Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Amhara’

ወደ ኤፌሶን ሰዎች ፬ | እርስ በርሳችሁም ቸሮችና ርኅሩኆች ሁኑ ፥ እግዚአብሔርም ደግሞ በክርስቶስ ይቅር እንዳላችሁ ይቅር ተባባሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2022

  • ❖ ትሕትና
  • ❖ የዋሕነት
  • ❖ ቸርነት
  • ❖ እውነተኛነት
  • ❖ ርኅሩሕነት
  • ❖ ትዕግሥት
  • ❖ ፍቅር
  • ❖ ሰላም
  • ❖ አንድነት

❖ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤ ❖

በእውነት ይህ የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት በጣም ድንቅ ነው። ለዚህ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ትውልድ የተላለፈ ሆኖ ነው ያገኘሁት።

በትግራይ በኩል አንዳንድ ግብዞች ባይጠፉም፤ ግን ዛሬ ይህ ሁሉ ግፍና በደል ደርሶባቸው እንኳን ለሰላም፣ ለይቅርታና ለአንድነት እየሰሩ ያሉት የትግራይ ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። እስኪ በዙሪያችን እንመልከት! ሜዲያዎቹን እንዳስስ፤ በተለይ “በአማራ” ስም “ለኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትናዋ እንታገላለን፣ ስለ ጽዮን ዝም አንልም!” የሚሉትን ግብዞች እንታዘባቸው። እውነቱን ተጋፍጠው እራሳቸውን ለይቅርታና ንስሐ ዝግጁ በማድረግ ፈንታ፤ በፈርዖናዊ ልበ-ደንዳናት “እግዚአብሔር አያውቀውም!” በሚል እርጉም እራስን የማታለያ አካሄዳቸው ዛሬም ከቸርነት፣ ከሰላም፣ ከፍቅርና ከአንድነት ይልቅ የጸበኝነትን፣ የጥላቻንና የውንጀላን እኩይ ተግባር አሰልቺ በሆነ ግትረኝነት፣ እልኸኝነትና በስንፍና ሲፈጽሙት የሚታዩት/የሚደመጡት። እስኪ ለመናዘዝ፣ ለመጸጸትና ይቅርታ ለመጠየቅ ዝግጁ የሆነ አንድ የአማራ ልሂቅ እንፈልግ። አሉ የተባሉትን “መምህራኑን” እና የሜዲያ ሰዎችን ጨምሮ አንድም አስተዋይ ሰው አይታይም/አይሰማም! ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ እንኳን አማራው ከትግራይ ክርስቲያን ወንድሞቹ ጎን ከሚቆም ይልቅ ዛሬም ከአረብ፣ ከቱርክ፣ ከሱዳን፣ ከግብጽ፣ ከአፋር፣ ከሶማሌ ወይም ከኦሮሞ አህዛብ ጎን ለመቆም የመረጠ ይመስላል። ቅዱስ ጳውሎስ “እርስ በርሳችሁ ቸሮች ርኅሩሖች ሁኑ” አለን እንጅ “ለአሳዳጆቻችሁና ገዳዮቻችሁ አብልጣችሁ ቸሮች ርኅሩሖች ሁኑ!” አላለንም። እያየን ያለው ግን ሁሉም ሰሜናውያን እርስ በርስ አብልጠው ቸርና ርኅሩሕ በመሆን ፈንታ ገዳይ ጠላቶቻቸውን ሲያስቀድሙ ነው። የራሳቸውን ሕዝብ ከማዳን ይልቅ በጠላት ዘንድ መሞገሱን ይሻሉ። በጣም ያሳዝናል! እንደው ምን ያህል በአህዛብ ተጽዕኖ ሥር እንደወደቁና በተግባርም እንደ አህዛብ እየኖሩ ነው። አንዳቸውም እነዚህን ወርቃማ ክርስቲያናዊ ባሕርያት እንደማይከተሉ ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። እኔ በግሌ ምናልባት ከዲያቆን ቢንያም ፍሬው በቀር ሌሎቹ ሁሉ የእነዚህ ክርስቲያናዊ ባሕርያት ተጻራሪዎች ናቸው።

እነዚህን ክርስቲያናዊ የሆኑትንና መንፈሳዊ ማንነትን የሚያንጸባርቁትን ባሕርያት ሁሉ ያላሟላ እንዴት “ቄስ፣ ዲያቆን፣ ካህን ወይም ጳጳስ ነኝ” ለማለት ይደፍራል?! በእውነት ክርስቶስን እንደዚህ ስላልተማሩ ነውን? ወይንስ የቅዱሳኑ አባቶቻችን እርግማን?

❖❖❖ ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፬ ❖❖❖

  • ፩ እንግዲህ በጌታ እስር የሆንሁ እኔ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ፤
  • ፪ በትሕትና ሁሉና በየዋህነት በትዕግሥትም፤ እርስ በርሳችሁ በፍቅር ታገሡ፤
  • ፫ በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።
  • ፬ በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤
  • ፭ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤
  • ፮ ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ።
  • ፯ ነገር ግን እንደ ክርስቶስ ስጦታ መጠን ለእያንዳንዳችን ጸጋ ተሰጠን።
  • ፰ ስለዚህ። ወደ ላይ በወጣ ጊዜ ምርኮን ማረከ ለሰዎችም ስጦታን ሰጠ ይላል።
  • ፱ ወደ ምድር ታችኛ ክፍል ደግሞ ወረደ ማለት ካልሆነ፥ ይህ ወጣ ማለትስ ምን ማለት ነው?
  • ፲ ይህ የወረደው ሁሉን ይሞላ ዘንድ ከሰማያት ሁሉ በላይ የወጣው ደግሞ ያው ነው።
  • ፲፩ እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት፥ ሌሎቹም ነቢያት፥ ሌሎቹም ወንጌልን ሰባኪዎች፥ ሌሎቹም እረኞችና አስተማሪዎች እንዲሆኑ ሰጠ፤
  • ፲፪-፲፫ ሁላችን የእግዚአብሔርን ልጅ በማመንና በማወቅ ወደሚገኝ አንድነት፥ ሙሉ ሰውም ወደ መሆን፥ የክርስቶስም ሙላቱ ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ እስክንደርስ ድረስ፥ ቅዱሳን አገልግሎትን ለመሥራትና ለክርስቶስ አካል ሕንጻ ፍጹማን ይሆኑ ዘንድ።
  • ፲፬ እንደ ስሕተት ሽንገላ ባለ ተንኮል በሰዎችም ማታለል ምክንያት በትምህርት ነፋስ ሁሉ እየተፍገመገምን ወዲያና ወዲህም እየተንሳፈፍን ሕፃናት መሆን ወደ ፊት አይገባንም፥
  • ፲፭ ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ፤
  • ፲፮ ከእርሱም የተነሣ አካል ሁሉ እያንዳንዱ ክፍል በልክ እንደሚሠራ፥ በተሰጠለት በጅማት ሁሉ እየተጋጠመና እየተያያዘ፥ ራሱን በፍቅር ለማነጽ አካሉን ያሳድጋል።
  • ፲፯ እንግዲህ አሕዛብ ደግሞ በአእምሮአቸው ከንቱነት እንደሚመላለሱ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳትመላለሱ እላለሁ በጌታም ሆኜ እመሰክራለሁ።
  • ፲፰ እነርሱ ባለማወቃቸው ጠንቅ በልባቸውም ደንዳንነት ጠንቅ ልቡናቸው ጨለመ፥ ከእግዚአብሔርም ሕይወት ራቁ፤
  • ፲፱ ደንዝዘውም በመመኘት ርኵሰትን ሁሉ ለማድረግ ራሳቸውን ወደ ሴሰኝነት አሳልፈው ሰጡ።
  • ፳ እናንተ ግን ክርስቶስን እንደዚህ አልተማራችሁም፤
  • ፳፩ በእርግጥ ሰምታችሁታልና፥ እውነትም በኢየሱስ እንዳለ በእርሱ ተምራችኋል፤
  • ፳፪ ፊተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኞት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አስወግዱ፥
  • ፳፫ በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥
  • ፳፬ ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን አዲሱን ሰው ልበሱ።
  • ፳፭ ስለዚህ ውሸትን አስወግዳችሁ፥ እርስ በርሳችን ብልቶች ሆነናልና እያንዳንዳችሁ ከባልንጀሮቻችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ።
  • ፳፮ ተቆጡ ኃጢአትንም አታድርጉ፤
  • ፳፯ በቁጣችሁ ላይ ፀሐይ አይግባ፥ ለዲያብሎስም ፈንታ አትስጡት።
  • ፳፰ የሰረቀ ከእንግዲህ ወዲህ አይስረቅ፥ ነገር ግን በዚያ ፈንታ ለጎደለው የሚያካፍለው እንዲኖርለት በገዛ እጆቹ መልካምን እየሠራ ይድከም።
  • ፳፱ ለሚሰሙት ጸጋን ይሰጥ ዘንድ፥ እንደሚያስፈልግ ለማነጽ የሚጠቅም ማናቸውም በጎ ቃል እንጂ ክፉ ቃል ከአፋችሁ ከቶ አይውጣ።
  • ፴ ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።
  • ፴፩ መራርነትና ንዴት ቁጣም ጩኸትም መሳደብም ሁሉ ከክፋት ሁሉ ጋር ከእናንተ ዘንድ ይወገድ።
  • ፴፪ እርስ በርሳችሁም ቸሮችና ርኅሩኆች ሁኑ፥ እግዚአብሔርም ደግሞ በክርስቶስ ይቅር እንዳላችሁ ይቅር ተባባሉ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Over 600 Non-Oromo Villagers Massacred by Oromos in Western Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 5, 2022

💭 “ትግሬ ከሚገዛን ኦሮሞሰይጣን ቢገዛን ይሻላል!”

😈 በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን በደቡብ ጎንደር ከወራሪ ጋላ ጋር ብዙዎች ተዳቅለው ነበር። የዚህን የደቡብ ጎንደር ሀገር ስብከት “ሊቀጳጳስ” የዲያብሎስ ቁራጭ ገጽታ በመመልከት ብቻ ይህን ማረጋገጥ ይቻላል! ይህ ከአክሱም ጽዮን ይልቅ አውሬውን የመረጠ አውሬ ዲያብሎስ እራሱ ነው!

💭 ሉሲፈራውያኑ ክፉውን ኦሮሞ አብዮት አህመድ አሊን ወደ ስልጣን ያመጡት በኢትዮጵያና በሰፊው ምስራቅ አፍሪካ አለመረጋጋት፣ ትርምስ እና ብጥብጥ ይፈጥር ዘንድ እንዲረዳቸው ነው። ድሆች አገሮች ትርምስ ውስጥ ሲሆኑ፣ የበለጠ ኃያላን አገሮች ሥርዓትን ለማምጣት እና በመጨረሻም አገዛዛቸውን ለመመሥረት ይመጣሉ።

በሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የጀመረው እ.ኤ.አ. ህዳር 4 ቀን 2020 ከአሜሪካ ምርጫ ጋር በመገጣጠም ነበር። እና በምዕራብ ኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜው እልቂት የተፈፀመው በጁላይ አራተኛው ቀን 2022 ነው – የአሜሪካ ነጻነት ቀን ወይም ጁላይ 4 በመባልም በሚታወቀው ዕለት። ትናንትና በቺካጎ ከተማ የተፈጸመው ጭፍጨፋ የሚጠቁመን ነገር አለ ማለት ነው!

💭 My Note: The Luciferians brought the evil Oromo Abiy Ahmed Ali to power so that he could help them create instabilities, chaos and turbulence in Ethiopia and wider East Africa. When poorer countries are in conditions of chaos, more powerful countries arrive to bring about order, and ultimately to establish their rule.

The genocidal war against Christians of Northern Ethiopia started on November 4, 2020 to coincide with the US elections. And the latest massacre in Western Ethiopia took place on The Fourth of July, 2022 —also known as American Independence Day or July 4th. Yesterday’s massacre in Chicago means something!

💭 A huge number of villagers have been killed in an ethnically-motivated massacre in western Ethiopia.

Oromiya region, where the Amhara are a minority ethnic group, has experienced spasms of violence for many years.

The killings took place on Monday in two villages in Kellem Wollega, around 400 km (250 miles) west of the capital Addis Ababa.

The fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali blamed the Oromo Liberation Army (OLA), a banned splinter group of an opposition party, for the killings. The OLA denied the accusation and blamed paramilitary groups.

The evil Oromo Prime Minister of Ethiopia Abiy Ahmed blamed the OLA for the attacks, which he also called a “massacre”.

OLA spokesman Odaa Tarbii rejected the accusations, saying government-allied militias were responsible for the slaughter, while federal troops recently deployed in the area did nothing to stop it.

“The prime minister’s accusation is an attempt by the regime to deflect from the fact that it is struggling to maintain order in its own forces,” Odaa told Reuters.

Ethiopia government spokesman Legesse Tulu said OLA was attempting to shift blame onto the government, calling it a tactic “any terrorist group uses to hides their evil works.”

He did not provide any details on casualties.

Oromiya’s regional administration spokesman did not immediately respond to requests for comment.

Around two thousand people were massacred in the same region last month, Abiy’s spokesman has said, amid accusations of blame by the government and the OLA.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለምንድን ነው ሕወሓቶች ምርኮኞችን ብቻ እያሳዩን ስለ ደብረ ዳሞ ገዳም አባቶች ዝም ያሉት? ምን የሚደብቁት ነገር አለ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2022

❖❖❖ Debre Damo Monastery / አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ❖❖❖

💭 ለመሆኑ የጽዮን እና ቀለማቷ ጠላቶች እነማን ናቸው? ቀለማቷን በሉሲፈር ኮከብ ☆ መተካት ይፈልጋሉን? ልክ እንደ፤

  • ደብረ ዳሞ
  • ✞ አክሱም ጽዮን
  • ደብረ አባይ

❖ ስለ ምርኮኞች፣ ዕለታዊ የፕለቲከኞች መግለጫ ብዙ እናያለን፣ እንሰማለን። ቤተ ክርስቲያንን ከፋፍለው ለማዳከም በመሻት ቤተ ክህነትንና ተቋማትን ለመመስረት ጥድፊያ ላይ ናቸው፤ ያው እንግዲህ ዓመት ሊሞላው ነው ስለ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣ ቀሳውስቱ፣ ምዕመናኑ፣ ገዳማቱና ዓብያተ ክርስቲያናቱ ሁኔታ ግን ዝም፣ ጭጭ ብለዋል። የትግራይ ሙስሊሞች ረመዳን ሲያከብሩ እንኳን አሳይተውናል፤ ጽዮናውያን ግን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ከትግራይም ከሱዳን ስደተኞች ካምፖችም ምንም ዓይነት መረጃ አይተንም ሰምተን አናውቅም። በዘር ማጥፋት ጦርነቱ የመጀመሪያ ወራት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ትግራይን በሚቆጣጠርበት ወቅት ግን ብዙ መረጃዎች፣ ቪዲዮዎችና ምስሎች ሲለቀቁ እንደነበር እናስታውሳለን። ይህ ለምን ሆነ?

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት፤ አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢ-አማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

ይህን ያወሳሁት እነዚህ ገዳማት በተጨፈጨፉ ማግስት ነበር። እንግዲህ በዘንድሮው የኅዳር ጽዮን ክብረ በዓል የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያንን በሉሲፈር/ቻይና ባንዲራ ሸፍነዋት ነበር፤ አዎ! የጽዮንን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ሙሉ በሙሉ ከቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ አስወግደው። እንግዲህ የከሃዲዎቹ ኢ-አማንያን (አክሱማዊ ሆኖ ኢ-አማኒ? እጠየፈዋለሁ፤ ዋይ! ዋይ! ዋይ!) ተልዕኮና ዓላማ ምን እንደሆነ ለመረዳት ከዚህ የተሻለ ማስረጃ ሊኖር አይችልም። ሕወሓቶች ከሻዕቢያ፣ ኦነግ/ብልጽግና እንዲሁም ከዓለም አቀፉ የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ኃይሎች ጋር አብረው እየሠሩ ያሉት የአክሱም ጽዮናውያንን የአምስት ሺህ ዓመት እምነት፣ ታሪክና ባሕል አስወግደው የራሳቸውን ሉሲፈራዊ አምልኮ ታሪክ እና ባሕል በሕዝቡ ላይ ለመጫን ነው፤ ‘የራሳቸውን’ ርካሽ ታሪክ ለመሥራት ነው። ወዮላቸው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

  • በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!
  • ❖ ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ዓምና ልከ በዚህ ጾመ ሑዳዴ ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sodomite Mentor of Abiy Ahmed – Yuval Harari: Keep Humans Docile With Drugs & Video Games

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 8, 2022

😈 ከግራኝ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ያላቸው ሞግዚቶቹ ሰዶማውያን እነዚህ ናቸው፤ ሰዶማዊው ፕሮፌሰር ዩቫል ኖህ ሃራሪ እና ክላውስ ሽቫብ፤

😈 ሰዶማዊው ዩቫል ሃራሪ፤ ሰዎችን በመድሃኒት እና በቪዲዮ ጨዋታዎች ታዛዥ እንዲሆኑ አድርገን እንይዛቸዋለን

አብዛኛው የዓለም ሕዝብ ጥቅም የሌለው ተመጋቢ ስለሆነ በሂደት አጥፍተነው በሮቦትና አሃዛዊ ኮምፒውተር እንተካዋለን።”

የመጠረጊያ ጊዚያቸው ስለተቃረበ አሁን የሚደብቁት ምንም ነገር የለም፤ ሁሉንም ምኞታቸውንና ዕቅዳቸውን ግልጥልጥ አድርገው ነው እየነገሩን ያሉት፤ ልክ፤ “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።” ብሎ በድፍረት እንደነገረን እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ። አዎ! “ከዓለም ጋር ግንኙነት አለን” ሲለን ከእነዚህ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ሰዶማውያን ጋር መሆኑን አንጠራጠር።

ሉሲፈራውያኑ ለዲያብሎሳዊ እቅዶቻቸው ማስፈጸሚያ ይሆኗቸው ዘንድ የመረጧቸው ደግሞ ኦሮሞዎችን ነው። ሌላው ያፈራውንና የሠራውን ለመንጠቅ ከመመኘት በቀር የራሳቸውን ነገር አፍርተውና ገንብተው የማያውቁት አገር አፍራሾቹ ኦሮሞዎችና እንደ ፌንጣው ሽመልስ አብዲሳ ያሉት ወኪሎቻቸው በግልጽ፤ “ፊንፊኔ ኦሮሚያ ከኒውዮርክ እና ጄኔቫ ቀጥሎ 3ኛዋ የዲፕሎማቲክ ማዕከል ናት፤ ኬኛ!።”ሲሉን ከበስተጀርባቸው እነዚህ ግብረ-ሰዶማውያን እንዳሉ ስለሚያውቁ ነው።

የዚህ ዝልግልግ ዘንዶ ስም፤ “ሃራሪ” ይባላል። “እስራኤላዊ” ነው። ዛሬ በኢትዮጵያ ላይ የነገሰው የዘንዶው መንፈስ ከደቡብ ኢትዮጵያ በተለይ ከሃረር አካባቢ የፈለቀ ነው። በመንግስት ተቋማት፣ በንግዱ ዓለም፣ በየቤተክርስቲያኑ እና በየሜዲያው እንደ ፕሮፌሰር ሃራሪ በተናጠልም ቢሆን በብዛት ተሰግስገው የገቡት የሃረር እና አካባቢዋ ሰዎች መሆናቸውን ልብ እንበል።

የሚገርም ነው፤ ከትናንትና ወዲያ የካናዳው ሰዶማዊ ጠቅላይ ሚንስት ጀስቲን “ካስትሮ” ትሩዶ ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ስልክ ደውሎለት ነበር። እንግዲህ ያው!

💭 MARTIAL LAW for The First Time in Canada’s History | Welcome to Chinada!

💭 ወታደራዊ ሕግ በ ካናዳ? | ወደ ቻይናዳ እንኳን ደህና መጡ!

😈 Everything Evil Abiy Ahmed Touches Dies

😈 አረመኔው ግራኝ የነካው ሁሉ ይሞታል

The disgraced Prime Minister of Canada Justin ‘Castro’ Trudeau says he’s invoking the Emergencies Act (Canadian Martial Law) for the first time in Canada’s history to give the federal government temporary powers to handle ongoing blockades and protests against pandemic restrictions.

የተዋረደው የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ‘ካስትሮ’ ትሩዶ በካናዳ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለፌዴራል መንግስት ጊዜያዊ ኃይሎችን ሰጥቶ የወረርሽኝ እገዳዎች ላይ ያላቸውን ተቃውሞ ለማሰማት የወጡትን ዜጎች ለመቋቋም ይችል ዘንድ የአስቸኳይ ጊዜ ሕጉን(የካናዳ ወታደራዊ ሕግ)ለመጥራት ተዘጋጅቷል።

💭 The Siege of Ottawa & The Siege of Tigray : No Coincidence! የኦታዋ እና የትግራይ ከበባ፡ በአጋጣሚ አይደለም!

💭 የግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝና ዩክሬይኑ መሪ ሉሲፈራውያን ሞግዚቶች

የሉሲፈራውያኑ ቁንጮ ከሆኑት የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች መካከል ክላውስ ሽቫብ / Klaus Schwabየተባለው ጀርመናዊ የኢኮኖሚ ሊቅ አንዱ ነው። (ዛሬ ኢትዮጵያን እንዲያምሷትና ኦርቶዶክስ ክርስትናንና ክርስቲያኖችንም ያስወግድሏቸው ዘንድ ከታንዛኒያ አካባቢ አምጥተው በኢትዮጵያ ግዛት ያሰፈሯቸውን ኦሮሞዎችን/ ጋላዎችን የፈጠራቸውም ሉተራዊው ጀርመን \ዮኻን ክራፕፍ መሆኑን እናስታውስ)

ነፃ ግንበኛው/ፍሬሜሰኑ ክላውስ ሽቫብ‘ “የዓለም የኤኮኖሚ መድረክ” (World Economic Forum- WEF) እና የወጣት ዓለም አቀፍ መሪዎች (Young Global LeadersYGL) ። የነፃ ግንበኞች/ፍሬሜሰኖች መቆርቆሪያ በሆነችው በዛሬዋ የጀርመን ግዛት ባደንቩርተንበርግ (የዶናልድ ትራምፕን ጀርመናውያን ወላጆች ዜግነትና ፓስፖርት አንሰጥም ብላ ወደ አሜሪካ የጠረፈቻቸው ንጉሣዊ የባቫሪያ ግዛት አካል ነበረች) በራቬንስቡርግ ከተማ የተወለደው ፕሮፌሰር ክላውስ ሽባብ ገና በወጣትነት ዕድሜው የዓለም አቀፍ ቀረጮች/አናጺዎች/ጠራቢዎች ማህበረሰብThe Global Shapers Community የተሰኘውን ድርጅት የመሥረት ግለሰብ ነው።

እነ ግራኝን እየጋበዘ የዓለም ኤኮኖሚ መድረኩን እየጠራ በየዓመቱ በስዊዘርላንዷ ዳቮስላይ ሉሲፈራዊ ሤራውን የሚጠነስሰው ፕሮፌሰር ክላውስ ሽቫብ በመላው ዓለም ከሚገኙት እርኩስ አጋሮች ከእነ ሪከፌለሮች (Rockefellers)፣ ሮትሺልዶች (Rothschilds)፣ ካለሪጊዎች (Richard von Coudenhove-Kalergi)፣ ጆርጅ ሶሮስ (George Soros) ፣ ጃክ አታሊ (Jacques Attali) ፣ ቢል ጌትስ (Bill Gates) ጋር ሆኖ በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠሩትን ሰዎችና ሕዝቦች ለማጥፋትና ተፈጥሯዊቷን ዓለማችንንም ሙሉ በሙሉ ለመቀየር፤ The Great Reset/ ታላቁ ዳግም ማስጀመርየተሰኘውን ተነሳሽነትን በማስፈጸም ላይ ይገኛል።

በመላው ዓለም ሆነ በሃገራችን ዛሬ የምናየው የዚህ ተነሳሽነት ፍሬ ነው። እንደ አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን/ጽዮናውያን ያሉ ጥንታውያን የእግዚአብሔር ሕዝቦች ወይ ከምድረ ገጽ መጥፋት አለባቸው፣ አሊያ ደግሞ ተበክለው የሉሲፈር ልጆች መሆን አለባቸው።

ለዚህም ነው እ... 2012 .ም ላይ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ቀስቀበቀስ መንቃት ጀምረው የሉሲፈራውያኑን ትዕዛዝ ከመቀበል ተቆጥበው የነበሩትን ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገድለው (በምክኒያትና ለሉሲፈራዊ ስነ ሥርዓት ሲባል ነበር ብራሰርስ ቤልጂም ላይ ነፍሳቸው እንድታልፍ የተደረገው) እነ ኃይለማርያም ደሳለኝንና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በሂደት ሥልጣን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸው።

ፕሮፌሰር ክላውስ ሽቫብ እ..አ በ2017 ባደረገው ቃለ መጠየቅ ወቅት የዓለም ኤኮኖሚ መድረክ በዓለም መንግሥታት ሰርገው በመግባትና መፈንቅለ መንግስታትን ውስጥ ለውስጥ በማድረግ እንደ ካናዳዊው ጠቅላይ ሚንስትር ጀስቲን ትሩዶ (Justin Trudeau) እና ፈረንሳዊው ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን (Emmanuel Macron) መሰል ወጣትዓለም አቀፋዊ መሪዎችን ሥልጣን ላይ ማውጣቸውን በግልጽና በድፍረት ተናግሮ ነበር። https://youtu.be/K9gr3aufjuY

አዎ! ይህን ዛሬ በመላው ዓለም በገሃድ እያየነው ነው። በኒው ዚላንድ፣ በስፔይን፣ በፊንላንድ፣ በግሪክ፣ በጆርጂያ፣ በቻድ፣ በማሊ፣ በቡርኪና ፋሶ፣ በቺሌ፣ በ ኤል ሳልቫዶር፣ በሰሜን ኮሪያ (ኮሙኒስቱ ኪም ዮንኡን በስዊዘርላንድ ተኮትኩቶ ያደገ ነፃ ግንበኛ ነው/ እንደን ሌኔን የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/controlled opposition ነው – Kim Jong Un’s Undercover Adolescent Years in Switzerland)እንዲሁም በጊዜው በአሜሪካ ባራክ ሁሴን ኦባማን፣ የዩክሬይኑ ቮሎዲሚር ዜለንስኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ያሉ ወጣት ጨፍጫፊ መሪዎችን መፈንቅለ መንግስት እያካሄዱ በመሪነት ቦታ ላይ አስቀምጠዋቸዋል።

👉 ልምድ ያላቸውንና ለመንቃት የሚሞክሩትን ያስወግዷቸዋል።

ሉሲፈራውያኑ እ..አ በ2012 ላይ በኢትዮጵያ መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው። ለሽግግሩ ይተኩ ዘንድ የተመረጡትና ለረጅም ጊዜ ዝግጅት ሲያደርጉ የነበሩት ሰሜናውያንና ኦርቶዶክስ ያልሆኑት ደመቀ መኮንን ሀሰን እና ኃይለማርያም ደሳለኝ ነበር። ጊዜውን ጠብቀው በ2018 .ም ላይ የአውሬውን ጭማቂ ከትበውትና ቺፑን ቀብረውበት ያሳደጉትን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ወደስልጣን አመጡት።

በኦርቶዶክስ ዩክሬንም የተደረገው ልክ ይህ ነው። እ..አ በ2014 .ም ላይ ሕዝብ የመረጠውንና ከሩሲያ ጋር ጥሩ ግኑኝነት የነበረውን የዩክሬይን ፕሬዚደንትን ቪክቶር ያኑኮቪችን (Viktor Yanukovych) አስወግዱት። ልክ በኢትዮጵያም ቄሮየተሰኙትን ፋሺስት የዲያብሎስ አርበኞች እንደተጠቀሙት፤ በዩክሬይንም የሜይዳን አብዮትበሚል ወጣቱን ቀስቀሰው ነበር መፈንቅለ መንግስት ያካሄዱት። ስለዚህ ጉዳይ መረጃ እዚህ ይገኛል ። መፈንቅለ መንግስቱንም እንዳካሄዱ በሽግግር መልክ የሉሲፈራውያኑን ወኪሎችን ባለኃብቶቹን ኦሌክሳንድር ቱርኺኖቭና ( Oleksandr Turchynov) ቀጥሎም ፔትሮ ፖሮሸንኮን (Petro Poroshenko) ስልጣን ላይ አወጧቸው። ሁሉም ነገር ሲደላደል ልክ እንደ ግራኝ የአውሬውን ጭማቂ ከትበውና ቺፑን ቀብረው ያሳደጉትን ወጣትግብረሰዶማዊውን ቀላጅ ቮሎዲሚር ዜሌንስኪንን እ..አ በ2019 .ም ላይ ሥልጣን ላይ አውጥተው ኦርቶዶክስ ወንድማማቾቹን ዩክሬይንና ሩሲያን ዛሬ ለምናየው ጦርነት አበቋቸው።

አዎ! እነ ኦሮሞዎችን እነ ግራኝን፣ ኢዜማን፣ ሻ ዕብያን፣ አብን፣ እንደ ሕወሓት የሚቆጣጠሯቸውን ተቃውሚዎችን የሚንከባከቧቸውና የሚያዟቸው እነዚህ ሉሲፈራውያን ናቸው። ቆሻሻው ግራኝ በተለያዩ አጋጣሚዎች በግልጽና በድፍረት፤

በዝታችኋልና ልጆች አትውለዱ፣ ተራቡ፣ ተጠሙ፣ ከእኛ ጋርና በእኛ መመሪያ እንደ ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ መኖር የማትፈልጉ ከሆነ አዲስ አበባን ለእኛ ለኦሮሞዎች ለቃችሁልን ውጡ። እኔ፤ ለሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቼና ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት እንዳለብኝ እወቁት፣ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።”

ሲለን እኮ የሚንከባከቡት እነማን እንደሆኑና ሕወሓቶችም እንደማይነኩት ስለሚያውቅ ነው። ይህን የሰይጣን ቁራጭ ባፋጣኝ ዘልዝሎ አክሱም ላይ ስጋውን ለውሾችና ጅቦች የሚሰጠው ጽዮናዊ ቅዱስ ነው!

አንዱ የግራኝ ሞግዚት’Klaus Schwab’ 2017፤”የኛ ሰዎች የሃገራቱን መንግስታትና ካቢኔዎች ሁሉ ተቆጣጥረዋቸዋል”

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Muslims Say፡ Whoopee, Orthodox Christians are Killing Each other | ሙስሊሞች፤ „ኦርቶዶክሶች ተባሉልን፤ እልልል!” አሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2022

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

💭 እኛ የጂሃድ ሥራቸውን እየሠራንላቸው ባለንበት ወቅት፣ መሀመዳውያኑ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጂሃድ ግንባር ጸጥ ማለታቸውብዙም አያስደንቅም። ጮቤ እየረገጡ ነው።

እንግዲህ ይህ የኩሬይኑ ጦርነት ሙስሊሞች ልክ እንደ አሊ ባባ የሌላውን ነገር ሁሉ መስረቅ ለምደዋልና የእኛ አላህ ነው የሚቀጣቸው፣ ቁርአን ላይ ተተንብዩአል… ቅብርጥሴእያሉ ቢቀባጥሩም፤ ያሳዝናል ፤ በሩሲያና ዩክሬይን መካክል ግጭቱ ለመቀስቀሱ ዋናው ምክኒያት ግን ሩሲያ እና ዩክሬን የዘር ማጥፋት ወንጀል በሰሜን ኢትዮጵያ በመፈጸም ላይ ያለውን የፋሺስቱን የእስልምናፕሮቴስታንት ኦሮሞን የአቢይ አህመድ አሊ አገዛዝን በመደገፍ ለፈጸሙት ወንጀል መበቀል ነው።

. በሩሲያ እና በዩክሬን የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል ጦርነት።

😈 ቀስቃሾቹ፡ የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን። የሚገርመው ደግሞ በዩክሬን ግጭት ውስጥ ያሉት ሁለቱም ወገኖች በጦር ሜዳ ላይ ጂሃዲስቶችን መጠቀማቸው ነው።

. ጦርነት በትግራይ፣ ኤርትራ እና አማራ የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል።

😈 አነሳሾቹ፡ የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን እና የኦሮሞ ተላላኪዎቻቸው።

፫. የኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ በኦርቶዶክስ ክርስትያን ትግራይ ላይ ለ ፬ ዓመታት የዘለቀ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንዲያካሂድ ሁለቱም የሩስያ እና የዩክሬን ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ድጋፍ አድርገዋል። አእምሮን ይሰብራል አይደል!? ዓለም ተገልብጦ!

❖❖❖[Proverbs 6:16-19]❖❖❖

“There are six things which the Lord hates Yes seven which are an abomination to Him:..And one who spreads strife among brothers.„

💭 As we are doing their job for them making their jihad job easier – no wonder they are quite lately on the Jihad front. Yea! Islamists are always a bowl full of happiness.

Muslims, like Ali Baba, are accustomed to stealing everything else and say, “our Allah is punishing the infidel!”. As a matter of fact, sadly, the clash between Russia and Ukraine is a retribution for the crimes of supporting the genocidal Islamo-Protestant Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali.

  1. War among Orthodox Brothers of Russia & Ukraine. The instigators: Edomites of The West & Ishmaelites of The East. Both sides in the Ukraine conflict are using jihadists on the battlefield.
  2. War Among Orthodox Brothers of Tigray, Eritrea & Amhara. The instigators: Edomites of The West & Ishmaelites of The East and their Oromo agents.
  3. Both Orthodox Brothers of Russia & Ukraine offered political and military support to help the fascist Oromo regime of Ethiopia wage a 4 year long Genocidal War on Orthodox Christian Tigray. Mind boggling, isn’t it!? The world upside down! 🙃

“What is happening today, the direct bloody war between the Orthodox crusaders – Russia and Ukraine – is but one example of God’s punishment for them, as described in the Qu’ran,” the author of the editorial said, referring to the combatant states’ predominant faith.

“Whether long or short, this Russian-Ukrainian war is but the beginning of the next wars between the Crusader countries, and the images of destruction and death we see are but a small scene of the situation in which the great wars begin,”

💭 Islamic State Celebrates Ukraine War as ‘Divine Punishment Against Infidels’

US-backed Syrian Democratic Forces (SDF) fighters celebrate after fighting Islamic State (IS) group jihadists near the village of Baghouz in the eastern Syrian province of Deir Ezzor, on March 15, 2019. – Hundreds of men, women and children trudged out of the Islamic State group’s last sliver of …

Members of the Islamic State terrorist group have celebrated the ongoing conflict between the Russian Federation and Ukraine, expressing hope the war will spread to other European countries.

The Islamic State magazine Al Naba is said to have published an editorial regarding the Russian invasion of Ukraine, labelling the conflict a “divine punishment” and going on to state that it “will have significant consequences that will change many of the laws of peace and war between those countries.”

The writers of the editorial, which is said to have been distributed on the encrypted messaging app Telegram, also called on supporters of the Islamic State to take advantage of potential chaos, claiming the conflict is “only the beginning” of a wider battle, Il Giornale reports.

“What is happening today, the direct bloody war between the Orthodox crusaders – Russia and Ukraine – is but one example of God’s punishment for them, as described in the Qu’ran,” the author of the editorial said, referring to the combatant states’ predominant faith.

“Whether long or short, this Russian-Ukrainian war is but the beginning of the next wars between the Crusader countries, and the images of destruction and death we see are but a small scene of the situation in which the great wars begin,” the Islamic extremists stated, going on to condemn foreigners fighting for Ukraine as “infidel militias.”

A prior report from the Middle East Media Research Institute (MEMRI) claimed that Islamic State chat servers have urged supporters in both Russia and Ukraine to carry out attacks in retaliation for the countries’ roles in defeating the group in the Middle East.

“To the brothers, supporters of the Islamic State in Russia and Ukraine: Seize the opportunity, brothers, and collect weapons – for weapons have been widely distributed to civilians – then attack the crusaders,” a member of the terrorist group wrote.

Another Telegram channel said to be linked to a sympathiser to al-Qaeda from Jordan commented on the conflict saying: “Let Muslims see this war as a Divine gift to the Muslims there [in Ukraine], in Russia, and in the entire world. For those who contemplate it, there are indications that it will change the face of the world, and if the Muslims take advantage of it, it will be a large building block that will advance them towards the renewal of their glory.”

“[We] will restore order there anyway, destroy these bandits. Why does Zelensky allow such a beautiful state, such beautiful places to be destroyed?” said the Chechen leader. “Such beautiful girls there, especially in Kharkov… it’s a shame.”

Indeed so. And, BTW, both sides in the Ukraine conflict are using jihadists on the battlefield. The Ukrainians recruited a lot for their militias, and the Russians have now employed Chechen troops to fight them. And inevitably, some of those from both sides will end up in the EU and the UK.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Imagine The Reaction Around The World if The Site of This Horrific Ethnic Cleansing Was in Ukraine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 3, 2022

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ Ukraine

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞

Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him. As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

“አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A. Ahmed’s Ethnic Cleansing Campaign Completed: Not a Single Tigrayan Left in West Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉ጊዮርጊስ ✞ ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🛑 The ethnic cleansing is openly and clandestinely coordinated by:

😈 The Fascist Oromo Regime of Abiy Ahmed Ali

😈 The Fascist Arab stooge Iaias Afewerki in Eritrea

😈 The Fascist Amhara Fano Militia

😈 The Marxist TPLF

😈 The United Nations

😈 The Biden-Harris Administration of The U.S

😈 The European Union

Roughly a year ago, on Mar 10, 2021, US Secretary of State Antony Blinken described violence in Ethiopia’s Tigray region as “ethnic cleansing”. What has been done since then? Nothing! In fact, they continue encouraging and indirectly supporting those perpetrators of genocide, ethnic cleansing and war crimes.

🔥 Imagine the reaction around the world if the site of this horrific ethnic cleansing was in Ukraine!

😠😠😠 😢😢😢

አይ አማራ! ወደ ኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ሲዖል ገብተህ “የኔ ናቸው” የምትላቸውን አማራዎች ነፃ እንዳታወጣ በኦሮሞው ቁራ ግራኝ አብዮት አህመድ ስትከለከል ጸጥ ለጥ ብለህ እንዳልነበር፡ ታዲያ ዛሬ ሆን ብሎ ከውንድምህ ጋር ሊያጣላህ “ወደ ትግራይ ግባና እርስትህን አስመልስ እኔ ድጋፍ እሰጥሃለሁ” ብሎ ካታለለህ በኋላ አሁን “በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ” ብሎ ተርተብህ። ታዲያ በምዕራብ ትግራይ ባለፉት ስምንት ወራት በፈጸምከው ግፍ ተጸጽህተህና ንሰሐ ገብተህ፣ በሠራኸው ወደር የሌለው ግፍ ሳቢያ ምንም ዓይነት የግዛት ጥያቄ በትግራይ ወንድሞችህ ላይ ሳታነሳ (ይህ ሲያንስህ ነው፣ ግዴታህም ነው!) በመጠናከር ላይ ካለውና ሊረዳህ ከሚችል ብቸኛው የትግራይ ተዋሕዶ ሕዝብ ጎን ቆመህ የዋቄዮአላህ ወራሪዎችን መዋጋት ሲገባህ ለዓመታት ካለሟቸው ከተማዎች እናቾንና ሕፃናትን ታፈናቅላቸዋለህ፣ የኦሮሞውቹ እና የመሀመዳውያኑ ወኪል፣ ደጀንና ደጋፊ ሆነህ ምንም ያላደረግኽን የትግራይ ክርስቲያን ሕዝብ አስርቦ ለመጨረስ ወደ ትግራያ የምግብ እርዳታ እንዳያልፍ ትከለክላለህ! ዋይ! ዋይ! ዋይ! ታዲያ አማራ ዛሬ በዳይም ተበዳይም የመሆን መብት አለውን?! ይህ መርገም አይደለምን?! እንግዲህ ይህን ያህል የትንቢት መፈጸሚያ የሆነከው የትውልድ እርግማን ደርሶብህ ሳይሆን አይቀርምና መጥፊያህን ዛሬውኑ አመቻች።

እንደው፤ አንድ ክርስቲያን ነኝ፣ ተዋሕዶ ነኝ” የሚል ሕዝብ ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሕዝብ አስርቦ ለመፍጀት መንገድ ሲዘጋ የቤተ ክርስቲያን “አባቶች” ፣ መምህራን፣ ዲያቆናትና አገልጋዮች ለምንድን ነው ወጥተው የማይናገሩት፣ የተቃውሞ ሰልፍስ የማያደርጉት? ከዚህ የበለጠ አስከፊ ነገር ምን ሊኖር ይችላል? እንዴት ነው ኦሮዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ከኢትዮጵያ ምድር እንድትጠፋ እና ክርስቲያኖች እንዳይኖሩ ይፈልጋሉን? በተለይ በአዲስ አበባ እና በአማራ ክልል ያሉ የቤተክህነት አገልጋዮች እግዚአብሔርን በጣም የሚያስቆጣ ሁኔታ ላይ ነው ያሉት። በየትም ዓለም ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ዝምታ ነው እያሳዩ ያሉት። በእኔ በኩል፤ ይህን ያህል ምንም ሰብብ ወይም ምክኒያት ሊኖር ስለማይችል ከላይ እስከ ታች ሁሉንም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች፣ የተዋሕዶ ክርስትና እና የኢትዮጵያ ጠላቶች እንደሆኑ አድርጌ ነው የማያቸው።

_____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

President Putin: Communists Created Ukraine | Communists Created Oromia + Amhara + Somali in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2022

💭 የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፡-

“ኮሚኒስቶች ዩክሬን ፈጠሩ | ኮሚኒስቶች ኦሮሚያን + አማራን + ሶማሌን በኢትዮጵያ ፈጠሩ”

“በቦልሼቪኮች የተፈጠረችው ዩክሬን የኮሚኒስት መንግስት ተቋማትን ውርስ ማፍረስ የምትፈልግ ከሆነ ይህ ለሩሲያ ተስማሚ ነው።” 👏👏👏

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የቀድሞ የሩሲያ መሪዎች ጆሴፍ ስታሊን እና ቭላድሚር ሌኒን በስህተት የዩክሬንን መሬት ሰጥተውታል ሲሉ ትናንት ከዩክሬን ጋር ግጭት ውስጥ ያሉትን ተገንጣይ ክልሎችን መደገፋቸውን አስረድተዋል።

ፑቲን በንግግራቸው ሩሲያ እራሱን የዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ እና የሉሃንስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ብሎ የሚጠራውን ነፃነቷን እንደምትቀበል አስታውቀዋል። የራሺያው ፕሬዝዳንት ማስታወቂያ የመጣው በዶንባስ ክልል ውስጥ ከዓመታት ጦርነት በኋላ ሲሆን ከምእራቡ ዓለም ከፍተኛ ትችት የሚያስከትል ቢሆንም፣ ፑቲን አካባቢው በትክክል የሩሲያ ነው ሲሉ ተከራክረዋል።

ፑቲን በዩክሬን ላይ ጦርነት ባያወጁም፣ ዩክሬን ከሩሲያ የተለየች አካል ነች የሚለውን እምነት ተቃውመዋል። ዩክሬን በሩሲያ የተገነባች እና ከሩሲያ ውጭ ምንም አይነት ባህል እና ማንነት እንደሌላት ፑቲን ሰኞ ዕለት አውስተዋል።

“ዘመናዊው ዩክሬን ሙሉ በሙሉ በሩሲያ የተፈጠረች፣ ማለትም ቦልሼቪክ ኮሚኒስት ሩሲያ የተፈጠረች ከመሆኗ እንጀምር። ይህ ሂደት የጀመረው ከ1917 ዓ.ም የሩሲያ አብዮት በኋላ ወዲያውኑ ነው።”

ከሮማኖቭ ንጉሣዊ ቤተሰብ ውድቀት በኋላ ወደ ስልጣን የመጣው ሌኒን የዩክሬን “ደራሲና ፈጣሪ” መሆኑን ፑቲን አክለው ገልጸዋል። ቦልሼቪኮች ለዩክሬን መሬት ሲሰጡ ሌኒን “ስህተት” ፈፅሟል ነገር ግን ምንም ይሁን ምን በስልጣን ላይ ለመቆየት ሲሉ ይህን አድርገዋል ብሏል። በተጨማሪም ስታሊንን፤ “ከዚህ ቀደም የፖላንድ፣ ሮማኒያ እና ሃንጋሪ የነበሩ አንዳንድ መሬቶችን” ወደ ዩክሬን በማዛወሩ ተጠያቂ አድርገውታል።

“እና እ.ኤ.አ. በ 1954 በሆነ ምክንያት የቀድሞው የሶቬየት ፕሬዝዳንት ኒኪታ ክሩሽቼቭ ክራይሚያን/ክሪምን ከሩሲያ ወስደው ለዩክሬን ሰጡ። በእውነቱ የሶቪየት ዩክሬን ግዛት የተቋቋመው በዚህ መንገድ ነበር” ብለዋል ፑቲን።

ፑቲን ባለፈው የበጋ ወቅት ሩሲያውያንን እና ዩክሬናውያንን “አንድ ህዝብ” ሲሉ ተመሳሳይ ክርክር አቅርበው ነበር። የዩክሬን መሪዎችን ዩክሬኒዜሽንን፤ “ራሳቸውን እንደ ዩክሬን በማያዩት ዜጎች ላይ በመጫን ላይ ናቸው” ሲሉ ከሰዋቸዋል። የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቦልሼቪኮች ለጋስ የሆነ “የግዛት ስጦታ” ያበረከቱት ምክንያቱም “ሀገራዊ መንግስታትን የሚያጠፋ የአለም አብዮት ህልም ስላላቸው ነበር” ብለዋል።

“አገሪቷን ወደ ቁርጥራጭ እየቆራረጡ ያሉት የቦልሼቪክ መሪዎች ሀሳብ በትክክል ምን እንደነበረ ከአሁን በኋላ አስፈላጊ አይደለም። ከአንዳንድ ውሳኔዎች በስተጀርባ ስለ ጥቃቅን ዝርዝሮች፣ ዳራ እና አመክንዮዎች ልንስማማ እንችላለን፤ አንድ እውነታ ግብ ግልጽ ነውል በእርግጥ ሩሲያ ተዘርፋለች።” በማለት ፕሬዚደንት ፑቲን በበጋው ድርሰታቸው ላይ ጽፈው ነበር።

ፑቲን ሰኞ እለት ከመደበኛው ንግግራቸው በፊት ለፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና ለጀርመኑ መራሂተ መንግስት ኦላፍ ሾልስ የዶኔትስክ እና የሉሃንስክ ነጻ ግዛቶችን ለመደገፍ ያላቸውን ፍላጎት ተናግረው ነበር። እንደ ክሬምሊን ገለጻ ሁለቱም የአውሮፓ መሪዎች በእድገቱ ቅር እንደተሰኙ ገልጸዋል፤ እና አንዳንድ ባለስልጣናት ለትልቅ ጦርነት መንስኤ ሊሆን ይችላል ብለውን ይሰጋሉ።

በተጨማሪም ፑቲን ንግግሩን በመጠቀም ዩናይትድ ስቴትስ የሩስያን እድገት ለመግታት እየሞከረች እና ዩክሬንን እንደ ሰበብ በመጠቀም ሩሲያን ለመወንጀል ተጠቅማለች። በዶንባስ ክልል ለተፈጠረው ሁከት “ፍጻሜ የለውም” በማለት ሀገሪቱ ግጭቱን ለመፍታት ጥረት ብታደርግም ሁሉም ነገር “በከንቱ መደረጉን” ተናግረዋል።

የኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ፕሬዚደንት ፑቲን ትክክል ነው የተናገሩት። በኢትዮጵያም “ኦሮሚያ” + “አማራ” +“ሶማሊ” የሚባሉ ግዛቶች በጭራሽ እንዳልነበሩት ሁሉ “ዩክሬይን” የሚባል ግዛትም በጭራሽ አልነበረም። ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች እነ ዮሃን ክራፕፍ ወደ ኢትዮጵያ ሄደው “ኦሮሞ” የሚባል ነገድ እንደፈጠሩት፤ በስዊዘርላንድና ጀርመን ሉሲፈራውያን የተመለመሉት ወስላታዎቹ እነ ቭላዲሚር ሌኒን፣ ዮሴፍ ስታሊን እና ሌኦን ትሮትስኪም ወደ ኦርቶዶክስ ሩሲያ አምርተው እንደ ዩክሬን ያሉትን ህገ-ወጥ ግዛቶች ከሩሲያ እና አካባቢው ሃገራት ቆርሰው መሠረቷት። ዩክሬኒያን እና ሩሲያን አንድ ሕዝብ ናቸው፤ የኦርቶዶክስ ሩሲያ መሠረት እኮ “ኪይቫቪው ሩስ” ነው። እንዲያውም ሁሉም ስላቫውያን ሕዝቦች (ሩሲያውያን + ዩክሬናውያን + ቤሎሩሲያውያን + ፖላንዳውያን + ቡልጋሪያውያን + ስሎቫካውያን + ቼካውያን + ሰርቦች + ክሮዓቶች + ማኬዶናውያን + ስሎቬናውያን + ቦስኒያውያን) ሁሉ አንድ ስላቫውያን ሕዝብ ናቸው። እነዚህ ስላቫውያን ሕዝቦች በኦርቶዶክስ ክርስትና አንድ እንዳይሆኑ ግን የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን እና የምስራቁ እስማኤላውያን እግዚአብሔር በሚጠላው ወንድማማቾችን በመከፋፈያ የሃይማኖታዊ፣ ርዕዮተ ዓለማዊ እና ፖለቲካዊ ተንኮላቸው ለዘመናት ሲከፋፍሏቸው ኖረዋል። ዛሬም በዩክሬን፣ በአርሜኒያ፣ በጆርጂያ፣ በቦስኒያ እና በኢትዮጵያ የሚታየው ይህ ነው።

እነ ቭላዲሚር ፑቲን የኮሙኒስቶቹን ነገር በደንብ ስለሚያውቁ ለራሳቸው ሕዝብ ሲሉ ሽንጣቸውን ገትረው በወኔ ይታገላሉ። ለዚህም ነው በአንድ ወቅት ፕሬዚደንት ፑቲን፤ “ለሁላችንም ደኅንነት፣ ሰላምና ብልጽግና ሲባል በሩሲያ ግዛት ውስጥ ያለ ማንኛውም ሩሲያዊ ያልሆነ ሕዝብ በአርአያነት የተገነባውን የሩሲያን ሥርዓትና ቋንቋ ተቀብሎ ይኖር ዘንድ ግድ ነው!” ማለታቸው ትክክል ነው። በየትም ዓለም ያለውም ይህ ነው፤ በአሜሪካ እንኳ የአንግሎ-ሳክሶኖችን ሥርዓታዊ አካሄድ፣ ባሕላቸውን እና ቋንቋቸውን (አሜሪካዊ በሆነ ልሳን ያልተናገረ)ያልተቀበለ ኑሮውን እንዳሻው ለመግፋት በጣም ይከብደዋል፤ በደልም ይደርስበታል።

የኛዎቹ ግን ዛሬም እንደ “አብዮታዊ ዲሞክራሲ”፣ “የብሔር ብሔረሰብና የሃይማኖት እኩልነት” በመሳሰሉ ጊዜው ባለፈባቸው መጤ የተረተረት ርዕዮተ ዓለማት ውስጥ ተዘፍቀውና በከንቱ በጎቻቸውን ለተኩላ አሳልፈው እየሰጡ ሉሲፈራውያኑ ባዕድሳውያኑን ያገለግላሉ።

ፕሬዚደንት ፑቲን ዛሬ በንግግራቸው ያረጋገጡልን፤ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ በማምራት አረመኔውን የደርግ መንግስት ያስወገዱት ‘አብረሃ ወ አጽበሃ’፣ ‘አፄ ዮሐንስ’ እና ‘ራስ አሉላ’ ቢሆኑ ኖሮ ዛሬ ኤርትራን + ጂቡቲን+ ሶማሊያን + ሱዳንን + ኬኒያን + ሩዋንዳን ያካተተች ታሪካዊቷና ታላቋ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያውቃት ታላቂቷ ኢትዮጵያ እንደገና ተመሥርታ ባየናት ነበር። እንኳንስ ጽዮናውያን ይህን ያህል ሊራቡ ሊሰቃዩ ቀርቶ! አሳፋሪ ትውልድ! ለሉሲፈራውያኑ ርዕዮተ ዓለም ባሪያ ሆነው ሕዝባቸውን ለዘንዶ አሳልፈው ይሰጣሉ። TDF የተሰኘውን መከላከያ (የእነ ግራኝ ኦሮሞዎቹ እንኳን ‘OLA’ የተባለ የመከላከያ ሳይሆን የጥቃት ቡድን ነው ሆን ብለው የመሠረቱት) ወደ የኢትዮጵያ ነፃ አውጪ ሠራዊትነት (ELA)ቢለውጡት ኖሮ እንኳንስ ከም ዕራቡ ዓለም ሩሲያን ጨምሮ ከመላው ኦርቶዶክሱ ዓለም ድጋፍን ባገኙ ነበር። አሁን ግን ም ዕራቡም ምስራቁም “ድጋፉን ሕልም ለሌላቸው፣ ጊዜው ላለፈበት የኮሙኒስት ርዕዮተ ዓለም ዛሬም ባሪያ ለሆኑትና አኩሪ የሆነውን ማንነታቸውን ለካዱ ድንክዬዎች አንስጠም!” ብለው ዝም ጭጭ ብለዋል። እንዲያውም በተባበሩት መንግስታት በኩል እንኳን ሩሲያውያኑ ኦርቶዶክሶችን ለሚጨፈጭፈው ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ነው ድጋፋቸውን በመስጠት ላይ ያሉት። በ”ኢትዮጵያ” ሽፋን ስለሚንቀሳቀስ።

በእውነት “ሕዝቤ” ለሚሉት የትግራይ ሕዝብ የቆሙ ቢሆኑ ኖሮ ሕገ-ወጦቹን የኦሮሚያ + አማራ + ሶማሊያ ክልሎች ለፈጠሩት የሕወሓት ኮሙኒስቶች ይህ የፕሬዚደንት ፑቲን ንግግር ትልቅ ትምሕርት በሆናቸው ነበር። አዎ፤ አፄ ዮሐንስ ናፈቁኝ!

💭 Russian President Vladimir Putin: If Ukraine created by the Bolsheviks wants genuine de-communization, this will suit Russia. 👏👏👏

Russian President Vladimir Putin justified backing the separatist regions in conflict with Ukraine Monday in a speech containing claims that former Russian leaders Joseph Stalin and Vladimir Lenin wrongfully gave Ukraine the land.

In his speech, Putin announced Russia would recognize the independence of the self-proclaimed Donetsk People’s Republic and Luhansk People’s Republic. The Russian president’s announcement comes after years of fighting in the Donbas region and while it’ll stoke fierce criticism from the west, Putin argued the area rightfully belongs to Russia.

While Putin didn’t outright declare war on Ukraine, he railed against the belief Ukraine was a separate entity from Russia. He said Ukraine was built by Russia and has little to no culture or identity outside of Russia.

“Let’s start with the fact that modern Ukraine was entirely created by Russia, more precisely, by the Bolshevik, communist Russia. This process began almost immediately after the 1917 revolution,” Putin said on Monday.

Putin added that Lenin, who rose to power after the downfall of the Romanov royal family, was the “author and creator” of Ukraine. He said Lenin made a “mistake” when the Bolsheviks gave land to Ukraine but claimed they did so to stay in power no matter what. He also blamed Stalin for transferring to Ukraine “some lands that previously belonged to Poland, Romania and Hungary.”

“And in 1954, for some reason, [former President Nikita] Khrushchev took Crimea from Russia and gave it to Ukraine. Actually, this is how the territory of Soviet Ukraine was formed,” Putin said.

Putin made a similar argument last summer when he called Russians and Ukrainians “one people.” He accused Ukrainian leaders of imposing Ukrainization on “those who did not see themselves as Ukrainian. The Russian president also said Bolsheviks bestowed generous “territorial gifts” because they “dreamt of a world revolution that would wipe out national states.”

“It is no longer important what exactly the idea of the Bolshevik leaders who were chopping the country into pieces was. We can disagree about minor details, background and logics behind certain decisions. One fact is crystal clear: Russia was robbed, indeed,” Putin wrote in the summer essay.

Ahead of his formal remarks on Monday, Putin told French President Emmanuel Macron and German Chancellor Olaf Scholz of his intentions to support the independent states of Donetsk and Luhansk. Both European leaders expressed disappointment with the development, according to the Kremlin, and some officials fear it could be the catalyst for a large-scale war.

Additionally, Putin used the speech to accuse the United States of trying to contain Russia’s growth and just using Ukraine as an excuse to sanction Russia. He said he sees “no end” to the violence in the Donbas region and claimed the country tried to resolve the conflict, but everything was “done in vain.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Congressman Sherman: Tigray Under Siege & Starvation Used as a Weapon of War is a War Crime

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2022

💭 የአሜሪካ ኮንግረስ አባል (ኮንግረስማን) ሼርማን፡ የትግራይ ከበባ እና ረሃብን ለጦርነት መሳሪያነት መጠቀም የጦር ወንጀል ነው

Congressman Brad Sherman (D-CA), senior Member of the House Foreign Affairs Committee, speaks during a House Foreign Affairs Committee on the urgent need to assist the people of Tigray.

👉 Courtesy: Congressman Brad Sherman

_____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Senior Eritrean Army General Has Been Fired By President Isaias

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2022

ይህ እጅግ በጣም ብዙ ዋጋ የተከፈለበት የዘር ማጥፋት ጦርነት ለትግራይ ጽዮናውያን ከኤርትራ ጽዮናውያን ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው ጋር እንደገና አንድ የሚሆኑበትን ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሮላቸዋል። ዲቃላው ኦሮሞ አፄ ምንሊክ እግዚአብሔር በሚጠላው መልክ ይህን ወንድማማችና አክሱም ጽዮናዊ ሕዝብ በመከፋፈል የፈጸመባቸውን ተንኮል ለመቀልበስ ታሪካዊ የሆነ ዕድል አግኝተዋል። እነ ዶ/ር ደብረጽዮን ይህን አጋጣሚ ተጠቅመው የፈጸሙትን ከባድ ስህተት ለማረም ፈቃደኞች የሆኑ አይመስሉም፤ ምኒልክ የሰጣቸውን የትግራይን ካርታ፣ የብሔር ብሔረሰብ ተረት ተረትና የሉሲፈር ባንዲራ ይዘው “የራሳቸውን ታሪክ ለመስራት” የሚያልሙ ይመስላሉ። በምኒልክ ትግራይ ብቻ የተወሰነችውን ድንክዬዋን አክሱምን በራሳቸው ኮሙኒስት አልባኒያዊ አምሳያ ለመመስረት ሊኖራቸው የሚችለው ተነሳሽነትና ወኔ ምን ያህል አመርቂ፣ አስጎምጂና ኃይለኛ እንደሚሆን ለመገመት አያዳግትም። ለታሪካዊው አክሱማዊ ትግራይ ሕዝብ ከሚታገሉ ይልቅ ለቻይና/ሉሲፈር ባንዲራ በይበልጥ እንደሚታገሉ እያየናቸው ነው። አስቀድመን፤ “እውነት ለትግራይ ሕዝብ የምታስቡ ከሆነ አዲስ ኢትዮጵያዊ/ጽዮናዊ የሆነ ፓርቲ ፍጠሩ፣ የሉሲፈርን ባንዲራም ቶሎ አስወግዱት!” እያልን ስንወተውታቸው ነበር።

አባቶቻችን ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ወገኖቻቸው ተነጥለውና ተላልፈው ለባዕዳውያኑ ቱርኮችና ጣልያኖች ሲሰጡ ዝም በማለታቸውና ከተቀረው ሴማዊ ኢትዮጵያዊ ጋር ሆነው ባዕዳውያኑን መዋጋት ከሰሜን ኢትዮጵያ ለማስወጣት ባለሞከራቸው ነው ዛሬ ኤርትራ እንደ መቅሰፍት ሆና መላዋ ኢትዮጵያን በማመስ ላይ የምትገኘው። ደግሞ እኮ “ቅኝ ያልተገዛችው ኢትዮጵያ” እያልን ጉረኛ በሆነ ትዕቢት እንወጣጠራለን! ፍርዱና ቅጣቱ መለኮታዊ ነው!

💭 ወንጀለኛው ኢሳያስ አፈቆርኪ የኤርትራ ከፍተኛ ጦር ጄኔራሉን ከስልጣን አነሳው

This general suggested that the presence of Eritrean forces in Tigray and some parts of Afar was not necessary.

Courtesy: Sudan Post

Afwerki after reportedly suggesting end to the Eritrean army presence in northern parts of the Ethiopian region, a security source told Sudans Post in Addis Ababa.

The unnamed member of the Eritrean army command was reportedly removed late in January by President Isaias when the president could not be convinced for the reasons suggested by the army officer that warrant withdrawal from northern Ethiopia.

“As you know there has been an armed force from Eritrea and this general suggested, according to information we heard, that the presence of Eritrean forces in Tigray and some parts of Afar was not necessary,” the security source who requested not to be named said.

“It is at this point that President Isaias who is not convinced of the many reasons given by the general, that I don’t know what are they, decided to replace him with a junior officer whom he promoted to the rank of major-general,” the security source added.

Eritrea government had dispatched thousands of its forces to fight alongside the Ethiopian federal forces against the rebellious Tigray People’s Liberation Front (TPLF) when the conflict initiated in November 2020.

Under United States and international pressure, Eritrea was forced to return its forces to its territories, but thousands more of the Eritrean forces remained in northern Ethiopia despite government claims in Asmara that it does not have forces in Ethiopia.

Last week, TPLF chairman Debretsion Gebremichael said he was in informal talks with the government of Prime Minister Dr. Abiy Ahmed to possibly reach a ceasefire with him, but sets several preconditions including the withdrawal of Eritrean and other foreign forces.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: