Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘The Cross’

የሞት ኃይልን ሰብሮ ተነስቷል የትንሣኤው ጌታ | ሲኦል ተሻረልን ጌታችን ተነስቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2023

❖❖❖[፩ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፬፥፲፬]❖❖❖

“ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።”

✞✞✞

ተነስቷል

ወተንሥአ እንበል ………..

ትንሣኤው ልዩ ነው ………..

የመከራ ቀንበር ከእኛ አርቆልናል

✞✞✞እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሰን!✞✞✞

ጽዮናውያን ለሆኑ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በጎ ዘመን እየመጣ ነው።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Greek Orthodox Easter Good Friday in Santorini

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 14, 2023

💭 የውቧ የግሪክ ደሴት ‘ሳንቶሪኒ’ ስም ጣልያናዊ መስሎ ይሰማል። ግን የጣሊያን አይደለችም።

ሳንቶሪኒ የሚለው ስም የመጣው በአሥራ ሦስተኛው ክፍለ ዘመን ነው፤ እሱም የጥንታዊው ቤተ ክርስቲያን ስም የቅድስት ኢሬነ/ አይሪን ማጣቀሻ ነው።

👉 ሳንቶሪኒ – ሜሎኒ 👈

ወስላታዋ የጣሊያን ጠቅላይ ሚንስትር ጆርጂያ ሜሎኒ በዚህ የስቅለት ዕለት ወደ አዲስ አበባ ማምራቷ ያለምክኒያት አይደለም። እንግዲህ በሁለት ወር ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ሲገናኙ ነው። በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጂሃድ ጣሊያኖች ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት፤ ከአድዋው ድል በኋላ ባረቀቁት “የከፋፍሎ መግዢያ” ብሔር ብሔረሰባዊ ስክሪፕት መሠረት ነው። ሮማውያኑ ኤዶማውያን ኢትዮጵያን እና ኦርቶዶክስ ክርስትናን ለመበቀል እንደ መሣሪያ ይጠቀሙባቸው ዘንድ የመረጧቸው አራቱን የምንሊክ ትውልዶች ልሂቃንን መሆኑ እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው።

👉 ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ብእዴን/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የኢትዮጵያ መሠረት የሆነውንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት የነገሰበትን ሰሜኑን ትናንት በኤርትራ ዛሬ ደግሞ በትግራይ እና አማራ ክልሎች ቆራርሰውና አሳንሰው ለመገነጣጠል የሚሹት እኮ ይህን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት አጥፍተው የስጋ ማንነትና ምንነትን (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን) ለማንገስ ነው።

እንግዲህ፤ አረመኔው ግራኝ እበት አመድ አሊ ትግራይን “የኢትዮጵያ ሞተር ነች” በማለት ጀምሮ ሞተሩን ለማጥፋት ከሮማውያኑ ኤዶማውያንና ከእስማኤላውያኑ ጋር ሆኖ መዝመቱ ሊያስገርመን አይችልም፤ የተጠራበት ዲያብሎሳዊ ሥራው ነውና። ሽልማቱን፣ ጉብኝቱን፣ ገንዘቡንና ድጋፉን ሁሉ እየሰጡት ያሉት ‘ትግሬውን’ ወይንም ‘አማራውን’ እንዲጨፈጭፍላቸው ብቻ ሳይሆን በቅድሚያ ኢትዮጵያን፣ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ጽዮናውያንና የግዕዝ ቋንቋን/ፊደልን ከምድረ ገጽ እንዲያጠፋላቸው ነው። ጋላ-ኦሮሞዎቹ ደግሞ ለዚህ እኵይ ተግባራቸው አመቺ መሣሪያዎቻቸው ናቸው።

በአደዋው/ቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓል ሰሞን በአድዋ አካባቢ በማርያም ሸዊቶ አራት መቶ የሚሆኑ ክርስቲያን ወገኖቻችንን በኤርትራ ቅጥረኞቻቸው አማካኝነት ጨፈጨፉ። ከዚያም የአዲስ አበባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያንን አጠቁ፤ አረመኔው ግራኝ የሙሶሊኒ አፍቃሪ ከሆነችው የጣሊያን ጠቅላይ ሚንስትር ጋር ተገናኝቶ በተመለሰ ማግስት።

💭 Italy Invited a Genocider, the Black Mussolini aka Ahmed Ali | Woe to Italy, Mount Etna is Boiling!

💭 ኢጣሊያ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጥቁር ሙሶሎኒ አቢይ አህመድ አሊን ጋበዘችው| ጣሊያን ወዮላት! የኤትና ተራራ/እሳተ ገሞራ እየፈላ ነው

እንግዲህ ይታየን ሜሎኒ እና ግራኝ በሁለት ወር ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ተገናኙ። ያውም በሰሙነ ሕማማት፣ ያውም ጋላ-ኦሮሞዎች በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ ጭፍጨፋቸውን በቀጠሉባቸው ቀናት። ሚሊኒ እና ግራኝ ‘የዓለም ኤኮኖሚ መድረክ’ መስራች የአውሬው ክላውስ ሽቫብ እና ጆርጅ ሶሮስ አሻንጉሊቶች ናቸው።

አሁን ለምንገኝበት ሁኔታ የሚከተለውን ማወቅ አስፈላጊ ነውና ይህን እናስታውስ፤ ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በዚህ በትንሣኤ (ቀዳሚት ሰንበት) ወቅት ናዝሬት/አዳማ ዲቢቢሳ ቅዱስ ዮሃንስ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤት አባል የሆኑትንና ለዋቄዮአላህአቴቴ አንታዘዝም ያሉትን ስድስት ኦሮምኛ ተናጋሪ ልጃገረድ እህቶቻችንና እና አንድ ወንድማችንን እንዲሁ በጋዝ አፍነው በመግደል የደም ግብር ለዋቄዮአላህአቴቴ አቅርበውላቸዋል።

💭 የናዝሬትን ሕፃናት የገደሏቸው ሔሮድሳውያኑ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች ናቸው | 100%

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2020

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዓርብ ስቅለት በደብረ ቤቴል አበ ብዙሃን-አብርሃም ገዳም | የማይረሳ መንፈሳዊ ዕለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 14, 2023

✞✞✞ ዓርብ ስቅለት (የድኅነት ቀን) –የዕዳ ደብዳቤያችን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ለመጨረሻ ጊዜ የተደመሰሰበት፤ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ የወጣንበት ዕለት✞✞✞

ዓርብ ስቅለት የዕዳ ደብዳቤያችን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ለመጨረሻ ጊዜ የተደመሰሰበት፤ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ የወጣንበት ዕለት ስለኾነ ‹የድኅነት ቀን› ይባላል፡፡

ጌታችን ከተያዘባት ሰዓት አንሥቶ አይሁድ ከቀያፋ ወደ ሐና፣ ከሐና ወደ ቀያፋ ሲያመላልሱት አደሩ፡፡ ሲነጋ ከቀያፋ ወደ ጲላጦስ አደባባይ አስረው ወሰዱት (ማቴ. ፳፯፥፩-፶፯)፡፡ አይሁድ ይህን አጥፍቶአል የሚሉት ነጥብ ሳይኖራቸው ነውና ጌታችንን ለፍርድ ያቀረቡት ጲላጦሰ እነርሱ ወደ ተሰባሰቡበት ቦታ ወጥቶ “ይህን ሰው ወደ እኔ ያመጣችሁበት በደል ምንድን ነው?” ሲል በጠየቃቸው ጊዜ በቂ ምላሽ አላቀረቡም፡፡

“ክፉ የሠራ ባይኾንስ ወደ አንተ ባላመጣነውም ነበር” በሚል የሸፍጥ ቃል ሲያጕረመርሙ ጲላጦስ መልሶ “እኔ ምንም ጥፋት አላገኘሁበትም፤ እናንተ ወስዳችሁ እንደ ሕጋችሁ ፍረዱበት፤” አላቸው፡፡ አይሁድም ኦሪት “ኢትቅትል ብእሴ ጻድቀ ወኀጥአ ኢታኅዩ፤ጻድቅን ሰ ውአትግደል፤ኀጥኡንም ከፍርድ አታድን፤” ትላለችና “እኛስ ማንንም ልንገድል አልተፈቀደልንም፤” ብለዋል (ዮሐ. ፲፰፥፳፰-፴፩)፡፡ ይኸውም መንፈስ ቅዱስ “በሕጋችን ጻድቀ ባሕርይ ክርስቶስን መግደልአ ይገባንም ሙሉ በሙሉ ጥፋተኞች ነን፤” ሲያሰኛቸው ነው፡፡ በኋላም እርሱ ሞቶ ዓለም ይድን ዘንድዳ ምድር መጥቷልና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያለ ጥፋቱ ሞት ተፈረደበት፡፡ ስለዚህም ገርፈው ሰቀሉት፡፡

ዓርብ ስቅለት | ተፈጸመ! | ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ ወጣን

ልክ አሁን የሕማማተ መስቀልን ፀሎት አንብቤ እንደጨረስኩ፤ ከጎረቤቴ ሕንጻ ጣራ ላይ ፲፫ ርግቦች ተነስተው በዙሪያዬ አንድ ጊዜና በአንድ ላይ ጅው ብለው በመብረር የተነሱበት ጣራ ላይ ተመልሰው አረፉ። ተገርሜ በመመሰጥ፤ “ምን የሚሉኝ ነገር ሊኖር ይችላል?” የሚለውን ጥያቄ ጠየቅኩ። ፲፫/13ቱ ሕማማተ መስቀል?

ዓርብ ስቅለት የዕዳ ደብዳቤያችን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ለመጨረሻ ጊዜ የተደመሰሰበት፤ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ የወጣንበት ዕለት ስለኾነ “የድኅነት ቀን” ይባላል፡

✞ ፲፫ቱ ሕማማተ መስቀል

  • ፩ኛ. ተአስሮ ድኅሪት (ወደኋላ መታሰር)
  • ፪ኛ. ተስሕቦ በሐብል (በገመድ መሳብ)
  • ፫ኛ. ወዲቅ ውስተ ምድር (በምድር ላይ መውደቅ)
  • ፬ኛ. ተከይዶ በእግረ አይሁድ (በእግረ አይሁድ መረገጥ)
  • ፭ኛ. ተገፍዖ ማዕከለ ዓምድ (ከምሶሶ ጋር መላተም)
  • ፮ኛ. ተጽፍዖ መልታሕት (በጥፊ መመታት)
  • ፯ኛ. ተቀስፎ ዘባን (ጀርባን በጅራፍ መገረፍ)
  • ፰ኛ. ተኰርዖተ ርእስ (ራስን በዱላ መመታት)
  • ፱ኛ. አክሊለ ሦክ (የሾህ አክሊል መድፋት)
  • ፲ኛ. ፀዊረ መስቀል (መስቀል መሸከም)
  • ፲፩ኛ. ተቀንዎ በቅንዎት (በችንካር መቸንከር)
  • ፲፪ኛ. ተሰቅሎ በዕፅ (በመስቀል ላይመሰቀል)
  • ፲፫ኛ. ሰሪበ ሐሞት (መራራ ሐሞትን መጠጣት)

✞ ጌታችን ሲሰቅል የሚከተሉት ሰባት ተአምራት ተፈጽመዋል፤

  • ፩. ፀሐይ ጨለመ፤
  • ፪. ጨረቃ ደም ኾነ፤
  • ፫. ከዋክብት ረገፉ፤
  • ፬. የቤተ መቅደስ መጋረጃ ተቀደደ፤
  • ፭. አለቶች ተፈረካከሱ፤
  • ፮. መቃብራት ተከፈቱ፤
  • ፯. ሙታን ተነሡ (ማቴ. ፳፯፥፶፩-፶፬)፡፡

✞ ጌታችን በመስቀል ላይ ሳለ የሚከተሉትን ሰባት ዐበይት ቃላት አሰምቶ ተናግሯል፤

  • ፩. “ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ (አምላኪየ አምላኪየ ለምን ተውኸኝ?)”፤
  • ፪. “እውነት እውነት እልሃለሁ፤ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትኖራለህ”፤
  • ፫. “አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁትምና ይቅር በላቸው”፤
  • ፬. እመቤታችንን “ሴትዮሆይ፣እነሆ ልጅሽ” ደቀ መዝሙሩንም “እናትህ እነኋት” በማለት የቃል ኪዳን እናትነትና ልጅነት ማከናወኑ፤
  • ፭. “አባት ሆይ በአንተ እጅ ነፍሴን አደራ እሰጣለሁ”
  • ፮. “ተጠማሁ”፤
  • ፯. “ዅሉ ተፈጸመ” (ማቴ. ፳፯፥፵፭-፵፮፤ ሉቃ. ፳፫፥፵፫-፵፮፤ ዮሐ. ፲፱፥፲-፴)፡፡

ከሰድስት ሰዓት እስከ ዘጠኝ ሰዓት ጨለማ ኾኖ ከቈየ በኋላ ከዘጠኝ እስከ ማታ እንደ ተለመደው ብርሃን ሁኖአል፡፡ ወፍናሠር ክይበርህ ብርሃነ ፀሐይእንዲል (ዘካ. ፲፬፥፯)፡፡ በዚህ ዕለት ሰባት መስተፃርራን (ጠበኞች) ታረቁ፤ ተስማሙ፡፡ እነዚህም፡- ሰውና እግዚአብሔር፣ ሰውና መላእክት፣ ሕዝብና አሕዛብ፣ ነፍስና ሥጋ ናቸው (ኤፌ. ፪፥፲፤ ቈላ. ፩፥፳)፡፡ ጌታችን ጠዋት በሦስት ሰዓት ተገረፈ፤ በስድስት ሰዓት ተሰቀለ (ማቴ. ፳፯፥፩-፴፯፤ ሉቃ. ፳፫፥፩-፵፬፤ ዮሐ. ፲፱፥፩)፡፡

ጌታችን በውኃው ተጠምቀን፣ ደሙን ተቀብለን የእግዚአብሔር ልጆች እንኾን ዘንድ ከቀኝ ጎድኑ ጥሩ ውኃ፣ ትኩስ ደም አፈሰሰልን (ዮሐ. ፲፱፥፴፬)፡፡ በዐሥራ አንድ ሰዓት ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ከመስቀል አውርደው ሽቶ እየረበረቡ በድርብ በፍታ ገንዘው ቀበሩት (ሉቃ. ፳፫፥፶-፶፬፤ ዮሐ. ፲፱፥፴፰-፵፪)፡፡ ነፍሱ ወደ ሲኦል ወርዳ ነፍሳትን ነጻ አወጣች (፩ኛ ጴጥ. ፫፥፲፱)፡፡ በዚህ ጊዜ በርሃነ መለኮቱ በሲኦል ተገለጠ፡፡ ስለዚህም “ንሴብሖ ለእግዚአብሔርእየተባለ ይዘመራል፡፡ ከሆሣዕና አንሥቶ ተከልክሎ የነበረው ኑዛዜ ይናዘዛል፤ ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፡፡

ምንጭ

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Psychologist Dr. Jordan Peterson on the Crucifixion of Christ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 14, 2023

✞✞✞ Day 6: Trial, Crucifixion, Death, and Burial on Good Friday

❖ የቪዲዮው ምስል ላይ ከጌታችን ጎን ደመናው የኢትዮጵያን ቅርጽ ሠርቶ ይታያል (የመጀመሪያው) ልክ እሱን የመሰለ ቅርጽ በትናንትናው የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የዕጣን ማጬሻዬ ላይ ታይቶኝ ነበር። አጋጣሚ ሳገኝ አቀርበዋለሁ። ተዓምር ነው!

Friday’s events are recorded in Matthew 27:1-62, Mark 15:1-47, Luke 22:63, Luke 23:56, and John 18:28, John 19:37.

In the early morning hours, as Jesus’ trial was getting underway, Peter denied knowing his Master three times before the rooster crowed.

Good Friday is the most difficult day of Passion Week. Christ’s journey turned treacherous and acutely painful in these final hours leading to his death.

According to Scripture, Judas Iscariot, the disciple who had betrayed Jesus, was overcome with remorse and hanged himself early Friday morning.

Meanwhile, before the third hour (9 a.m.), Jesus endured the shame of false accusations, condemnation, mockery, beatings, and abandonment. After multiple unlawful trials, He was sentenced to death by crucifixion, one of the most horrible and disgraceful methods of capital punishment known at the time.

Before Christ was led away, soldiers spit on him, tormented and mocked him, and pierced him with a crown of thorns. Then Jesus carried His cross part of the way to Calvary and then a man named Simon was compelled to carry it the rest of the way. At Calvary, Jesus was again mocked and insulted as Roman soldiers nailed Him to the wooden cross.

Jesus spoke seven powerful statements from the cross, including “Father, forgive them, for they do not know what they are doing” (Luke 23:34, NIV), “Father, into your hands I commit my spirit” (Luke 23:46, NIV), and His last words were, “It is finished” (John 19:30).

Then, about the ninth hour (3 p.m.), Jesus breathed his last breath and died.

By 6 p.m. Friday evening, Nicodemus and Joseph of Arimathea took Jesus’ body down from the cross and lay it in a tomb.

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Why Hast Thou Forsaken Me? Holy And Great Friday

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 14, 2023

My God, my God, why hast Thou forsaken me? ✞ (Matthew 27:46)

Thus cried out the Lamb of God, the Lord Jesus, who was nailed to the cross for the sins of the world, and therefore for you and me, brothers and sisters. My God, My God! Why have You abandoned Me? He cried out according to His human nature, which has infirmities, not sins. But how could God the Father, who sent Him into the world to save the world, forsake His only begotten, His beloved Son? Divinity was inalienable and will forever remain inalienable from the human nature of Jesus Christ. This abandonment means, beloved brethren, that human nature in Jesus Christ was left to all the torment, to all the horror of the sufferings of the cross, to all the terrible, deadly sorrow that He experienced back in the garden of Gethsemane before His capture by a gang of villains led by Judas Iscariot.

He then began to be horrified, to grieve, and He said to the disciples: My soul is exceedingly sorrowful . . . tarry ye here and watch with me (Mt. 26:38).

Imagine, then, what were the torments of the body, what was the sorrow of the all-righteous and all-loving sensitive soul of the God-Man, who underwent execution for all human sins, for the sins of Adam and Eve and all their descendants without exception, and therefore for yours and mine! And you and I, brethren, are great sinners and are deserving of countless punishments for our innumerable iniquities. Judge, I say, judge, what was the sharpness, bitterness and burning of the sufferings of the cross, what was the spiritual sorrow of the Lamb of God, who took upon Himself the sins of the world; how hard it was for God to abandon Him, that is, to give His humanity all the burning suffering, to give His soul overwhelming, boundless, terrible sorrow. After that, you will understand in what state the soul of the God-Man was as He hung upon the cross, when He cried out: My God, why did You leave Me? Yes, the soul was together with His most pure body in a state of terrible, inconceivable and unimaginable suffering.

Know from here, O man, whoever you are, the bitterness, absurdity, ugliness, abomination, madness, hideousness, torment, and lethality of sin; know how it is unnatural to us, uncharacteristic of our divine nature, which was created in the image of God; and how the all-holy, all-perfect, all-good Deity abhors it. And after that, judge, everyone, how we should deal with sin, which seduces us and defiles and perverts our nature—corrupting her, plunging her into eternal dishonor, into eternal sorrow, into eternal torment, if we do not hate it—that is, sin—with all our soul; if we do not repent of iniquities, if we do not completely turn away from sin.

Imagine, imagine what would have happened to us if the only begotten Son of God had not suffered for our sins and had not satisfied the righteousness of God, and if God had withdrawn His grace from us forever? Oh, the mere imagination, the slightest idea of that chills the blood and terrifies the soul. Oh, if only I and all sinners would always remember this abandonment by God of unrepentant sinners, especially when sin tempts us. Then everyone would flee from sin more than from a snake or a bloodthirsty beast, more than from a cruel enemy! Oh, then there would be many more who would be saved. Then the earth would not be afflicted with terrible disasters for the sins of man: crop failures, floods, devastating earthquakes affecting thousands of human lives, widespread diseases, fruit damage, destructive fires. Then it would be the paradise of God, abounding in truth and all kinds of natural gifts of God. Then there would have been peace and security on earth; there would not have been these terrible atrocities, among which we have recently seen the most terrible of the terrible—the brazen and vicious murder of a peaceful and loving, meek tsar in broad daylight.1

Oh, how the world is now overflowing with lawless and iniquitous people! But how long will it still exist—this sinful world, this earth, the dwelling of sin, stained with the blood of guiltless and innocent victims, this accumulation of all kinds of abominations? Isn’t the time of the universal fiery purification already coming? Yes, it is of course already near at hand. If the apostles at one time spoke of its nearness, then we can speak all the more strongly about the nearness of the end of the age.

Brothers and sisters! As long as we still have time, let us approach the Savior of the world with fervent repentance and with love and tears kiss His wounds that He suffered for us. Let us love the truth, let us love mercy, so that we may have mercy. Amen.

👉 Courtesy: Orthochristian.com

_______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Four Children and One Adult Killed in Mississippi Car Crash

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2023

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

R.I.P✞

🚗 በሚሲሲፒ የመኪና አደጋ አራት ልጆች እና አንድ ጎልማሳ ሞቱ። ነፍሳቸውን ይማርላቸው።

ሁሉም በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ!? ➡ በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚፈፀም ሴራ?

All of them in just a week!? ➡ Conspiracy against Women and Children?

🚗 Five people, ages 12 to 19, were killed in Batesville, Mississippi, after their car hit a bridge and fell into a creek Tuesday night, 22 mar 2023.

The crash happened on a rural road in Batesville just before 10 p.m. Tuesday. The Panola County Sheriff’s Office said there were no other vehicles involved in the crash. Deputies have not said what might have precipitated the crash or who was driving, but they said all the victims were related.

In a statement posted to social media, the South Panola School District said all five of the people killed were current or former students.

“South Panola School District is heartbroken and saddened by the tragic passing of five of our current and former students. Our thoughts and prayers are with the families, friends, faculty and staff, and classmates,” the statement reads.

🛑 Apocalypse: Powerful Tornadoes Strike Mississippi + Alabama Leaving at Least 26 Dead

🛑 አፖካሊፕስ፤ ኃይለኛ አውሎ ነፋሶች ሚሲሲፒን + አላባማን መቷቸው፤ በትንሹ ፳፮/ 26 ሰዎች ሞተዋል፤ ፕሬዚደንት ባይድን የአደጋ ጊዜ አዋጅ ዛሬ ጠዋት አስታወቁ

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

6 Killed after Car Crashes into Highway Work Zone in Maryland

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2023

✞R.I.P✞

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🚗 በአሜሪካዋ ሜሪላንድ ከአንድ የአውራ ጎዳና የሥራ ዞን ጋር መኪና ተላትሞ ስድስት ሰዎች ተገደሉ

👉 ሰዶም እና ግብፅ 👈

🔥 ትግሉ መንፈሳዊ ነው። ዲያብሎስ ሰይጣን በክርስቶስና ቤተሰቦቹ ልያ የሚያካሄደው ጥቃት ነው። ግጭቱ በበግ ብሔሮች እና በፍዬል ብሄሮች መካከል ነው፣ ፍልሚያው የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው የእግዚአብሔር ሕዝቦች እና የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው የሉሲፈር ሕዝቦች መካከል ነው።

✞ ሚሪላንድ (ሀገረ ማርያም) ፥ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በኢየሩሳሌም ተሰቅሏል

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩፥፰]❖❖❖

በድናቸውም በታላቂቱ ከተማ አደባባይ ይተኛል እርስዋም በመንፈሳዊ ምሳሌ ሰዶምና ግብጽ የተባለች ደግሞ ጌታቸው የተሰቀለባት ናት።

ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የኢየሩሳሌምን ችግር በገላትያ ቤተ ክርስቲያን በላከው መልእክቱ እንዲህ ሲል ተናግሯል፤

❖❖❖[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፬]❖❖❖

  • ፳፪ አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት ተጽፎአልና።
  • ፳፫ ነገር ግን የባሪያይቱ ልጅ እንደ ሥጋ ተወልዶአል፥ የጨዋይቱ ግን በተስፋው ቃል ተወልዶአል።
  • ፳፬ ይህም ነገር ምሳሌ ነው፤ እነዚህ ሴቶች እንደ ሁለቱ ኪዳኖች ናቸውና። ከደብረ ሲና የሆነችው አንዲቱ ለባርነት ልጆችን ትወልዳለች፥ እርስዋም አጋር ናት።
  • ፳፭ ይህችም አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና ናት፤ አሁንም ያለችውን ኢየሩሳሌምን ትመስላለች፥ ከልጆችዋ ጋር በባርነት ናትና።
  • ፳፮ ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ግን በነጻነት የምትኖር ናት እርስዋም እናታችን ናት።

🚗 Drivers identified after Beltway crash leaves 6 dead in Woodlawn Wednesday 22 mar 2023

Maryland State Police have identified two drivers involved in the fatal crash that killed six people Wednesday. Police identified the driver of the Acura involved in the crash as Lisa Adrienna Lea, 54, of Randallstown. She was taken Shock Trauma. Police did not have an update on her condition. Police said the second vehicle involved in the crash was a Volkswagen. The driver was identified as Melachi Brown, 20, of Windsor Mill. Brown stopped his vehicle north of the scene on I-695 when it became disabled. He was not injured, according to police.

👉 SODOM and EGYPT 👈

MARY Land – The CHILD of Our Holy Mother MARY, Our Lord and Savior Jesus Christ was crucified in JERUSALEM

❖❖❖[Revelation 11:8]❖❖❖

“And their dead bodies shall lie in the street of the great city, which spiritually is called Sodom and Egypt, where also our Lord was crucified.”

Apostle St. Paul summed up the problem with Jerusalem in his epistle to the church of Galatia:

“For it is written, that Abraham had two sons, the one by a bondmaid, the other by a freewoman. But he who was of the bondwoman was born after the flesh; but he of the freewoman was by promise. Which things are an allegory: for these are the two covenants; the one from the mount Sinai, which gendereth to bondage, which is Agar. For this Agar is mount Sinai in Arabia, and answereth to Jerusalem which now is, and is in bondage with her children. But Jerusalem which is above is free, which is the mother of us all,” (Galatians 4:22-26).

It is why Jerusalem on earth is a city of bondage that corresponds to pagan Egypt and Sodom.

🛑 Nashville Christian School Shooting Leaves 3 Children, 3 Adults Dead | Shooter Confirmed to be Transgender

🛑 በናሽቪል ከተማ የክርስቲያን ትምህርት ቤት በተከፈተ ተኩስ ሦስት ልጆችን እና ሦስት ጎልማሶች ሞተዋል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

5 Children Killed in Car Crash in New York

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2023

✞R.I.P✞

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🚗 በኒውዮርክ በተከሰተ የመኪና አደጋ አምስት ሕፃናት ሞቱ። ሁሉም ከአንድ ቤተሰብ ነበሩ። ነፍሳቸውን ይማርላቸው።

በሴቶች እና ህጻናት ላይ ሴራ? አዎ! ከሰሜን ኢትዮጵያ እስከ አውሮፓና አሜሪካ በመላው ዓለም ውጊያው የተከፈተው በቅድሚያ በሴቶች እና ሕፃናት ላይ ነው። ምስጢሩ ግልጽ ነው!

Conspiracy against Women and Children?

💭 Five children were killed in an unimaginable tragedy in Westchester County early Sunday 20 mar 2023.

  • The children were all from the same family – aged 8 to 17 – are killed in a fiery crash after their SUV driven by 16-year-old without a license smashed into a tree
  • The children were all siblings and cousins. A nine-year-old boy who was in the trunk survived the crash, according to police
  • The car was driven by 16-year-old Malik Smith who veered off the road and struck a tree which caused the car to burst into flames

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sweden Burns The Quran & Erdogan – Turkey Burns The Cross & Swedish Flag

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 23, 2023

🔥 ስዊድን እርኩሱን ቁርዓንን እና ኤርዶጋኔንን አቃጠለች – ቱርክ ደግሞ ክቡር መስቀሉን እና የስዊድንን ባንዲራ አቃጠለች

ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ውጊያው በክቡር መስቀሉ እና በእርኩሱ ግማሽ ጨረቃ/ኮከብ ☪ መካከል ነው። ከየትኛው ወገን ነዎት? ባለፈው ሳምንት በክርስቶስ ተቃዋሚ የግራኝ ሞግዚት ቱርክ ሰማይ ላይ የታየውን ደማማ ደመና እናስታውስ!

Enemies of The Cross ✞

vs.

Enemies of the Crescent Moon & Star ☪

👉 Which Side Are You On?

🔥 Quran Burning Ignites New Spat Between Turkey and Sweden

Protests in Stockholm on Saturday against Turkey and Sweden’s bid to join NATO, including the burning of a copy of the Koran, sharply heightened tensions with Turkey.

Rasmus Paludan, a leader of a far right Danish political party who also holds Swedish citizenship, burnt a copy of the Quran outside the Turkish embassy in Stockholm on Saturday. His action took place despite a call by the Turkish foreign minister to withdraw the permit for the protest.

Paludan sparked riots last year, when during the Muslim holy month of Ramadan he announced that he wanted to go on a tour to burn the Quran.

Last week, he burnt the effigy of Turkish President Recep Tayyip Erdogan in Stockholm.

🛑 UFO over Turkey? Signs and Wonders of The Most High. Antichrist Turkey & Co Are Under Judgment

💭 አስገራሚ ደመና በቱርክ ሰማይ ላይ፤ የልዑል እግዚአብሔር ምልክቶች እና አስደናቂ ነገሮች። የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እና ተባባሪዎቿ በፍር ላይ ናቸው

😲 ደማማ ደመና በመስጊዱ ላይ ፤ ዋ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

STAUROPHOBIA: England Fans Prohibited to Wave St George’s Cross in Babylon Qatar

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

✞ ስታውሮፎቢያ / መስቀልን መፍራት ፤ በባቢሎን ኳታር የእንግሊዝ ደጋፊዎች የቅዱስ ጊዮርጊስን መስቀል እንዳያውለበልቡ ተከልክለዋል

  • ❖ የጽዮን መስቀል እና ቀለማት
  • ❖ የቅዱስ ጊዮርጊስ መስቀል በሰርቢያ
  • ❖ የአጋንንት (እስልምና) ፩ኛ ባህሪ ሁሌም ስታውሮፎቢያ (የቅዱስ መስቀል ጥላቻ ወይም መፍራት) ነው! በየቀኑ በግል ሕይወታችን የምናየው ነው።
  • ❖ The CROSS & Colors of ZION
  • ❖ St George Cross in Serbia
  • ❖ The 1st character of the demonic (Islam) is always Staurophobia (Fear of The Holy Cross or The Crucifix)! We see it every day in our personal life.

💭 England fan is involved in bitter row with Doha security officials who try to snatch his flags – while supporters in Qatar prepare to watch crucial World Cup clash against Senegal yesterday.

Jason Watson was angered as two members of staff made him unfurl four St George’s cross banners and screened them before trying to grab them.

The supporter was filmed telling officials he had approval from the relevant authorities for the flags and appeared to ultimately be allowed into the Al Bayt Stadium, but only after an uncomfortable dispute.

When challenged, he is heard saying: ‘Look, we want to go in the ground to hang them up please. What are you taking my flag for? Now you’re keeping me for no reason, you’ve got my authorization.’

After the incident, Mr Watson told MailOnline: ‘I have got permission from Fifa to place these flags in the stadium.

‘I showed them my documentation, and they made me take out all four flags and show them to them.

‘I am here four hours early, just so I could get the flags in position. I don’t need this hassle. It’s ridiculous. They have really p****d me off.’

Two officials were filmed by MailOnline confronting the supporter, who wore an England vest, taking down his details, unfurling the flags, and still chasing after him, even though he had showed them permission on his phone.

Jason added: ‘I’ve got several flags, one is from Middlesbrough, one is from Stoke one is from Lambeth, but I don’t support any particular club.

‘I am here for England. I will feel a lot better when we’ve won three nil.’

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: