Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Orthodox Church’

In Ethiopia’s Tigray War, Rape is Used as a Weapon, Yet The West is Beautifying The Ugly Fascist Regime

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2023

💭 በኢትዮጵያ የትግራይ ጦርነት አስገድዶ መድፈርን እንደ ጦር መሳሪያ ሲያገለግል ምዕራባውያን ግን አስቀያሚውን ፋሽስታዊ አገዛዝ እያስዋቡት ነው።

ይህን ሁሉ ግፍ በሕዝቤ ላይ ያደረሱትን ሁሉ፤ በተለይ አረመኔዎቹን ጋላሮሞዎችን አንለቃቸውም፤ እሳቱ እንዲወርድባቸው ሌት ተቀን ተግተን እንሠራለን።

ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ሲያደርጉት እንደነበረው የሚፈልጉትን ያህል ጭፍጨፋ፣ ግፍ፣ ደፈራ፣ ||||ጥፋትና ውድመት ከፈጸሙ በኋላ የሠሩትን ወንጀል በሌላው ላይ፤ በተለይ በሰሜኑ ሕዝብ ላይ ለማላከክ ዛሬም እየሠሩት ነው። ነገር ግን ቍ. ፩ ተጠያቂዎቹ ጋላሮሞዎች ናቸው።

🔥 አዎ! በሰሜን ኢትዮጵያ ጽዮናውያን ላይ እየተሠራ ላለው አሰቃቂ ግፍና ወንጀል ሁሉ ተጠያቂዎቹ፤

  • .. ጋላኦሮሞዎች
  • .. ሥልጣን ላይ ያወጧቸው የጋላኦሮሞ ደጋፊዎች ኢአማኒያኑ ሕወሓቶች
  • .. የጋላኦሮሞ ደጋፊዎች ሻዕቢያ እና የቤን አሚር + ኩናማ ጎሳዎች
  • .. የጋላኦሮሞ ደጋፊዎች አማራዎች/ኦሮማራዎች
  • .. የጋላኦሮሞ ደጋፊዎች ጉራጌዎች
  • .. የጋላኦሮሞ ደጋፊዎች ሶማሌዎች
  • .. የጋላኦሮሞ ደጋፊዎች አረቦች + ቱርኮች + ኢራኖች
  • .. የጋላኦሮሞ ደጋፊዎች ምዕራባውያን + አፍሪቃውያን + ቻይና + ሩሲያ + ዩክሬይን

እንግዲህ፤ ባዕዳውያኑን የበቀል አምላክ እግዚአብሔር እየተበቀላቸው እንደሆነና እርስበርስም በመጠፋፋት ላይ እንዳሉ እያየነው ነው። የኛዎቹን ግን፤ እኅታችን እና ወንድማችን እንዳሉት እኛ ጽዮናውያን ነን ከቅዱሳኑ ጋር ሆነን የምንበቀላቸው። እንዳለፈው መቶ ዓመታት የሕዝባችን ቁጥር እንዲቀነስ ካደረጉ በኋላ ተለሳልሰው በመምጣት ሊያታልሉንና ሊያስተኙን አይችሉም፤ በይቅርታ የማይታለፍ ከባድ ኃጢዓትና ወንጀል በመስራታቸው እንበቀላቸው፣ እናበረክካቸውና እናባርራቸው ዘንድ ግድ ነው። ሕዝባችንን አጥፍተው ኢትዮጵያ ሊወርሱና ተንደላቅቀው ይኖሩባት ዘንድ እግዚአብሔር አልፈቀደላቸውም።

👉 ይህ በዚህ በሑዳዴ ጾም ወቅት በድጋሚ ለመተንበይ የምደፍረው ጉዳይ ነው፤ በመጭዎቹ ዓመታት፤

  • እስከ ፲/10 ሚሊየን የሚሆኑ ጋላ-ኦሮሞዎች ከኢትዮጵያ ምድር ይጠረጋሉ
  • እስከ ፲/10 ሚሊየን የሚሆኑ ኦሮማራዎች ከኢትዮጵያ ምድር ይጠረጋሉ
  • እስከ ፭/5 ሚሊየን የሚሆኑ ሶማሌዎች ከኢትዮጵያ ምድር/ ከአፍሪቃው ቀንድ ይጠረጋሉ
  • እስከ ፭/5 ሚሊየን የሚሆኑ አፋሮች ከኢትዮጵያ ምድር/ ከአፍሪቃው ቀንድ ይጠረጋሉ

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች እጅግ እጅግ እጅግ በጣም ከባባዶች ናቸውና ምንም መዳኛ አይኖራቸውም! እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው!

👉 Courtesy: Deutsche Welle

💭 The genocidal war in northern Ethiopia ranks among the deadliest conflicts in recent times. UN investigators have said rape was also used as a weapon of war. With a cease-fire agreed, more and more accounts of atrocities are emerging.

Sexual attacks on women and girls have continued since last year’s peace deal between Ethiopia’s government and Tigray leadership, witnesses told DW.

On the day that Ethiopian government forces reached a truce with rebel Tigrayan forces, 16-year-old Hadas was at home with her mother in a village near the Tigrayan town of Adwa. She heard someone banging on the door and then an Ethiopian soldier demanded to be let in.her name in this report.

Hadas, whose name has been changed to protect her from stigmatization and reprisals, described to DW how her ordeal unfolded on that day, November 2, 2022. It was a day which was supposed to bring peace after two years of conflict that killed approximately 600,000 people, displaced millions and left millions more hungry due to a de facto blockade of the Tigray region.

“He entered the house alone. He carried a stick with him,” Hadas told DW. “There was another soldier with a gun waiting outside. He tried to take me to the bush, but I refused. He told me that he had a knife and a handgun. Then he beat me with the stick.”

She started screaming. Neighbors came and tried to save her, but the soldiers threatened them, Hadas said. So they went back to their houses.

Hadas recalled how she started then to cry.

Nightmares

“He asked me for my age,” she said. “I told him I was 14, but he said ‘You are a liar. Don’t you have breasts?’ Then, my mother started crying.”

He raped her multiple times over the course of several hours. The attack left Hadas bleeding heavily. After he left, she sought treatment at a nearby hospital but because of a lack of supplies, they could only provide basic care, Hadas said.

Hadas still has nightmares about what happened to her that day and needs psychological help. She also wants the man who did this to her brought to justice.

“He should be held accountable,” she insisted. “They should be held accountable not only for me, but for all the other victims of rape.”

Human rights organizations have documented sexual assaults, rape, gang rape and other forms of sexual violence committed by Ethiopian soldiers and their allies, like the Eritrean army and local militia throughout the war.

Doctors told DW that many cases went unreported. And health workers confirmed to DW that rapes and other forms of sexual violence have continued well after the peace deal was signed.

A request for comment sent to Ethiopian government spokesperson Legesse Tulu went unanswered.

Eritrean Information Minister Yemane Meskel denied any wrongdoings by Eritrean soldiers in Tigray in a response to DW.

Medicine shortage

Despite the peace agreement, the hospital can only provide a fraction of the medication required by its patients.

Doctor and director of General Hospital Mekelle, Dr. Filimon Mesfin, told DW that he and his colleagues struggled to provide care during the conflict.

“We don’t have any emergency medication or medication for chronic diseases, like hypertension, diabetes, HIV and psychiatric medications — we are out of all this. We can only provide 10% or 20% of the medication these patients need,” he said.

He described having to turn away most patients. The most he and his colleagues could do was to write a prescription in the hope that the patients could somehow find the necessary medication somewhere else.

Mesfin told DW that medication is urgently needed. “These patients cannot wait. They are dying every day,” he said.

Preventable Deaths

He had hoped that things would change for the better after the peace deal was inked in November, but the aid and deliveries of medical supplies that are reaching his hospital is not enough.

“It’s been almost four months since the agreement has been signed. I would have expected these things to be provided by now,” Mesfin said. “These patients, they cannot wait. They are dying every day, they are having so many complications every day.”

And those who make it to the hospital are just the tip of the iceberg, Dr. Mesfin said, because few can afford the transport costs.

Clinic for rape victims

At the start of the Tigray war, Dr. Mesfin established a unit especially for survivors of sexual violence at his hospital.

Over the two years of the conflict, he and his colleagues treated more than 500 victims.

“There were so many gang rapes, so many foreign materials inserted into their genitalia,” Mesfin said.

Dr Mesfin wrote down accounts of rape to apply for NGO funding, he said, adding that especially those committed by Eritrean forces were particularly agonizing to hear.

“These were not ‘normal’ rapes,” he said. “Without exaggeration, I have literally cried writing some of the stories.”

He said that, as a medical doctor, it was very difficult to see what these people have been through, let alone as a human being.

💭 While it is obvious that a horrendous crime was committed against these women, the west is still beautifying the ugly fascist regime. If a tiny bit of humanity is still prevailing on this planet, one should observe how they reacted to the Ukraine and Ethiopia cases. The hypocrisy is jaw-dropping. But, they will pay dearly for that soon. Actually they are, look at France – it’s burning!

War criminal US secretary of state Antony Blinken was there in Ethiopia two days ago:

💭 To Rehabilitate The Genocider Black Hitler Ahmed, SoS Antony Blinken Departs For Ethiopia

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

♀️ Cold and Empathyless Female European Ministers Meet Black Hitler – whose Oromo soldiers brutally raped up to 200.000 Christian Women – and Massacred Over a Million Orthodox Christians.

👉 The Franco-German visit, 12 and 13 January 2023

Mme Catherine Colonna, French Minister for Europe and Foreign Affairs pay a joint visit to Ethiopia with Mme Annalena Baerbock, the German Federal Minister for Foreign Affairs.

☆ Yesterday Nazi Ukraine – 🐺 Today Fascist Oromo of Ethiopia

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery! What a wicked world!

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Antichrist Turkey: First The Earthquake, and Now Another Biblical Flood

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2023

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ፡ መጀመሪያ የመሬት መንቀጥቀጡ አሁን ደግሞ የመጽሐፍ ቅዱስ ጎርፍ

💭 At least 11 people have been killed according to Turkish authorities after flash floods caused by heavy rain submerged the southern Turkish provinces of Malatya, Sanliurfa and Adiyaman.

The water ruined homes, buildings, roads, and various other structures. It also swiftly carried away cars and debris. The area is home to about 2.7 million people still recovering from recent earthquakes. Because of the quakes, thousands have been staying in container homes and tents. Many of those structures are now flooding and drifting away.

💭 ይህን በቱርክ የተከሰተውን ጎርፍ አስመልክቶ የወጣውን ዜና ከማየቴ በፊት ዛሬ ጠዋት ላይ በባቡር እየተጓዝኩ ሳለሁ አንድ ረዘም ያለ ሰው ፊት ለፊት ካለው ወንበር ላይ መጥቶ ቁጭ አለ። ሰውየውን ሳይ ወዲያው የታየኝ አንድ የክርስትና አባቴ የሆነ አጎቴ ነበር። ነጭ ከመሆኑ በቀር ቁመናው፣ ቅጥነቱና ድምጹ/አንገጋገሩ እንዳለ እርሱ ነው የሚመስለው። በአጎቴ ቤት ዘንድ ፯/7 የሥላሴ ዕለት በትልቁ እንደሚከበርም ትዝ አለኝ። “ዛሬ ሥላሴ ነው፤ ምልክቱና መልዕክቱ ምን ይሆን?” ብዬ እራሴን ጠየቅኩ።

ከስውዬው ጋር ወሬ ጀመርንና፤ የሰባት ዓመት ሴት ልጅ እንዳለችው ካጫወተኝ በኋላ በሆነ ነገር ትናንትና እና ከትናንት ወዲያ ስለተካሄደው የአውሮፓ ቻምፕየንስ ሊግ ጨዋታዎች ማውራት ጀመርን። በዚህ ወቅት ብልጭ ብሎ የመጣልኝ፤ ማክሰኞ ዕለት ማንቸስተር ሲቲ፡ ላይፕዚግን 70 መቅጣቱን፤ ከሳምንት በፊት ደግሞ ትናንትና በሪያል ማድሪድ የተሸነፈው ሊቨርፑል፡ ማንቸስተር ዩናይትድን 70 መቅጣቱን ነበር። ሁለት ጊዜ 7/ ሰባት በማንቸስተር” ምን ይሆን ብዬ እራሴን እንደገና ጠየቅኩና፤ የሰውየውን ልጅ እድሜ 7 መሆኑን፤ እስከ 7 ዓመት እድሜ ያሉ ሕፃናት ልክ እንደ መላዕክት መሆናቸውን፤ ሰባቱ የራዕይ ዮሐንስ ዓብያተ ክርስቲያናት የሚገኙባትና ዛሬ ቱርክ በተባለችው አገር በደረሰው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ በኋላ ከሁለትና ሦስት ሳምንታት በኋላ በሕይወት ተርፈው ከየፍርስራሹ በተዓምር የወጡ ብዙ ሕፃናትና እንስሳት መኖራቸውን ከዛሬው ዕለት ጋር ሳገጣጥመው እንባዬ መጣ።

በመሬት መንቀጥቀጡ ክፉኛ የተመታችውና በደቡብ ቱርክ የሚገኘው የአንታኪያ (አንጾኪያ) አውራጃ በአዲስ ኪዳን ዘመን ብዙ ወንጌላዊ እንቅስቃሴዎች የሚካሄዱበትና በኋላም አህዛብ ቱርኮች ብዙ የክርስቲያኖችን ደም ያፈሰሱበት ታሪካዊ አውራጃ ነው። ዛሬ ቱርክ በምትባለዋ ሃገር ከመካከለኛ እስያ የፈለሱት መሀመዳውያኑ ቱርኮች በግሪኮችና አረመን ክርስቲያኖች ሃገር ባለቤት ሆነው ይኖሩ ዘንድ አልተፈቀደላቸውም፤ ተምረው በክርስቶስ ይድኑ ዘንድ ነው ወደዚህ ሃገር እንዲገቡ የተፈቀደላቸው። ለዚህም እኮ ነው ቤቱ ሁሉ በመፈራረስ ላይ ያለው፤ ዘላቂ የሆነ ኑሮ መግፋት አይችሉም፤ መሀመዳውያን ሆነው እዚያ መኖር በጭራሽ አይፈቀድላቸውም። በእኛም ሃገር የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያ የሆኑት ጋላ-ኦሮሞ የቱርኮች ወገኖች በሃገረ ኢትዮጵያ ከእግዚአብሔር አምላክ ሥርዓት ውጭ ይኖሩ ዘንድ አይፈቀድላቸውም። እያንዳንዷ ሃገር ለተወሰነ ሕዝብ እንደተሰጠችው፤ ሃገረ ኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያን ብቻ ነው የተሰጠችው። ይህ መለኮታዊ የእግዚአብሔር ዕቅድና ፍላጎት ነው!

😈 በቱርክ ድሮኖች ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ለጨፈጨፈችው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወዮላት!

😈 ባዕዳውያኑን የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋብዘው ከሚሊየን በላይ ኦሮቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ለጨፈጨፉት ጋላ-ኦሮሞዎችና የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ አጋሮቻቸው ወዮላቸው!! ባቢሎን አሜሪካ በጭራ አታድናቸውም!

ቅዱስ ዮሐንስ በራዕዩ ”ዲያቢሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቁጣ ወደ እናንተ ወርዷልና” ብሎ ስለነገረን ወደ ሕይወታችን በቅናት ቁጣ እየመጣ የሚያመሰቃቅለንን፣ ግራ የሚያጋባንን፣ የሚያባክነንን፣ የእኛ የሆነውን የሚነጥቀንን ዲያቢሎስ በሰይፈ ሥላሴ ጸሎት ልናርቀው እና ልንርቀው ይገባል። [ራዕ. ፲፪÷፲፪]

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

❖ አዎ፤ ድንቅ ነው፤ ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው!

በቅዱስ መጽሐፍ አቆጣጠር ሰባት (፯) ፍጹምና ሙሉ ቁጥር በመሆኑ ከአንድ እስከ ሰባት ( ፩–፯ ) የተዘረዘሩት ምስጢራተ ቤተክርስቲያንም እንከንና ጉድለት የሌለባቸው ፍጹማን ናቸው።
ሰባት ቁጥር በመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓት ፍጹም ለመሆን ለማወቅ ከዚህ የሚከተሉትን ማስረጃዎች እንመልከት፦

ሰባት ቁጥር ምስጢራት በቤተክርስቲያን፤

በመጽሐፍ ቅዱስና በስርዓተ ቤተ-ክርስቲያን አስተምህሮ ስባት ቁጥር ብዙ ምሳሌ እንዳለው ይታወቃል፡፡ በዕብራዊያን ዘንድም ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው፡፡ ምሳሌ ፪፬፡፩፮ እግዚአብሔር ከሰኞ እስከ እሑድ ያሉትን ቀናት በሰባት ቁጥሮች ወስኗል ሕዝበ እስራኤል ከግብጽ ባርነት ወጥተው በሲና በርሀ ሲጓዙ ይመሩት
የነበሩት በ፯ ደመና እንደነበረ ይታወቃል፡፡ ዘዳ ፩፫፡፪፩

ከዚህ ቀጥለንም ለቤተ-ክርስቲያን አስተምህሮ የ፯ ቁጥር ምስጢራትን ምሉዕነትን የሚያስረዱ ልዩ ልዩ ማስረጃዎችን በዝርዝር እንመለከታለን፦

ሀ/ ሰባቱ አባቶች

፩. ሰማያዊ አባታችን እግዚአብሔር
፪. የነፍስ አባት
፫. ወላጅ አባት
፬. የክርስትና አባት
፭. የጡት አባት
፮. የቆብ አባት
፯. የቀለም አባት

ለ/ ሰባቱ ዲያቆናት

፩. ቅዱስ እስጢፋኖስ
፪. ቅዱስ ፊልጶስ
፫. ቅዱስ ጵሮክሮስ
፬. ቅዱስ ጢሞና
፭. ቅዱስ ኒቃሮና
፮. ቅዱስ ጳርሜና
፯. ቅዱስ ኒቆላዎስ

ሐ/ ሰባት የጌታ ቃላት /እኔ ነኝ

፩. የሕይወት እንጅራ እኔ ነኝ
፪. የዓለም ብርሃን እኔ ነኝ
፫. እኔ የበጎች በር ነኝ
፬. መልካም እረኛ እኔ ነኝ
፭. ትነሣዔና ሕይወት እኔ ነኝ
፮. እኔ መንገድና ሕይወት ነኝ
፯. እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ

መ/ ሰባቱ ሰማያት

፩. ጽርሐ አርያም
፪. መንበረ መንግሥት
፫. ሰማይ ውዱድ
፬. ኢየሩሳሌም ሰማያዊት
፭. ኢዮር
፮. ራማ
፯. ኤረር

ሠ/ ሰባቱ ሊቃነ መላእክት

፩. ቅዱስ ሚካኤል
፪. ቅዱስ ገብርኤል
፫. ቅዱስ ሩፋኤል
፬. ቅዱስ ራጉኤል
፭. ቅዱስ ዑራኤል
፮. ቅዱስ ፋኑኤል
፯. ቅዱስ ሳቁኤል

ረ/ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት

፩. የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
፪. የሰርምኔስ ቤተ ክርስቲያን
፫. የጴርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
፬. የትያጥሮስ ቤተ ክርስቲያን
፭. የሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን
፮. የፊልድልፍያ ቤተ ክርስቲያን
፯. የሎዶቅያ ቤተ ክርስቲያን

ሰ/ ሰባቱ ተዐምራት

ጌታ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ በተሰቀለ ጊዜ የተፈጸሙ ተዐምራት

፩. ፀሐይ ጨልሟል
፪. ጨረቃ ደም ሆነ
፫. ከዋክብት ረገፉ
፬. ዐለቶች ተሠነጠቁ
፭. መቃብራት ተከፈቱ
፮. ሙታን ተነሡ
፯. የቤተ መቅደስም መጋረጃ

ሸ/ ሰባቱ የመስቀሉ ቃላት

፩. አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ
፪. አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው
፫. ዛሬ ከእኔ ጋራ በገነት ትሆናለህ
፬. እነሆ ልጅሸ እናትህ እነሆት
፭. ተጠማሁ
፮. ተፈጸመ
፯. አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እስጥሃለሁ

ቀ/ ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን

፩. ምሥጢረ ጥምቀት
፪. ምሥጢረ ሜሮን
፫. ምሥጢረ ቁርባን
፬. ምሥጢረ ክህነት
፭. ምሥጢረ ተክሊል
፮. ምሥጢረ ንስሐ
፯. ምሥጢረ ቀንዲል

በ/ ሰባቱ ዐበይት አጽዋማት

፩. ዐቢይ ጾም
፪. የሐዋርያት ጾም
፫. የፍልሰታ ጾም
፬. ጾመ ነቢያት
፭. ጾመ ገሀድ
፮. ጾመ ነነዌ
፯. ጾመ ድኅነት

ተ/ ሰባቱ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠሉ ነገሮች

፩. ትዕቢተኛ ዓይን ምሳ ፩፮፡፮-፲፱
፪. ሃሰተኛ ምላስ
፫. ንፁህን ደም የምታፈስ እጅ
፬. ክፉ ሃሳብን የምታፈልቅ ልብ
፭. ለክፋት የምትፈጥን እጅ
፮. የሐሰት ምስክርነት
፯. በወንድሞች መካከል ጠብን የምታፈራ ምላስ

ቸ/ ሰባቱ ፀሎት ጊዜያት

፩. ነግህ የጠዋት ጸሎት
፪. ሠለስት (የ፫ ሰዓት ጸሎት)
፫. ቀትር (የ፮ ሰዓት ጸሎት)
፬. ተሰአቱ (የ፱ ሰዓት ጸሎት)
፭. ሰርክ (የ፲፩ ሰዓት ጸሎት)
፮. ነዋም (የምኝታ ጸሎት)
፯. መንፈቀ ሌሊት (የሌሊት ጸሎት)

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Israel: Ethiopian Cultural Center in Lod Torched, Two Arab Muslims Arrested

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2023

🔥 በእስራኤሏ ሎድ የኢትዮጵያ የባህል ማዕከል ተቃጥሏል፤ በቃጠሎው የተጠረጠሩ ሁለት የአረብ ሙስሊሞች ታሰረዋል

ያሳዝናል፤ እኛ ኢትዮጵያውያን በየሄድንበት ሁሉ መከራና ስቃይን፣ ጥላቻንን ጥቃትን የምንጋፈጥበት ዘመን ላይ እንገኛለን፤ በኢትዮጵያ፣ በአፍሪቃ፣ በአሜሪካ፣ እስያ፣ አውሮፓና አውስትራሊያ ብንገኝም ከፈተናው የትም አናመልጠም።

የሚገርም ነው አይሁዱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ወደ ኢትዮጵያ በሚያመሩበት ወቅት፤ የእስራኤሉም ጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያም ኔቴንያሁ ወደ “ጴጋሞን” በርሊን ለማምራት አቅደው ነበር፤ ነገር የም ዕራብ ሜዲያዎች “በእስራኤል የሰብ ዓዊ መብትን” እየተጋፋቸውን እያሉ በመጮኽ ላይ ስለሆኑ ጉብኝታቸውን አዘግይተውታል።

እንግዲህ ከእኛ ጋር እናነጻጽረው፤ ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ የበቃውን አረመኔ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለመጎብኘት ወደ አዲስ አበባ ሲያመሩ “ለሰብዓዊ መብት እንቆረቆራለን” የሚሉት ሜዲያዎችና መንግስታት ሁሉ ዝም ጭጭ ብለዋል። ግብዝ፣ አስቀያሚና ቆሻሻ ዓለም!

Too bad; We Ethiopians are in an age where we face suffering, hatred and violence wherever we go. Even if we are in Ethiopia, Africa, America, Asia, Europe and Australia, we will not escape the challenge anywhere.

It is surprising that when the Jewish US Secretary of State Anthony Blinken is heading to Ethiopia; Israeli Prime Minister Binyamin Netanyahu too planned to go to “Pergamon” Berlin; However, they delayed their visit because the Western media are shouting loud that “Israel is violating human rights”.

The German government is under pressure for hosting Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu, who was due to arrive in Berlin later Wednesday and facing strong criticism over planned legal reforms.

On the eve of Netanyahu’s departure for Germany and ahead of a planned trip to Britain, 1,000 writers, artists and academics wrote to the two European nations’ ambassadors urging their governments to scrap the visits.

👉 Berlin under fire over Netanyahu’s visit

👉 So let’s compare this with the situation in Ethiopia and encounter ‘double standards:

When the US Secretary of State Antony Blinken heades departs for Ethiopia to meet the barbaric Gala-Oromo Ahmed Ali, who massacred more than a million Orthodox Christians, all the media and governments that said, “We will fight for human rights” say and do nothing. Hypocritical, ugly and dirty world!

💭 Mixed Jewish-Arab city has been a flashpoint of nationalistic crime in the past.

Israel Police have arrested two Arabs on suspicion that they set fire to the “Beit HaGadzo,” a cultural center for Ethiopian Jews located behind the pre-military training school in the Ramat Eshkol neighborhood of Lod.

“We will not be silent,” local residents responded, and announced that they would be holding a demonstration. “At 8:30 p.m. we will all gather at the site for the evening prayer and raise a cry of protest.”

Investigators from the Lod Police Station used advanced technological means to investigate the crime leading to the swift apprehension of two Lod residents aged 18 and 25, who are suspected of the arson. At the conclusion of their interrogation, it will be decided whether to ask the court to extend their detention.

👉 Courtesy: Israelnationalnews

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬ ለኢትዮጵያ ባፋጣኝ የሚያስፈልጋት እንደ ታላቁ ጀግና ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስ ያለ መንፈሳዊ መሪ ብቻ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 12, 2023

💭 “ማን ይሆን ስለ ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስ የመጋቢት ፩ (ልደታ) የሰማዕትነት ቀን” ለማስታወስ የተዘጋጀ?” በሚል እነዚህን ቀናት በትዝብት ሳሳልፋቸው ነበር። እስካሁን ምንም የሰማሁት ያየሁት ነገር የለም። ዜሮ! ይህ ብዙ መዘዝና መቅሰፍት ሊያመጣ የሚችል እጅግ በጣም ትልቅ ቅሌት ነው!

ንጉሠ ነገሥት ዐፄ ዮሐንስን የማያከብር፣ የማያደንቅና የማይመኝ ወገን ኢትዮጵያዊም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያንም ሊሆን አይችልም። ደቡባውያኑ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ አንዴም እንኳን የዐፄ ዮሐንስን ስም በበጎ ለማንሳት የማይፈልጉት የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው አስሮ ስለያዛቸው ነው።

አራቱ የዳግማዊ ምንሊክ ፀረ-ኢትዮጵያ ትውልዶች የታላቁ ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስን ፈለግ ባለመከተላቸውና በአድዋው ድል የተገለጸላቸውን እግዚአብሔር አምላካቸውን በመካድ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ተከታዮች ለመሆን በመብቃታቸው ዛሬ በግልጽ ወደምናየው መቀመቅ ኢትዮጵያ ሃገራችንን ለማስገባት በቅተዋል።

እስኪ እናስበው፤ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ብዙ መስዋዕት የከፈሉትን የአክሱም ጽዮናውያንን ድል ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች በዳግማዊ ምንሊክ የብሔር ብሔረሰብ ተረት ተረት መንገድ ባይሄዱ ኖሮና የዐፄ ዮሐንስን አማራጭ የሌለው ራዕይ፣ ዕቅድና ተልዕኮ በሥራ ላይ ለማዋል ጥረው ቢሆን ኖሮ ዛሬ፤ እንኳን ሕዝባችን እንዲህ ሊጨፈጨፍ፣ ሊራብና ሊዋረድ እንዲያውም ኢትዮጵያ ኤርትራንና ጂቡቲን ብቻ አይደለም እስከ ሩዋንዳና ኡጋንዳ ቪክቶሪያ ሐይቅ ብሎም ሱዳንና የመንን ሳይቀር እንደገና ጠቅልላ በመግዛት ከዓለም ኃያል ሊሆኑ ከሚችሉ ሃገራት መካከል አንዷ ለመሆን የበቃች ሃገር ነበር። ከትግራይ ወደ አዲስ አበባ ያመሩት የትግራይ ሰዎች ግዕዝ ቋንቋን ብሔራዊ ቋንቋ ለማድረግ ቢችሉ ኖሮ እግዚአብሔር አምላክን ቅዱስ ያሬድንና ዐፄ ዮሐንስን ምን ያህል ለማስደሰት በቻሉ ነበር።

❖ “የኢትዮጵያ ልጅ ሆይ ልብ አድርገህ ተመልከት። ኢትዮጵያ የተባለችው አንደኛ እናትህ ናት፤ ሁለተኛ ክብርህ ናት፤ ሶስተኛም ሚስትህ ናት፤ አራተኛም ልጅህ ናት፤ አምስተኛም መቃብርህ ናት። እንግዲህ የእናት ፍቅር፤ የዘውድ ክብር፤ የሚስት ደግነት፤ የልጅ ደስታ፤ የመቃብር ከባቲነት እንደዚህ መሆኑን አውቀህ ተነሳ።” አፄ ዮሐንስ ፬ኛ

❖ ሰንደቃችንን እና አማርኛን ብሔራዊ ያደረጓቸው ታላቁ አፄ ዮሐንስ በአዲስ አበባና በመላዋ ኢትዮጵያ ለምን አንድም መታሰቢያ የላቸውም? በነገራችን ላይ ብቸኛው አባታችን እነ ቅዱስ ያሬድ፣ ዓለም አቀፋዊ ተጽ እኖ ፈጣሪዎቹ እነ ነገሥታት ሳባ/መከዳ፣ አብርሃ ወ አጽብሃ፣ ገብረ መስቀል፣ ካሌብ፣ ጀግናው ራስ አሉላ ወዘተም እንዲሁ ከትግራይ ውጭ ይህ ነው የሚባል መታሰቢያ የላቸውም። “ለምን?” ብለን እራሳችንን እንጠይቅ!

በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች ለመሆን የበቁትና የባዕዳውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች የሆኑት ጋላ-ኦሮሞዎቹ ተጸዕኖ ነውን?

አዎ! በደንብ እንጂ፤ ይህ ምንም የሚያጠራጥር አይደለም። ዛሬ በገሃድ እንደምናየው በተቻላቸው መጠን የተቀረውን የኢትዮጵያ ክፍል ከአክሱም ጽዮን ነጥሎ ለማዳካም የመቶ ሰላሳ ዓመታት ዝግጅት በማድረግ ላይ እንደነበሩ ነው። ልክ እንደ መሀመዳውያኑ ወንድሞቻቸው አጋጣሚውን ነበር የሚጠብቁት። ዛሬ ሁሉንም እያታለሉ በጭካኔ፣ በድፍረትና በከህደት የኢትዮጵያን ታሪካዊ ጠላቶችን ጋብዘው በአክሱም ጽዮን ላይ ለመዝመት ደፈሩ። ነገር ግን፤ ምንም እንኳን ብዙ መከራና ስቃይ በሕዝባችን ላይ ለማድረስ ቢበቁም በመጨረሻ ግን ከሃገረ ኢትዮጵያ ተጠራርገው ይወጡ ዘንድ ግድና ተገቢም ነው። ሌላ ምንም አማራጭ እንደሌለ ያለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ታሪክ በሚገባ አስተምሮናል።

“ኦሮሞ ነን” የሚሉት ምስጋና-ቢስ ከሃዲዎች እጅግ በጣም ኃይለኛ የሆነ መቅሰፍት በራሳቸው ላይ በማምጣት ላይ ናቸው።

😈 ጋላ-ኦሮሙማ’ መርዝ ነው፤ የኢትዮጵያ መቅሰፍት ነው!!!

እውነቱን ትተው ውሸቱን፤ ሰፊውን ጠልተው ጠባቡን፣ የሚያኮራውን ንቀው የሚያቀለውን፣ የሚያስከብረውን አውግዘው የሚያዋርደውን፣ ግዕዝን ትተው ላቲኑን፣ የማርያም መቀነትን ትተው የዘንዶ ቀበቶን፣ ክርስቶስን ትተው ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስን መርጠዋል። በዚህም ከኦሮማራ ጭፍሮቻቸው ጋር በቅርቡ ክፉኛ ይቀጣሉ። መዳን የሚፈልጉ ኦሮሞነታቸውን፣ ኦሮምኛ ቋንቋንና ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን ትተውና ንስሃ ገብተው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ቶሎ ይሰለፉ።

ጋላ-ኦሮሞዎች ወደ ኢትዮጵያ ግዛቶች ገብተው መስፈር እንደጀመሩና ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ጋር መተዋወቅ እንደበቁ፤ ይዘውት የመጡትን የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ድሪቶ አራግፈው የወርቅ ካባ ለመልበስ ጣዖታዊውን አምልኮቻቸውን እየተው በመጠመቅ የመንፈሳዊ ማንነቱንና ምንነቱን ለመቀበል ዝግጁዎች ነበሩ። ብዙዎች ስማቸውን በፈቃዳቸው እየቀየሩ በክርስቲያናዊ የመጠሪያ ስሞች መንፈሳዊ ኃብቱን ለመጋራት ፍላጎት አሳይተው ነበር። ነገር ግን አክሱም ጽዮናውያንን ለመከፋፈል፣ ለማስጨፍጨፍ፣ ለማስራብ፣ ለመበከልና የወንዶች ልጆቻቸውን ብልት ለመስለብ ከሉሲፈራውያኑ ሮማውያን፣ ቱርኮችና አረቦች ጋር በጋራ ሤራ ጠንስሰው ወደ አድዋ አምርተው የነበሩት ዲቃላው እነ ዳግማዊ ምንሊክ፤ “የለም የራሳችሁን ስም ያዙ፤ የስጋ ማንነትና ምንነት ይበልጣል፤ እንዲያውም የአካባቢና ከተማ መጠሪያዎቹን ሁሉ በራሳችሁ ቋንቋ ሰይሟቸው” በማለት የመሞት ነፃነቱን ሰጧቸው።

ይህም ሥራቸው ዐፄ ዮሐንስን እጅግ በጣም አስቆጥቷቸው፤ የቦታ ስሞቹን ባፋጣኝ ወደ ጥንት መጠሪያዎቻቸው እንዲመልሱ ለምንሊክ ትዕዛዝ ሰጥተዋቸው ነበር። ጋሽ ሐጎስ ቪዲዮው ላይ እንደሚተርኩልን ተንኮለኛው ምንሊክ ግን ዐፄ ዮሐንስን ለመግደልና ለባዕድ አሳልፎ ለመስጠት ወኪሎቻቸውን በካህናት ስም ልከው ለሰማዕትነት አበቋቸው።

ከዚህ በኋላ በመላዋ ምስራቅ አፍሪቃ በበላይነትና በስውር የነገሡት ንጉሠ ነገሥት ዐፄ ዮሐንስ አራተኛ ናቸው። ሌላ ማንም አይደለም! ዛሬ የሳቸውን ራዕይ ለመትገበርና ተልዕኳቸውንም ለማሳካት ዝግጁ የሆነ ወገን ብቻ ነው የሚድነው/ የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማየት የሚበቃው።

ቪዲዮው ላይ እንደምንሰማው በእዚህ የመጨረሻው የምንሊክ ትውልድ ዘመን እንደ ፕሬፊሰሮች ጌታቸው ሃይሌ፣ ፍቅሬ ቶሎሳ እና ታየ ቦጋለ እንዲሁም ስፍር ቁጥር የሌላቸው ሜዲያዎቻቸው ያሉ አጭበርባሪዎች አማራውንና ኦሮማራውን አስረው ከዳግማዊ ምንሊክና በኋላ ላይ ከመረጡት ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምልኮ እንዳይላቀቅ በተንኮል ይዘውታል። ለዚህም ነው በፈጠራ ወሬና በሐሰት ውንጀል የእነ አፄ ዮሐንስን ስም ለማጠልሸት የመረጡት። ይህ ደግሞ ከባድ ዋጋ እያስከፈለ እንደሆነ እያየነው ነው።

ጀግናው ንጉሣችን ዐፄ ዮሐንስ ከሚታወቁት የኢትዮጵያ ነገሥታት መካከል ብቸኛው መሪ ናቸው ለኢትዮጵያ ለሕዝባቸውና ለታቦታቸው ሕይወታቸውን አሳልፈው የሰጡት።

ንጉሥ ዮሐንስ አራተኛ ለኢትዮጵያ፣ ለሕዝባቸውና ለቤተ ክርስቲያናቸው አንገታቸውን ሲሰጡ ፥ የቀዳማዊ ምኒሊክን ስም የሰረቁት ዳግማዊ ምንሊክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴና መንግስቱ ኃይለማርያም ልክ እንደ ዛሬዎቹ እንደ ሕወሓቶች፣ ሻዕቢያዎችና ኦነግ/ብልጽግናዎች እነ ኢሳ አፈወርቂ (አብዱላ ሃሰን) ፣ ደብረ ጺዮን ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ቧያለው ሳይሆኑ ለኢትዮጵያ፣ ለሕዝቧና ታቦታቱ የሚሰውት፤ ኢትዮጵያና ሕዝቧ ናቸው ለእነዚህ ከሃዲዎች በመሰዋት ላይ ያሉት። በተለይ ላለፉት አምስት መቶ እና መቶ ሰላሳ ዓመታት አክሱም ጽዮናውያን ናቸው በሜንጫም፣ በጥይትም በረሃብና በሽታም በተደጋጋሚ በመሰዋት ላይ ያሉት።

ታዲያ ሰማዕቱ ዐፄ ዮሐንስ ዛሬ ምን የሚሰማቸው ይመስለናል? ምልክቶቹ አይታዩንምን? በኤርትራ በኩል የሚኖሩትን አክሱም ጽዮናውያንን በእነ ዳግማዊ ምንሊክ በኩል ለባዕዳውያኑ ሮማውያን አሳልፎ የሰጣቸው ትውልድና ዛሬም የዐፄ ዮሐንስን ውለታ በመርሳት እንዲያውም ስማቸውን ለማጥፋት ከጋላ-ኦሮሞዎቹ ጋር ሆኖ በመስራት ላይ ያለው ትውልድ ክፉኛ እንደሚቀጣ እያየነው አይደለምን?

ብዙ ምልክቶች በተለያዩ አጋጣሚዎች ታይተውናል። በአክሱም ጽዮን፣ በደብረ ዳሞ፣ በደብረ አባይ፣ በማርያም ደንገላትና በሌሎቹ ብዙ ቅዱሳን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ጠላትን ሊመሩት የሉሲፈርን/ ቻይናን ባንዲራ ለማውለብለብ በመድፈራቸው በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አባቶቻችንና እናቶቻችን ለሰማዕትነት እንደበቁ እያየን ነው። ከሳምንት በፊት ደግሞ በአደዋው ድል ክብረ በዓል ወቅት ጋላ-ኦሮሞዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ዘው ብለው በመግባት ዲያብሎሳዊ ሥራ ሲሠሩ ብልጭ ብለው የታዩኝ ዐፄ ዮሐንስ ነበሩ። ይህ እሳቸው የሚልኩልን ማስጠንቀቂያ ይሆን? በማለት እራሴን በመጠየቅ ላይ ነኝ። ሊሆን ይችላል! ትውልዱ በራሱ ላይ እባብ እየጠመጠመ ስለሆነ ባሁኑ ሰዓት መከራ ብቻ ነው አማካሪው።

በአዲስ አበባ እንኳን ለባዕዳውያኑ ለእነ ጆሞ ኬኒያታ፣ ክዋሜ ንክሩማህ፣ ኔልሰን ማንዴላ፣ ቦብ ማርሌ፣ ካርል ሃይንዝ ቡም፣ ጆን ኤፍ ኬኔዲ፣ ንግሥት ኤልሳቤጥ፣ ዊንስተን ቸርችል መታሰቢያዎች ቆመውላቸዋል፣ መንገዶችና ትምህርት ቤቶች ተሰይመውላቸዋል።

እጅግ በጣም የሚገርም ነው፤ በቸርችል ጎዳና ላይ ከላይ እስከ ታች ዐፄ ዮሐንስን ዘልለው፤

  • ☆ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት ለዳግማዊ ምንሊክ ኃውልት ቆሞላቸዋል
  • ☆ ወረድ ብሎ በቴዎድሮስ አደባባይ ለዐፄ ቴዎድሮስ መታሰቢያ አላቸው
  • ☆ ወረድ ብሎ ደርግ የሉሲፈርን ኮከብ መታሰቢያ በሰሜን ኮሪያ ስም አቁሟል
  • ☆ ወረድ ብሎ ብሔራዊ ቴዓትርና ለገሃር አካባቢ ለዐፄ ሃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ሠርቷል
  • ☆ ግራኝ ደግሞ ከቸርችል በስተግራ በሚገኘው በምንሊክ ቤተ መንግስት የሰዶሟን ፒኮክ ተክሏታል

👉 እያስተዋልን ነው? ከአክሱም ጽዮን የሆኑት ታላቁ ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስ ብቻ ናቸው ምንም ዓይነት መታሰቢያ ያልተደረገላቸው። እንዲያውም እነ፤

  • ❖ ንግሥት ሳባ/ማከዳ፣
  • ❖ ነገሥታት አብረሃ ወ አጽበሃ፣
  • ❖ ንጉሥ ካሌብ፣
  • ❖ ንጉሥ ገብረ መስቀል

እና ሌሎችም ሳይቀሩ በተሰውላቸው የኢትዮጵያ ግዛቶች ምንም ዓይነት መታሰቢያ የላቸውም። ከአክሱም ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ስለሆኑ? አይገምምን? ለጋላ-ኦሮሞዎቹና ኦሮማራዎቹ፤ “ወያኔ” ሰበባቸው ነበር ማለት ነው። ዛሬ እንደምናየው ግን ምክኒያታቸው፤ ቅናት፣ ምቀኝነት፣ ትምክህት፣ እብሪትና ጥላቻ ነው። “ውደቁ/ውረዱ፤ እንደ እኛ ሁኑ፤ ከጠላትም ጋር ከሰይጣንም ጋር አብሩ፤ አታምጹ! አግዓዚነታችሁን ተውት! እንደኛ ለሆዳችሁ ለስጋችሁ ባሪያ ሆናችሁ ኑሩ፤ ከዚያም አብረን ወደ ጥልቁ እንውረድ!” ነው ነገሩ። አይይይ!

መጋቢት ፩ – አፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘ-ኢትዮጵያ የፅዮን ጠባቂ ፻፴፬/134ኛው የመስዋዕት/የሰማዕትነት ቀን።

💭 “እኔ ዮሐንስ እንደሆንኩ ሐሳቤም፡ ነፍሴም፡ ሃይማኖቴም አንዲት ናት!!! የሀገሬን መደፈር የሕዝቤን መዋረድ በሕይወቴ ቁሜ አላይም፤ አልሰማም!!! የሚንቁኝንና አንበገርልህም የሚሉኝን እገጥማለሁ ብዬ ጦሬን ወደ ወንድሞቼ አላዞርም” አንገቱን የሰጠው ንጉሣችን ዩሐንስ ፬ኛ።

👉 በድጋሚ የቀረበ፦

ይህ ጉዳይ ቀላል ጉዳይ አይመስለኝም፤ ሃገርንና እያንዳንዱን ግለሰብ የሚመለከት ወቅታዊ ጉዳይ ነውና ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል በግልጽና በንጹሕ ልብ ሊነጋገርበት የሚገባው ጉዳይ ነው። ጠላት ከብዙ አቅጣጫ እየተለሳለሰ መጥቷል።

ባለፈው ጊዜ መገናኛ ላይ ሆኜ ወደ ኮተቤ የሚሄዱትን ታክሲዎች እጠብቅ ነበር። ዕለቱ ሐና ማርያም ስለነበር ወደ ኮተቤ ሐና ማርያም መሄድ ፈልጌ ነበር። መንገዱ በመሃል እየተሠራ ስለነበር ወደዚያ የሚሄድ በቂ ታክሲ ስላልነበር ብዙ አስጠበቀኝ። በአጠገቤ አንዲት የሃገር ልብስ የለበሰች ወጣት እናትአብራኝ ትጠብቅ ነበር። የሆነ ሰዓት ላይ አንድ ታክሲ የመንግሱ ኃይለማርያምን ለጥፎ ሲያልፍ አየሁትና ለሴትዮ በሀዘን “እያየሽ ነው ዘመዶቼን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው፣ የብዙ አዲስ አበባ ነዋሪዎችን ሕይወት የቀጠፈውን የመንግስቱ ኃይለማርያም ፎቶ ሙሉ አዲስ አበባ በየታክሲውና ሎንቺናዎች ላይ ተለጣጥፎ ሳይ ደሜ ይፈላል።” ስላት በሃዘን ተሞልታ ከዚሁ ጋር በተያያዘ የክርስትና አባቷ አቡነ ተክለ ሃይማኖት እንደሆኑና በግል ሕይወቷ ብዙ ተዓምረኛ የሆኑ ነገሮች እንዳደረጉላት እያጫወተችኝ ወደ ሐና ማርያም አብረን አመራን።

“ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!” የሚለውን አባባል ስታነሳለኝ የታየኝ፤ እንዴ ሙሉ አዲስ አበባን ብትዘዋወሩ አንድም የአፄ ዮሐንስን ወይም የራስ አሉላ አባ ነጋን ፎቶ የለጠፈ ታክሲ አታዩም። (የአፄ ቴዎድሮስ፣ የአፄ ምኒልክ፣ የአፄ ኃይለ ሥላሴ፣ የመንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ የአብይ አህመድና ለማ መገርሳ፣ የቼጉቬራ ወዘተ ፎቶዎች በብዛት ተለጥፈው ይታያሉ)። እንዲያውም ጠለቅ ብዬ ስሄድ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ ለ አፄ ዮሐንስ እና ራስ አሉላ መታሰቢያነት ይውል ዘንድ በስማቸው የቆመ ሃውልት፣ የተሰየመ መንግድ፣ አደባባይ፣ ትምህርት ቤት ወይም ሆስፒታል አንድም የለም። ቅዱስ ያሬድ እንኳን ከሙዚቃው ትምህርት ቤትና ዘንድሮ ለይስሙላ ከተመረቀው አደባባይ በቀር መንገድም ሆነ ሰፈር አልተሰየመለትም። የቤተ ክርስቲያን አባት ለሆነው ቅዱስ ያሬድ በስሙ የተሰየመው ቤተ ክርስቲያንም አንድ ብቻ ነው። የሚገርም ነገር አይደለም? ቁልፍ የሆኑ የከተማዋ ቦታዎች ካርል አደባባይ፣ ሃይሌ ጋርሜንት፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ውንጌት፣ ቸርቺል ጎዳና፣ ጆሞ፣ ፉሪ፣ ጉለሌ ወዘተ እየተባሉ በባዕዳውያኑ ስም ይጠራሉ፤ ለኢትዮጵያና ተዋሕዶ እምነቷ የሞቱላት ግን የሚያስታውሳቸው እንኳን የለም። ለእነ ቦብ ማርሊ እና ካርል ህይንስ ቡም ኃውልት ቆሞላቸዋል በመንግስቱ ኃይለ ማርያም በሲባጎ ታንቀው ለተገደሉት አቡነ ቴዎፍሎስ የተሠራው ኃውልት ግን በአደባባይ እንዳይቆም ተደርጓል። በእርኩስ ቱርክ ለተሰዉት ለእነ አፄ ዮሐንስማ የማይታሰብ ነው።

እስኪ ይህ ለምን እንደሆነ እራሳችንን በንጹህ ልብ እንጠይቅ?

  • ፩ኛ. ደገኛ የሰሜን ሰው ስለሆኑ?
  • ፪ኛ. ምርጥ የተዋሕዶ አርበኞች ስለነበሩ?
  • ፫ኛ. ጥልቅ የሆነውን ኢትዮጵያዊነትን ስለያዙ?
  • ፬ኛ. ሰንደቃችንን እና አማርኛን ብሔራዊ ስላደረጉ?
  • ፭ኛ. ባዕዳውያኑ የኢትዮጵያ ጠላቶች ስለማይፈልጓቸው?
  • ፮ኛ. ቆላማዎቹ ኦሮሞዎች እና ሙስሊሞች ስለሚጠሏቸው?
  • ፯ኛ. ብዙ አብሮ ከመኖር የተነሳ ሰው በዋቄዮ-አላህ መተት ስለተያዘ?

በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ቱርኮች የተጨፈጨፉት አባቶቻችን እንባቸውን እያረገፉ ነው! በቱርክ ሰይፍ የታረዱት አፄ ዮሐንስ መቃብራቸውን እይገለበጡ ነው! እግዚአብሔርም በትውልዱ እያዘነበት ነው።

በዛሬዋም ኢትዮጵያ ከአቡነ ተክለ ሃይማኖት እና አፄ ዮሐንስ ችግር ያለው ከፍተኛ ችግር ያጋጥመዋል!

💭 ይህን ጽሑፍ ከአስራ ሁለት ዓመታት በፊት በጦማሬ አቅርቤው ነበር፦

የአፄ ዮሐንስ እና የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2011

*ከማሞ ውድነህ*

“የእስበሳችን ነገር ያለ ማክረሩ ነው የሚሻለው። ጠንካራ ክንድና ብርቱ ትኩረት የሚገባው ግን እንደ አዞ ከውሀ ውስጥ ብቅ የሚለው ነው“ (አሉላ አባነጋ)

አፄ ዮሐንስ ከጉራዕ ጦርነት በኋላ ሐማሴን ውስጥ ሰነባብተው ወደ ዐደዋ ከመመለሳቸው በፊት የሰሜን ኢትዮጵያ በር የተከበረና የታፈረም እንዲሆን ሲሉ ደጃዝማች ኃይሉ ተወልደ መድኅንና ራስ ባርያውን በገዥነት ሲሾሙ፡ ስመ–ጥሩውን አዋጊያቸውን ሊጋባ አሉላን በራስነት ማዕረግ አስኮፍውሰና አስጊጠው ከመረብ ማዶ ያለውን አገር በጦር አበጋዝነት እንዲጠብቁ ሾሙዋቸው። ከዚያ በኋላም የአፄ ዮሐንስ ትልቁ የሥራ ምዕራፍ የኢትዮጵያን የውስጥ ጉዳይ ማደላደልና ማለሳለስ አንድነቷን ማጽናትና ሕዝቡ ፍትሕ አግኝቶ አርሶና ነግዶ እንዲተዳደር የማድረጉ ጉዳይ ነበር።

ይህን ዓላማቸውን ሊያደናቅፉባቸው እንደሚችሉ አሥግተዋቸው ከነበሩት ሁኔታዎችም ጋር መፋጠጡን ተያያዙት። በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል የውስጡን ተቀናቃኝ ቀርቶ የውጭውንም ወራሪ ጠላት ከአንዴም ሁለቴ ኃያሉ ክንዳቸውን ስለአሳረፉበት ለጊዜው ረጭ ብሎላቸዋል። በምዕራብና በመካከል ኢትዮጵያም በኩል የቤገምድር የወሎና የጐጃም ሁኔታ ጋብ ብሎላቸዋል። የጥርጣሬና የሥጋት ትኩረታቸውን የሳበባቸው ግን ሸዋ ሆነ። የወጣትነት ጓደኛቸውና ምስጢረኛቸው ምኒልክ “አፄ” ተብለው ቁጥሩ እስከ ሰባ ሺህ በሚደርስ ሠራዊት ጐልብተው፡ ከሸዋም አልፈው ወሎንና ጐጃምን ለመደረብ ከሚያስፈራሩበት ደረጃ ላይ ወጥተዋል።

አፄ ዮሐንስ ግን፡ የምኒልክን ሁኔታ አንሥተው ከመኳንንቶቻቸውና ከጦር አበጋዞቻቸው ጋር በሚወያዩበት ሰዓት ሁሉ ደጋግመው የሚያነሡት ጉዳይ ነበራቸው።

“ዋናው ሥጋቱና ችግሬ የሠራዊቱ ብዛት አይደለም። ለዚህ ለዚህስ እኔም ላቅ ያለ እንጅ ከእርሱ ዝቅ ያለ ሠራዊት የለኝም። ግን እንደዚያ ማሳያ እንደሚሉት የሰይጣን መልእክተኛ የመሰለ ፈረንጅ ከአጠገቡ አስቀምጦ፡ ከነሙንዚንገር ጋርም የሚያደርገው መላላክና መስማማት ነው።

ከዚያ ሌላ ደግሞ እነዚህ ሚሲዮኖችም በዚያ በኩል ገብተዋል፡. ዋናው ዓላማቸውም ምኒልክን አሳስተውና ጦር አስመዝዘው ከኔ ጋር ለማጋጨት መሆኑን አላጣሁትም። ግዴለም የማደርገውን ዐውቃለሁ” እያሉ ዛቻ አዘልና ትካዜ–ለበስ አነጋገር ያሰሙ ነበር። እርግጥም ነው በዚያ ዘመን ፒዬር አርኖ የተባለ ፈረንሳዊ በዘይላ በኩል ወደ ሸዋ ገብቶ የምኒልክ ባለሟል ሆኖ የእርሳቸውንም መልእክት ይዞ ወደ ግብጽና ፈረንሣይ እየሔደ ‘ዮሐንስን ለመጣል ትልቅ መሣሪያ ይሆናችኋል‘ እያለ ያሽቃብጥ ነበር። ከእርሱም ሌላ ደግሞ በምሕጻረ ቃል “አባ ማስያስ” እየተባለ የሚጠራው ሎሬንዞ ጉልየሞ ማሳያ የሚባለው የሮማ ካቶሊክ ሚሲዮን አባል በሸዋና በከፋ ውስጥ ድርጅቱን አቋቁሞ የምኒልክን ባለሟልነትም አትርፎ ከሚሲዮናዊነቱ ይልቅ በዲፕሎማቲክና በስለላው ሙያ ተሠማርቶ ዮሐንስንና ምኒልክን ለማራራቅና ለማጋጨት በመካከላቸው ገብቶ ነበር።

እነዚሁ ሁለቱ አውሮጳውያን የምኒልክን ጉልበት ከዮሐንስ ጉልበት የጠነከረ ለማድረግ ሲያደርጉት የነበረውን ጥረት ሲከታተሉት የነበሩት ዮሐንስም ክንዳቸውን በቀላሉ የማይታጠፍ ለማድረግና ምኒልክንም ለማስገበር ሲሉ የሠራዊታቸውን ቁጥር እስከ አንድ መቶ ሺህ ከአደረሱት በኋላ፥ ክዚሁ ውስጥ እስከ ዐርባ ሰባት ሺህ

የሚደርሰውን ልዩ ልዩ መሣሪያዎች አስታጠቁት። ከጉንደትና ጉራዕ ጦርነቶች የተገኘው ቀላል መካከለኛና ከባድ መሣሪያም የበላይነታቸውን ያረጋገጡበት ዋናው ትጥቃቸው ነበር።

ከመሣሪያው ጥራትና ብዛትም ሌላ በአጼ ተክለ ጊዮርጊስና በግብጾች ላይ ያገኙት ድል ዝናቸውንና ጥንካሬያቸውን “አበሻ መሬት አውጥቶ በአፍሪቃ፡ በእስያና በአውሮጳ ውስጥ አስተጋብቶላቸው ነበር። በአሜሪካም ውስጥ ቢሆን፡ “የኛ የጦር መኮንኖች ያዘመቱትን የግብጽን ጦር ድል ያደረገ ብርቱ ንጉሥ” የሚል ጸጸት–ለበስ ታዋቂነት አትሮላቸው ነበር።

ታዲያ እንደዚያ ሆኖ ስሙ የገነነ ሠራዊት ሸዋ የገባ እንደሆነ ሊያደርስ የሚችለውን ብርቱ ጉዳት አስቀድመው የተረዱትና የተጠነቀቁበት ከጐልማሳው ምኒልክ ይልቅ አዛውንቱ አጐታቸው ዳርጌ ንበሩ። “ጉዳዩን በቀላሉ አትዩት፤ በየልቦናችሁ ምከሩበትና በእርቅ ይለቅ” ሲሉ አዛውንቱ “ጦር ጠማኝ” ይሉ የንበሩት የምኒልክ የጦር አበጋዝ ግን፤

“ወይ እሳቸው መጥተው፥ ያለዚያ እኛ ዘምተንባቸው ሳንሞካከር እንዴት አስቀድመን እንገብራለን” እያሉ ምኒልክን ይወተዉቱ ነበር።

በዮሐንስ ቤተ መንግሥት እንደአባት ይታዩ የንበሩት ራስ አርአያም በበኩላቸው፤

“የሁለት ወንድማማች ጠብ ማንን ጐድቶ ማንን ይጠቅም ይመስላችሁ? ኢትዮጵያን እኮ ነው የሚያዳክማት! ኢትዮጵያን እኮነው የሚያሳንሳት! ኢትዮጵያን እኮ ነው የጠላቶቿ መሳቂያ የሚያደርጋት! ታሪክ ይወቅሰናል፤ ትውልድ ያፍርብናል፤ ታቦትና መስቀል አስይዘን ካህናትን ወደ ምኒልክ እንስደድ እንጂ ጦር መምዘዙን አልስማማበትም” እያሉ የእህታቸውን ልጅ ከነጦር አበጋዞቻቸው ይቆጡ ነበር።

👉 እዚህ ይቀጥሉ

💭 የአፄ ዮሐንስ እና የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

Click to access atseyohannesnegusmenilik.pdf

👉 በቪዲዮው የቀረበውን መልዕክት ላካፈሉን ለጋዜጠኛ ሐጎስ መኮንን የከበረ ምስጋና

💭 ቪዲዮው ላይ የሚታየው ሰንደቅ ዓላማ የዐፄ ዮሐንስ ፬ኛ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ነው። ሰንደቅ ዓላማው መቀሌ በሚገኘው የዐፄ ዮሐንስ ፬ኛ ቤተ መንግሥት ውስጥ አሁንም ይገኛል። ይህን ታሪካዊ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በካሜራዬ ያስቀረሁት መቀሌ ዩኒቨርሲቲ በማስተምርበት ወቅት የዐፄ ዮሐንስ ፬ኛን ቤተ መንግሥት በጎበኘሁበት ጊዜ ነበር።

በሰንደቅ ዓላማው መሀል ላይ ያለው ምልክት የሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ስዕል ነው። ቅዱስ ጊዮርጊስ በብዙ አገሮች ዘንድ ሁሉ የታወቀ እንደመሆኑ በኢትዮጵያም የታወቀ ስመ ጥር ሰማዕት ነው። ለዚህ እንደ አስረጅ በእንግሊዝን፣ በግሪክ፣ በግብጽ፣ በሶርያና በሌሎች 37 የዓለም አገሮች ውስጥ የሚገኙን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያናት ማውሳት እንችላለን። እንግሊዝ ውስጥ ብቻ በ37 ከተሞች ውስጥ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ይገኛል።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድም ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ጠባቂ ሰማዕት ተደርጎ ይወሰዳል። የቅዱስ ጊዮርጊስ ጽላት ወደ ኢትዮጵያ የገባው በ፲፫ኛው ክፍለ ዘመን በዐፄ ዐምደ ጽዮን ዘመነ መንግሥት እንደነበር ከክብረ ነገሥቱ መረዳት ይቻላል። ክብረ ነገሥቱ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳም ውስጥ ብዙ ዓመታት የኖሩ አባ ልዑለ ቃል የተባሉ መነኩሴ ከሶርያ «ደብረ ይድራስ» ከሚባለው ገዳም የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ከገድሉ ጋር አምጥተው ለዐፄ ዐምደ ጽዮን እንዳስረከቡ፣ ዐፄ ዐምደ ጽዮንንም ቤተ ክርስቲያን አሠራለት እንዳሉና ገድሉን ከዐረብኛ ወደ ግእዝ እንደተረጎሙ ያትታል።

የዘመኑ ታሪክ ነገሥት ዐምደ ጽዮን የጊዮርጊስን ጽላት አስይዘው ከጠላቶቻቸው ጋር በመግጠም አሥር ታላላቅ ዘመቻዎችን በድል አድራጊነት እንደተወጡ፣ ንጉሠ ነገሥቱ «ቅዱስ ጊዮርጊስ አማላጄና ረዳቴ ስለሆነ የኢትዮጵያ ጠላቶች ድል ሊያደርጉኝ አይችሉም» እያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ አማላጅነትና ረዳትነት አብዝተው ያምኑ እንደነበር ያስረዳል።

የዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ ጸሐፊ ትእዛዝ እንደነበሩ የሚታመነው መርቆርዮስም «አርዌ በድላይ» የተባለ ጠላት ብዙ ወታደሮች አሰልፎ ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብን ሊወጋቸው ሲነሳ ንጉሡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ይዘው ሠራዊታቸውን አስከትተው በመዝመት የኢትዮጵያን ጠላት ድል መትተው ተመልሰዋል ሲሉ ጽፈዋል።

ባጠቃላይ በኢትዮጵያ ነገሥታት ዜና መዋዕል እንደሚነበበው ነገሥታቱ በሚዘምቱባቸው ታላላቅ ዘመቻዎች ሁሉ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ትተው አይንቀሳቀሱም ነበር ። ይህንን እውነት ለማረጋገጥ ቢፈለግ በዓድዋ ላይ ከኢጣልያ ጦር ጋር በተደረገው ውጊያ ማለትም በዓድዋ ጦርነት ወቅት ቅዱስ ጊዮርጊስ አደረገው በተባለው ተሳትፎ «ኢትዮጵያን በዓለም ታሪክ በጦር ኃይል ስምንት ጊዜ እጥፍ የሚበልጣትን አገር አሸንፋ ታዋቂ የነፃነት አገር እንድትባል አድርጓታል» በሚል የሚቀርበውን ታሪክ መመልከት ይበቃል።

የዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ ጸሐፌ ትዕዛዝ የሆኑት ጸሐፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ እንደጻፉት ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ወደ ዓድዋ ሲዘምቱ በአራዳ ገነተ ጽጌ ቤተ ክርስቲያን የሚገኘውን የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት አስይዘው ነው የዘመቱት። ጦርነቱንም ቅዱስ ጊዮርጊስ የእርዳታ እጁን በመዘረጋቱ ኢትዮጵያ ድል እንዳደረገችና ብዙ የጠላት ሠራዊት እንዳለቀ አትተዋል።

በወቅቱ የነበረ አንድ የኢጣልይ ጋዜጠኛ ወደ አገሩ ባስተላለፈው መልዕክት አንድ በነጭ ፈረስ ላይ የተቀመጠ ጀግና እንደፈጃቸውና ይህ በነጭ ፈረስ ላይ የተቀመጠው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጎን ተሠልፎ የኢጣሊያን ሠራዊት አርበደበደው የምንዋጋው ከሰው ጋር ብቻ ሳይሆን ከእግዚአብሔርም ጋር ሰለሆነ በጦርነት ድል ልንመታ ችለናል ሲል ዘግቧል። በዚህም የተነሣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተራዳኢነቱን፣ ፈጥኖ ደራሽነቱን፣ ስለት ሰሚነቱንና አማላጅነቱን የሚያምኑት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምእመናን የቅዱስ ጊዮርጊስ ጽላት በተተከለበት፣ ቤተ ክርስቲያኑ በተሠራበት፣ በዓሉ በሚከበርበትና ስሙ በሚጠራበት ሥፍራ ሁሉ እየተገኙ በጸሎትና በምስጋና ያስቡታል፤ «ፍጡነ ረድኤት» ይሉታል።

ይህንን ሁሉ ሀታተ መዘርዘሬ በዐፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት በነበረው የኢትዮጵያ ሰንደ ዓላማ መሃል ያለውን የቅዱስ ጊዮርጊስ ስዕል ከሃይማኖታዊነቱ ባሻገር ትርጉሙ ጠባቂ ሰማዕት ለኢትዮጵያ መሆኑን አጽዕኖት ለመስጠት ነው።

የቅዱስ ጊዮርጊስን መስቀል በሰንደቅ ዓላማቸው መካከል ባደረጉት በእንደ እንግሊዝ፣ ዴንማርክ፣ ስዊድን፣ ኖርዌይ፣ ፊንላንድ፣ ወዘተ አገሮች የየአሩን ሰንደቅ አላማ ለማክበርና ከሰንደቁ በፊት ለመውደቅ እንደ ሃይማኖታቸው ስርዓት ቃለ መሀላ በመፈጸም ዜጋ የሚሆኑት የመላው ዓለም የእስልምና እምነት ተከቻዮች የቅዱስ ጊዮርጊስ መስቀል ላለባቸው ሰንደቅ ዓላማዎች ቃለ መሃላ የሚፈጽሙትና ለማሉበት ሰንደቅ በጦር ሜዳ ሕይወታቸውን የሚሰጡት የቅዱስ ጊዮርጊስን መስቀል ትርጉም በሃማኖታዊ ምልክትነቱ ሳይሆን በአገር ጠባቂነቱ ወስደውት ነው። ኢትዮጵያን ክርስቲያኖች ጭምር ነብዩ መሐመድ ስለ ኢትዮጵያ በተናገሩት መልካም ነገር የሚኮሩትና የሚጠቅሱት ሃይማኖታቸው እስላም ስለሆኑ ሳይሆን ነብዩ «ኢትዮጵያ አትንኩ» ያሉት የኢትዮጵያ ጠባቂ የአደራ ቃላቸው አገራዊ ፋይዳው ስላለው ነው።

ባጭሩ በዐፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት የነበረው የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ መሀል ያለው የቅዱስ ጊዮርጊስ ምልክት ትርጉምም ልክ ከተለያየ ዓለም ወደ እንግሊዝ፣ ዴንማርክ፣ ስዊድን፣ ኖርዌይ፣ ፊንላንድ፣ ወዘተ አገሮች የሚሄዱ የእስልምና እምነት ተከታዮች የሚምሉበት ሰንደቅ ዓላማ መሃል እንዳለው መስቀል አይነት አገራዊ ትርጉምና ፋይዳ ነው ያለው።

በሰንደቅ ዓላማው መሀል የቅዱስ ጊዮርጊስ አርማ የሌለበትን የዐፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አጥብቀው ከሚጠሉት ብሔርተኞች መካከል ቀዳሚዎቹ የትግሬ ብሔርተኞች ናቸው። በሌላ አነጋገር በዐፄ ዮሐንስ ሰንደቅ ዓላማ ከሁሉ በላይ የዘመቱት የዐፄ ዮሐንስ ልጆች ነን የሚሉን የትግሬ ብሔርተኞች ናቸው። ዐፄ ዮሐንስ እድል አግኝተው ቀና ቢሉ ከሁሉ በላይ የሚያፍሩት የዐፄ ዮሐንስ ልጆች ነን በሚሉት በትግራይ ብሔርተኞች ይመስለኛል። ዐፄ ዮሐንስ በተደራቢነት የሚናገሩትን ቋንቋዬ ነው ብለው ብሔራዊ ቋንቋ ያደረጉትን አማርኛን «በትግሬ ላይ የተጫነ» ብለው ከሁሉ በላይ የዘመቱት ነውር ጌጡ የሆኑት የትግሬ ብሔርተኞች ናቸው።

ዐፄ ዮሐንስ ከሰመራ ከተማ በካቲት 11 ቀን 1873 ዓ.ም. ለጀርመኑ ንጉሥ ቀዳማዊ ዊልሄለም በጻፉት ደብዳቤ፤

«[አገሬ] በምስራቅ በደቡብ ወገንም ዲካው[ድንበሩ] ባሕር [ሕንድ ውቅያኖስን ማለታቸው] ነው። በምዕራብ በሰሜን ወገንም ባሕር በሌለበቱ ከኑብያ፥ ከካርቱም፣ ከስናር ፣ ከሱዳን በስተቀር ጋላ፣ ሻንቅላ፣ እናርያ፣ አዳል የያዘው አገር ሁሉ የኔ ነው። አሁን እንኳ በቅርብ ከሸዋ በታች ያለው ሐረር የሚባል አገሬ በቱርክ ተይዟል። ይህን ሁሉ መጻፈ ያገሬ ድንበሩ ይታወቅ ብዬ ነው።»

ሲሉ ያሰመሩትን የኢትዮጵያ ድንበር አፍርሰው የዛሬዋን ኢትዮጵያ «ምኒልክ ነጻ የነበሩ የአፍሪካ አገሮችን ወርሮ የፈጠራት የብሔር፣ ብሔረስችቦች እስር ቤት የሆነች ኢምፓዬር ናት» ብለው ከሁሉ በላይ በዐፄ ዮሐንስ አገር ላይ የዘመቱት፣ የዐፄ ዮሐንስን ኢትዮጵያ ያፈረሷትና ያደሟት «የዐፄ ዮሐንስ ልጆች ነን» የሚሉን ጉደኞቹ የትግሬ ብሔርተኞች ናቸው። እነዚህ አሳፋሪዎች «አባታችን ናቸው» የሚሏቸው ዐፄ ዮሐንስ ቀና ቢሉ የትኛውን የአባታቸውን ራዕይ ወረስን ብለው ይነግሯቸው ይሆን?

ማፈሪያዎቹ የትግሬ ብሔርተኞች በዚህ አላባቁም። አዲስ አበባን እንደ ኦነጋውያን ሁሉ ፊንፊኔ እያሉ በመጥራት ከኦሮሞ ውጭ ያለው የአዲስ አበባ ነዋሪ [ትግሬን ጭምር] እንደ ኦነጋውያን ሁሉ ሰፋሪ እያሉ ሲሳደቡ የሚውሉት ግራኝ አሕመድ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ የበረራውን የዐፄ ዳዊት ቤተ መንግሥት ላለማስደፈር በአማራው በአዛዥ ደገልሃን የሚመራው የባሌ ጦር በዛሬው አዲስ አበባ ዙሪያ ተጋድሎ ሲያደርግ አብረው ሲፋለሙ የወደቁት የትግሬ መኳንንት ሮቤል ደም የፈሰሰበትን ምድር ነው።

ታሪኩን ለማታውቁ የትግሬ ገዢ የነበሩትና በዘመነ መሳፍንት ዘመን አንጋሽ የነበሩት ራስ ሚካኤል ስሑል በረራን ከግራኝ አሕመድ ለመከላከል በተደረገው ተጋድሎ የወደቁት የትግሬ እንደርታ ተወላጁ የትግሬ መኳንንት ሮቤል ዘር ናቸው። እፍረተ ቢሶቹ የትግሬ ብሔርተኞች የስሑል ሚካኤል ልጆች ነንም ይላሉ። ይህን የሚሉን እነዚህ አሳፋሪ ፍጡራን ግን የስሑል ሚካኤል እንሽላት[ስምንተኛ ትውልድ] የሆኑት ትግሬ መኳንንት ሮቤል የወደቁበትን የዛሬውን አዲስ አበባ አካባቢ የትግሬ መኳንንት ሮቤል ትውልዶችና አብረዋቸው የወደቁት የአዛዥ ደገልሃን ልጆች ርስት አይደለም ብለው የትግሬ መኳንንት ሮቤልንና የአዛዥ ደገልሃንን ትውልዶች ሰፋሪ እያሉ ከኦነጋውያን ጋር ሲሳደቡ እየዋሉ ነው። እንደሚኮሩባቸው ሁሉ እነ ዐፄ ዮሐንስን «አባቶቻችን ናቸው» እያሉ «አባቶቼ ናቸው» በሚሏቸው ወደምት ሰዎች ታሪክና ስራ ላይ የዘመቱና የእነዚህ ቀደምት ሰዎች አሻራ ያወደሙ እንደ ትግሬ ብሔርተኞች አይነት ፍጡር በታሪክ ውስጥ ስለመኖሩ እጠራጠራለሁ።

ምንጭ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia’s Muslims Who Used Turkish Army to Massacre a Million Christians Now Send Money to Turkey Quake Victims

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

✞ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውን ክርስቲያኖችን በቱርክ ጦር ሲጨፈጭፉና ሲያስጨፈጨፉ የነበሩት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች አሁን ገንዘብ ለቱርክ ላኩ፤ በየመስጊዱ ለቱርኮች እምባቸውን አነቡ

👉 ለእነዚህ ሙስሊሞች፤ ባቅራቢያቸው ከሚኖሩት ከክርስቲያን ወገኖቻቸው ጋር መተሳሰር የለም ፡ በጭራሽ፤ ቱርክ ትበልጥባቸዋለች ፥ ሀራም ነው! የቀደሙት ነገሥታቶቻችን ከእስላም ጋር አብራችሁ አትኑሩ ራቁ አርቋቸው!” ሲሉን የነበረው ፻/100% ትክክል ነው። ከጥቅሙ ጉዳቱ ነው የሚያመዝነው! በተለይ ባሁኑ ወቅት።

💭 ላለፉት ሁለት ዓመታት ከአንድ ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በቱርክ፣ አረብ፣ ኢራንና ቻይና ድሮኖች ሲጨፈጨፉ እነዚህ ከሃዲ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች አንዲትም ቃል አልተነፈሱም፤ እስካሁኗ ሰዓት ድረስ ምንም ዓይነት እርዳታ ለማበርከት ፈቃደኞች አይደሉም። በጣም የሚገርም ነው፤ የመጀመሪያ ሂጂራ መስጊድ እያሉ የሚኩራሩበትና ያላግባብ “አልነጃሺ” እያሉ የሚጠሩት መስጊድ በቱርክ ድሮኖች ከሁለት ዓመታት በፊት ሲወድምም በተለመዶ ለአመጽ ማንም የማይቀድማቸው እነዚህ መሀመዳውያን አንዲትም ቃል አልተነፈሱም። አሁን ለቱርክ ድጋፋቸውንና እርዳታ ለመስጠት ተደራጅተዋል። ከዚህ በላይ ክህደት ሊኖር ይችላልን?

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊትም የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ከኦቶማን ቱርክ ጋር አብረው ከፍተኛ የጂሃድ ዘመቻ በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ አካሂደዋል፣ በባርነት ንግድ ላይ ከፍተኛ ተሳትፎ አድርገዋል። በ1930ዎቹ ዓመታትም ከፋሺስት ጣልያንና ከቤኒቶ ሙሶሊኒ ጎን ተሰልፈው ክርስቲያኖችን ጨፍጭፈዋል፣ ዓብያተክርስቲያናትንና ገዳማትን አፈራርሰዋል። ልክ በአሁኑ ሰዓት እያደረጉት እንዳሉት! ከሃዲዎች፣ ግብዞች፣ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች!

👉 For These Muslims Solidarity With Their Christian Neighbors Doesn’t Exist, – Nada! it’s Haram!

For the past two years, when more than one million Orthodox Christians were massacred by Turkish, Arab, Iranian and Chinese drones, these renegade Ethiopian Muslims did not utter a single word. As of now, they are unwilling to provide any assistance. It’s amazing. When the mosque, which they are proud of as ‘the first Hijra or Al-Najashi mosque’ in Tigray was destroyed by Turkish drones two years ago, these Muslims, who are usually the first to riot and kill, did not say a word, nada! Now they are organizing to give their support and help to Turkey. Can there be more betrayal than this?

Five hundred years ago, together with the Ottoman Turks, Ethiopian Muslims carried out a major Jihad campaign against Ethiopian Christians, and were heavily involved in the East African and trans-saharan slave trade. In the 1930s, they sided with Fascist Italy and Benito Mussolini and massacred Christians, destroyed churches and monasteries. Just like what they are doing right now! Traitors, Hypocrites, Antichrist!

🔥 World War III | For the past 500 years, Anti-Christ Turkey is Bombing The World’s Most Ancient Christian Nations: Armenia & Ethiopia

🔥 Ottoman-Portuguese War in Africa – Ethiopian–Adal /Turkish War

☪ Muslims of Ethiopia Who Invited the Turkish Army to Massacre a Million Orthodox Christians of Ethiopia Now hold aid campaign for Turkey’s quake victims

Ethiopians launched an aid campaign and have raised 10 million Ethiopian birr ($186,320) for the victims affected by the 6 February earthquakes in southern Turkey, Anadolu News Agency reports.

Despite being struck by civil war and drought, where tens of thousands of lives were lost, the people in Ethiopia gathered forces and mobilised to help the quake-hit victims in Turkey’s 11 provinces.

Since the first day, Ethiopia’s Muslims who went to Turkish representative offices in the country to convey condolences, performed funeral prayers in absentia in mosques and prayed for the quake victims and Turkey.

On Monday, a program was organised in the capital, Addis Ababa, for the aid campaign initiated by Turkey’s Addis Ababa Embassy.

The program participants included Turkish Ambassador to Addis Ababa, Yaprak Alp, Ethiopian Federal Parliament Harar deputy and Ethiopia-Turkey Friendship Group Chairman, Fatih Wazir, TIKA Ethiopia Program Coordinator, Cengiz Polat, and Ethiopian-Turkish Alumni Association President, Fennan Mohammed, as well as philanthropists in the country.

During the program, Muslim donors presented symbolic donation checks to Ambassador Alp in Addis Ababa.

Alp said the Ethiopian government has been supporting Turkey since the first day of the quake, sending thousands of blankets and tents, along with soldiers and professional search and rescue workers.

“Turkey is facing an unprecedented disaster,” Alp said, adding: “Turkey is going through really difficult times, but it is precisely this kind of solidarity, of which we have seen a very good example today, that makes these difficult days bearable, “she added.

Wazir said: “Turkey is reaping the fruits of the seeds of love, compassion and solidarity it has been sowing for years. I don’t know which other country in the world could be the recipient of such an act of solidarity. I don’t know if there is a country in the world that does not owe Turkey a debt of loyalty. God bless Turkey.”

Mohammed, for his part, said that for the alumni, supporting Turkey is not an option but an obligation.

“You can see the traces of Turkey and Turkish NGOs in every inch of Ethiopia. It breaks our hearts when we see the super-human efforts of these organisations not to leave the work they started here unfinished, even in this earthquake disaster. No matter what we do, we cannot repay our debt to Turkey,” he added.

Polat said the Ethiopian people have been going through very difficult times in recent years, and noted: “Our tears have been mixed together since the first day of the quakes. It is impossible to describe with words the appreciation of our Ethiopian brothers and sisters towards Turkey.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Hundreds Massacred in Ethiopia Even as Peace Deal Was Being Reached | የአድዋ ማርያም ሸዊቶ ዕልቂት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

✞ የአድዋ ማርያም ሸዊት አስቃቂ ጭፍጨፋና ዕልቂት ✞

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ይቅር በሉን፤ አባቶቼና እናቶቼ ፥ ወንድሞቼና እኅቶቼ፤ ይቅር በሉን!

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፮፥፲፫፡፲፭]❖❖❖

ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ስስትን ያስባሉና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉ በተንኰል ያደርጋሉና። የሕዝቤንም ስብራት በጥቂቱ ይፈውሳሉ፤ ሰላም ሳይሆን። ሰላም ሰላም ይላሉ። ርኩስን ነገር ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።”

“The Eritreans and Tigrayan forces had been fighting for days in the surrounding area. The Tigrayan troops had taken territory and inflicted heavy losses on their foes before abruptly pulling back, leaving civilians exposed to Eritrean troops

ሕወሓቶች የትግራይን አረጋውያንን፣ ቀሳውስትንን ሕፃናትን ለሻዕቢያ የባህል ጨዋታ‘ ‘አጋሮቻቸውይጨፈጭፏቸው ዘንድ አሳልፈው ሰጧቸው። አዎ! በአክሱም ጽዮን፣ በደብረ አባይ፣ በደብረ ዳሞ፣ በውቅሮ፣ በዛላምበሳና በሌሎች ብዙ ቦታዎችም ተመሳሳይ Hit & Run ዘዴ እየተጠቀሙ ነው ሕዝባችንን እንዲህ ያስጨፈጨፉት። ቴዲ ርዕዮት ቢኒያምከተባለው የቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አጋርና የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛ ጋር ያደረገውን ቃለ መጠየቅ እናድምጠው፤ ወደዚህ የሕወሓቶች የሃምሳ ዓመት ወንጀል በግልጽ ይጠቁመናል።

በነገራችን ላይ፤ ይህ ቢኒያም የተሰኘው ሰው ልክ እንደነ ስብሐት ነጋ፣ ኬሪያ ኢብራሂም፣ ጃዋር መሀድመና እስክንድር ነጋታሠረየተባለው ለስልት ነው፤ ሁሉም ለጋራ ዒላማ በጋራ የሚሠሩና የሉሲፈራውያኑ ቺፕ የተቀበረባቸው ሮቦቶች ናቸው።

ከአራት ዓመታት በፊት እነ ደብረ ጽዮን አዲስ አበባን ለቅቀው ወደ መቐለ ሲጓዙ ጋላ-ኦሮሞዎቹ እነ እባብ ዱላ ገመዳ አብረው ተጉዘው ነበር። በተቃራኒው አቅጣጫ ደግሞ እነ ሳሙራ ዩኑስ፣ አርኸበ እቍባይና ጻድቃን አዲስ አበባ እንዲቆዩ ተደረጉ። ለዘር ማጥፋት ጦርነቱ ከግራኝ፣ ኢሳያስና አማራ ኃይሎች ጋር ዝግጅታቸውን ከጨረሱ በኋላ፤ እነ እባብ ዱላ ገመዳ፣ ኬሪያ ኢብራሂምና ሌሎችም ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ እንዲመለሱ፣ እነ ጻድቃንና የጋላ-ኦሮሞ ሰአራዊትን አሰልጥነው የጨረሱት የትግራይ ጄነራሎችና ኮሎኔሎች ከእነ ሰላዮቻቸው ወደ ትግራይ እንዲገቡ ተደረጉ። ዓላማቸው ግልጽ ነው፤ አክሱም ጽዮናውያንን መጨፍጨፍና ማስጨፍጨፍ፣ ተቃዋሚዎቻቸው የሆኑትን የመለስ ዜናዊ ተከታዮችን እያሳደዱ መግደል ነው። ይህን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ሕወሓቶች፣ ሻዕቢያ፣ ኦነግና የአማራ ቡድኖች ለጊዜውም ቢሆን አሳክተዋል። የወስላታው የእነ ቢኒያም ተልዕኮም ይህ ነው። ቃለ መጠይቁ ጋር እንደምንሰማው፤ ጦርነቱ እውነት መስሏቸው፤ “ልጃችን ነው!” ብለው በቤቶቻቸው የደበቁትን ብዙ ወገኖቼን ሆን ብሎ ያስጨረሰ እርኩስ አረመኔ ነው። አይይይ! ስለዚህ ጉዳይ ሲጠየቅ ምን ያህል ስሜታዊ ባልሆነና ሮቦታዊ በሆነ ሁኔታ እንደሚመልስ ተመልከቱት። የጭፍጨፋው አካል ስለሆኑና በስነልቦናም የተዘጋጁበት ስለነበር ነው እንዲ ደፍረው ካሜራ ፊት ለመቅረብ የቻሉት። እርኩሶች! እያንዳንዱ የሕወሓት አባልና ደጋፊ ከሻዕቢያ እና ኦነግ/ብልጽግና ያልተናነሱ ሰይጣኖች ናቸው። ቆሻሾች የዲያብሎስ ጭፍሮች! አንድ በአንድ እየታደናቸሁ ወደ ገሃነም እሳት የምትጣሉበት ሰዓት ሩቅ አይደለም። ወዮላችሁ!

Soldiers from neighboring Eritrea went house to house killing villagers in Ethiopia’s Tigray region, witnesses say.

በጋላ-ኦሮሞ አጋንንት “አባቶች” ጉዳይ በየቀኑ እየወጡ የመግለጫ ጋጋታ ሲያሰሙ የነበሩት የቤተክህነት “አባቶች” አሁን ምን ይሉን ይሆን? ብጹዕነታቸው አቡነ ማቲያስስ ከክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ከእነ አርኸበ እቍባይ፣ አረጋዊ በርሄ እና ግራኝ ወጥተው ይናገሩ ዘንድ ፈቃዱን ያገኙ ይሆን?

ይህ እጅግ በጣም አሳዛኝ ዘገባ የወጣው ልክ በአድዋው ድል መታሰቢያ ወቅት ነው። ይህም ያለምክኒያት አይደለም። ማርያም ሸዊት በአድዋ ዙሪያ ነው የሚገኘ። የሮማውያኑ ሉሲፈራውያን ወኪሎች፤ ከሃዲዎቹን ሕወሓቶችንና የአዲግራት አካባቢ የሕወሓት ተቃዋሚዎቻቸውን (Bad cop /good cop እየተጫወቱ) ጨምሮ የእግዚአብሔር አምላክ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስና የአድዋ ሕዝብ ድል የሆነውን የአድዋን ድል መታሰቢያ ለማጠልሸት ሰበባሰበብ እየፈለጉ የአድዋን ሕዝብ በማንቋሻሽ ላይ ይገኛሉ። በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ በአድዋ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ጥሪም ለማድረግ የደፈሩ የዲያብሎስ ጭፍሮች እየተሰሙ ነው። እንግዲህ ሉሲፈራውያኑ ሮማውያኑ የአእምሮ ቁጥጥር ስለሚያደርጉባቸው፤ ‘ሞግዚቶቻቸው’ ባሰኛቸው ሰዓት የድምጽ ትዕዛዙን (Voice to Skull) ጭንቅላታቸው ውስጥ ያስገቡላቸዋል። አብዛኛዎቹ እራሳቸውን ያሳዩና ያሳወቁ ሜዲያ ሰዎችም የዚህ ዲያብሎሳዊ ቴክኖሎጂ ሰለባዎች ናቸው። በጣም አዝናለሁ! ስለዚህ ጉዳይ ሳወራ ሃያ ዓመት ሆኖኛል። እንግዲህ እንደምናየው ሁሉም ጨፍጫፊያችንና አስጨፍጨፊያችን ከሆነችው አሜሪካ ጋር እንደሚያብሩ ይናገራሉ። ሁሉም የአባቶቻችን ጥብቅ ክርስቲያናዊ እምነት የሌላቸው፣ የሰዶም ዜጎች ርዕዮት ዓለም የሆኑትን አብዮታዊ ዲሞክራሲ/ሊበራል ዲሞክራሲ ግባችን ነው ብለው ዛሬም በይፋ ያውጃሉ። ሁሉም የራሳችን ሕዝብ የሚሉትን በመንደርተኛነት ደረጃ እያሰቡ በመከፋፈል ሁሉን አቃፊና ሰፊዋን አግዓዛዊቷን ኢትዮጵያን ነው የምንመኘው ይላሉ።

ልብ እንበል፤ አንዳቸውም የጽዮንን ቀለማት የንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ሰንደቅ አያውለበቡም። የሚያውለበልቡትም የአማራ አክቲቪስቶች ሰንደቁን ይይዙ ዘንድ በጭራሽ አይገባቸውም፤ እንዲያውም ያቆሽሹታል እንጅ። ስለ አድዋ ድልም ይህ ትውልድ ‘በኩራት’ የመናገር ሞራላዊ መብት የለውም፤ በጭራሽ! ዳግማዊ ምኒልክም ሆኑ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ፣ ስብሐት ነጋና ግራኝ አብዮት አህመድ በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት የፈጸሙ ወንደማማች ሕዝብን የከፋፈሉ፤ ሃገር ለባዕድ አሳልፈው የሰጡ በከፍተኛ ደረጃ የተመዘገቡ ወንጀለኞች ናቸው። ስለዚህ ከአድዋ ጋር ምንም የሚያገናኛቸው በጎ ነገር የለም፤ ሁሉም ከሃዲዎች ናቸው!

ምን ያህል አለመታደል መሆኑን ለመረዳት እያንዳንዳቸው፤ ‘ወዲ አዲግራት፣ ወዲ አደዋ፣ ጓል ራያ ጓል እንደርታ፣ ጎንደሬ፣ ጎጃሜ፣ ወሎዬ’ እያሉ እራሳቸውን እንደ ሶማሌዎች አሳንሰው ይከፋፍላሉ። ሶማሌዎች አንድ ቋንቋና አንድ ሃይማኖት ኖሯቸው አንድ ሆነው በጋራ መኖር ያልቻሉት በዚህ የጠበበ፣ መንደርተኛና ዘላናዊ በሆነ አስተሳሰብ ሳቢያ ነው።

👉 Courtesy: The Washington Post

Just days before a deal to end the war in Ethiopia’s Tigray region, soldiers from neighboring Eritrea last fall massacred more than 300 villagers over the course of a week, according to witnesses and victims’ relatives.

Eritrean forces, allied with Ethiopian government troops, had been angered by a recent battlefield defeat and took their revenge in at least 10 villages east of the town of Adwa during the week before the Nov. 2 peace deal, witnesses said, providing accounts horrifying even by the standards of a conflict defined by mass killings of civilians.

The massacres, which have not been previously reported outside the Tigray region, were described in interviews with 22 relatives of the dead, including 15 who witnessed the killings or their immediate aftermath. They spoke on the condition of anonymity for fear of reprisals.

The survivors are only now willing to talk: As long as Eritrean troops remained close by, villagers were cowed into silence. Once the soldiers finally pulled back in late January from much of Tigray, witnesses and relatives began to give accounts like the following: A toddler killed with his 7-year-old brother and their mother. Elderly priests shot in their homes. A nursing mother shot dead in front of her young sons. Family members beaten back as they clung to fathers and sons being taken to their deaths.

Residents of the village of Mariam Shewitto who had fled the violence said they returned from the bush to find the doors of their homes swinging open, the floors inside black with blood and the air heavy with the stench of death. Others searched for brothers and husbands among half-eaten corpses on a mountain where scores were executed and left to wild animals.

Satellite images first provided by Planet Labs and reviewed by The Washington Post show that at least 67 structures in the area, mostly in household compounds, were severely damaged during the time that witnesses said the killings happened. Additional imagery provided to The Post by Maxar Technologies shows military vehicles matching witness descriptions of Eritrean vehicles, less than three miles from where the massacres took place.

The agreement between the Ethiopian government and Tigrayan rebels brought about a cease fire in a two-year war that had made northern Ethiopia one of the deadliest places in the world. But the deal did not address the status of Eritrean troops. Neither the Ethiopian nor Eritrean government has made any public statement on how Eritrean soldiers who perpetrated mass killings like the most recent one near Adwa could be brought to justice.

Joint investigations by the Ethiopian Human Rights Commission, whose head is appointed by parliament, and the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights have documented crimes against humanity and war crimes carried out by all sides up until June 2021. The head of the EHRC, Daniel Bekele, said they had identified many other incidents requiring investigation and they would be dealt with under a transitional justice mechanism.

The U.N. International Commission of Human Rights Experts, a separate body, also documented war crimes by all sides, and said the government and its allies may have committed crimes against humanity. In January, the Ethiopian government asked the United States to support its bid to terminate the commission, calling its work “highly politicized.”

Eritrea, a heavily militarized one-party state often dubbed “the North Korea of Africa,” has consistently denied committing war crimes. On Feb. 9, President Isaias Afwerki told a news conference that such allegations were “fantasy … lies and fabrication.” Eritrean Information Minister Yemane Gebremeskel did not respond to requests for comment on the killings near Adwa.

A senior official working with Ethiopia’s Justice Ministry did not specifically address the killings but said it would be seeking public input around the country, including in six places in Tigray, on issues such as accountability and redress for abuses during the war.

War arrives on their doorstep

The civil war erupted in November 2020 when Tigrayan fighters seized federal military bases across Ethiopia’s northern region, claiming an attack by government forces was imminent. The Eritrean military entered the conflict almost immediately to help fight against its longtime enemy, the Tigray People’s Liberation Front (TPLF). The TPLF had dominated Ethiopian politics for nearly three decades, but its power was curtailed after Abiy Ahmed became prime minister in 2018.

During two brutal years of fighting, the conflict largely passed by many of the tiny villages outside of the northern town of Adwa.

But on the morning of Oct. 25, the war arrived on the doorstep of 92-year-old Gebremariam Niguse in the village of Mariam Shewitto. The Eritreans and Tigrayan forces had been fighting for days in the surrounding area. The Tigrayan troops had taken territory and inflicted heavy losses on their foes before abruptly pulling back, leaving civilians exposed to Eritrean troops, villagers said.

“We were too close to the road,” one of Gebremariam’s relatives recounted bleakly. “We were the first house they came to.”

The Eritreans shot Gebremariam dead in the compound of his home. They also killed his son, two daughters, a son-in-law, daughter-in-law and 15-year-old granddaughter, relatives and witnesses said. The daughter-in-law, Tsige, had her 5-month-old baby on her back when the soldiers arrived, one relative said. The soldiers told her to untie the baby and set it down, then shot her dead in front of her 10-year-old son and his four younger brothers, according to the relative. The boys stayed with the bodies of their parents, too terrified to leave, for a night and a day, the relative said.

The soldiers continued their slaughter deeper into the village, gunning down many people in or near their homes, witnesses and relatives said. The victims included 15-year-old Samson Gebreyohannes Legesse, who sold eggs to save up for the university; an elderly priest who was shot in the chest and discovered in his living room by his son clutching a cross; and another priest killed along with his son and grandson.

The killing in Mariam Shewitto continued for three days as soldiers went house to house, witnesses said. At least 140 people were killed, according to a tally of names provided by survivors. While some men were killed with their families, others were taken, tied up and marched to a mountain called Gobo Soboria, where they were shot dead. When the soldiers came for a man named Hagos Gebrekidan, his 10-year-old son clung to him, crying, until the Eritreans pulled him off and took Hagos away, a witness said.

One man said he was hiding on the mountain, but a group of soldiers found him. He was marched past groups of bodies with their hands bound behind their backs before he broke free and ran. He was shot but survived by tumbling into a ravine and hiding under some bushes, he said. He tried to stanch his bleeding for hours with his shirt while listening to the Eritrean soldiers just above looking for signs he was still alive.

Another man from Mariam Shewitto, in his 60s, said that eight soldiers came into his house and demanded to know where his children were. When he said they were not home, they shot him and looted the house, down to the bedsheets.

“They came to check if I was dead twice, but when they kicked me, I just played dead,” he said. Eventually, he crawled into the forest and met a small girl, begging her for help. Neighbors tore up some women’s clothes to bandage his wound and, lacking medicine, smeared honey on it. For four days, they took him into their house late at night but returned him to the forest before dawn, fearing soldiers would discover him in their home and kill them all, he said.

Satellite imagery collected by Maxar Technologies on Oct. 27 shows at least 25 vehicles — identified by three analysts as military vehicles — either stopped or moving very slowly less than three miles east of Mariam Shewitto. Survivors said Eritrean vehicles were in the area at the time.

Less than two miles farther to the east, largely confined to an area just south of Mariam Shewitto Church, more than 60 structures were severely damaged by Nov. 1, according to a review of satellite imagery provided by Planet Labs.

When the Eritreans finally left Mariam Shewitto on Nov. 1, the villagers emerged from hiding and searched for their loved ones. Survivors found that many of the bodies had been partially eaten by animals. Some bodies still had faces; others had identity cards in their pockets. Others were just limbs. Yohanis Yibalh, a taekwondo enthusiast who drove a motorcycle taxi, was seen being marched away; only part of his body was found, a relative said.

One woman said she lost her husband and 11 other relatives. When she discovered her husband in his distinctive white and gray shirt and coffee-colored trousers it was so late in the afternoon that there wasn’t enough time for a proper burial. She and two other women scraped soil over his body to protect it from hyenas, she said.

She recalled her husband was a kind man who always brought home treats for their three children. When asked for her fondest memory of him, she hesitated, then offered, “Every day was special.”

Horrors on all sides

As Tigray emerges from the war, few places have been left unscathed, and no side is blameless.

Peace deal ending Ethiopia’s Tigray war yet to dispel fear of more atrocities

Residents, rights groups and journalists have documented frequent mass killings of civilians, systematic gang rapes and sexual slavery by Eritrean soldiers.

Ethiopian government troops have also been blamed for repeated war crimes and other atrocities. The Ethiopian government has said it has arrested more than 50 of its own soldiers for crimes that included rape and killing civilians, but the trial records and identities of the soldiers have never been made public. Ethiopian prison guards also killed scores of Tigrayan detainees at a camp near Mirab Abaya in November 2021, and at least seven other locations, according to an exclusive report in The Post, citing witness accounts.

Ethiopian guards massacred scores of Tigrayan prisoners, witnesses say

Tigrayan fighters have also been credibly accused of war crimes, including the rape and murder of Eritrean refugees living in their region and the forcible recruitment of young people into their ranks by jailing relatives if they refused. When Tigrayan forces pushed into the neighboring regions of Afar and Amhara, residents reported hundreds of rapes, looting and the killing of civilians. Early in the war, a Tigrayan youth militia in a town called Mai Kadra killed hundreds of mostly Amhara laborers. The TPLF leaders have denied these allegations, saying in particular their group did not carry out killings in Mai Kadra.

While the Ethiopian government has extensively documented crimes committed by Tigrayan fighters, it has not yet conducted such detailed investigations into crimes against Tigrayan civilians.

Hundreds of civilians killed in Tigray, Ethiopia’s rights commission says

Many of those left behind are glad for the November cease fire. But survivors are living surrounded by the dead.

“We want the world to hear what happened,” said a woman who reported losing seven close relatives in the massacre near Adwa. “We want people to know what happened to our families.”

Too many to mourn properly

The week of slaughter by Eritrean soldiers extended well beyond Mariam Shewitto to villages including Geria, Adi Bechi, Adi Chiwa, Mindibdib, Kifdimet and Kumro, according to lists of victims shared with The Post and cross-checked by reporters. Some of the lists were neatly typed; others were scrawled on notepaper or recited over the telephone.

In Kumro, between 35 and 40 villagers were killed, one woman said. “They were hiding, but the old ones stayed in their houses. They thought they would be safe,” she said. Her 11-year-old son found his grandfather’s body, she said. The soldiers had burned the thatch that covered the stone houses, the fodder for their livestock, even the beehives, she said.

In Rahiya, Eritrean troops killed a teacher named Letemichael Fisseha Abebe with her 7-year-old son and another aged 20 months, a relative said. Her husband Dawit Weldu, also a teacher, was killed four days later in nearby Endabagerima along with his brother, a construction worker, the relative said.

A local official in Endabagerima said at least 80 people were killed there. Residents said many were buried at a famous monastery nearby. Some of the dead were families from outside the area that had come to take nearby holy waters, said a resident. No one knew their names.

At least 48 people were killed in the village of Geria, according to lists provided by two survivors. The victims included seven Muslims, many farmers, a 65-year-old mentally ill woman and a priest.

At least 34 of the victims were buried in Abune Libanose Church near Kumro, said a woman who attended a mass ceremony for the dead at the end of November. “The mourning was bitter for us. Some people didn’t come because they were afraid,” she said, her words tumbling out. “We didn’t know who to cry for. Your father, sister, mother, brother?”

Families gathered in groups to exchange condolences, she said. Some mourners had lost so many relatives they weren’t sure which group to stand with.

Individual condolences would have taken hours, even days, so representatives from each group would murmur “Tsinat Yihabkum” — “may God give you strength” — to another family’s group, then move onto the next one.

There were no priests to wave incense or perform the traditional ceremony of fithat on the bodies. She said they were all among the dead or mourning.

💭 Selected +365 Comments Courtesy of The Washington Post

🛑 ከሦስት መቶ ስልሳ በላይ አስተያየቶች በዚህ ዘገባ ላይ ተሰጥተዋል። ዓለም ለዩክሬይን ከሰጠችው ከፍተኛ አትኩሮት ጋር እያነጻጸሩ ብዙዎች በአዎንታዊ መልክ አስተያየት መስጠታቸው በጎ ነገር ነው። በሌላ በኩል ግን ከዚህ በፊት አስተያየት ወይንም ጥላቻቸውን ለመግለጽና የዘር ማጥፋት ጥሪ ለማድረግ ማንም የማይቀድማቸው ግብዞቹ የኦሮማራ ምንሊክ አርበኞች ዛሬ ዝም ጭጭ ብለዋል! በቦረና ጉዳይ ተጠደምደዋል!

  • – Excellent reporting on a woefully underreported war.
  • – Important reporting, makes for horrific reading that shocks me to my core. Utterly barbaric.
  • – Important reporting to recognize the horror of war and invasion across the world and not just in the Steppes at the Black Sea. All of these atrocities are crimes against humanity. The International community must respond with commensurate outrage against an attack on Ethiopia as it does against an attack on Ukraine.
  • – We only care about the white Christians of Ukraine.
  • – There certainly is bias in the relatively sparse reporting of wars in Africa between the native peoples there, and the war in Ukraine. So I appreciate this reporting.
  • – Maybe if WP and other media made mention of this war and atrocities as much as they do what’s happening in Ukraine some of the violence could have been prevented. It’s so obvious to see what others deny exists. Our prayers to those left behind.
  • – My heart goes out to these victims. Can’t their killers be tried?
  • – Very heartbreaking. Children who had nothing to do with the conflict being killed. There has been almost no reporting on the war there last year. The loss there is great yet nobody without a connection to the people seem to care.
  • – And the Prime Minster Abiy Ahmed Ali still has his Nobel Peace Prize? Jesus Wept!
  • – For two years I have followed the sparse reporting here on the civil war in Ethiopia. Nearly every article has comments from people purporting to be Ethiopian and calling for the genocide of ethnic minorities like those in Tigray.
  • It’s disgusting. I understand this is humanity at its worst, but the moderation needs to be stepped up. These articles do not attract thousands of comments.
  • – This is why no one pays attentions to wars in Africa. Ethiopia used to be a great place, one of the founders of the Christian Church, and with one of the world’s oldest alphabets. Now it’s just Rwanda. Even Russians are not going door-to-door killing Ukrainians.
  • – What the press is not saying…Ethiopia was historically a Christian nation.
  • The Muslims eventually took over, militarily supported by Muslim nations like Turkey. I’m really not sure the two faiths will ever peacefully get along.
  • – I visited Ethiopia more than twelve years ago. A fascinating country with a lot of youth and not enough employment possibilities. The northwestern, mountainous region of the Tigrayans had for centuries prevailed politically and culturally. It holds the lion’s share of the holy sites of Ethiopian Christianity that dates from the earliest centuries of the faith, even earlier than the Christianization of Germanic Europe and of Scandinavia. The numerical growth of other sectors of Ethiopia have ultimately eroded the political near monopoly of the Tigrayan, who are Semitic, whilst the rest of the huge country is racially ‘negro’, though everybody is coloured. The Tigrayan refused to fully accept the rule of national leaders not of their sort, the loss of their region’s prestige. There is a lot of politics, and financial reasons for the civil war, also the Christian and Moslem divide. Wonderful the cuisine of Ethiopia, wonderful people I met there.
  • – Showing that “never again” was forgotten before the ink dried. shame on all our governments for ignoring human rights to make a buck.
  • – There but for the Grace of God. May the victims rest in peace and may these nations/groups stop the horrors.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

unUnited Nations: A Minute of Silence for Ukraine But Not for The 1 Million Christian Victims of Ethiopia War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2023

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ያልተባበሩት መንግስታት፤ ለዩክሬን የደቂቃ ጸሎት አደረጉላት የኢትዮጵያው የዘረ ማጥፋት ጦርነት ሰለባ ለሆኑት ከ፩/1 ሚሊዮን በላይ ክርስቲያኖች ግን እንኳን ጸሎት ሊያደርጉ፤ የተፈጸመው ጀነሳይድ እንዳይመረመር ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አይይይ!

ምክኒያቱም፤ ሁሉም የዚህ የዘር ማጥፋት ወንጀል አካላት በመሆናቸው ነው። ከአንቶኒዮ ጉቴሬስ እስከ ቴድሮስ አድሃኖም፣ ከአሜሪካ እስከ ዩክሬይን፣ ከኢራን እስከ እስራኤል፣ ከቱርክ እስከ ኤሚራቶች፣ ከተባበሩት መንግስታት እስከ አፍሪቃ ህበረት ሁሉም በጥንታውያኑ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ላይ ተናብበው ጭፍጨፋውን አካሂደዋል።

ዛሬ በግልጽ የምናየው ሤራ የተጠነሰሰው ከመቶ ሰላሳ ዓመታት ጀምሮ፤ ከአድዋው ድል በኋላ ነው።

አዎ! አንጋፋውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ንጉሣችንን አፄ ዮሐንስ አራተኛን ገድለው የሰለሞናዊውን ዙፋን በዲቃላዎቹ አፄዎች ምንሊክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ፣ ስብሃት/ግራኝ አብዮት አህመድ አማካኝነት እንዲያዝ ካደረጉ በኋላ።

የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ፣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቅርቡ ተመልሶ መጻሕፍትን ያመዛዝናል! ለእውነት፣ ለፍትህ፣ ለጽድቅና ለበቀል ተጠምቻለሁ!

ከእኛ ጋር ማዘን ያልቻሉት በራሳቸው ላይ ደርሶ ያዝኑ ዘንድ ይገደዳሉ። የአንድን ሰው ለፍትህ ትግል ለማበላሸት ስትነሳ ተጠንቀቅጫማው አንድ ቀን በሌላ እግር ላይ ሊሆን ይችላልና። በእርግጥም ይሆናል።

አዎ! የአደዋው ድል የእግዚአብሔር አምላክ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስና የአክሱም ጽዮናውያን ድል ብቻ ነው

💭 Tense moment as Russia’s UN ambassador interrupted a minute of silence for victims of Ukraine war at Security Council.

  • Russia’s ambassador to the UN broke a minute of silence honoring victims of the Ukraine war.
  • Nebenzya said the council should honor “all victims of what happened in Ukraine, starting in 2014.”
  • This comes a day after the UN voted for Russia to withdraw its troops immediately from the country.

No such action, either at the United Nations or the African Union, for over million victims of Ethiopia war. Nothing! Never!

💭 Moral Equivalence To Deny Genocide, Improvised Peace Treaties to Doge Accountability.

UN boss Antonio Gutterez was in Ethiopia last week for the African Union Summit. No minute of silent there for the victims of the #TigrayGenocide. He even didn’t want to travel to the genocide hotspot in Tigray, Northern Ethiopia. He went to Ukraine’s war zones several times.

Antonio Gutterez and WHO boss Tedros Adhanom are all part of the genocide team. Tedros Adhanom who is originally from Tigray is a member of the Communist TPLF which, alongside The fascist Oromo regime of Ethiopia, the fascist Junta of Eritrea and other local and international groups started the genocidal war to exterminate ancient Christians of Tigray and Northern Ethiopia. Now they all are trying to save themselves and all their evil partners by continuing the defacto siege – and by persuading the UN to stop the independent investigation. ‘Ethiopia seeks to end U.N.-ordered probe into Tigray war abuses

No peace without justice and accountability; and neither justice, nor accountability without truth first.

The fascist Oromo regime of Ethiopia and TPLF have ignored Amnesty International’s half-heated requests to access Tigray – and to assess the extent of the damage, the scale of the devastation, the genocide, abuses and human rights violations. Why are AI quite on this matter? Why don’t they keep insisting on the need to get permission to enter Tigray?

The fascist Oromo regime of Ethiopia which alongside the TPLF is responsible for the death of more than a million Orthodox Christians has been hindering both International Commission of Human Rights Experts on Ethiopia (ICHREE) and African Commission on Human and Peoples’ Rights (ACHPR) from conducting independent investigations into crimes and atrocities in Northern Ethiopia.

The genocidal Oromo regime, TPLF and their partners are saying: “In the past two years we have killed enough Christians, now no investigation is needed, let’s forget everything – and reconcile and move on….’

This is something unheard of in world history. This is beyond ridiculous! These are pure demons in human form.

If there is one thing Ethiopia’s two years war is markedly recognized globally for, it is the unimaginable atrocities committed against civilians, ranging from several types of cruelties that constitute war crimes and crimes against humanity – such as mass murder, mass sexual violence and sexual slavery – to, by some indicators, a potential genocide upon proper designation.

Atrocity comparisons tend to be odious, but the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights has verified 7,199 civilian deaths in Ukraine. The number of combat deaths is in the tens of thousands.

By contrast, the number of casualties in Ethiopia might never be known. The best estimates have been put together by Jan Nyssen, a geographer at Ghent University in Belgium, who has calculated that up to 600,000 non-combatants died during the Tigrayan war between November 2020 and November 2022. Many of them starved to death. If one adds fighters who died in combat, the total number of deaths could approach 1 million.

At the Munich Security Conference a week ago, US Vice-President Kamala Harris accused Russia of committing crimes against humanity. But given the simultaneous near-planetary silence on Tigray, it is safe to conclude that not all crimes against humanity are equal.

According to the Ukrainian government, the U.S. leads all countries with $196 billion in total military, financial and humanitarian aid to Ukraine between Jan. 24, 2022, through Nov. 20, 2022. Germany has sent the second-most funds, with $172 billion sent in that span.

👉 Compare this to what is happening to the Orthodox Christians of Ethiopia’s

  • ☆ Since 2020 Genocide in Tigray: Over a million Orthodox Christians Massacred
  • ☆ 200.000 Women, Nuns, Girls Raped in
  • ☆ The Siege ofTigray is Causing mass Starvation for Millions

The God of Abraham, Isaac and Jacob, The Lord Jesus Christ will return and balance the books soon! I hunger and thirst for righteousness.

Those who cannot sympathize will be forced to empathize. Be careful when you invalidate someone’s struggle…the shoe may be on the other foot one day. It certainly will.

👉 Anyways, The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abby Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, imported and Satan-influenced ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲]✞✞✞

“ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።”

✞✞✞[Revelation 2:10]✞✞✞

“Do not be afraid of what you are about to suffer. I tell you, the devil will put some of you in prison to test you, and you will suffer persecution for ten days. Be faithful, even to the point of death, and I will give you life as your victor’s crown.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Brave Lebanese Orthodox Christian Priest Fighting Against Islamic Jihadists

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2023

😇 ጎበዝ ጀግና የሊባኖስ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ቄስ እስላማዊ ጂሃዲስቶችን ሲዋጉ። እኝህን አባትና በቪዲዮው ግሩም የሆነ ማብራሪያ የሚሰጡንን አባ ‘ማር ማሪ አማኑኤልን’ እንዴት እንደምወዳቸው። ተመስገን ጌታዬ!

የኢትዮጵያ ኦርቶዶኮስ ‘አባቶች’ በተለይ በዚህ ዘመን እንዲህ ዓይነት ወኔና ቀጥተኛነት የሚታይባትን ተባዕታይ ክርስትና ለመላው ዓለም ማስተዋወቅ ሲገባቸው ወደ ታችኛው ዓለም ለመውረድ ከሚዘጋጁት ከዋቄዮ-አላህ-ሉኢስፈር ባሪያዎች ጋር ዓለማዊ ድራማ እየሠሩ ጊዚያቸውን ሲያጠፉ ሳይ ምን ያህል እንሚያስቆጣኝ የመገልጽበት ቃላት የለኝም።

እንደ ሌባኖሱ ዓይነት ደንቅ አባት፣ ዲያቆን ወይም መምህር ዛሬ በኢትዮጵያውያኑ ዘንድ (ትግራይንና ኤርትራን ጨምሮ) አንድም እንደሌለ እያስተዋልን ነውን? ይህን እያንዳንዱ ኦርቶዶክስ አማኝ ከጠየቀ፤ ለጊዜውም ቢሆን፤ ቤተ ክርስቲያኗ ስደት ላይ መሆኗን እና ቤተ ክህነትም በሰርጎ ገቦች መጠለፏን እናረጋግጣለን።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]❖❖❖

በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”

በምዕራቡ ዓለምና በዛሬይቷ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ጻጻሳቱ የጨፍጫፊዎቻቸውን እግሮች ይሳማሉ፣ ከባለ ሥልጣናት ጋር ይሞዳሞዳሉ፤ “ጥሩ ሲሠራ አሞግሳለሁ! መጥፎ ሲሰራ እወቅሳለሁ!” እያሉ እንደ ሴት (ይቅርታ)ይልፈሰፈሳሉ፤ የጠላቶቻቸውን መሀመዳውያንን ማንነት በደንብ አጠንቅቀው የሚያውቁትና ከጂሃዳውያኑ ጋር በቂ ልምድ ያካበቱት እንደ እኝህ ድንቅ የሆኑ የሊባኖስ አባቶች ግን አሁንም የቀሩት እውነተኛ ክርስቲያኖች ናቸው፣ ህዝቦቻቸውን እና አገራቸውን በዚህ መልክ ይከላከላሉ። እግዚአብሔር ይመስገን! 😇

ቤተሰቦቻችንን እና ጓደኞቻችንን እንዳንከላከል ወይንም እንዳንጠብቅ እግዚአብሔር በፍጹም አያስተምረንም። መላዋ ዓለም፤ በተለይ በኢትዮጵያ ከእስላማውያኑ ወራሪዎች እራስን፣ ሀገርንና ሃይማኖትን በዚህ መንገድ መከላከል መጀመር አለበት። ያለምንም የቤተ ክህነትወይንም ሌላ አታላይ የተደራጀ ኃይል ፈቃድና ድጋፍ።

በትናንትናው ዕለት እንዲህ ብዬ ነበር፤

💭 ከሰዓታት በፊት “ከመቶ ሺህ በላይ የሶማሌ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው” የሚለውን መረጃ ሰሰማ፤ ብልጭ ያለብኝ፤ የግራኝ አህመድ + ቱርክ ጂሃድ ነው።

ሰሜኑን ጨፍጨፈውና አስርበው አዳከሙት፤ አሁን የእስልምና ስደተኛ ጂሃድይከተላል፤ ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እንደነበረው

ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች ለአፍሪቃው ቀንድ ባጠቃላይ መጤዎች ናቸው። ሁለቱም ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ነበር በኦቶማን ቱርኮች፣ አረቦች እና የአውሮፓ ፕሮቴስታንቶች እንደ ዱር አራዊት እየተሰደዱ ወደ አፍሪቃው ቀንድ የገቡት። የዱር አራዊቶችን በሄሊኮፕተር ከኢትዮጵያ እያሳደዱ ወደ ኬኒያ ሲወስዷቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን የዘመናችን አማሌቃወያን ሶማሌዎችን እና ጋላ-ኦሮሞዎችን ግን ወደ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ግዛቶች እንዲገቡ አደርጓቸው።

ዛሬ የምናየውና እጅግ የሚያሳዝነው ክስተት ደግሞ፤ የኢትዮጵያ ባለቤት የሆኑት አክሱም ጽዮናውያን 360 ተዘግተው ወደ ኤርትራም ህነ ወደ ሱዳን፣ ወደ አፋርም ሆነ ወደ አማራ ግዛቶች እንዳይሰደዱ ሲደረጉ ለሃገረ ኢትዮጵያ ነቀርሳዎች የሆኑት ሶማሌዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች እንዳሻቸው ወደ ኢትዮጵያ ግዛት እንዲገቡ መደረጋቸው ነው።

የመሀመዳውያኑስ ተል ዕኳቸው መሆኑን እናውቃለን፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ ኦርቶዶክስ ነኝ” የሚለው ‘አማራ’ የኢትዮጵያን እናት አክሱምን ነቅቶ እንደመጠበቀ የትግራይ ወንድሞቹንና እኅቶቹን፣ አባቶቹንና እናቶቹን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተነስቶ በመንከባከበና ከጠላት በመከላከል ፋንታ በተቃራኒው ከራሱ፣ ከሃገሩ፣ ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ማበሩ ነው። ምን ዓይነት እርግማን ነው? ይሄን እንዴት ማየት ተሳናቸው፤ ምን ዓይነት እርግማን ነው? ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እነ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እስከ አክሱም ጽዮን ድረስ ዘልቀው ሊገቡ የቻሉት ምናልባት ተመሳሳይ ወንጀልና ኃጢዓት ስለሠሩ ይሆንን? 😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!

ከዚህ ጋር የማክለው፤ ኦሮሚያከተባለው ሲዖል ጋላኦሮሞዎቹ የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎች በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ አማርኛ ተናጋሪ ሙስሊም ስደተኞችን” ወደ ሰሜኑ የሃገራችን ክፍል እንዲገቡ በማድረግ ላይ ናቸው። ይህም የስደት ጂሃድ አካል መሆኑን ልብ እንበል። ጄነራል አሳምነው ይህን ጠቁመውን ነበር!

✞ God never teach us not to protect our family and friends. Start defending yourself and your country this way from Islamic Jihad.

In the west, the Pope kisses their feet. In the east, where people are still REAL Christians, they defend their people and their nations. Wonderful.

❖❖❖[Revelation 3:16]❖❖❖

“And you are lukewarm and neither cold nor hot, I am going to vomit you from my mouth.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Turkish Drone Strikes Massacred Thousands of Ethiopian Orthodox Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2023

💭 ከሰዓታት በፊት “ከመቶ ሺህ በላይ የሶማሌ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው” የሚለውን መረጃ ሰሰማ፤ ብልጭ ያለብኝ፤ የግራኝ አህመድ + ቱርክ ጂሃድ ነው።

ሰሜኑን ጨፍጨፈውና አስርበው አዳከሙት፤ አሁን የእስልምና ስደተኛ ጂሃድይከተላል፤ ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እንደነበረው

ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች ለአፍሪቃው ቀንድ ባጠቃላይ መጤዎች ናቸው። ሁለቱም ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ነበር በኦቶማን ቱርኮች፣ አረቦች እና የአውሮፓ ፕሮቴስታንቶች እንደ ዱር አራዊት እየተሰደዱ ወደ አፍሪቃው ቀንድ የገቡት። የዱር አራዊቶችን በሄሊኮፕተር ከኢትዮጵያ እያሳደዱ ወደ ኬኒያ ሲወስዷቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን የዘመናችን አማሌቃወያን ሶማሌዎችን እና ጋላ-ኦሮሞዎችን ግን ወደ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ግዛቶች እንዲገቡ አደርጓቸው።

ዛሬ የምናየውና እጅግ የሚያሳዝነው ክስተት ደግሞ፤ የኢትዮጵያ ባለቤት የሆኑት አክሱም ጽዮናውያን 360 ተዘግተው ወደ ኤርትራም ህነ ወደ ሱዳን፣ ወደ አፋርም ሆነ ወደ አማራ ግዛቶች እንዳይሰደዱ ሲደረጉ ለሃገረ ኢትዮጵያ ነቀርሳዎች የሆኑት ሶማሌዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች እንዳሻቸው ወደ ኢትዮጵያ ግዛት እንዲገቡ መደረጋቸው ነው።

የመሀመዳውያኑስ ተል ዕኳቸው መሆኑን እናውቃለን፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ ኦርቶዶክስ ነኝ” የሚለው ‘አማራ’ የኢትዮጵያን እናት አክሱምን ነቅቶ እንደመጠበቀ የትግራይ ወንድሞቹንና እኅቶቹን፣ አባቶቹንና እናቶቹን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተነስቶ በመንከባከበና ከጠላት በመከላከል ፋንታ በተቃራኒው ከራሱ፣ ከሃገሩ፣ ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ማበሩ ነው። ምን ዓይነት እርግማን ነው? ይሄን እንዴት ማየት ተሳናቸው፤ ምን ዓይነት እርግማን ነው? ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እነ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እስከ አክሱም ጽዮን ድረስ ዘልቀው ሊገቡ የቻሉት ምናልባት ተመሳሳይ ወንጀልና ኃጢዓት ስለሠሩ ይሆንን?

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!

🔥 World War III | For the past 500 years, Anti-Christ Turkey is Bombing The World’s Most Ancient Christian Nations: Armenia & Ethiopia

How The Fascist Oromo regime of Ethiopia used a Turkish drone in a strike that killed nearly 60 civilians

On 7 January 2022 (Orthodox Christmas), shortly after midnight,Turkish Drones carried out an airstrike on a camp for internally displaced people in the town of Dedebit, in the Tieggrai Region of Ethiopia. Hundreds of hungry people made homeless by the war in Ethiopia — mostly women, children and elderly men — slept on a cramped floor in an empty school with a tin roof.

With a flash in the dark, the building and the grounds around it were struck by drone-delivered bombs, killing at least 59 people and gravely injuring dozens more, according to an aid worker whose organization worked at the camp for internally displaced people in Dedebit and analyses of satellite images of the impact sites. He and other aid workers at the camp, located in the northern Ethiopian region of Tieggrai, were adamant: The people killed and wounded were civilians fleeing the war, not combatants in it.

The Washington Post analyzed photos of shrapnel and satellite imagery and cross-referenced video of the aftermath to confirm that Turkish-made precision-guided munitions were used in the strike, which took place in the early hours of Jan. 7. The Ethiopian military is the only party in the conflict known to have access to armed drones.

The use of a precision-guided weapon in the strike in Dedebit raises questions about the Ethiopian government’s targets, which internal documents at aid organizations say have hit not just this camp, but also other locations far from the battlefield, including a flour mill, a public bus, farms, hotels and busy markets.

Those documents, which were shared with The Washington Post, say more than 300 civilians have been killed by drone and airstrikes since last September, including more than 100 since the start of this year. Those deaths represent a fraction of the thousands who are estimated to have died in the conflict and more than 4 million others, in Tieggrai and neighboring regions, who face a humanitarian crisis.

Expert witnesses

Wim Zwijnenburg, project leader of humanitarian disarmament at PAX, which identified the MAM-L weapon, said Turkey could not wash its hands of the matter.

“There is a very strong case to make that these drones should never have been exported at all,” he said, noting that Turkey is a signatory to the U.N.’s arms trade treaty, which stipulates a risk assessment should be done on the potential of human harm before a sale is carried out. (While Turkey signed the pact in 2013, it has not ratified it.)

Zwijnenburg also stressed the need for information on the potential involvement of Turkish personnel in the deployment of the weapons.

“Because this is technology that requires a lot of maintenance and piloting, Turkey could be made directly responsible if there is a consistent pattern of drone strikes used against civilians and Turkish crew is on the ground doing maintenance on the drones,” he said.

🔥 Ottoman-Portuguese War in Africa – Ethiopian–Adal /Turkish War

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በደደቢት ፷/60 ጽዮናውያን በቱርክ ድሮን ባስጨፈጨፉ ማግስት፤ ሕወሓቶች የቱርክን ባንዲራ እያውለበለቡ ጨፈሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2023

😇 የጌታችን ልደት ዕለት፤ ፳፱ ታኅሣሥ ፳፻፲፬ ዓ.ም ደደቢት፤ ትግራይ

በቱርኮች የሚበርሩ የቱርክ ድሮኖች ስልሳ የተራቡ ኦርቶዶክስ እናቶችን፣ አባቶችንና ሕፃናትን ጨፍጭፈው ገደሏቸው።

🐷 ከወር በኋላ ፲፩ የካቲት ፳፻፲፬ ዓ.ም ቱርክ አገር

አረመኔዎቹ የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎቹ ሕወሓቶች በቱርክ ደስታቸውን ለመግለጽ ተሰባሰቡ፤ ምግቡና መጠጡ በሽ፤ የቱርክን ሉሲፈራዊ ባንዲራ እያውለበለቡ በደስታ ጨፈሩ!

በሕይወቴ እጅግ በጣም ካዘንኩባቸውና ደሜን ካፈሉት ሁኔታዎች አንዱ ነው!

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

እስኪ አስቡት፤ የትኛው የትግራይ ግለሰብ ነው ከሳዊዲዋ መካ ጎን የአጋንንት መናኸሪያ በሆነችው ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ለመኖር የሚፈልግ/የሚችል?! አዎ! የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍራ!

😇 እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ፤

ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን አረቦች፣ ቱርኮች፣ ኢራኖች፣ ሶማሌዎች፣ ሱዳኖችና ቤን አሚሮች እንዲሁም ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ሁሉ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች መሆናቸውን እናውቃለን፣ በእኛ መኻል ያሉትም የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍሮች የሆኑት ጋላ-ኦሮሞዎችና ኦሮማራዎችም ምን ያህል ከሃዲ እርጉሞች፣ አረመኔዎችና ጨካኞች እንደሆኑ ተረድተናል።

ግን በተለይ አምና ልክ በዚህ ወቅት የታየኝ፣ እጅግ በጣም ያሳዘነኝና ያስቆጣኝ የ “ሕወሓቶች” ከባዕዳውያኑ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍሮች ያልተናነሰ የክህደት፣ አረመኔነትና ጭካኔ ማንነታቸው ነው። በደንብ ግልጽ ሆኖ ነበር የታየኝ። በወቅቱ፤ “ሕወሓቶች” የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ በተከበረው የአክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ላይ በኅዳር ጽዮን ዕለት የሰቀሉ ቀን አብቅቶላቸዋል” ብዬ ነበር።

በዚያው ወቅት “ስለ ደብረ ጽዮን የሆነ ነገር ታይቶኛል፣ በጸሎት መጽሐፌ ውስጥ ስሙን ሳነብም የመጣልኝ ነገር አለ ” ከማለት ሌላ ብዙም አልጻፍኩም ነበር። ነገር አሁን እናገረው ዘንድ ግድ ነው፤ ስለ ደብረ ጽዮን በታየኝ ራዕይ ላይ ይህ ግለሰብ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ኢሳያስ አፈወርቂ ባልተናነሰ አረመኔ የሰይጣን ቁራጭ መሆኑ ታውቆኛል።

እንዲያውም ወደ ኋላ ተመልሼ ደብረ ጽዮን የተባለውን ሰው ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁበትን ወቅት እንዳስታውስ አደረገኝ። አመቱ በፈረንጆች 2012 ነበር። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊና አቡነ ጳውሎስ ልክ እንዳረፉ ለጉብኝት አዲስ አበባ ተገኝቼ ነበር። በቀብር ስነ ሥር ዓቱ ወቅት ቴሌቪዥን ላይ ዘመዶቼን፤ “ይህ ብቅ ጥልቅ የሚለውና ክልስ የመሰለው ሰው ማን ነው?” ብዬ ጠየቅኳቸው። “ዶ/ር ደብረ ጽዮን” አሉኝ። እኔም፤ “ኦ ኦ ሌላ ዶ/ር?” በማለት እነ መለሰን የገደሏቸው ባራክ ሁሴን ኦባማ + ሸህ አላሙዲን እና የግብጹ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲ መሆናቸውን ባካባቢያችን ያሉት ሰዎች ሁሉ እስኪርበደበዱ በጩኸት ተናገርኩ። በማከልም፤ “በእነ መለስ ዜናዊ ላይ መፈንቅለ መንግስት ነው የተካሄደው፤ ስልጣኑንም ደመቀ መኮነን ሀሰን ለተሰኘው የአረቦች ወኪል ሊያስረክቡት ነው!” አልኩ በድፍረት። ይህ እንግዲህ ከአስራ አንድ ዓመታት በፊት መሆኑ ነው። ታዲያ አሁን ይህ አይደለምን የተከሰተው?! በደንብ እንጅ! በወቅቱ አይታወቅምና ያላካተትኩት የጋላ-ኦሮሞውን ግራኝ አብዮት አህመድን እንዲሁም የሕወሓቶችን ተሳትፎ ነው። ዛሬ መናገር እችላለሁ ከእነ ኦባማ ጎን እነ መለስ ዜናዊን ያስወገዷቸው እነ ደመቀ መኮንን፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ኦቦ ስብሐት ነጋ እና ደብረ ጽዮን ናቸው።

ከአንድ አክሱም ጽዮናዊ ተቆርቋሪ ሆኜ ስናገር ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በመጀመሪያዎቹ የስልጣን ዘመናቸው ተገቢ ያልሆኑ ስህተቶችን ሰርተዋል፤ ለምሳሌ ሉሲፈራውያኑ የሰጧቸውን ‘ሕገ መንግስት’ ቶሎ ቀዳደው በመጣል አግባብ የሌላቸውን “ሶማሌ” + “ኦሮሞ” + “አማራ” የተሰኙ ክልሎች ባጭር ጊዜ ባለማፈራረሳቸው። ሌላው የሠሩት ከባድ ስህተትና ወንጀል የሉሲፈራውያኑን ስክሪፕት ተከትለው “ባድሜ” በተባለው ቦታ ላይ ሰሜናውያኑ ክርስቲያኖች በብዛት እንዲረግፉ ማድረጋቸው ነው። በወቅቱ እኔ ገና ትምህርት ቤት እያለሁ ‘የባድሜው ጦርነት’ የሉሲፈራውያኑ ሤራ መሆኑን፣ ከአረቦችና ቱርኮች ጋር እየታየ ያለው ጥብቅ ግኑኝነት መወገድ እንዳለበት በደብዳቤ መልክ ከውጭ አገር ሆኜ ጽፌላቸው ነበር።

የሆነ ወቅት ላይ መለስ ዜናዊ መንቃት ጀምረውና በዚህ ስህተታቸው ተጸጽተው የሕዳሴውን ግድብ ሥራ ለማስጀመር ወሰኑ፤ እንደ ‘አል ጀዚራ’ የመሰሉ ሜዲያዎች ስለ ግድቡ ቃለ መጠይቅ አድርጎ ይመረምራቸው ጀመር። የእስራኤል ሜዲያዎች ሳይቀሩ እነዚህን ቃለ መጠይቆች እየመረመሩ የመለስ ዜናዊን አዲስ የሚታይ ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነት “በስጋት” መታዘብ ጀመሩ። ቪዲዮዎቹ በየቦታው አሉ።

እ.አ.አ በ2008 ዓ.ም ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያ ከዋሃቢ እስላሟ የኳታር አገር ጋር እንደሚያቋርጡ ትዕዛዝ ሰጡ፤ የአልጀዚራ ቴሌቪዥንም ከአዲስ አበባ እንዲባረርና የሳተላይት ስርጭቱም በኢትዮጵያ ግዛት እንዲታፈን/ጃም እንዲደረግ ተደረገ። ከቱርክም ጋር ግኑኝነቱ ይላላ ዘንድ ተወሰነ። እኔ በዚህ ውሳኔ በጣም ደስተኛ ነበርኩ።

ይህ ያላስደሰታቸው እነ ባራክ ሁሴን ኦባማ፣ አረቦች፣ ጋላ-ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች፣ ሻዕቢያዎችና ሕወሓቶች ጊዜውን ጠብቀው እ.አ.አ በ2012 ዓ.ም ላይ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን ገደሏቸው። ጠቅላይ ሚንስትር ለመሆን የበቃው ጠንጋራው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ልክ ቃለ ምሕላ እንደፈጸመ ያደረገው ከዋሃቢ እስላም አገር ከኳታር ጋር ተቋርጦ የነበረውን የዲፕሎማሲ ግኑኝነት እንደገና መጀመር ነበር። ኃይለ ማርያም የመጀመሪያውን ቃለ መጠየቅ የሰጠውም ለኳታሩ የአልጀዚራ ቴሌቪዥን ነበር።

ዋሃቢ ኳታርና የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በጣም ጥብቅ ወዳጆች ናቸው። በምዕራባውያን ባንኮች የድጎማ ገንዘብ ላይ በከባዱ ጥገኛ የሆነችው ቱርክ ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ የምታገኘው ከኳታር ነው። እ.አ.አ 2015 ላይ ወስላታው የቱርክ መሪ ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን አዲስ አበባን እንዲጎበኝ ተደረገ።

2017 ዓ.ም ላይ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወደ ውቕሮ ትግራይ፤ ‘በእድሳት ስም’ ገብታ “አል-ነጃሺ” በተሰኘው ቤተ ሰይጣን/መስጊድ ሥር ጂኒዋን ትቀብር ዘንድ ሕወሓቶች ፈቀዱላት።

ከባድሜው ጦርነት አንስቶ ወደ አክሱም ጽዮን ግዛቶች እየገባ እንዲሰለጥን፣ እንዲሰልልና እንዲዘጋጅ የነበረው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከአቴቴ ሚስቱ ጋር በትግራይ እንዲኖርና የሕዝበ ክርስቲያኑን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት እንዲሁም ስብዕና አጥንቶ አሁን ሁሉም በጋራ ለከፈቱበት የዘር ማጥፋት ጂሃድ እንዲዘጋጅ ያደረጉት ሕወሓቶችና ሻዕቢያዎች ናቸው። አዎ! አክሱም ጽዮናውያንን ይጨፈጭፍላቸው ዘንድ።

ከ፩ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ኢትዮጵያዊ አክሱም ጽዮናውያንን የጨረሰውንና በጋላ-ኦሮሞዎች የሚመራው የዘር ማጣፋት ዘመቻ ልክ እንደተጀመረ መቶ ሺህ የሚሆኑ ጽዮናውያን እንደምንም ሾልከው ወደ ሱዳን ተሰደዱ። ይህን እናስታውስ፤ ስደተኞቹ ወገኖቻችን ለተባበሩት መንግስታት የእርዳታ ተቋማት እጃቸውን ሲሰጡ፤ “ድንኳኖችን እሠራላችኋለሁ” ብላ ፈቃደኝነቷን ያሳየችውን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ናት። ከሃዲዎቹ ሕወሓቶችም ምስጋናቸውን ለቱርክ ሲያሳዩ ነበር። ቱርክ ግን እንደተለመደው ሕዝበ ክርስቲያኑን ለመበከልና ጂኒዎቿን ለማራገፍ ነው ድንኳን ለመትከል የወሰነችው።

የሱዳን ጠረፍ እንዲዘጋ እና በተከዜ ወንዝ ዙሪያ የብዙ ወገኖቻችን ሕይወት እንዲያልፍ የተደረገውም በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በብልጽግና/ኦነግ፣ በብዕዴንና በቅርቡ ከጽዮናዊው የጎንደር ግዛት ይጠረጉ ዘንድ ግድ በሚሆኑት ዲቃላ ኦሮማራዎች አማካኝነት ነው።

እነዚህ በጋራ ተናብበው በሕዝቤ ላይ ከባድ ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ከሃዲዎችና ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙት፣ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ዕልቂት ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ትግራይ የተሰኘውን ቍራሽ ግዛት ገንጥሎ የተረፈውን ሕዝበ ክርስቲያኑን ኢሳያስ አፈወርቂ በኤርትራ ጽዮናውያን ላይ እንዳደረገው እየደቆሱ ለመግዛት ካላቸው ህልም የተነሳ ሕዝቤን ጨፈጨፉት፣ ቱርኮቹን የታላቂ አፄ ዮሐንስ ጠላቶችን ሳይቀር ጋብዘው አስጨፈጨፉት። ኢትዮጵያን ለማፍረስ እንደ ኤርትራ ምንም በቂ የሆነ ታሪካዊም ሕጋዊም ፈቃድ አውጭ መብትና ግዴታ ስለማይኖር ሉሲፈራውያኑ ያላቸው ብቸኛው አማራጭ የዘር ማጥፋት ወንጀል በጽዮናውያን ላይ መፈጸም ነው። ሕወሓቶች ያደረጉት ይህን ነው፡፤ ከትናንትና ወዲያ የስዊሱ ጋዜጣ እንደጠቆመን፤ “የሕወሓት ወታደሮች በምደሰት በመጨፈር ላይ ናቸው…” አዎ! የማይፈልጉትን ከ፩ ሚሊየን በላይ የክርስቶስ ቤተሰብ አባላትን አስወግደዋልና ይጨፍራሉ፣ ይደሰታሉ፣ ያካከራሉ! ለጊዜውም ቢሆን። አዎ! ጽዮን ማርያም ሕዝቤን ትጠብቀው እንጂ ከሻዕቢያ እስከ ሕወሓት፣ ከኦነግ-ብልጽግና እስከ ብእዴን ሁሉም አካላት አክሱም ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ወስነዋል፤ ቃኤላዊ ግድያ ለመፈጸምም በመንፈስም በስሜትም ተዘጋጅተዋል። የዚህ ሁሉ ወገን ዕልቂት ምንም እንደማይመስላቸው እያየነው ነው። ከረባት አስረው ብቅ ይላሉ፤ ሰርግ ይደግሳሉ፤ ውድ ቤቶቾና ተሽከርካሪዎች ይገዛሉ፣ በመርከብ ይዝናናሉ።

በደደቢት የቱርኮችን ድሮኖች ተጠቅመው ስልሳ የሚሆኑ ንጹሐንን ሆን ብለው ካስጨፈጨፋቸው በኋላ የጨፍጫፊያችንን የቱርክን ባንዲራ ለማውለብለብ የደፈሩ ሕወሓቶች በጭራሽ ወያኔም ተጋሩም አይደሉም። የትግርኛ ቋንቋ ከመናገራቸው ውጭ ምንም ዓይነት የአባቶቻችንን ስነ ልቦና የሌላቸው፤ እንዲያውም የጋላ-ኦሮሞ/ የአህዛብ ማንነትና ምንነት ያላቸው አረመኔዎች ናቸው። ዶሮ እንኳን ጫጩቶቿን ለንስር አሳልፋ ላለመስጠት እራሷን ትሰዋለች። እነዚህ ግን የትግራይ ሕዝብ የእነርሱ ሕዝብ ስላልሆነ ባጭር ጊዜ ውስጥ በሚሊየን እንዲያልቅ አደረጉ። ይህ አልበቃቸውም፤ ዛሬም እንደ ጃፓናውያን በሃፍረት እራሳቸውን እንደመስቀል፤ በዲያብሎሳዊ ሃፍረት-አልባነት “መሪህ ነን! ከአክሱማውያን ታሪክ ረድፍ ስማችንን አምልኩ፣ ከእንግዲህ ‘ትግራዋይነት’ ማለት ‘ሕወሓት’ ማለት ነው፣ ሃይማኖታችሁንም እኛ በመደብንላችሁ ቤተ ክህነት በኩል ብቻ ነው የምትከተሉት… ቅብርጥሴ” ለማለት ወጥተው እራሳቸውን ለማሳየት ደፍረዋል። ቆሻሾች! ቆሻሾች! ቆሻሾች!

ወገን ተጸጽቶ እራሱን ለንስሐ በማዘጋጀት ፈንታ ዛሬም የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ተከታይ ሆኖ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ ግፍና ወንጀል በመስራት ላይ ያለው ሁሉ በአባቶቼና በእናቶቼ ስም የተረገመ ይሁን።

ዛሬም ያን አስቀያሚ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ለማውለብለብና ለመስቀል የደፈረ ሁሉ እጁ ይቆረጥ፣ አባቶች ባዘዙለት የስኳር በሽታ፣ የደም ግፊት፣ ኤድስና ወረርሽኝ ሁሉ ይለከፍ!

😇 ለሕንብርትከ ቅዱስ ዑራኤል ሆይ፤፤ አጋንንትን ሰይፎ አቃጥሎ በሚያጠፋው ነበልባላዊ ሰይፍህ በታጠቀው ወገብህና ሕንብርትህ የኢትዮጵያ እናት በሆነችው በአክሱም ጽዮን ላይ በአመጽ የተነሱትን ጋላ-ኦሮሞዎቹን የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ የግብር ልጆችን እነ፤

😈 አብዮት አህመድ አሊን ፣ ኢሳያስ አፈወርቂን ፣ ደብረ ጽዮንን፣ ሳሕለ ወርቅ ዘውዴን፣ ኦቦ ስብሀት ነጋን፣ አርከበ እቁባይን፣ ሳሙራ ዩኑስን፣ ለማ መገርሳን፣ እባብ ዱላ ገመዳን ፣ ታከለ ኡማን ፣ አዳነች አቤቤን፣ ሽመልስ አብዲሳን ፣ ጃዋር መሀመድን ፣ በቀለ ገርባን ፣ ሀሰን ኢብራሂምን፣ ጌታቸዉ ጉዲናን ፣ አስራት ዲናሮን፣ አለምሸት ደግፌን፣ ሀጫሉ ሸለማን፣ አብዱራህማን እስማኤልን ፣ ሹማ አብደታን፣ ይልማ መርዳሳን፣ ሰለሞን ኢተፋን፣ ብርሃኑ በቀለን፣ ናስር አባዲጋን፣ ህዝቄል ገቢሳን ፣ መራራ ጉዲናን፣ ዳውድ ኢብሳን ፣ አምቦ አርጌን ፣ ፀጋዬ አራርሳን ፣ ሞፈሪያት ካሜልን፣ አህመዲን ጀበልን፣ አህመድ ሸዴን፣ መአዛ አሸናፊን ፣ አገኘሁ ተሻገርን፣ ብርቱካን ሚደቅሳን ፣ ታዬ ደንደአን ፣ ሌንጮ ባቲን ፣ ሌንጮ ለታን ፣ ዳንኤል ክብረትን ፣ ብርሀኑ ነጋን ፣ ገዱ አንዳርጋቸውን ፣ ደመቀ መኮንንን ፣ አንዳርጋቸው ፅጌን ፣ አንዱዓለም አንዳርጌን ፣ ታማኝ በየነን ፣ አበበ ገላውን እና ያልተጠቀሱትን የፀረ-ጽዮን መንጋዎቻቸውን ሁሉ

የመደምደሚያው ፍርድ ተሰጥቷቸዋልና እንደ ኖህ ዘመን ባፋጣኝ በጎርፍና በእሳት ተጠራርገው እንዲጠፉና ነፍሳቸውንም ወደ ዘላለማዊው ገሃንም እሳት ይገባ ዘንድ ጨብጠህ ውሰድላቸው።

እነዚህ ምስጋና-ቢስ ከሃዲ አረመኔዎች በድፍረት እግዚአብሔር አምላክን ረስተው እጅግ በጣም ከባባድ ግፍና ወንጀል ሰርተዋልና ወደ ዘላለማዊ እሳት ይወረወራሉ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: