopia, who are the relatives of Prince Alemayehu. The regime buried many of their corpses in mass graves with graders, and Hyenas and Vultures till today scavenge on corpses of many. Up to two hundred thousand women, including nuns and little girs were brutally raped by the soldiers of this regime. Equally unfortunate is this war criminal Oromo regime is supported by the West and the East ; by Britain and USA, by Russia and Ukraine, China and Pakistan, Israel and Iran, Turkey and Arab countries. Another thing that makes me angry is that Western media such as the Daily Mail do not try to provide their readers with the proper information about this issue, even if not as much as the Ukraine war. When they discussed the decision of the Buckingham Palace about Prince Alemayehu, they should have brought up the dire situation Ethiopia is in today. The fact that Britain do not hand over the remains of Prince Alemayehu to the fascist Oromo regime, which desperately needs money to buy drones, is highly supported.

💭 Buckingham Palace has said removing the body would affect the other buried

Buckingham Palace has refused to return the body of an Ethiopian prince who was buried at Windsor Castle in the 19th century.

A descendant of Prince Alemayehu – an orphan who was adored and supported financially by Queen Victoria and died at the age of 18 – has demanded that his remains be returned to Ethiopia.

However, Buckingham Palace has maintained that removing the body would affect others buried in the catacombs of St George’s Chapel in Windsor Castle.

The Palace said that chapel authorities empathised with the need to honour Prince Alemayehu’s memory, but added they also had ‘the responsibility to preserve the dignity of the departed’.

It confirmed that in the past, the Royal Household ‘accommodated requests from Ethiopian delegations to visit’ the chapel.

Prince Alemayehu was brought to England after his father, Emperor Tewodros II killed himself as British forces stormed his mountain-top palace in northern Ethiopia in 1868.

The orphaned seven-year-old was adored by Queen Victoria and educated at Sandhurst military academy. But he tragically died at the age of 18 from pneumonia in 1879 and was buried in catacombs next to Windsor’s St George’s Chapel.

In 2019, the Queen refused to allow the repatriation of his bones, but in wake of a new book about his life campaigners have renewed calls to return them.

One of his descendants Fasil Minas told the BBC: ‘We want his remains back as a family and as Ethiopians because that is not the country he was born in’, and added ‘it was not right’ for him to be buried in the UK.

But a Buckingham Palace spokesman said: ‘It is very unlikely it would be possible to exhume the remains without disturbing the resting place of a substantial number of others in the vicinity [in the catacombs of St George’s Chapel].’

The statement added that the palace also had a ‘responsibility to preserve the dignity of the departed’.

Alamayu’s father, King Tewodros II, known as ‘Mad King Theodore’, had wanted to be friends with the British and wrote a letter to Queen Victoria in 1855.

After she failed to reply to that and a follow-up letter, Tewodros took the British consul and several missionaries hostage in a high mountain jail.

In retaliation, the Emperor held several Europeans, including members of the British consul, hostage.

An army of nearly 40,000 British troops were sent to rescue the 44 hostages. They lay siege in April 1868 to Tewodros’ mountain fortress at Maqdala in northern Ethiopia and emerged victorious.

As the successful mission neared its conclusion, Tewodros took his own life. Tewodros’s wife, Alamayu’s mother, died on her way down the mountain, leaving her son an orphan.

The British also plundered thousands of cultural and religious artefacts including gold crowns and necklaces, alongside the prince and his mother.

According to historian Andrew Heavens, this was done in order to keep them safe from the Tewodros’ enemies, who had been close to Maqdala.

Following his arrival in June 1868, he met the Queen at her holiday home on the Isle of Wight, off England’s South Coast. She later wrote in her diary that he was ‘a very pretty sight, a graceful boy with beautiful eyes and a nice nose and mouth, though the lips are slightly thick’.

Alamayu was swiftly put under the guardianship of Captain Tristram Charles Sawyer Speedy, who had accompanied the prince from Ethiopia.

Whilst the Queen had wanted him to remain on the Isle of Wight, he went first with Speedy to India before the Treasury ordered that he be properly educated.

He was sent to Cheltenham and Rugby and then on to Sandhurst, but struggled with his studies.

The prince caught pneumonia when he fell asleep outside one night. After refusing to eat, he passed away whilst living in Headingly, in Leeds.

After learning of his death, Victoria wrote: ‘It is too sad! All alone in a strange country, without a single person or relative belonging to him… His was no happy life, full of difficulties of every king.’

Near his burial spot is a plaque bearing the inscription: ‘I was a stranger and you took me in.’

The Ethiopian government first demanded the return of Alamayu’s remains in the 1990s. But Palace officials have previously insisted that they cannot recover them without disturbing those of others.

Campaigner Alula Pankhurst, who sits on Ethiopia’s cultural restitution committee, told The Times that the argument is just an ‘excuse for not dealing with it.’

‘Bringing this young man home means unearthing uncomfortable truths that people don’t want to think about.’

In 2019, Ethiopia’s ambassador to London, Fesseha Shawel Gebre, urged the Queen to consider how she would have felt if one of her relatives was buried in a foreign land.

‘Would she happily lie in bed every day, go to sleep, having one of her Royal Family members buried somewhere, taken as prisoner of war?’ he asked. ‘I think she wouldn’t.’

He insisted that the boy was ‘stolen’.

The Ethiopian government has previously said that it will repeat its demand at every meeting its ministers have with their British counterparts.

n 2007, the Ethiopian government wrote to the Queen requesting the return of his body so he could be buried beside his father.

‘Had he not been taken, had he not lost his father, he would have been the next king of Ethiopia,’ Mr Fesseha previously said.

The embassy claimed that a letter from the Queen’s private secretary said that she sympathised but there were concerns about disturbing the remains of others buried alongside him.

It is understood more than 40 bodies were buried in the catacombs between 1845 to 1887. It is claimed that it would therefore be impossible to identify and exhume his body.

👉 Courtesy: DailyMail

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

WSJ BOMBSHELL: Jeffrey Epstein Was Blackmailing Bill Gates

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2023

😲 ጉድ ነው፤ ‘ዎል ስትሪት ጆርናል’ እንደዘገበው፤ ‘ሞቷል’ የተባለለትና የግራኝ አብዮት አህመድ ‘አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ’ ሞግዚት የሆነው ሕፃናት ደፋሪው ጄፍሪ ኤፕሽታይን ከአንድ ሩሲያዊት ድልድይ ቁማር ተጫዋች ጋር ስለተፈጠረው ግንኙነት መረጃ በማቀበል የማይክሮሶፍቱን ቢል ጌትስን አስፈራርቶቷል።

  • ☆ የጫካ ህግ
  • ☆ አረመኔነት/ ሳዲዝም (በሰው ስቃይ፣ በሰው ችግር እና መከራ መደሰት ወይም ደግሞ የስቃይ ደስታን ለማግኘት ተብሎ ሰውን የማሳቃየት ድርጊት መፈጸም)
  • ☆ ሳይኮፓቲ (ናርሲስስቲክ ስብዕና እክል፣ የጠረፍ ስብዕና መታወክ እና ፀረ-ማህበረሰብ ስብዕና እክል ያለባቸው)

እነዚህ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች የአኗኗር ዘይቤዎች ናቸው።

  • ☆ Law of the Jungle.
  • ☆ Sadism.
  • ☆ Psychopathy

These are the lifestyles of the Antichrist.

💭 Jeffrey Epstein allegedly threatened Bill Gates with information about an alleged affair with a Russian bridge player, according to the Wall Street Journal. Gates’ spokesperson stated their meetings were philanthropic, and Epstein’s attempts to leverage a past relationship were unsuccessful. Gates met the player, Mila Antonova, in 2010, and Epstein later covered Antonova’s programming classes. Epstein’s failed attempt to establish a charitable fund involving Gates aimed to repair his image. In 2017, Epstein emailed Gates, mentioning Antonova and seeking reimbursement, implying awareness of the alleged affair. Gates regretted the association and clarified misrepresentation to JPMorgan.

💭 የዓለማችን ቍ. ፩ ባለኃብትና አዲሱ የትዊተር ባለቤት፤ ኢለን ማስክ ለሰይጣናዊው የሃሎዊን-ኢሬቻ በዓል የባፎሜት-ፍዬል ያለበትን ሰይጣናዊ ልብስ ለብሶ ታይቷል።

ይህ አያስገርምም! የኢለን ማስክን የሕይወት ታሪክ ያነበበ፤ ይህ ትውልደ-ደቡብ አፍሪቃ የሆነ ግለሰብ ባጭር ጊዜ ውስጥ እንዴት ይህን ሁሉ ኃብት ሊያካብት ቻለ? ማን ፈቅዶለት? ብሎ እራሱን ለመጠየቅ ይደፍራል። ኢለን ማስክ ወንዳ-ገረድ’ የተባለ ልጅ ሲኖረው፤ ደቡብ አፍሪቃዊው የእርሱ አባትም ከሚያሳድጋት ሴት ልጁ ሁለት ልጆች ወልዷል። ኢለን ማስክ አባቱን በጣም እንደሚጠላው ደጋግሞ ያወሳል። እነ ኢለን ማስክ + የፌስቡኩ ማርክ ዙከርበርግ + የአማዞኑ ጄፍ ቢዞስ + የጉግሉ ሰርጌ ብሪን + የአፕሉ ቲም ኩክ + የማይክሮሶፍቱ ቢል ጌትስ + ለጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ የኖቤል ሰላም ሽልማት እንዲሰጠው ያደረገውና በእርሱም በኩል ኢትዮጵያውያንን ወደ አውሬነት ለመቀየር ያስችል ዘንድ (ጦርነቱ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ የተፈለገበት አንዱ ምክኒያት፤ እንዳይፈርስ) ይሆን ዘንድ “የሳይንስ ማዕከል” (ሰው ሰራሽ የማሰብ ችሎታ / የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ተቋም)እንዲቋቋም ያደረገው ሴሰኛው ጀፍሪ ኤፕሽታይን ሁሉም ከጠፍር የመጡ ወይንም ከኒፌሊም ጋር ተዳቅለው የተገኙ የሳጥናኤል ፍጥረታት ሆነው ነው የሚታዩኝ። ሁሉ ነገራቸው በጣም አጠያያቂና አወዛጋቢ ነው!

Joe Biden + Jeffrey Epstein + Abiy Ahmed + A.I. Robot Sophia + The Nobel Committee + Genocide = NWO

💭 ጆ ባይደን + ጄፍሪ ኤፕስታይን + አብይ አህመድ + .አይ. ሮቦት ሶፊያ + የኖቤል ኮሚቴ + የዘር ማጥፋት ወንጀል = አዲስ የዓለም ሥርዓት

በጦርነት ፣በሽታ ፣ረሃብ ፣ድርቅ እና ድህነት በተሰቃየች ሀገር ኢትዮጵያ ክፉው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በጫካ ውስጥ የአንድ ቢሊዮን ዶላር አዲስ ቤተ መንግስት እየገነባ ነው። ይህ ቤተ መንግስት አዲሱ የወሲብ አዘዋዋሪ የጄፍሪ ኤፕስታይን ሕፃናትን መድፈሪያ/ፔዶፊል ደሴትሊሆን ነውን? ይህ የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኛ ግብረሰዶማዊ ይህን ተግባር ነው ለማስፈጸም በመንቀሳቀስ ላይ ያለው። ጄፍሪ ኤፕሽታይን ፈጥኖ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ያቀደው ለዚህ ነው፤ ግብረሰዶማውያኑ ለኢትዮጵያውያን በተለይ ለሕፃናቱ የተለየ ዓይን አላቸው፤ ጉዳዩ መንፈሳዊ ነው። ለዚህ እኮ ነው በቅጥረኞቻቸው በእነ ኮሜዲያን እሸቱአማካኝነት ሕፃናቱን በቴሌቪዥን በማስተዋወቅና በማለማመድ ላይ ያሉት። ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው።

👉 ቪዲዮው፤ ማፍያዎቹ፣ ሲ.አይ.ኤ እና ጄፍሪ ኤፕሽታይን ለአካለ መጠን ያልደረሱ ልጆችን በመገበያየትተባብረው ሰርተዋል። ይለናል። አዎ!

🐷 The Genocider Jinn aka Abiy Ahmed – Who Massacred Over a Million Orthodox Christians – Entered The possessed WHITE HOUSE

👹 The Face of Shame

💭 Joe Biden watches Morocco vs. France game with monster genocider Abiy Ahmed Ali. Are they celebrating football or Genocide?

😈 Jeffrey Epstein And His AI Robot Doll Sophia

😈 Abiy Ahmed And His AI Robot Doll Sophia

💭 Epstein funded project for an A.I. child’s toy for little girls?! Was this one of reasons he was investing so much into AI?

______________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Deutsche Bank To Pay $75 Million to ‘Dead’ Pedophile Jeffrey Epstein Victims

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2023

💭 ‘ሞቷል’ በተባለለትና የግራኝ አብዮት አህመድ ‘አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ’ ሞግዚት በሆነው በሕፃናት ደፋሪው በጄፍሪ ኤፕሽታይን ተጎጂ ለነበሩት ግለሰቦች ዶቼ ባንክ / የጀርመን ባንክ ፸፭/ 75 ሚሊዮን ዶላር ካሳ ለመክፈል ወስኗል።

Dr. Timnit Gebru: Eugenics and the Promise of Utopia through Artificial General Intelligence (AGI)

💭 ኢዩጀኒክስ እና የዩቶፒያ ተስፋ ሰው ሰራሽ በሆነ አጠቃላይ ብልህነት

👏 ይህ በኢትዮጵያዊቷ እህታችን በ ዶ/ር ትምኒት ገብሩ የቀረበ ድንቅ ትምህርት ነው። እግዚአብሔር ይጠብቅሽ፤ እኅታችን፤ መስቀልሽን ያዢ፤ ተንኮለኞቹ እነ ቢል ጌትስና ጆርጅ ሶሮስ ይህን አይወዱትም!

በተለይ ወደ ሃገራችን ይህን መሰሉን የአውሬውን ቴክኖሎጂ ለማስገባት በመጣደፍ ላይ ላለው ለአረመኔው ጋላኦሮሞ ለግራኝ አብዮት አህመድ ፕሮጀክት ትልቅ መልስ ነው። ይህ ከሃዲ በሉሲፈራውያኑ መቀጠሩን የሚነግረን ሌላ ትልቅ ማስረጃ ነው። ግራኝ አህመድ፣ ደመቀ ሀሰን፣ ጃዋር መሀመድ ወዘተ አውሬዎችና የሰዶም ዜጎች ናቸው። ሞቷል የተባለው ቅሌታሙ አሜሪካዊ ሕፃናት ደፋሪ ጄፍሪ ኤፕሽታይን አዲስ አበባ የሚገኘውንና ግራኝ ፈጥኖ ሁሉንም እንግዶቹን የሚያስጎበኘውን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ቆርቁሮታል። ይህን ገና ከጅምሩ ለማሳወቅ ሞክሪያለሁ። “የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን ለአእምሮ መቆጣጠሪያ መሣሪያዎች በጣም አመቺና ተፈላጊ ናቸው፤ ቤተ ሙከራዎች ይፈልጓቸዋል!” ብያለሁ። ያው በዛሬዋ ኢትዮጵያ ላይ ምን እየተሠራ እንደሆነ የምናየው ነው፤ በሁሉም መስክ ሃገራችን ቤተ ሙከራ ሆናለች።

የሚገርም ነው፤ ይህ ጄፍሪ ኤፕሽታይንየተሰኘው ዘንዶ ሞቷልከመባሉ በፊት የራሱን ዘረ መል በእያንዳንዱ የዓለም ነዋሪ አካል/ደም/መቅኒ ውስጥ የመቅበር ሕልም እንዳለው ተናግሮ ነበር። ኡ ኡ ኡ! የሚያሰኝ ነው፤ ነገር ግን እያንዳንዳችን ዊንዶውስየተሰኘውን የኮምፒተር ኦፕሬቲንግ ሲስተሙን ለዘመናት የምንገለገልለት ቢል ጌትስም ተመሳሳይ ህልም እንዳለው ማስረጃ የሚሆነን ለክትባት ያለው ልዩ ፍቅር ነው። ሉሲፈራውያኑ ብዙ ነው እያለሙ ያሉት። አዎ! አንዱና ዛሬ ያላቸው ዋናው መንገዳቸው ክትባት ነው። ምናልባትም በኮቪድ ክትባት በኩል ዘረ መላቸውን በመላው ዓለም አሰራጭተውት ሊሆን ይችላል። እነዚህን እርኩሶች የገሃንም እሳት ብቻ ነው የሚጠብቃቸው።

💭 ግብረሰዶማዊው የምዕብራውያኑ ዓለም በአፍሪቃውያን ላይ የሚፈጽመው በደል አልተገታም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2014

💭 ሤራው በኦርቶዶክስ ክርስቲያናውያን ላይ ነው የተጠነሰሰው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2015

💭 What Women Voters Need to Know About Hillary and Huma Abedin

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2016

💵 Deutsche Bank Agrees to $75 Million Settlement With Victims of Jeffrey Epstein to Settle Federal Lawsuit

Deutsche Bank has agreed to a multimillion-dollar settlement in a federal lawsuit filed by victims of child sex trafficker Jeffrey Epstein to settle claims that the institution enabled his crimes by doing business with him.

As reported by CNBC, the $75 million “bombshell deal still leaves JPMorgan Chase to defend its own would-be class action lawsuit by Epstein accusers in U.S. District Court in Manhattan, which involves similar allegations.”

JPMorgan CEO Jamie Dimon, who previously stated that the bank is not responsible for the sex trafficking activities of its former customer, is scheduled to be deposed in the lawsuit filed against the bank. The deposition is in relation to the lawsuit filed by the government of the U.S. Virgin Islands as well as another related suit, both set to take place on May 26, CNBC reported.

The Wall Street Journal was the first to report the $75 million settlement. CNBC reported:

Under the deal, victims of Epstein who were affected by his sex trafficking during the time when he was a customer of Deutsche Bank, from 2013 through 2018, would receive at least $75,000 and up to $5 million depending on an evaluation of their claims.

Deutsche Bank spokesman Dylan Riddle would not comment on the deal, but noted that his bank has spent more than 4 billion euros [$4.34 billion] to strengthen internal financial controls.

“In recent years, Deutsche Bank has made considerable progress in remedying a number of past issues,” Riddle said.

He pointed out that in 2020, when JPMorgan agreed to pay a $150 million fine to New York’s financial regulator for its involvement with Epstein and other matters, Deutsche Bank had noted: “We acknowledge our error onboarding Epstein in 2013, and the weaknesses in our processes, and have learnt from our mistakes and our shortcomings.”

The two law firms representing the accusers, Edwards Pottinger and Boies Schiller Flexner, in a joint statement obtained by CNBC, said: “This groundbreaking settlement is the culmination of two law firms conducting more than a decade-long investigation to hold one of Epstein’s financial banking partners responsible for the role it played in facilitating his trafficking organization.”

The lawsuit, filed in November by a woman identified as Jane Doe, sought class-action status. In the suit, Jane Doe alleged that Deutsche Bank had knowingly engaged in and financially profited from Epstein’s sex trafficking activities by providing the necessary financial support to sustain the operation.

“Deutsche Bank also knew that Epstein would use means of force, threats of force, fraud, abuse of legal process, exploitation of power disparity, and a variety of other forms of coercion to cause young women and girls to engage in commercial sex acts,” the suit claimed.

“Knowing that they would earn millions of dollars from facilitating Epstein’s sex trafficking, and from its relationship with Epstein, Deutsche Bank chose profit over following the law,” the suit added. “Specifically, Deutsche Bank chose facilitating a sex trafficking operation in order to churn profits.”

Following the termination of his banking relationship with JPMorgan in 2013, Epstein subsequently became a customer of Deutsche Bank. Prior to that, Epstein had been a customer of JPMorgan from 1998 until 2013.

“Deutsche Bank picked up exactly where JPMorgan left off and became the bank that Epstein needed to fund his sexual abuse and sex-trafficking operation,” the suit says.

Epstein was an American financier and convicted sex offender who was found dead in his cell in 2019 while awaiting trial on charges of sex trafficking minors. He was convicted of soliciting an underage girl for prostitution in 2008 and served 13 months in jail.

He made headlines again in 2019 when he was arrested and charged with sex trafficking minors. He was accused of running a sex trafficking ring that involved underage girls, some as young as 14, and had allegedly been engaging in this behavior for years.

The charges against him were extensive, including conspiracy to commit sex trafficking, sex trafficking of minors, and conspiracy to commit forced labor. He was denied bail and was held in a federal jail until his death.

______________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

China: Mind-Blowing Welcoming Ceremony for The Evil War Criminal Isa Abdella Afewerki

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2023

😈 Satan Worship Leads to The Cold Blooded Murder & Massacre

(Tibet & Tigray)

  • -Thesis (Western Edomites + Eastern Ishmailites)
  • -Antithesis (China + Russia)
  • -Synthesis (Depopulation)
  • ተሲስ (ምዕራባውያኑ ኤዶማውያን + ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን)
  • ፀረፀረስታ (ቻያና + ሩሲያ)
  • ውህደት/መደመር (የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ)

😈 የሰይጣን አምልኮ ወደ እርኩስ የደም ማፍሰስ እና እልቂት ይመራል።

(ቲቤት እና ትግራይ)

በወንጀለኞቹ ሻዕብያዎች በኩል ለከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ያንን የሉሲፈር/ቻይናን ባንዲራ ያቀበለቻቸው ቀይቷ ቻይና በቲቤት ግዛት፤ ኤርትራና ጋላ ኦሮሞ ደግሞ በትግራይ ላይ እየፈጸሙት ያሉት ጀነሳይድ ነው። ልክ እንደ ትግራይ ተራራማ የሆነችውና በአብዛኛው በጣም ተመሳ ሳይ የሆነ መንፈሳዊ ስብዕና ያላት ቲቤት ያው እንደ ትግራይ ለብዙ ዓመታት ዙሪያዋን በቻይና ተከብባ ከፍተኛ ችግር ላይ ትገኛለች። የውጭ ሰዎች ወደ ቲቤት መግባት አይችሉም፤ ቲቤት እንደ ትግራይ ዝግ ናት። ለረጅም ጊዜ የሃን ቻይናዎች በቲቤት ብዙ ግፍ እየሠሩ ነው። ዓለምም ልክ እንደ ትግራይ ጉዳይ ዝም፣ ጭጭ ነው። ወስላታው ነፃ ግንበኛ’ዳላ ላይማ’ልክ እንደ እነ ግራኝ አህመድ፣ አፈወርቂ አብደላ-ሃሰንና ደብረ ሲዖል/ጌታቸው ረዳ የሉሲፈራውያኑ ወኪል ነው።

በትግራይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደ ጀመረ በሕዝብ ደረጃ ከሁሉም አገራት ቀድመው ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ጋር ሕብረት ያሳዩት የቲቤት መነኮሳት ነበሩ። ይህ ያለምክኒያት አልነበረም። ከእኔ ልምድ በመነሳት የቲቤት፣ ኔፓልና ኮርያ ሕዝቦች ከአክሱም አካባቢ የፈለሱ ሕዝቦች ናቸው የሚል ግምት አለኝ።

👉 ቪዲዮውን በድጋሚ እልከዋለሁ…

💭 በጎንደር እና ሐረር ካሉ ‘ክርስቲያኖች’ ይልቅ የቲቤት ተራራ ቡድኻ መነኮሳት ለአክሱም ጽዮን ቀርበዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 14, 2021

👉 ይህን የእርኵሱን የኢሳ አፈቆርኪ አብደላ-ሃሰንን ጉደኛ ምስል ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ሳይ የሚከተለው የእግዚአብሔር ቃል ነው ብልጭ ያለብኝ ፥ የግድያ አጋሩ ግራኝ አህመድም፤ እየተኳኳለ እንኳን፤ በቁሙ የሞተ አውሬ ነው የሚመስለው፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱፥፮]❖❖❖

በዚያም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም፥ ሊሞቱም ይመኛሉ ሞትም ከእነርሱ ይሸሻል።

💭 Between November 2020 and September 2021 the Ishmailites Arab Emiratis used Chinese drones to massacre hundreds of thousands of ancient Orthodox Christians of Ethiopian with the blessing of the United States.

For many decades, even the hypocritical international community, including the UN, has been deeply concerned by the rampant, systematic violence and atrocities committed by the Eritrean government, which is regarded as one of the most repressive regimes with its human rights and corruption records being among the worst in the world (Human Rights Watch and Transparency International, 2021). These include arbitrary arrests and incommunicado detentions under extreme punitive conditions, torture and inhuman treatment, enforced disappearances, extra-judicial killings, and the denial of fair trials, access to justice and due process of law. There are severe restrictions on freedom of movement, peaceful assembly, association, expression, religion or belief (UNHRC, 2021).

From a country with a total population of about 3.5 million, more than 1,800 Eritrean refugees cross the border into eastern Sudan every month (UNHCR, 2020). A previous generation of these people – thousands in number- still lives in the refugee camps in eastern Sudan for the last five decades.

For these elderly Eritreans, like many other younger ones, the haunting memory of their motherland remains a gruesome nightmare – a land and its incubus mnemonics they wish they could forget.

Alongside his evil Oromo counterpart, Abiy Ahmed Ali from Ethiopia dictator and war criminal Isaias Abdella-Hassan Afwerki must be brought to the criminal court to face justice for the atrocities, war crimes and crimes against humanity his Eritrean troops committed during 2 Years of #TigrayGenocide.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Largest Turkish Overseas Military Base & Embassy Are Located in Somalia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2023

💭 ትልቁ የቱርክ የባህር ማዶ ወታደራዊ ቤዝ እና ኤምባሲ በሶማሊያ ይገኛሉ

☪ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ሶማሊያ እና ቱርክ በጂሃዳዊ ትግል እህትማማቾች ናቸው። ምስጋና ለሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ‘ኔቶ’

ሶማሌዎች ልክ እንደ ጋላ-ኦሮሞዎች ለቱርኮች ያላቸው ‘ፍቅር’ በጣም ልዩ ነው። ከአምስት መቶ ዓመት በፊት የጀመረ የያኔው ግራኝ ቀዳማዊ እና የአሁኑ ዳግማዊ ግራኝ ግኑኝነት መርዛማ ፍሬ መሆኑ ነው። አዎ! ቱርክ ያሉ ሶማሌዎች ግን ከፍተኛ አድሎ ይፈጸምባቸዋል።

አዎ! ሶማሌዎችና ጋላኦሮሞዎች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን የአፍሪቃ ቀንድ ግዛቶችን ለመጀመሪያ ጊዜ የረገጡት በ፲፮/16ኛው ክፍለ ዘመን በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ቱርኮችና በፕሮቴስታንቶች እንዲሁም ካቶሊክኢየሱሳውያን ምኞት፣ ተልዕኮና እርዳታ ነበር። ሶማሌዎችና ጋላኦሮሞዎች በማደጋስካር፣ በታንዛኒያ፣ በቡሩንዲ እና ኬኒያ ያገሬዎችን ነገዶችና ጎሳዎች ከጨፈጨፏቸው በኋላ ነበር ወደ ኢትዮጵያ ግዛቶች ሰተት ብለው እንዲገቡ መሀመዳውያኑ ቱርኮችና ሉተራን ፕሮቴስታንቶች እንዲሁም ካቶሊክኢየሱሳውያን የፈቀዱላቸው። ሶማሌዎቹና ጋላኦሮሞዎቹ ኢትዮጵያም እንደገቡ ከሃያ ስምንት በላይ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችና ጎሣዎች ከምድረ ገጽ ለማጥፋት በቅተዋል። ዋናውን ተልዕኳቸውን በዚህ በእኛ ዘመን በመተገበር ላይ ይገኛሉ። ያነጣጠረውም በጥንታውያኑን ኦርቶዶክስ ተውሕዶ ክርስቲያኖች ላይ መሆኑን እየየነው ነው።

በኅዳር ጽዮን ቀናት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋው እንዲካሄድ የተደረገው በቱርኮች፣ አረቦች፣ አይሁዳውያን እና ፕሮቴስታንቶች ፍላጎትና በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በኦነግ/ብልጽግና እና በብአዴን አቀነባባሪነት ነበር። በጭፍጨፋው የተሳተፉትም የኤርትራ ቤን አሚር እና የሶማሌ ታጣቂዎች መሆናቸው የሚነሶታዎቹ ጂሃዳውያን የእነ፣ ጃዋር መሀመድ/Jawar Mohammad ፣ ኢልሃን ኦማር/Ilhan Omar፣ ኪት ኤሊሰን/ Keith Ellison አካሄድ በግልጽ ጠቁሞን ነበር። ፍኖተ ካርታው፤ ሕወሓቶች ወደ ትግራይ እንዲገቡ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰን በአስመራ እንዲገናኙ፣ እነ ኢልሃን ኦማር ወደ አስመራ እንዲጓዙ፣ የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የሰላም ሽልማቱን ለግራኝ እንዲሰጥ፣ የአሜሪካው ድምጽ (VOA) በበኦባማ አስተዳደር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ በነበሩት በእነ አምባሳደር ጆኒ ካርሰን/ Johnny Carson በኩል፣ በእነ ጃዋር መሀመድ፣ አሉላ ሰለሞን፣ አቻምየለህ ታምሩ፣ ዶር ደረሰ ጌታቸው በኩል ጋላ-ኦሮሞን በአዲስ አበባ ለማንገስና ተጋሩን ለማራቅ ቅስቀሳዎችን አደረጉ። ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸውን ይህን ስክሪፕትም ሲ.አይ.ኤ ነበር የሰጣቸው።

የሶማሌዎቹን፣ የኢሳያስ ቤን አሚርንና ራሻይዳን፣ የኢዜማን፣ አብንን፣ ፋኖንን፣ የሕወሓትን፣ የብአዴንን እንዲሁም የጋላኦሮሞ ጂሃዳውያኑን ዛሬም ድጋፍ እየሰጧቸው ያሉት መሀመዳውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች፣ የማርቲን ሉተር ፕሮቴስታንቶችና የፖፕ ፍራንሲስኮ ካቶሊክኢየሱሳውያን ናቸው።

በትናንትናው ዕለት በጋላ-ኦሮሞዋ: በአቴቴ ብርቱካን ሜድቀሳ የሚመራው የይስሙላው የምርጫ ቦርድ “ሕወሓትን አናውቀውም!” ሲለን፤ እነ ግራኝና ጌታቸው ረዳ + አርከበ እቍባይ ያውጠነጠኑት ሌላ ማለቂያ የሌለው አሰልቺ ድራማ መሆኑን መረዳት አለብን። ለምን? አዎ! ሕወሓት በትግራይ ሕዝብ ዘንድ እየተተፋ ስለመጣ ጽዮናውያን “በእልህ” ከሕወሓት ጋር ተጣብቀው እንዲቀሩ ለማድረግ ሲባል ነው፤ ይህን ሁሉ ሕዝባችንን ጨፍጭፈውና አስጨፍጭፈው እንዲሁም ለረሃብና ስደት አብቅተው ዛሬም ያለሃፍተትና ይሉኝታ ዲያብሎሳዊ ጨዋታቸውን መቀጠል የሚሹት። (Thesis-Antithesis-Synthesis(ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)

ያኔ ወደ ትግራይ የተመለሱት ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች በትግራይ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ሊያገኙ የቻሉት ከፍተኛ ፀረ-ሕወሓት ቅስቀሳ እንዲደረግና በኋላም በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንዲከፈት ከተደረገ በኋላ ነው። የምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ የሆኑት ከሃዲዎች በሰሜኑ ሕዝብ ላይ የመዘዙት ካርድ ‘የእልህ ካርድን” ነው። ሕወሓት ከእነ ርዝራዦቹና ሉሲፈር ባንዲራው ባፋጣኝ መወገድ አለባቸው፤ አሊያ የሕዝባችን ስቃይና መከራ ማቆሚያ አይኖረውም።

Antichrist Somalia & Turkey are Sisters in Arms / in Jihad – Courtesy of NATO

🔥 World War III | For the past 500 years, Anti-Christ Turkey is Bombing The World’s Most Ancient Christian Nations: Armenia & Ethiopia

🔥 Ottoman-Portuguese War in Africa – Ethiopian–Adal /Turkish War 🔥

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

☪ Antichrist Somalia & Turkey are Sisters in Arms / in Jihad

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2023

💭 በመቶዎች የሚቆጠሩ የሶማሊያ ሴቶች የቱርክን መንግስት ለመደገፍ የቱርክን ባንዲራ እያውለበለቡ ሰልፍ ወጡ ፣ መፈንቅለ መንግስት ሙከራውንም አወገዙ።

የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ሶማሊያ እና ቱርክ በጂሃዳዊ ትግል እህትማማቾች ናቸው።

አሁንስ? የቱርክ ምርጫ በመጨረሻ የአምባገነኑን ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋንን መጨረሻ ያሳይ ይሆንን? በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ለደረሰው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሆኑት ወንጀለኞች መካከል አንዱ የሆነው ኤርዶጋን ስልጣኑን በፈቃዱ ያስረክባልን? በፍፁም አይመስለኝም። እነዚህ እባቦች በክርስቲያኖች ደም ገና በደንብ አልረኩም!

ሶማሌዎች ልክ እንደ ጋላ-ኦሮሞዎች ለቱርኮች ያላቸው ‘ፍቅር’ በጣም ልዩ ነው። ከአምስት መቶ ዓመት በፊት የጀመረ የያኔው ግራኝ ቀዳማዊ እና የአሁኑ ዳግማዊ ግራኝ ግኑኝነት መርዛማ ፍሬ መሆኑ ነው። አዎ! ቱርክ ያሉ ሶማሌዎች ግን ከፍተኛ አድሎ ይፈጸምባቸዋል።

Antichrist Somalia & Turkey are Sisters in Arms / in Jihad

💭 Hundreds of Somali Women March to Support Turkey Government- Condemn Coup Attempt

How about today, will Turkey’s elections finally spell the end of dictator Recep Tayyip Erdogan? One of the people responsible for the genocide against the Christians of Axumite Ethiopia, will Erdogan willingly hand over his power? I don’t think so at all. These serpents are not quite satisfied with the blood of Christians yet!

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Election Day in Antichrist Turkey: Monster Flood in Ankara – The Capital Underwater!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2023

💭 የፕሬዚደንት ምርጫ በሚካሄድበት ቀን በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጎርፍ፤ ኃይለኛ ጎርፍ በአንካራ፤ ዋና ከተማዋ በውሃ ተውጣለች

Antichrist Somalia & Turkey are Sisters in Arms / in Jihad

የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ሶማሊያ እና ቱርክ በጂሃዳዊ ትግል እህትማማች ናቸው።

የ”አንካራ” መንገዶች ወደ ወንዝ ተለውጠዋል፣ የምድር ውስጥ ባቡር መስመሮች መስመጥ ጀመረዋል፣ ቤቶችና የንግድ ተቋማት ተበላሽተዋል። ቅዳሜ ከሰአት በኋላ የጀመረውን ከፍተኛ የጎርፍ መጥለቅለቅ ተከትሎ የቱርክ ዋና ከተማ “አንካራ” በውሃ ውስጥ ትገኛለች ። የቱርክ የፕሬዚዳንት እና የፓርላማ ምርጫ እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው።

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፴፰]❖❖❖

“በዚያች ወራት ከጥፋት ውኃ በፊት፥ ኖኅ ወደ መርከብ እስከገባበት ቀን ድረስ፥ ሲበሉና ሲጠጡ ሲያገቡና ሲጋቡም እንደ ነበሩ፥”

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

💭 Crazy heavy rain and flooding in Ankara, Turkey

Streets of “Ankara” turned into rivers, subways started sinking, homes and businesses have been damaged. “Ankara”, the capital of Turkey, is under water after heavy rains caused widespread flooding that began on Saturday afternoon, and continued through Sunday, as Turkey’s elections for presidency and parliament are under way.

As in the Days of Noah: Warnings for Today ❖

When God brought a universal flood upon the earth to destroy all mankind, only Noah and his family were spared.

❖❖❖[Matthew 24:38]❖❖❖

“For as in those days before the flood they were eating and drinking, marrying and giving in marriage, until the day that Noah entered the ark,”

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

“And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring;

Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

22 People Killed In Somalia Floods over 400,000 Affected

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2023

💭 በሶማሊያ በደረሰው ኃይለኛ ጎርፍ የ፳፪/ 22 ሰዎች ህይወት አለፈ ከአራት መቶ ሽህ በላይ ሰዎች ተጎዱ። መነሻው ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጽዮን ተራሮች የሆነው የዋቢ ሸበሌ ወንዝ ሞልቶ ነው ይህ አሳዛኝ ክስተት የተፈጸመው።

☪ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ሶማሊያ እና ቱርክ በጂሃዳዊ ትግል እህትማማቾች ናቸው።

Antichrist Somalia & Turkey are Sisters in Arms / in Jihad

ሶማሌዎች ልክ እንደ ጋላ-ኦሮሞዎች ለቱርኮች ያላቸው ‘ፍቅር’ በጣም ልዩ ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የጀመረ የያኔው ግራኝ ቀዳማዊ እና የአሁኑ ዳግማዊ ግራኝ ግኑኝነት መርዛማ ፍሬ መሆኑ ነው። አዎ! ቱርክ ያሉ ሶማሌዎች ግን ከፍተኛ አድሎ ይፈጸምባቸዋል።

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፴፰]❖❖❖

“በዚያች ወራት ከጥፋት ውኃ በፊት፥ ኖኅ ወደ መርከብ እስከገባበት ቀን ድረስ፥ ሲበሉና ሲጠጡ ሲያገቡና ሲጋቡም እንደ ነበሩ፥”

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

Antichrist Somalia & Turkey are Sisters in Arms / in Jihad

💭 Flash flooding in central Somalia has killed 22 people and affected over 400,000, the UN’s humanitarian agency OCHA said Sunday, after the Shabelle River, which has its headwaters in the Ethiopian Highlands, burst its banks, forcing tens of thousands out of their homes.

Heavy rainfall earlier in the week sent water gushing into homes in Beledweyne town in Hiran region, submerging roads and buildings as residents grabbed their belongings and waded through flooded streets in search of refuge.

“Initial estimates indicate that the flash and riverine floods across Somalia have affected at least 460,000 people, of whom nearly 219,000 have been displaced from their homes mainly in flood-prone areas, and 22 killed,” the UN’s Office for the Coordination of Humanitarian Affairs said.

The floods “have left a trail of destruction… inundating homes and farmland, washing away livestock, temporarily closing schools and health facilities, and damaging roads,” the agency said in a situation report.

The disaster comes on the heels of a record drought that has left millions of Somalis on the brink of famine, with the troubled nation also battling an Islamist insurgency for decades.

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

“And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring;

Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: