Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2024
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ’

Powerful Thunderstorms in Texas: Millions in Houston Are Without Power

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2024

በቴክሳስ ኃይለኛ ነጎድጓድ፤ በሂዩስተን ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የመብራት ሃይል የላቸውም

Colors of Zion / የ ጽዮን ቀለማት ❖

⚡ At least four people were killed and nearly a Million are without Power as Powerful Storms Move through with 80-117 mph Winds Toppling large transmission power lines and Shattering skyscrapers Windows.

💭 “I have been reminded firsthand in recent trips from Texas to Ethiopia about the unique role the Gates Foundation plays…Mark Suzman

💭 Statement from Gates Foundation CEO Mark Suzman about Melinda French Gates

💭 የጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ማርክ ሱዝማን ስለ ሜሊንዳ ፈረንሳዊ ጌትስ የተሰጠ መግለጫ

  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEsla (Besides, Elon Musk owns Ethereum (CRYPTO: ETH = Ethiopia)

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

👉 Continue reading/ሙሉውን ለማንበብ

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Marjorie Taylor Greene Says Slovak PM ‘Great’ and ‘Courageous’ Over COVID 19 Vaccine, WHO Stand ‘No’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2024

💭 የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት ጀግናዋ ማርጆሪ ቴይለር ግሪን (MTG) ባለፈው ረቡዕ ዕለት አሰቃቂ የግድያ ሙከራ የተደረገባቸውን የስሎቫኩን ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮን፤ “በኮቪድ 19 ክትባት እና የዓለም ጤና ድርጅትን አስመልክቶ ተቃውሟቸውን ያሰሙ ‘ታላቅ’ እና ‘ደፋር’ ፖለቲከኛ” በማለት አሞግሰዋቸዋል። የተደረገባቸው የግድያ ሙከራ የዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ተቋም እያንዳንዱ ሃገር የዓለም ጤና ድርጅት የወረርሽኝ ስምምነትን እንዲፈርም ያቀረበውን ሰነድ በመቃወማቸው እንደሆነ ወ/ሮ ማርጆሪ ቴይለር ግሪን አሳውቀዋል።

አዎ! በድጋሚ፤ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊንም ከአስራ ሁለት ዓመታት በፊት የተገደሉበት አንዱ ምክኒያት ይህ ነበር። ወዲያ እኮ ነበር የዘር ማጥፋት ጦርነት ከታቀደባት የታቦተ ጽዮን ጠባቂ ትግራይ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን መጀመሪያ የኢትዮጵያ የጤና ሚንስትር ከዚያም የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሃላፊ ያደርጓቸው። ያለምክኒያት እኮ አይደለም አረመኔውን ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ጠቅላይ ሚንስትር ያደረጉት። ያለ ምክኒያት እኮ አይደለም ከሕፃናት ደፋሪዎቹ መሀመዳውያን አረቦች እና ቱርኮች ጋር ፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እንዲጣበቅ የተደረገው።

ያው በእነዚህ ቀናት እንኳን ከሃዲ ወንጀለኛው ኦሮማራ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከመሀመዳዊው ረሻድ ከማል ጋር ሆኖ ፥ ከክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ጎን ሆና ፥ በአርሜኒያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመች ወዳለቸው ወደ አዘርበጃን አምርቶ ነበር፡፡🦃 Birds of a Feather Flock Together / ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ 🦃

💭 እ.ኤ.አ. ሐምሌ 26 ቀን 2015 ፕሬዝዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ኢትዮጵያን የጎበኙ ሥልጣን ላይ ያሉ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነዋል። እሳቸውም ቦሌ አየር ማረፊያ ሲደርሱ፤ ልክ በጊዮን ወንዝ የጢስ እሳት ፋፏቴ ላይ እንደሚታየው ዓይነት የማርያም መቀነት/ቀስተ ደመና በአዲስ ሰማይ ላይ ታየ። (ማስጠንቀቂያ!)

✞ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የሞቱበትን ትክክለኛ ቀን አናውቅም ፥ ምናልባት ቤልጅየም ውስጥ ህክምና እየተደረገላቸው እያለ ቀድሞውኑ በአውሮፓውያኖቹ ሐምሌ 26 ቀን ሞተው ሊሆን ይችላል?

💭 እ.ኤ.አ. ግንቦት 18 ቀን 2012 ፕሬዝዳንት ኦባማ ሶስት የአፍሪካ መሪዎችን፤ የጋናውን ፕሬዝዳንት ጆን ኢቫንስ አታ ሚልስን ፣ የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን እና የታንዛኒያን ፕሬዝዳንት ጃካያ ኪክዌቴን በዓለም አቀፉ ግብርና እና የምግብ ዋስትናን አስመልክቶ በተካሄደው ሲምፖዚየም ላይ እንዲገኙ ወደ G8 ስብሰባ ጋበዟቸው ። (የህዝብ ቅነሳ/ቁጥጥር ዘመቻ አካል ነው)።

💭 እ.ኤ.አ. ሐምሌ 16 ቀን 2012 ‘የሙስሊም ወንድማማችነቱ’ የግብፅ ፕሬዝዳንት መሀመድ ሙርሲ አዲስ አበባን በመጎብኘት ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ጋር ተገናኝተዋል።

❖ የጋና ፕሬዝዳንት አታ ሚልስ ሀምሌ 24 ቀን 2012 አረፉ!/ተገደሉ?

❖ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እ.ኤ.አ. ነሐሴ 20 ቀን ምናልባትም ሐምሌ 26 ቀን 2012 ዓ.ም. አረፉ!/ተገደሉ?

❖ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እ.አ.አ ነሐሴ 16 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ አረፉ!/ተገደሉ?።

☆ የግብፅ ፕሬዝዳንት መሀመድ ሙርሲ እ.ኤ.አ. ሰኔ 17 ቀን 2019 ተሰናበቱ!/ተገደሉ?።

❖ በመጀመሪያ ፓትርያርኩ ፣ ቀጥለው ጠቅላይ ሚኒስትሩ። በአጋጣሚ? አይመስለኝም!

መሀመድ ሙርሲ ስለ ፓትርያርኩ እና ስለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞት አንድ የሆነ ነገር ያውቅ ነበር – ስለዚህ እሱን ማስወገድ ነበረባቸው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

💭 House Republican Marjorie Taylor Greene has reacted to the assassination attempt on Slovakian Prime Minister Robert Fico, suggesting that it could have been in response to his rejection of “the WHO proposed pandemic accord”.

Slovakian authorities called the attack on the PM “a clear political motivation.”

The incident has sent shockwaves across Europe as it occurs ahead of the EU parliamentary elections. Fico is a divisive figure and is considered as pro-Russian due to his staunch objections to military help for Ukraine.

Taking to X, formerly Twitter, Greene shared a post from a handle named ‘Concerned Citizen’, who identified himself as self-described ‘conspiracy realist’ with 333.4K followers.

The Concerned Citizens shared a clip of Fico speaking in Slovakian and wrote: “Slovakia REJECT The WHO proposed Pandemic Accord”.

According to the post, Fico during his last week speech said: “I also clearly declare that we (Slovakia Democratic Party) WILL NOT support strengthening the Powers of the World Health Organisation.”

“One study after another confirms the scandalous consequences of mass vaccination with experimental untested vaccines. If someone had a different opinion on vaccination against Covid – they were dangerous to society”

The X user concluded the post, saying, “Today he has been shot in public. As of yet no motive for the attack has been given.”

😈 Are The Globalists Getting Desperate?

💭 These Assassinated Presidents Replaced by Muslims All Forbid The Covid-19 mRNA Shot in Their Countries

እነዚህ በሉሲፈራውያኑ ተገድለው በሙስሊሞችና ጓዶቻቸው የተተኩት ፕሬዚዳንቶች ሁሉም በአገራቸው የኮቪድ-19 mRNA ክትባትን ከልክለው ነበር

  • ጆቬኔል ሞይስ 7/21 ሄይቲ
  • ጆን ማግፉሊ 3/21 ታንዛኒያ
  • ሀመድ ባካዮኮ 3/21 አይቮሪ ኮስት
  • ፒየር ንኩሩንዚዚያ 6/20 ብሩንዲ
  • አምብሮስ ድላሚኒ 12/20 ኤስዋቲኒ (ስዋዚላንድ)
  • አንድሪ ራጆኤሊና በቅርቡ ማዳጋስካር

በነገራችን ላይ ዛሬ ‘ኤስዋቲኒ/ Eswatini’ የተባለችዋ አገር የቀድሞዋ ደቡብ አፍሪቃዊት ‘ሱዋዚላንድ’ ናት። ሉሲፈራውያኑ የማይፈልጓቸውን ሃገራት ስም፤ በተለይ የአፍሪቃን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ስም የመቀየር አጀንዳ አላቸው። በተለይ የኢትዮጵያን ስም ቀይረው/ በራሳችን ከሃዲዎች አስቀይረው የራሳቸው ለማድረግ በጣም ቋምጠዋል። ይህ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ዓንዱ ዓላማ ነው።

  • ❖ Jovenel Moise 7/21 Haiti
  • ❖ John Magfuli 3/21 Tanzania
  • ❖ Hamed Bakayoko 3/21 Ivory Coast
  • ❖ Pierre Nkurunzizia 6/20 Burundi
  • ❖ Ambrose Dlamini 12/20 Eswatini (Swaziland)
  • ❖ Andry Rajoelina recently Madagascar

➡ Jovenel Moise 7/21 Haiti (replaced by Mr Ariel Henry, neurosurgeon)

➡ John Magfuli 3/21 Tanzania (replaced by Samia Suluhu Hassan who is a female Muslim)

➡ Hamed Bakayoko 3/21 Ivory Coast (current replacement is ill, will probably be replaced by President Alassane Ouattara who is a Muslim)

➡ Pierre Nkurunziza 6/20 Burundi (replaced by the Hutu Évariste Ndayishimiye, puppet for The evil Muslim Oromo Hutu PM of Ethiopia, militarized)

➡ Ambrose Dlamini 12/20 Swaziland (replaced by Cleopas Dlamini who answers to Mswati III King of Eswatini)

➡ Andry Rajoelina recently Madagascar (assassination attempt by French Armed Forces/Macron)

  • – Refused the Vax.
  • – Also heavy smuggling locations.
  • – Africans and not members of OPEC circle.
  • – Clearly points to the origin of the Vax, signature.

🔥 Three years earlier, in July 26, 2015, President Barack Hussein Obama became the 1st sitting US President to visit Ethiopia. Upon his arrival at the Bole airport, a rainbow – that we know from The Blue Nile ‘Tiss Esat’ water falls — had appeared over Addis Sky.

💭 May 18, 2012, President Obama invited three African leaders – President John Evans Atta Mills of Ghana, Prime Minister Meles Zenawi of Ethiopia and President Jakaya Kikwete of Tanzania at the G8 Meeting to address a symposium on global agriculture and food security. (Population Control).

💭 On July 16, 2012 the Muslim brotherhood Egyptian President Mohammed Morsi visited Addis Ababa and met with His Holiness Abune Paulos, Patriarch of the Ethiopian Orthodox Church.

💭 In 2012 Four African Leaders Died (were killed) while in office. Coronavirus (MERS-CoV) The Middle East Respiratory Syndrome was first identified in Babylon Saudi Arabia in 2012.

President Atta Mills (68, Accra) of Ghana died on July 24, 2012

Prime Minister Meles Zenawi (57, Brussels) of Ethiopia died on 20 August, probably on July 26, 2012. Susan Rice, and Bill Gates were at the funeral, on September 2, 2012 in Addis Ababa.

Malawi’s Bingu wa Mutharikia (78, Lusaka)

Guinea-Bissau’s Malam Bacai Sanha (64, Paris)

His Holiness, Abune Paulos, Patriarch and Catholicos of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church and Archbishop of Axum and Ichege of the See of Saint Teklehaimanot, fell asleep in the Lord in Addis Ababa, Ethiopia, on August 16, 2012

President of Egypt Mohamed Morsi, died on June 17, 2019.

First The Patriarch, and then The Prime Minster. Coincidence? I don’t think so!

Mohamed Morsi knew something about the death of The Patriarch & The Prime Minster – so they have to get rid of him.

🔥 The ‘Genocidal War’ Waged in Tigray, Northern Ethiopia Begun Three Years after, lord Bill Gates ‘selected’ Dr. Tedros Adhanom Ghebreyesus as Director-General of the World Health Organization in 2017. Dr Tedros is a native of war-torn Tigray region of Ethiopia.

Posted in Conspiracies, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Why on Earth Would a Black Man Follow The Evil, Racist & Sexist prophet of Islam?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2024

😱 እንደው ይህን ሁል ጉድ የሚሰማ እና የሚያይ አንድ ጥቁር ሰው የእስልምናን ክፉ፣ ዘረኛ እና ሴሰኛ ‘ነብይ’ እንዴት ሊከተል ይችላል? 😕

😈 ከታዋቂዎቹ የሙስሊም እና የአረብ ከንቱ ሊቃውንትእና የታሪክ ተመራማሪዎችአንዱ ኢብኑ ኻልዱን ከሰሃራ በታች ያሉ አፍሪካውያን በአረብ የባሪያ ንግድ ውስጥ ያሉ ሰዎች ለባርነት ታዛዥ እንደነበሩ በተለይም ሲገልጥ እንዲህ ብሏል፡

ስለዚህ የጥቁር/ኔግሮ ብሔረሰቦች እንደ ደንቡ ለባርነት ተገዢዎች ናቸው፣ ምክንያቱም ጥቁሮች/ ኔግሮዎች በመሠረቱ ሰው የሆኑ እና ከዲዳ እንስሳት ጋር ተመሳሳይነት ያላቸው ባህሪያት ስላላቸው ነው

ከዚህ በስተደቡብላምላም የሚባል የጥቁር / ኔግሮ ሕዝብ አለ። እነሱ እምነት የሌላቸው ናቸው። ፊታቸው እና እና ቤተመቅደሶች ላይ የንቅሳት ምልክት ያደርጋሉ። የጋና እና የታክሩር ሰዎች አገራቸውን ወረሩ፣ ያዙዋቸው እና ወደ መግሪብ/ሰሜን አፍሪካ ለሚጓጓዙ ነጋዴዎች ይሸጧቸዋል። እዚያም ብዙዎቹ ባሪያዎች እነሱ ናቸው። ከነሱ በስተደቡብ በኩል በተገቢው መንገድ ስልጣኔ የለም። ከምክንያታዊ ፍጡራን ይልቅ ለዲዳ እንስሳት የሚቀርቡ ሰዎች ብቻ ናቸው። በጫካ እና በዋሻ ውስጥ ይኖራሉ እና እፅዋትን እና ያልተዘጋጀ እህልን ይበላሉ። በተደጋጋሚ እርስ በርሳቸው ይበላላሉ። እንደ ሰው ሊቆጠሩ በፍጹም አይችሉም።” 😮😮😮

በአጋንንት ቃላት የተሞሉት የእስልምና ቅዱሳትሃዲሶች፤

👹 ዘረኛው መሀመድ

==========

መሀመድ ለጥቁሮች ከፍተኛ ንቀት እንደነበረውና የሰዎችን ሰብዓዊ ዋጋ በቆዳ ቀለም የሚለካ ሰው እንደነበር እስላማዊ መጻሕፍት ያሳያሉ፡፡ ለምሳሌ ያህል መሀመድ እንዲህ በማለት ሰይጣንና ጥቁር ሰውን አመሳስሏል፡

ነቢዩ እንዲህ አሉ፡– ‹‹ሰይጣንን ማየት የሚፈልግ ሰው ነብጣል ኢብን አልሐሪሥን ይመልከተው!›› ጥቁር ሰው ሲሆን የተንጨባረረ ረጅም ፀጉርና ጥቁር መንጋጋዎች አሉት፡፡” Ibn Ishaq, Sirat Rasulallah, translated as, The Life of Muhammad by A. Guillaume, page 243

የጥንት ሙስሊሞች መሀመድ ጥቁር መሆኑን የሚናገር ሰው ይገድሉ ነበር፡

የሰህኑን ወዳጅ የነበረው አሕመድ ኢብን አቢ ሱለይመን እንዲህ አለ፡– ‹‹ማንኛውም ነቢዩ ጥቁር እንደሆኑ የሚናገር ሰው ይገደላል፡፡ ነቢዩ ጥቁር አልነበሩም››፡፡” Qadi ‘Iyad Musa al-Yahsubi, Muhammad Messenger of Allah (Ash-Shifa of Qadi ‘Iyad), translated by Aisha Abdarrahman Bewley [Madinah Press, Inverness, Scotland, U.K. 1991; third reprint, paperback], p. 375 & 387

መሀመድ ነጮች ለገነት እንደተፈጠሩና ጥቁሮች ደግሞ ለገሃነም እንደተፈጠሩ ተናግሯል፡

አቡ ደርዳ እንዳወራው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል፡– ‹‹አላህ አዳምን በፈጠረ ጊዜ የቀኝ ትከሻውን መታና እንደ ምስጥ የነጡ ነጫጭ ዘሮች ወጡ፡፡ የግራ ትከሻውን ሲመታ ደግሞ እንደ ከሰል የጠቆሩ ጥቁር ዘሮች ወጡ፡፡ ከዚያም ከቀኝ ትከሻው የወጡትን ‹ገነት ትገባላችሁ ምንም ግድ የለኝም› አላቸው፡፡ ከግራ ትከሻ የወጡትን ደግሞ ‹እነዚህ ለገሃነም የተዘጋጁ ናቸው ምንም ግድ የለኝም› አለ፡፡ ይህ ሐዲስ በአሕመድ የተላለፈ ነው፡፡” (Al-Tirmidhi Hadith, Number 38; ALIM CD ROM Version) እንዲሁም (Mishkat Al Masabih, English translation with explanatory notes by Dr. James Robson [Sh. Muhammad Ahsraf Publishers, Booksellers & Exporters, Lahore-Pakistan, Reprint 1990], Volume I, Chapter IV, Book I.- Faith, pp. 31-32)

ይህንን ሐዲስ ሙስሊም ሊቃውንት በሕትመት ላይ ካለው የአልትርሚዚ ሐዲስ እንዲሰረዝ ቢያደርጉም በኤሌክትሮኒክስ ሚድያ በታተመው መጽሐፍ ውስጥ ይገኛል፡፡ ዕውቅ የቁርአን ሙፈሲርና የሐዲስ ሊቅ በነበረው አልባግሃዊ ተጽፎ በአልተብሪዚ በተከለሰው ሚሽካት አልመሳቢህ በተሰኘው የሐዲስ ስብስብ ውስጥ መካተቱ ለሐዲሱ ተዓማኒነት ጥሩ ማሳያ ነው፡፡

መሀመድ ጥቁር ባርያዎች እንደነበሩት በብዙ እስላማዊ ትውፊቶች ውስጥ በተደጋጋሚ ተዘግቧል፡፡ Sahih Bukhari, Volume 9, Book 91, Number 368 ጥቁር ባርያዎችንም በስጦታ ይቀበል እንደነበር ተነግሯል፡፡ Malik’s Muwatta, Book 21, Number 21.13.25

በአንድ ወቅት አንድ አረብ ባርያ በሁለት ጥቁር ባርያዎች እንደለወጠ እስላማዊ ትውፊቶች ውስጥ ተጽፏል፡

ጃቢር ኢብን አብዱላህ እንዳስተላለፈው፡አንድ ባርያ ወደ አላህ መልእክተኛ (...) በመምጣት ቃል ኪዳን ያዘ፡፡ ነቢዩም ባርያ መሆኑን አላወቁም ነበር፡፡ አሳዳሪው በመምጣት ባርያው እንዲመለስለት በጠየቀ ጊዜ የአላህ መልእክተኛ (...) ‹‹ሽጥልኝ›› አሉት? በሁለት ጥቁር ባርያዎችም ገዙት፡፡” Sahih Muslim, Book 10, Number 3901

ሙስሊም ወገኖች ብዙ ጊዜ እንደ መሀመድ የቅርብ ሰው የሚጠቅሱት የመሀመድ ባርያ ኢትዮጵያዊው ቢላል ኢብን ረባህ በእስልምና ታሪክ ውስጥ ስሙ ጎልቶ ቢነገርም እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ ከባርነት ነፃ ሳይወጣ ኖሯል፡፡ በመጨረሻም በዑመርና በአቡበከር ከመዲና ስለተባረረ ወደ ሦርያ ለመሸሽ ተገድዷል፡፡

መሀመድ ለኢትዮጵያውያን ያለውን ንቀትና ዘረኛ አመለካከት እንዲህ በማለት ገልጧል፡

የእናንተ መሪ ዘቢብ (የደረቀ የወይን ፍሬ) የመሰለ ጭንቅላት ያለው ኢትዮጵያዊ ቢሆን እንኳ ታዘዙት፡፡” Sahih al-Bukhari Book Number 89 Hadith Number 256

እንዲህ ያለ የዘረኝነት አመለካከት የነበረው ሰው እውነተኛ የእግዚአብሔር ነቢይ ሊሆን አይችልም፡፡

መጽሐፍ ቅዱስ ግን እንዲህ በማለት የሰው ልጆች በሙሉ በእግዚአብሔር ፊት እኩል ዋጋ እንዳላቸው ይናገራል፡

አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና።” (ገላቲያ ፫፥፳፰)

በእርግጥ በክርስትና የሰው ልጆች ዋጋ መሠረቱ በአምሳለ እግዚአብሔር መፈጠራቸው ነው፡፡ እያንዳንዱ ሰው ይህንን የከበረ ምስል ስለተሸከመ ወንድ፣ ሴት፣ ነጭ፣ ጥቁር፣ የተማረ፣ ያልተማረ፣ አካል ጉዳተኛ፣ የተሟላ አካል ያለው፣ ኃብታም፣ ድኻ፣ ወዘተ. ሳይል እኩል ዋጋ አለው፡፡

እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።” (ዘፍጥረት ፩፡፳፯)

እስልምና የሰው ልጆች በአምሳለ እግዚአብሔር እንደተፈጠሩ ስለማያምን ለሰው ልጆች ዋጋ የልኬት መሠረት የለውም፡፡ ቋሚ የሆነ የልኬት መሠረት የሌለው ነገር ደግሞ መሠረቱ ስለሚዋዥቅ በግለሰቦች አመለካከትና በሁኔታዎች ላይ ተመሥርቶ ይለዋወጣል፡፡ ለዚህ ነው በእስልምና የሰው ልጆች እኩል የማይታዩት፡፡ በእስልምና መሠረት ሙስሊሞች እንደ ሰው ያላቸው ዋጋ ሙስሊም ካልሆኑት ይበልጣል፡፡ ለዚህ አንዱ ማሳያ በሸሪኣ ሕግ የሙስሊም ደምና ሙስሊም ያልሆነ ሰው ደም እኩል አለመሆኑ ነው፡፡ እስላማዊት ሀገር ሳዑዲ አረብያ የሁሉንም ዓይነት ሰው ዘር ደም ዋጋ የሚያሳይ ዝርዝር አላት፤ “ዲያ” በመባል በሚታወቀው በዚህ ሕግ መሠረት ሙስሊም ወንድ ከሁሉ የላቀ ዋጋ አለው፣ ከዚያ ሙስሊም ሴት፣ ክርስቲያን ወንድ፣ ክርስቲያን ሴት፣ አይሁድ ወንድ፣ አይሁድ ሴት፣ ሒንዱ ወንድ፣ ሒንዱ ሴት እያለ የደረጃ ምድብ ዝርዝሩ ይቀጥላል፡፡

እንደ እስልምና አስተምሕሮ ወንዶች ከሴቶች ይበልጣሉ፡፡ ሰዎች ባርያና ጨዋ ተብለው ተከፍለዋል፡፡ “አልቂሳስ” ተብሎ በሚታወቀው የእስልምና የፍትህ ሥርኣት መሠረት በተመሳሳይ ፆታና ደረጃ ላይ የሌሉ ሰዎች ቢገዳደሉ ቅጣቱ እኩል አይደለም፡፡ ቁርአን እንዲህ ይላል፡

እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በተገደሉ ሰዎች ማመሳሰል በናንተ ላይ ተጻፈ፡፡ ነጻ በነጻ ባሪያም በባሪያ ሴትም በሴት (ይገደላሉ)፡፡” (አልበቀራ/የላሚቱ ምዕራፍ 2178)

😈 ኢብን ኢስሃቅ፡ 243 ”

የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አለ፡ሰይጣንን ማየት የሚፈልግ ሰው ወደ ናብታል ተመልከት።ረጅም ፀጉር የሚፈሰው ፣የሚያቃጥል አይኑ እና ጠቆር ያለ ቀይ ጉንጭ ያለው ጠንካራ ጥቁር ሰው ነበር።

😈 ሳሂህ ሙስሊም 52334

ነብዩ (..) አሉእኛ ከአላህ ፍጥረታት መካከል በጣም የተጠሉ ከነሱ ውስጥ አንድ ጥቁር ሰው (ከዋሪጅ)። አንዱ እጁ እንደ ፍየል ወይም የጡቱ ጫፍ ነው።

😈 ሳሂህ ቡኻሪ 111664

ነብዩ (..) አቡዘርን “(አለቃህን) እንደ ዘቢብ ጭንቅላት ያለው ኢትዮጵያዊ ቢሆንም ስሙት እና ታዘዙትአሉት።

😈 ኢብን ኢስሃቅ፡ 450”

ነብዩ (..) እንዲህ አሉእኛ እዚያ ሰበሰብናቸው፣ ጥቁር ባሮች፣ ዘር የሌላቸው ሰዎች።

😈 አልታባሪ፣ ጥራዝ. 2, ገጽ. 11፣ ገጽ. 11

ነብዩ የጸለዩት የአፍሪካውያን ቀለም እንዲቀየር ዘሮቻቸው የአረቦች እና የቱርኮች ባሪያዎች እንዲሆኑ ነው።

😈 ኢብን ኢስሃቅ፡ 374

የአላህ መልእክተኛም እንዲህ አለ የመካ ጥቁር ጭፍሮችና ባሮች ጮኹ ሙስሊሞችም አላህ ዓይኖቻችሁን ያጥፋ እናንተ ወራዳዎችብለው መለሱ።

😈 ሳሂህ ቡኻሪ 987161

ነብዩ አለ“(የጥቁር ሴቶች ህልም የወረርሽኝ ምልክት ነው)”

😈 ኢብን ኢስሃቅ፡ 243

ሐዋርያው እንዲህ አለ፡ረጅም ፀጉር የሚፈሰው፣ ጉንጒጉም የቀላ፣ እንደ ሁለት የናስ ድስት ያሉ ዓይኖች ያቃጠለ ጥቁር ሰው ከአንተ ጋር ሊቀመጥ መጣ።

😈 ኢብን ሙሳ አልያህሱቢ ቃዲ ዒያድ ገፅ 375

የሳህኑን ጓደኛ የሆኑት አህመድ ኢብኑ አቢ ሱለይማን ነብዩ ጥቁር ናቸው የሚል ሰው ይገደል።

😢😢😢ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ጌታዬ ሆይ! ታዲያ የእስልምና ነብይ ጥቁር ህዝብን የሚጠላ ዘረኛ ነበርን? አዎ! የአፍሪካ ወንድሞቼን እና እህቶቼን የሚሳደብ እና የሚያንቋሽሽ እንዲሁም በአረብ ምድር የጥቁር ባሪያ ንግድ የጀመረው የዚህ ክፉ ነቢይተከታይ መሆን ለማንም ምክንያታዊ የሆነ ሰው ፈጽሞ ሊሆን አይችልም። በተለይ ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን ዘነፍስ በጭራሽ ሙስሊም መሆን አይችሉም!

ከሃያ አመት በፊት ስለነዚህ አጋንንታዊ ቃላት በቁጣ እና በመጸየፍ ነበር ለመጀመሪያ ጊዜ ያነበብኩት፣ እና አሁንም ሀሰተኛው ነብይ መሀመድ (አሳማ በእሱ ላይ ይሁን) ለውድ አፍሪካውያን ወገኖቻችን የተናገረውን ሳነብ በጣም አዝኛለሁ እና ተናድጃለሁ። ለነገሩማ ምንም አያስደንቅም እኮ፤ በአረብ ሀገራት ያሉ ጥቁር አፍሪካውያን አሁንም ለአረብ ጌታ ባሪያ ሆነው እየኖሩ ነው። የኛዎቹስ እነዚያን የሰይጣን ጭፍሮች፤ “ማዳም” እያሏቸው አይደልም። ጥቁሮች አሁንም አብዲበመባል ይታወቃሉ፣ ትርጉሙ በሁሉም የአረብ ሀገራት ባሮችማለት ነው።

ከሰሜን እስከ ደቡብ አፍሪካ; ከምዕራብ እስከ ምስራቅ እስያ; እና በመላው ሙስሊም ዲያስፖራዎች በአውሮፓ፣ በአሜሪካ እና በአውስትራሊያ፤ ፀረጥቁር ዘረኝነት በዘመናዊው የሙስሊም ዓለም ውስጥ የደነደነ ማኅበራዊ እውነታ ነው። ፀረጥቁርነት፣ በአንድ ሰው ጥቁር ወይም ጥቁር የቆዳ ቀለም ላይ የተመሰረተ የዘር መድልዎ ስሜት፣ በሙስሊሙ አለም የአውሮፓ ቅኝ ግዛት ከመስፋፋቱ በፊት የሆነ ነገር ነው፣ አንጻራዊ ድንበራቸው በተለምዶ አሁን አውሮፓ፣ አፍሪካ እና እስያ ብለን በምንጠራቸው ሰፊ ግዛቶች መካከል ነው።

ግድ የለም፤ እነዚህን እርኩስ የዋቄዮበአልአላህባፎሜትሉሲፈር ባሪያዎች ባሪያ አድርገን የምንገዛቸው ቀን ሩቅ አይደለም!

😈 One of the most prominent Muslim and Arab scholars and historians, Ibn Khaldun wrote that Sub-Saharan Africans in the Arab slave trade were submissive to slavery and specifically said:

“Therefore, the Negro nations are, as a rule, submissive to slavery, because Negroes have little that is essentially human and possess attributes that are quite similar to those of dumb animals”

To the south of this…there is a Negro people called Lamlam. They are unbelievers. They brand themselves on the face and temples. The people of Ghanah and Takrur invade their country, capture them, and sell them to merchants who transport them to the Maghrib. There, they constitute the ordinary mass of slaves. Beyond them to the south, there is no civilization in the proper sense. There are only humans who are closer to dumb animals than to rational beings. They live in thickets and caves and eat herbs and unprepared grain. They frequently eat each other. They cannot be considered human beings.„ 😮😮😮

😈 Ishaq: 243 ”

“Allah Apostle say: ‘Whoever wants to see Satan should look at Nabtal.’ He was a sturdy BLACK man with long flowing hair, inflamed eyes, and dark ruddy cheeks.”

😈 Sahih Muslim 5:2334

”The Prophet say ” The most HATEFUL among the creation of Allah us one BLACK MAN among them (Khwarij). One of his hands is like the teat of a goat or the nipple of the breast.”

😈 Sahih Bukhari 1:11:664

“The Prophet said to Abu-Dhar, “Listen and obey (your chief) even if he is an Ethiopian with a head like a raisin.”

😈 Ishaq: 450’’

“The Prophet says” We collected them there, BLACK slaves, men of no descent.”

😈 Al-Tabari, Vol. 2, p. 11, p. 11

” The Prophet prayed that the African’s color would change so that their descendants would be slaves to the Arabs and Turks.”

😈 Ishaq: 374

Allah Apostle say ” The BLACK troops and slaves of the Meccans cried out and the Muslims replied, ‘Allah destroy your sight, you impious rascals.’

😈 Sahih Bukhari 9:87:161

Prophet say” (A DREAM OF BLACK WOMEN IS A SYMBOL OF EPIDEMIC)

😈 Ishaq:243

“Apostle say, ‘There comes to sit with you a BLACK MAN with long flowing hair, ruddy cheeks, and inflamed eyes like two copper pots. His heart is grosser than a donkey’s;”

😈 Ibn Musa al-Yahsubi, Qadi ‘Iyad, p.375

“Ahmad ibn Abi Sulayman, the companion of Sahnun said, “Anyone who says that the Prophet was BLACK should be killed.”

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

Oh my Lord! So the prophet of Islam was a racist who hated the BLACK People? It is impossible for any rational human being to be a follower of this Evil prophet who Insults and denigrates my AFRICAN BROTHERS and SISTERS, and who started black slave trade in Arabia.

I read some twenty years ago with anger and disgust about these demonic words, and I still feel so SAD and ANGRY reading what the false prophet Muhammad (Pig Be Upon Him) said to my LOVELY AFRICAN PEOPLE.

No Wonder the BLACK Africans in Arab Countries are still living as SLAVES to the Arab Master. BLACKS are still being identified as ”ABDI” Meaning SLAVES, in every Arab Nation.

From North to South Africa; West to East Asia; and across Muslim diasporas in Europe, the Americas and Australasia; anti-black racism is a hardened social reality within the modern Muslim world. Anti-blackness, in the sense of racial discrimination based on one’s dark or black skin color, is something that precedes European colonial expansion in the Muslim world, whose relative boundaries traditionally laid between vast territories of what we now call Europe, Africa and Asia.

💭 The outrageous racism that ‘graced’ Arab TV screens in Ramadan

Like in the past, this year’s Ramadan series featured scenes of vulgar racism against Afro/black Arabs.

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

From May 5th to May 9th, 1936 Fascist Italy Annexed Ethiopia | The Mexican + G20 (PM Meles Zenawi) + Easter Connection

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 10, 2024

😢 እ.አ.አ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 9 ቀን 1936 ዓ.ም ፋሽስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ‘ያዘች’ | የሜክሲኮ + ጂ20 (ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ) + የፋሲካ ግንኙነት

💭 ማስታወሻ፡-

😈 እ.አ.አ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 9 ቀን 1936 / ሚያዝያ ፲፱፻፳፰ ዓ.ም

በመንግስታት ሊግ (UN) + ኢዶም ምዕራብ + እስማኤላውያን ምስራቃውያን እርዳታ፣ ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ። እ.አ.አ ግንቦት 5 ቀን 1936 የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በፋሽስት ኢጣሊያ ወራሪዎች እጅ ወደቀች።

በ ፲፱፻፳፰ /1928 ዓ.ም ጣሊያን ቀደም ሲል የቀመሰችውን የሽንፈት ፅዋ ለማወራረድ ወደኢትዮጵያ መጣች፡፡ ኢትዮጵያውያን እንደ ዓድዋው ሁሉ በአንድ ቀን መመለስ ተስኗቸው ነበርና ጣልያን በዚሁ ዓመት በሚያዚያ ወር ዋና ከተማዋን አዲስ አበባን ያዘች፡፡ የጣልያን ጦር በዓለም በተከለከለው የመርዝ ጋዝ እያጠቃም ቢሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮቹን በኢትዮጵያ ጀግኖች ተነጥቋል። ኢትዮጵያውያን አርበኞች በዱር በገደሉ እየመሸጉ ግንባሩን እየፈለጡ ያስቀሩት ነበር፡፡ የሆነ ሆነና አዲስ አበባ ተያዘች፡፡

ግራዚያኒ በዱቼ ሞሶሎኒ ምትክ ተሾመ፡፡ ሰኔ ፬/4 ቀን ፲፱፻፳፰ /1928ዓ.ም ለኢትዮጵያውያን ንግግር አደረገ፤

“የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ የኢጣሊያው ንጉሥ የኢትዮጵያው ቄሣር እኔን ወደዚህ የላኩኝ ግዛታቸውን በጥሩ ሁኔታ እንድጠብቅ ነው፡፡ ታላቁ ሞሶሎኒ የኢጣሊያው ፋሺስት ሀገሪቱ ወደነበረችበት ተመልሳ እንድትረጋጋ እንዳደርግ አዝዘውኛል፡፡ መጥፎ ሰዎች የሚነዙትን የሐሰት ወሬ አትስሙ፤ አሁን ኢጣሊያ የመላዋ ኢትዮጵያ የበላይ ናት፡፡ ስለዚህ የወጣው ወጪ ቢወጣም አገሪቱን ሰላም ማድረግ ቀደምት ተግባራችን ስለሆነ አሁን በፊቴ ያላችሁ መኳንንትና ሕዝብ ሁሉ አሉ የሚባሉትን ሽፍቶች በሰላም እንዲገቡ ምከሯቸው፤ እጃቸውን ይስጡ፡፡ ባይሰጡ ከባድና ከፍተኛ የሆነ ቅጣት ይቀጣሉ፡፡ ገበሬዎች እረሱ፤ ነጋዴዎችም ነግዱ የታላቁን የዱቼን ቃላት ብታዳምጡ መላው ግዛት ከዳር እስከዳር ይለማል፣ ይበለጽጋል፤ በሌላ በኩል ደግሞ ሽፍቶች አይቀጡ ቅጣት እየተቀጡ ይደመሰሳሉ፤ ጨርሰውም ይጠፋሉ፡፡”

ይገርማል፤ ታዲያ ይህ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዙ ቃል በቃል የሚናገሩትና የሚተገብሩት ንግግር አይደለምን? አዎ! ጥቁር ግራዚያኒ! ጥቁር ሙሶሊኒ!ጥቁር ሂትለር በአንድ አውሬ ጋላ ውስጥ ይንጸባረቃሉ! ለነገሩማ ያኔም ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና ኦሮማራዎቹ የፋሺስት ኢጣልያ አጋር እንደነበሩ ኢትዮጵያ ከፋሽስት ኢጣሊያ ወራሪ ታጣቂ ሃይል ጋር ባደረገችው ጦርነት ሽንፈትን ተከትሎ የተነሱት እነዚህ ምስሎችም/ፊልሞችም በድጋሚ ያሳዩናል።

😢 አይይይ! እንደያኔው ታማኝ ሃገር ወዳድና ኢትዮጵያዊ ክርስቲያን አርበኛ ዛሬ አለምኖሩ እጅግ በጣም ያሳዝናል፣ ያስቆጣል!!! 😠

😈 የጣሊያን – ጀርመን – ብሪታኒያ ሕብረት፡ የህንድ /ፑንጃብ ቅጥረኞች ጌቶቻቸውን ለመርዳት ወደ ኢትዮጵያ ተልከው ነበር። ወደ ኢትዮጵያ ስንመጣ በአውሮፓ እና በሌሎች ቦታዎች እርሰበር ጠላቶች የነበሩት ሁሉ በኢትዮጵያ ግን እንደዛሬው ሁሌም አንድ ነበሩ።

፩. ሽንፈቱ የተፈጸመው የአክሱም ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ኢትዮጵያን በአድዋ ጦርነት ወራሪውን የፋሺስት ኢጣሊያ ጦር ድል ኢትዮጵያ ድል እንድታደርግ ካደረጉ ከ፵/40 ዓመታት በኋላ ነው።

ጣሊያኖች በአድዋ ጦርነት ለደረሰባቸው ሽንፈት ለመበቀል ፈለጉ። በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ ጣሊያኖች ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውረር ሲሞክሩ ተሸነፉ። በኢንዱስትሪ የበለጸገው የመጀመሪያው የአውሮፓ ጦር በአፍሪካዊ ኃይል እንዲህ ዓይነት አስከፊ ሽንፈት ደርሶበት አያውቅም ነበር፤ ሽንፈቱ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ስለዚህ ጣሊያኖችን እንደ ጨው አንገብግቧቸው ነበር። እንዲሁም እ.አ.አ በ 1934 ዓ/፣ የምጣኔ ሃብት ቀውስ ጣልያንን ጨምሮ መላው ዓለምን አስጨንቆ ነበር። ሙሶሎኒ አምባገነን ዱቼ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ በምስራቅ አፍሪካ የግዛት ምኞቶች ነበሩት፣ ስለዚህ የኤኮኖሚ ቀውሱ የኢጣሊያ ኢኮኖሚን ሲጎዳ፣ ሙሶሎኒ ሕዝቡን ከዚህ ቀውስ ለማዘናጋት አቢሲኒያን/ኢትዮጵያን ወረረ።

፫. የዜና አንባቢው “ማርሻል ባጎዶሊዮ በአዲስ አበባ ላይ በድል አድራጊነት ዘመቻውን በድል አጠናቋል። ምንም እንኳን እሱ ስለ “ጨካኝ ጦርነት” ማብቃቱን ጠቅሶ ነበር.

😈 ክህደቱ፡ የኢሉሚናቲ ወኪል እና ኦሮሞ-አማራ አፄ

ኃይለ ሥላሴ ልክ የዛሬዎቹ ከሃዲዎች እያደርጉ እና እየተዘጋጁ እንዳሉት በብዙ ሚሊየን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ካስጨፈጨፉ፣ ከጨፈጨፉ፣ ካስራቡና በኬሚካል መርዝ እንዲዳከም ካደረጉ በኋላ ኢትዮጵያውያንን ጥለው ወደ ሞግዚታቸው ሃገር ወደ ብሪታኒያ ሄዱ።

😈 ጣሊያኖች አስከፊ ወንጀሎችን ፈጽመዋል ከዚያም ረሷቸው፡ የአዲስ አበባ ፋሽስት እልቂት እና መርዝ ጋዝ እ.አ.አ የካቲት 19 ቀን 1937 ዓ.ም.

❖ እ.አ.አ ግንቦት 5 ቀን 2024 ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች የትንሣኤ በዓልን አከበሩ። የሚገርም ነው፤ በዚህች ቀን ጣሊያናዊ ጓደኞቼ ለእራት ቤታቸው ጋበዙኝ።

❖ እ.አ.አ ሜይ 5፣ 2024 ሜክሲካውያን ሲንኮ ደ ማዮን/ግንቦት አስትን ያከብራሉ

እ.ኤ.አ. በ 1862 ዓ.ም ላይ ሜክሲኮ በሁለተኛው ፈረንሣይን በፑብላ ግዛት ጦርነት ላይ ድል አደረገች። ፈረንሳይ በሜክሲኮ ክርስቲያናዊ መንግስት ይቋቋም ብላ ስትዋጋ፤ ልክ እንደዛሬው በእነ ብሪታኒያ እና አሜሪካ የሚደገፉ የግራ ኮሙኒስቶች ደግሞ መንግስትና ሃይማኖት መነጣጠል አለባቸው ብለው ከፈረንሳይ እና ክርስቲያን ሜክስኳውያን ጋር ጦርነት ገጥመው ነበር።

(ያኔ ፈረንሳይ የሜክሲኮውን ጦርነት አሸንፋ ቢሆን ኖሮ ጣሊያን እና ጀርመን ምናልባት እንደ ሀገር ዛሬ ባልኖሩ ነበር፤ በዚህም ሂትለር እና ሙሶሎኒ ባልተፈጠሩም ነበር + ኢትዮጵያም የታላቁ ንጉሠ ነገሥት የ አፄ ዮሐንስ አራተኛን ሕልም እና ተልዕኮ ተከትሎ በአፍሪካው ቀንድ፤ ከአስመራ እስከ ጅቡቲ፣ ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ የሚዘልቁትን ታሪካዊ ግዛቶቿን ይዛ በቆየችና ጋላ-ኦሮሞዎች ዛሬ እንዳሰኛቸው የማይጸዳዱባት ታላቅና ሃያል ሃገርም በሆነች ነበር። )የጣሊያን እና የጀርመን የሁላቱም ሃገራት ምስረታ እ.አ.አ በ 187 1ዓ.ም በተመሳሳይ ጊዜ ተካሂዷል)

❖ እ.አ.አ ግንቦት 9 ቀን ሩሲያውያን በሂትለር ላይ ድል የተቀዳጁበት ቀን ያከብራሉ

🛑 ሜክሲኮ እና ኢትዮጵያ፤ በአዲስ አበባ ሜክሲኮ አደባባይ ለምን ተመሠረተ?

❖ እ.ኤ.አ ሰኔ 2012 ዓ.ም ነፍሳቸውን ይማርላቸውና የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በሎስ ካቦስ በ G-20 የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ለሁለተኛ ጊዜ ሜክሲኮን ጎብኝተዋል።

❖ እ.ኤ.አ. ነሐሴ 20 ቀን 2012 ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ባልታወቀ ህመም ብራስልስ አረፉ። በሉሲፈራውያን፣ ባራክ ሁሴን ኦባማ፣ ግብፃዊው መሀመድ ሙርሲ፣ በሳዑዲው ቢሊየነር መሀመድ ሁሴን አል አሙዲ፣ በሕወሃቱ ስብሃት ነጋ እና በኦሮሞዎቹ ደመቀ መኮንን ሀሰን እና በአብይ አህመድ አሊ ለመስዋዕትነት ቀርበው ነው በሜክሲኮው ጉብኝታቸው ማግስት የተገደሉት። የዔሳው+ እስማኤል ግንኙነት

✞ እ.አ.አ መጋቢት 11 – ግንቦት 5 ቀን 2024 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታዮች ዘንድ የሚከበረውና ለ55 ቀናት የሚቆየው የዐቢይ ጾም ማገባደጃ ወቅት ነው።

✞ ክርስቲያን ኦርቶዶክስ ሰርቢያ በኦርቶዶክስ ፋሲካ ቀናት በሉሲፈራውያን በቦምብ ተደበደበች።

☆ የሂትለር ናዚዎች እ.አ.አ በሚያዝያ 1941 በኦርቶዶክስ ፋሲካ ቅዳሜና እሁድ በዋና ከተማዋ በቤልግሬድ ላይ ቦምብ ወረወሩ።

☆ የእንግሊዝ እና የአሜሪካ አየር ሃይሎች እ.አ.አ በሚያዝያ 1944 በኦርቶዶክስ ፋሲካ ቅዳሜና እሁድ በቤልግሬድ ከተማ ላይ ቦምብ ጣሉ።

☆ የብሪታንያ እና የአሜሪካ አየር ሃይሎች (ኔቶ) በኦርቶዶክስ ፋሲካ ቅዳሜና እሁድ እ.አ.አ በሚያዝያ 1999 በቤልግሬድ ከተማ ላይ የቦምብ ጥቃት አደረሱ። የጦር ወንጀለኛው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ቢል ክሊነትን፤ “መልካም የትንሳኤ በዓል!” የሚለውን ጽሑፍ የያዙትን ቦንቦች በሰርቢያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እንዲዘንቡ አዘዘ።

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሩዋንዳ ከተፈጸመው ጀነሳይድ እና የጭፍጨፋ ስልት ትምህርት ይቀስም ዘንድ ‘በተባበሩት መንግሥታት የስላም ማስከበር ተልዕኮን ለማስፈጸም’ በሚል፡ በተለይ በኦርቶዶክስ ሰርቢያ ጨፍጫፊ በቢል ክሊንተን እና ሲአይኤ ወደ ሩዋንዳ ተላከ(እዚያም ለሁለት ዓመት ያህል እንዲቆይ ተደርጓል)

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የትግራይን እና ኤርትራን ጽዮናውያንን ያስጨፈጭፍ ዘንድ ወደ ባድሜው ጦርነት ተላከ

☆ ለጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሲ.አይ.ኤ ‘ሚስቱ?’ ትሆነው ዘንድ ከጎንደር የመረጠለት (ኦርቶዶክስ መሆን የለባትም) መናፍቋ አቴቴ ዝናሽ ታያቸው በኤፍ.ቢ.አይ መካሪነትና በሕወሓት ትዕዛዝ ተቀባይነትና አስተናጋጅነት በትግራይ ተገናኘተው ለሰባት ዓመታት ያህል እዚያ እንዲኖሩ እና የትግራይን ሕዝብ ሥነ-ባሕርይ እና ሥነ-ልቦና እንዲያጠኑ ተደርጉ(የጀነሳይዱ ፕሮግራም ዝግጅት ምዕራፍ ነው)።

😈 ዶ/ር ደብረጽዮን እና የግራኝ ሚስት አቴቴ ዝናሽ በሽሬ ተገናኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2022

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ አሜሪካ ተልኮ ለኢንሳ ምስረታ በሲ.አይ.ኤ እና በኤፍ.ቢ.አይ ‘ትምህርት’ እንዲቀስም ተደረገ። በዚህም ወቅት ነበር የደም መሃላውን በመፈጸም ቺፕሱን በአካሉ ውስጥ ያስቀበረው!

☆ የዶ/ር አምላኪ ነዋሪዎች ቁጥር ከፍተኛ በሆነባት ሃገራችን ‘ዶ/ር’ የተባለው ማዕረግ ለቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተሰጠው

☆ ጂኒዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለማ መገርሳ እና ጃዋር መሀመድ ተመለመሉ

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሥልጣን ላይ እንዲወጣ ተደረገ

☆ የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው ለጉብኝትና ለቺፕሱ እድሳት ወደ አሜሪካ አመራ። ብዙም ቶሎ ብሎም የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ይል ዘንድ አዘዙት። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላ ኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል፤ አጥበቀውም እየሠሩበት ነው። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ግንባታ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበልን እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ ኤርትራ ተጉዞ ከኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ-ሃሰን፣ ከሶማሊያው ፎርማጆ እና ከሚነሶታዋ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር ጋር የጀነሳይድ ጥምረት እንዲፈጥር ተደረገ። በዚህ ወቅት የሕወሓት አንዱ አንጃ (ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ ጄነራላ ፃድቃን ገብረ ትን ሳኤ፣ አቶ ጌታቸው ረዳ ወዘተ በደረጃ ወደ ትግራይ፣ ደቡብ ሱዳንና ጂቡቲ እንዲሄዱ ተደረጉ)፣ እንዲሁም የሕወሓት ሌላው አንጃ(ዶ/ር አረጋዊ በርሄ፣ ጄነራል ስሙራ ዩኑስ፣ ዶ/ር አረኸብ እቍባይ ወዘተ) አዲስ አበባ እንዲቆዩ ተደረጉ። የገንዘብ ምንጫቸው ሸህ መሀመድ አላሙዲንም እንደዚሁ።

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ቅዳሜ ሰኔ ፲፮16/፳፻፲/2010 ዓ.ም አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ላይ ቦንብ አፈንድቶ የተታለሉትን ንጹሐኑን ገደለ። ወዲያውም አሜሪካ ውስጥ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን በመከላከልና በመመርመር የታወቀው ወንጀለኛው ተቋም ኤፍ.ቢ.አይ ባለሙያዎቹን ወደ አዲስ አበባ ላከ። ምን አግብቶት? አዎ! ግልጽ እኮ ነው!

☆ ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ ግብጽ ተጉዞ እስላማዊ መኻላ እንዲያደርግ ተደረገ

በጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመራው የሻዕቢያ + ሕወሓት + ኦነግ + ብአዴን ወዘተ ጥምረት በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሞግዚቶቻቸው እርዳታ በአክሷማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንዲከፍት ተደረገ።

☆ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዱን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ይከፍት ዘንድ ከጀነሳይድ ጂሃድ አጋሮቹ ከእነ ቢል ክሊንተን፣ ከአፍሪካው ‘ህብረት’ ሙሳ ፋኪ፣ ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ጋር ሰሞኑን በሩዋንዳ እንዲገናኝ ተደረገ።

በትግራይ የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት ያለቁት ሁለት ሚሊየን የሚሆኑት ወገኖቻችን ደም አልበቃቸውም፤ አሁን፣ ዛሬ በኢትዮጵያ ያኔ ሁቱዎች በሁለት ወር ብቻ የፈጸሙትን ጭፍጨፋን ለሚያስንቅ ጭፍጨፋ ጋላ-ኦሮሞዎቹ ሁቱዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመፈጸም ከፍተኛ ዝግጅት በማድረግ ላይ ናቸው። ዓለም በመካከለኛው ምስራቅ እና በዩርክሬን ሩሲያ ድራማ ስለተጠመደ ጋላ-ኦሮሞዎቹ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ሜንጫዎችን እና ጎራዲዎችን አስገብተው በየቤታቸው አስቀምጠዋል። ልክ እንደ ሁቱዎቹ የጂሃዱን ፊሽካ ብቻ ነው በመጠባበቅ ላይ ያሉት።

💭 Note:

😈 From May 5th to May 9th, 1936

With the help of The League of Nations (UN) +

Edomite West + Ishamelite East, and with the help of chemical weapons Fascist Italy Annexed Ethiopia. On May 5, 1936, the Ethiopian capital, Addis Ababa, fell to Fascist Italian Invaders. Over 1 million Orthodox Christians gassed to death.

Footage from the aftermath of the defeat of Ethiopia in its war with the invading armed forces of Fascist Italy.

😈 The Italy-German-British Alliance: Indian Mercenaries Helping their masters. When it comes to Ethiopia, they all were united always, like today.

1. The defeat came just over 40 years after Orthodox Christians of Axum led Ethiopia to victory over an invading fascist Italian army at the Battle of Adwa.

The Italians desired revenge for their defeat in the battle of Adwa. In the late 19th century when the Italians first try to invade, they were defeated. They were the first European industrialized army to suffer such a disastrous defeat by an African force. So the Italians were salty. Also, in 1934 the depression hurt the world all over, this includes Italy. Mussolini had territorial ambitions in East Africa ever since he was Duce, so when the depression hurt the Italian economy, Mussolini invaded Abyssinia to distract everybody from the depression.

2. The reference of the news reader to “Marshal Bagdolio triumphantly climaxed his brilliant campaign on by this final swoop on Addis Ababa” fails to note that the Italians made use of chemical weapons in breach of international conventions; albeit that he had referred to the end of a “cruel war”.

😈 The Betrayal: The Illuminati agent and Oromo-Amhara Emperor

Haile Selassie Abandoned Ethiopians and Left for Britannia

😈 Italians Committed Terrible Crimes, Then Forgot Them: Addis Ababa Fascist Massacre & Poison Gas 19 Feb 1937

  • 😈 The Only True Law of War is Savagery. Gaza Isn’t Facing Anything Different

😈 የመርዝ ጋዝ ጦርነት የመርዝ ጋዝ እና አሰቃቂ ድርጊቶች በኢትዮጣልያን ጦርነት (1935-1936)

❖ On May 5th, 2024 Ethiopian Christians Celebrate Easter. Very curious: on this very day my Italian friends invited me to their home for dinner.

❖ On May 5th, 2024 Mexicans Celebrate Cinco de Mayo

Mexico’s victory over the Second French Empire at the Battle of Puebla in 1862.

(If France had won the Mexican war, Italy and Germany would probably not have existed as a nation, hence; No Hitler, No Mussolini + Ethiopia would have kept its historical territories in the Horn of Africa; from Asmara to Djibouti, and from Khartoum to Mogadishu) The Formation of both Italy + Germany took place at roughly the same time in 1871.)

❖ On May 9th , Russians Celebrate Victory ‘over Hitler’ Day

🛑 Mexico and Ethiopia: Mexico Square in Addis Ababa.

In June 2012, Prime Minister Meles Zenawi of Ethiopia paid a second visit to Mexico to participate in the G-20 summit in Los Cabos.

On 20 August 2012 PM Meles Zenawi died in Brussels from an undisclosed illness. He was Sacrificed by the Luciferians, Barack Hussein Obama, Egypt’s Mohamed Morsi, Saudi Billionaire Mohammed Hussein Al Amoudi, TPLF’s Sebhat Nega and by the Oromos Demeke Mekonnen Hassan and Abiy Ahmed Ali. The Esau + Ishmael connection.

✞ March 11th – May 5th, 2024 is the Ethiopian Orthodox Great Holy Lent Fast lasting 55 days culminating on Easter May 5th, observed by followers of the Ethiopian Orthodox Church.

✞ Christian Orthodox Serbia bombed by the Luciferians on Orthodox Easter Days:

☆ Hitler’s Nazis bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1941

☆ British and American air forces bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1944

☆ British and American air forces (NATO) bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1999. “Happy Easter!” bombs fell on Serbian Orthodox Christians.

💭 Italy Invited a Genocider, the Black Mussolini aka Ahmed Ali | Woe to Italy, Mount Etna is Boiling!

💭 ኢጣሊያ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጥቁር ሙሶሎኒ አቢይ አህመድ አሊን ጋበዘችው| ጣሊያን ወዮላት! የኤትና ተራራ/እሳተ ገሞራ እየፈላ ነው

💭 Giorgia Meloni in 1996: “Mussolini Was a Good Politician, in That Everything He Did, He Did for Italy.” Wow!

♀️ Female Italian Prime Minister Meets Black Mussolini Who Massacred Over a Million Orthodox Christians

💭 In Ethiopia; From November 2020 till today:

  • ❖ 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused
  • ❖ 1.5 Million Orthodox Christians brutally Massacred
  • ❖ Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries

by the fascist Muslim-Protestant Oromo army of PM Abiy Ahmed Ali and his Arab, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

We are living in the 21st century, yet everyone seems to be okay with slavery, persecution and massacre.

🛑 German Chancellor Traveled to Ethiopia to Meet Black Hitler – But The Genocider Didn’t Show up at The Airport

😈 Romans Avenging the Ethiopia Humiliation of 1896 Via The Heathen Oromos & Black Mussolini

💭 Fascist Italy Trained Gala-Oromo & Oromara Soldiers in Occupied Northern Ethiopia (Eritrea)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2023

😈 The Genesis of Italo-Oromo Fascism – How Rome and The End Times Connect

🔥 Ethiopia: Where Two World Wars Began — and Where the Third Is Brewing

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

It’s Easter & It’s Raining Fish in Iran | A Sign From Jesus?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2024

የትንሣኤን እና የመድኃኔ ዓለም ክብረ በዓላት በምናከብርበት ወቅት በኢራን ዓሣ ከሰማይ እየዘነበ ነው | የኢየሱስ ክርስቶስ ምልክት?

😇 ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሰው ልጅ ጉዳይ እየገባ ነው።

❌፡ Space X፣ Planet X፣ Disease X፣ Gen X፣ X Men፣ Twitter X፣ ማልኮም ኤክስ…

X ብዙ ጊዜ ለክርስቶስ እንደ አጭር ቅጽ ያገለግላል። በግሪክ፣ ክርስቶስ ይህን ይመስላል፡ እና X በክርስትና መጀመሪያ ላይ ለክርስቶስ ምህጻረ ቃል ጥቅም ላይ ውሏል።

የኢየሱስ አሣ ምልክት የመጣው Xን ለክርስቶስ መቆምን ከሚያካትት ምህፃረ ቃል ነው። IXOYE የግሪክኛ ቃል ሲሆን የጥንት ክርስቲያኖች ግን “የእግዚአብሔር ልጅ፣ መድኃኔ ዓለም፣ እግዚአብሔር አዳኝ መድኃኒት ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ” በሚል አጭር ቃል አድርገው ይጠቀሙበት ነበር።

ለፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ድሮኖችን ለሚያቀብለው አረመኔ እስላማዊ ሥርዓት ባሪያ እንዲሆኑ የተገደዱት ኢራናውያን ከእስልምና እየሸሹ ነው። ከጥቂቶች በስተቀር አብዛኞቹ ኢራናውያን ወደ መስጊድ መሄድ አቁመዋል፤ ከዚህም የተነሳ በኢራን ስልሳ በመቶ/60% የሚሆኑት መስጊዶች ተዘግተዋል፤ ከሰባ አምስት ሺህ መስጊዶች መካከል ሃምሳ ሺህዎቹ ተዘግተዋል። መድኃኔ ዓለም የተመሰገነ ይሁን፤ ኢራን ከእስልምና ባርነት ተላቅቃ ሙሉ በሙሉ ክርስቲያን የምትሆን ሃገር ትመስላለች፤ ብዙዎቹ ኢራናውያን ጥሩዎችና አስተዋዮች ናቸውና መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃኑን እያሳየ ከእስልምና የሲዖል መንገድ ያድናቸዋል የሚል እምነት አለኝ።

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፪]❖

፴፰ በዚያን ጊዜ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን አንዳንዶቹ መለሱና። መምህር ሆይ፥ ከአንተ ምልክት እንድናይ እንወዳለን አሉ።

፴፱ እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አላቸው። ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር ምልክት አይሰጠውም።

፵ ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።

፵፩ የነነዌ ሰዎች በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው ይፈርዱበታል፤ በዮናስ ስብከት ንስሐ ገብተዋልና፥ እነሆም፥ ከዮናስ የሚበልጥ ከዚህ አለ።

፵፪ ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች፤ የሰሎሞንን ጥበብ ለመስማት ከምድር ዳር መጥታለችና፥ እነሆም፥ ከሰሎሞን የሚበልጥ ከዚህ አለ።

፵፫ ርኩስ መንፈስ ግን ከሰው በወጣ ጊዜ፥ ዕረፍት እየፈለገ ውኃ በሌለበት ቦታ ያልፋል፥ አያገኝምም።

፵፬ በዚያን ጊዜም። ወደ ወጣሁበት ቤቴ እመለሳለሁ ይላል፤ ቢመጣም ባዶ ሆኖ ተጠርጎና አጊጦ ያገኘዋል።

፵፭ ከዚያ ወዲያ ይሄድና ከእርሱ የከፉትን ሰባት ሌሎችን አጋንንት ከእርሱ ጋር ይወስዳል፥ ገብተውም በዚያ ይኖራሉ፤ ለዚያም ሰው ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛው ይብስበታል። ለዚህ ክፉ ትውልድ ደግሞ እንዲሁ ይሆንበታል።

🐟 This unusual phenomenon is believed to have been caused by a tornado scooping the fish up from the sea and throwing them into the sky, where they later rained down.

❖[Matthew 12:38-45]❖

“Later a few religion scholars and Pharisees cornered him. “Teacher, we want to see your credentials. Give us some hard evidence that God is in this. How about a miracle?” Jesus said, “You’re looking for proof, but you’re looking for the wrong kind. All you want is something to titillate your curiosity, satisfy your lust for miracles. The only proof you’re going to get is what looks like the absence of proof: Jonah-evidence. Like Jonah, three days and nights in the fish’s belly, the Son of Man will be gone three days and nights in a deep grave. “On Judgment Day, the Ninevites will stand up and give evidence that will condemn this generation, because when Jonah preached to them they changed their lives. A far greater preacher than Jonah is here, and you squabble about ‘proofs.’ On Judgment Day, the Queen of Sheba will come forward and bring evidence that will condemn this generation, because she traveled from a far corner of the earth to listen to wise Solomon. Wisdom far greater than Solomon’s is right in front of you, and you quibble over ‘evidence.’ “When a defiling evil spirit is expelled from someone, it drifts along through the desert looking for an oasis, some unsuspecting soul it can bedevil. When it doesn’t find anyone, it says, ‘I’ll go back to my old haunt.’ On return it finds the person spotlessly clean, but vacant. It then runs out and rounds up seven other spirits more evil than itself and they all move in, whooping it up. That person ends up far worse off than if he’d never gotten cleaned up in the first place. “That’s what this generation is like: You may think you have cleaned out the junk from your lives and gotten ready for God, but you weren’t hospitable to my kingdom message, and now all the devils are moving back in.”

😇 Today, Ethiopian Orthodox Christians Celebrate Easter (The Resurrection of Jesus Christ) and the Monthly Feast of Jesus Savior of the world.

😇 JESUS CHRIST IS STEPPING INTO HUMAN AFFAIRS.

❌: Space X, Planet X, Disease X, Gen X, X Men, Twitter X, Malcolm X…

X is often used as a short form for Christ. In Greek, Christ looks like this: and X has been used as an abbreviation for Christ very early in Christianity.

Jesus Fish symbol comes from an acronym that incorporates X as a stand-in for Christ. IXOYE is the Greek word for fish, but early Christians used it as shorthand for “Jesus Christ, Son of God, Savior”

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian Migrants Speak After Surviving The Horrifying Yemeni-Saudi Border Massacre

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2024

🔥 ከአደጋው የተረፉት ተገንፈላጊ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ስለ አሰቃቂው የየመን እና የሳዑዲ ድንበር እልቂት ተናገሩ።

😈 የአረቢያ እስማኤላውያን፤

ለብዙ ሺህ ዓመታት ከበረሃዎቻቸው አሸዋ ሥር የተቀበሩትን የአባቶቻችን፣ የእንስሳቱን ቅሪተ አካል በነዳጅ መልክ እያወጡ በመሸጥ ዓለምን በከሏት/አሰከሯት

እስልምና የሚባል የሰይጣን አምልኮን አስፋፍተው ጦርነቶችን፣ ሽብሮችን፣ ግድያዎችን፣ ባርነትን አስፋፉ

ዙሪያችንን ከብበው ሰላም በማሳጣት ደማችንን፣ መቅኒያችንን፣ እኅቶቻችንን፣ እንስሶቻችንን፣ ጥራጥሬዎቻችንን፣ ፍራፍሬዎቻችንን፣ ወንዞቻችንን፣ አሁን ደግሞ ደመናችንን በመስረቅ ላይ ናቸው። ለመሆኑ አረብ ሙስሊሞች ከስርቆት፣ ጥላቻ እና ግድያ በቀር ምን በጎ ነገር ለዚህች ዓለም ያበረከቱት ነገር አለ? ምንም ያመጡት በጎ ነገር የለም! ቀጣፊ ሰው ካልሆነ በቀር አንዲት በጎ ነገር እንኳን ሊጠቅስልን የሚችል ሰው አይኖረም፤ ሃቁ ይህ ነው!

😈 Babylon Saudi Barbaria Border Guards Accused of Mass Killings of Christian Ethiopian Refugees

Ethiopian Christian King Gave Asylum to Muslims – Muslim Saudi King Massacres Ethiopian Christians

ኢትዮጵያዊው ክርስቲያን ንጉስ ለሙስሊሞች ጥገኝነት ሰጠ – የሙስሊም የሳዑዲ ንጉስ ደግሞ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ጨፈጨፈ

😈 የታሪካዊ ጠላቶቻችን መሪዎችንና ዜጎቻቸውን በሃገረ ኢትዮጵያ እንደ ታላላቅ ነገሥታትና ባለውለታቾች በክብር እያስተናገደ ምስኪን ወገኖቻችንን ለክርስቶስ ተቃዋሚ አረቦች በመሸጥና በማስገደል ላይ ያለው አረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አብዮት አህመድ አሊ ቶሎ ይገደል! ይገደል! ይገደል!

😈 የሳውዲ ባርባሪያ ድንበር ጠባቂዎች ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በጅምላ በመግደል ተከሰሱ

💭 Last August, Human Rights Watch released a report stating that Saudi border guards had killed hundreds of Ethiopian migrants attempting to cross the border illegally between March 2022 and June 2023. Faced with these documented accusations, Ethiopia announced a joint investigation with Saudi authorities and asserted that they maintained excellent relations with Saudi Arabia. Since then, no results have been made public. 38 survivors had testified. FRANCE 24’s Clothilde Hazard met two of them a few months after their return home.

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

City of Baltimore Selling Hundreds of Homes For $1.00 Each

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 13, 2024

💵 በአሜሪካዋ ግዛት ሜሪላንድ ትልቅ ከተማ ባልቲሞር በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤቶችን እያንዳንዳቸው በ $1.00 ብቻ ይሸጣሉ

በእንግሊዝኛው ተግልብጦ ሲነበብ፤ 👉 ባልቲሞር = ኢሮሚትላብ (ውሻ) = የክርስቶስ ተቃዋሚ ጄሚ ራስኪን 👈

የሜሪላንዱ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ጄሚ ራስኪን የኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ዓለም ቀንደኛ ጠላት ነው።

👉 BALTIMORE = EROMITLAB = Antichrist Jamie Raskin 👈

🏠The city of Baltimore is selling vacant homes for a dollar apiece to revive struggling neighborhoods.

Currently, more than 13,000 homes in the city sit vacant, often abandoned due to high rates of violent crime.

The city now owns close to 1,000 of them, in what’s amounted to an unsuccessful bid to address the decades-old problem.

However, with the new program passed by Mayor Brandon Scott, individual buyers and community land trusts will now be eligible to buy the city-owned vacant homes for as low as $1.

😈 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 የግራአክራሪው የሜሪላንድ ግዛት ቦለሸቪክ ኮንግረስማን ጄሚ ራስኪን፤ “ሩሲያ የኦርቶዶክስ ሀገር ናት ለዚህ ነው መጥፋት ያለበት” ይላል።

👉 The March 26, 2024 Baltimore Bridge Disaster Was Rare

💭 Maryland: Cargo Ship Loses Power, Crashes Into The Baltimore Bridge

🚢 Video shows the moment a large container ship collides with Baltimore’s Francis Scott Key bridge overnight Tuesday, March 26, 2024. The ship hit the bridge, which carries Interstate 695 across the Patapsco River at the Port of Baltimore, at a support pier. There were cars on the bridge at the time of the collision and collapse.

🔥Unknown White Dust / Particles Falling Out of The Sky in West Virginia And Maryland

🔥6 Killed after Car Crashes into Highway Work Zone in Maryland

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Over 450,000 Ethiopian Migrants Detained in Saudi Arabia | በሳውዲ አረቢያ ከአራት መቶ ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ታስረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2024

😈 በአስከፊዎቹ የሳውዲ እስር ቤቶች ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን መገረፋቸው፣ በህክምና እጦት መሰቃያታቸው እና መሞታቸው እንደ አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂውማን ራይትስ ዎች ያሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ዘገባዎች ስጋት ፈጥሯል።

👹 የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ አገዛዝ ሚኒስትር ዴኤታ አቴቴ ብርቱካን አያኖን ወደ ሳውዲ ባርባሪያ ላካት፤ ለምን?

፩ኛ. በሳውዲ አራቢያም በመስረቅ እና በመዝረፍ የተጠሉትን ጋላኦሮሞ ስደተኞችን መርጣ እና ገንዘብ አስታቅፈው ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት

፪ኛ. በሰይጣናዊው ስምምነታቸው መሠረት ጋላ-ኦሮሞ ያልሆኑትን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን በሳውዲ በረሃ እንዲያልቁ ለማድረግ። እያየነውና እየሰማነው አየደለምን?!

ወደ አረብ ሃገራት “የቤት ሰራተኞችን” የመላኩ ሤራ እኮ በኢትዮጵያም እያየን ያለውን የዘር ማጽዳት ሤራ የሚያንጸባርቅልን ነው። ኢትዮጵያውያን ወደ አረብ ሃገራት ይላካሉ፤ ከዚያም ጋላኦሮሞዎች ትንሽ ሃብትና ገንዘብ አካብተው ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ይደረጋሉ፤ የተቀሩት ወገኖቻቸውን እንደወጡ ይቀራሉ። ይህን እጅግ ከፍተኛ ወንጀል “ጋዜጠኛ” የተባለ በቦሌ አውሮፕላን አምርቶ ማጣራት ይችላል/ይገባዋል!

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ለስድስት ዓመታት ያህል በአረመኔው ግራኝ ዕለታዊ ከንቱ ንግግሮች ላይ ትንተና በመስጠት ላይ ብቻ የተጠመዱት ግብዞቹ/እንጭጮቹ “የእኛዎቹ” ሜዲያዎች በዚህ አንገብጋቢ ጉዳይ ላይ ዛሬም ዝም! ጭጭ ብለዋል! አቤት ቅሌት! አቤት ውርደት! ሁሉም ፈተናውን እየወደቁ ነው! ለሁሉም ወዮላቸው! ወዮላቸው!

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፮፥፲]❖

በታላቅ ድምፅም እየጮኹ። ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም? አሉ።”

👉 Courtesy: Eastleigh Voice, Kenya, April 11, 2024

Reports of torture, deaths in custody, and a lack of medical attention have raised concerns among human rights groups like Amnesty International and Human Rights Watch.”

Saudi Arabia currently detains over 450,000 Ethiopian migrants, highlighting the dire situation undocumented migrants face in the country.

Saudi Arabia hosts about 750,000 Ethiopian migrants, with about 60% (450,000) likely to have travelled to the country through irregular means.

The official process to repatriate approximately 70,000 nationals is expected to commence in the coming weeks, following Saudi Arabia’s commitment to supporting the return of thousands of Ethiopians detained there this month.

Among the detainees, hundreds are held at the Al-Shumaisi Detention Centre, a facility established to detain individuals who violate residency and labour regulations. Despite its capacity to accommodate 32,000 inmates, the centre currently holds a significant number of Ethiopian migrants.

Saudi Arabia hosts around 750,000 Ethiopian migrants, with the majority estimated to have entered irregularly. Despite efforts to deport undocumented migrants, thousands remain detained after serving sentences, pleading for assistance, and enduring dire conditions within the detention centres.

Reports of torture, deaths in custody, and a lack of medical attention have raised concerns among human rights groups like Amnesty International and Human Rights Watch (HRW).

In December 2020, the human rights body released a report revealing that deplorable conditions are holding hundreds of migrants in Riyadh, Saudi Arabia. The detainees, primarily from Ethiopia but also from other African and Asian countries, are being held pending deportation due to their lack of valid residency permits.

According to HRW’s investigation, guards using rubber-coated metal rods are torturing and beating the migrants in severely overcrowded rooms.

The organisation documented at least three allegations of deaths in custody between October and November. HRW conducted interviews with seven Ethiopians under custody and two Indians facing deportation, all of whom recounted their confinement in cramped rooms alongside up to 350 others.

The report highlights the dire conditions faced by migrants in Saudi Arabia and calls for improved treatment and protections for detainees.

Saudi authorities have not taken any concrete action, despite repeated calls for investigations.

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Humiliation for Saudi Barbaria: Utopian NEOM The Line is DOOMED to Fail

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2024

🫠 ውርደት ለሳውዲ ባርባሪያ፤ ተፈጥሮን እና የሰውን ልጅ በመጻጸረር ለአውሬው የአንድ የዓለም ሥርዓት ሲባል በመገንባት ላይ ያለው ሕልመኛው የሳውዲ አረቢያ የበረሃ ከተማ ‘ኒኦም መስመሩ’ ሳይሳካ ቀርቷል።

ሰነፍ ሰው ከአለት ይልቅ አሸዋ ላይ ይገነባል

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፳፮]❖

“ይህንም ቃሌን ሰምቶ የማያደርገው ሰው ሁሉ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስላል።”

  • ☆ የዚህ እጅግ በጣም ክቡር (አንድ ትሪሊየን ዶላር) ፕሮጀክት ጨለማማ ጎን
  • ☆ የሳዑዲ አረቢያ ታዋቂው የካፋላ (ስፖንሰርሺፕ) ስርዓት በ2024 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ ሳይቀየር ቀጥሏል፣ በተለይም ስደተኛ የግንባታ እና የቤት ሰራተኞች መደበኛ እንግልት ዛሬም እየደረሰባቸው ነው። የሳውዲ ባለስልጣናት በኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ የወሰዱትን እርምጃ አጠናክረው ቀጥለዋል፣ በሳውዲ እና የመን ድንበር ላይ የጅምላ ግድያ ፈጽመዋል።
  • ☆ ዛሬ በሳውዲ አረቢያ ውስጥ ከጠቅላላው ህዝብ አንድ ሶስተኛው የሚሆነው በዋናነት ከአፍሪካ ሀገራት እንደ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ እንዲሁም እንደ ባንግላዲሽ እና ፊሊፒንስ ያሉ የእስያ ሀገራት ስደተኞች ናቸው።
  • ☆ ጥንታውያን የሳውዲ ጎሳዎች ‘ከምድረ ገጽ የመጥፋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል፤ ከቦታው በከፊል ሳውዲ አረቢያን፣ ዮርዳኖስን እና የሲና ባሕረ ገብ መሬትን ያቀዘቀዙት የሁዋይታት ጎሳ (ሕወሓት?) (የሐሰተኛው ነብይ መሀመድ ልጅ የሆነችው የፋጢማ ዘሮች) መኖሪያ ነው። ትውልዶች የሳውዲ መንግስት ከመመስረቷ በፊት የዘር ሀረጋቸውን እየፈለጉ ነው። ቢያንስ ከሃያ ሺህ/20,000 የማያንሱ የጎሳ አባላት በዚህ ዲያብሎሳዊ ፕሮጀክት ምክንያት ከመኖሪያቸው እንዲፈናቀሉ ተደርገዋል ፣ ወደፊትም የት እንደሚኖሩ ምንም መረጃ የለም። ያውም የራሳቸውን ጥንታውያን ነዋሪዎች?! በቁንጫዋ ነገር ያዙን ልቀቁን የሚሉት ግብዞቹ መሀመዳውያን ዛሬ የት አሉ? ዝም! ጭጭ!
  • ይህ ድርጊታቸው በአረመኔው ግራኝ አህመድ የሚመራው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በኢትዮጵያ በጥንታውያኑ ነዋሪዎች ላይ እየሠራው ያለው ግፍ፣ ማፈናቀልና ቅርስ ማፍረስ ከእነዚሁ የሰውን ልጅ ለማጥፋት ከተነሱት ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች መሆኑን ያሳየናል።
  • ☆ ይህ ከንቱና ተፈጥሮ-ጠል ፕሮጀክት ለቢሊዮኖች ለሚሰደዱ (አእዋፍ ‘የሞት ወጥመድ’ነው። የኅዳር ወር ላይ ከአውሮፓ ወደ ኢትዮጵያ የሚሰደዱት ወፎች በሳውዲ በርሃ በኩል አድረገው ነው የሚያልፉት። እኔ ራሴ በየዓመቱ በደስታ እና አድናቆት እመለከታቸዋለሁ!ዋይ! ዋይ! ዋይ!
  • አሁን የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያዎች የሳዑዲ በረሃ ሰፊ ቦታን የሚዘረጋው አንድ/1 ትሪሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ላይ የማንቂያ ደወል ደውለዋል። በአውሮጳ እና በአፍሪካ መካከል የሚፈልሱ የ ስደተኛ ወፎችን ክፉኛ ሊጎዳ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
  • A Prestigious Project With a Dark Side
  • ☆ Saudi Arabia’s notorious kafala (sponsorship) system remained substantially intact in 2024, with migrant workers and domestic workers in particular continuing to suffer routine abuse. The Saudi authorities ramped up their crackdown on Ethiopian migrants, with mass killings at the Saudi-Yemen border.
  • ☆ Today, around a third of the total population in Saudi Arabia are migrant workers mainly from African countries like Ethiopia and Eritrea, and Asian countries like Bangladesh and the Philippines.
  • ☆ Ancient Saudi tribe in danger of ‘disappearing off face of the earth: Part of the site is the home of the Huwaitat tribe (descendants of Fatima, daughter of the false prophet Mohammad) who have spanned Saudi Arabia, Jordan and the Sinai peninsula for generations, tracing their lineage back before the founding of the Saudi state. At least 20,000 members of the tribe now face eviction due to the project, with no information about where they will live in the future.
  • A ‘deathtrap’ For Billions Of Migrating Birds
  • Conservationists have sounded the alarm over $1tn project that will stretch across vast area of Saudi desert
  • ☆ They warn that it could impact birds including nightingales and larks migrating between Europe and Africa

A Foolish Man Builds on Sand Instead of Rock

[Matthew 7:26]❖

“And everyone who hears these words of mine and does not do them will be like a foolish man who built his house on the sand.”

🫠 Humiliation for Saudi Arabia as it’s ‘forced to scale back $1.5trillion plans for 106-mile-long city The Line to just 1.5miles with workers already being laid off at desert construction site’

End of The Line? Plan for Saudi NEOM megacity ‘involves technology that doesn’t exist’ and was ‘untethered to reality’, insiders say as officials admit long delays with 106-mile metropolis ‘reduced to just 1.5 miles with 2030 deadline’

The revelation that Saudi Arabia‘s megacity project ‘The Line’ has been scaled back is the latest sign that the kingdom’s audacious state-building enterprise is not going according to plan.

The Line is one of 15 projects announced as part of Mohammed bin Salman’s ambitious NEOM undertaking, which is part of the Crown Prince’s overall ‘Vision 2030’ scheme to reshape his oil-dependent country’s economy and image.

The linear metropolis was meant to be home to around 1.5 million residents by the end of the decade, with plans to ultimately increase its full capacity to nine million.

The 1,640-foot-tall structure was also meant to stretch across 106 miles of desert, but – according to people familiar to the matter, cited by Bloomberg – it will now only be one-and-a-half miles long (a 98 percent reduction in its planned length) and be home to just 300,000 people by 2030.

The report that it has been scaled back is just the latest sign that Bin Salman’s megacity is stalling before even getting off the ground.

Analysts have long expressed scepticism over the project which has touted technology that is yet to be invented. One former worker once described The Line as being ‘untethered to reality’.

😈 Saudi Arabia’s Neom: A Prestigious Project With a Dark Side

Saudi Arabia is pushing forward with the construction of Neom, a futuristic megacity and ecological prestige project, despite international criticism over human rights violations.

According to a recent report by the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights (OHCHR) people from the Howeitat tribe who live in the region earmarked for the city have been displaced and their homes demolished without adequate compensation. What is more, one Howeitat man has been killed and the death sentences of three further tribe members have been confirmed, while three more have been handed 50-year jail sentences on terrorism charges.

‘Neom is built with Saudi blood’

This view is echoed by Lina al-Hathloul, director of communication of the London-based Saudi human rights watchdog ALQST. “Our main concern is that Neom is built on Saudi blood,” the sister of the famous Saudi women’s rights activist Loujain al-Hathloul told DW.

“The trials against the tribe people were conducted behind closed doors. In order to advance the project, the judiciary is even prepared to execute people,” al-Hathloul said.

Neom is not the only place in Saudi Arabia where people have been forcibly displaced. From January to October 2022, authorities in the port city of Jeddah had many houses demolished to implement urban development plans. In the process, thousands of people became victims of unlawful forced evictions, including foreign nationals, as Amnesty International reported.

“We have seen, time and again, that anyone who disagrees with the crown prince, or gets in his way, risks being sentenced to jail or to death, whether peaceful protesters, social media critics, or people unfortunate enough to live on land his regime wants to seize,” Basyouni said.

🐦 Saudi Arabia’s 100-Mile-Long And 1,500ft-High Linear Megacity In The Desert Will Be A ‘deathtrap’ For Billions Of Migrating Birds, Experts Warn

Saudi Arabia’s 100-mile-long and 1,500ft-high linear megacity set to be built in the desert will be a ‘deathtrap’ for millions of migrating birds, experts have warned.

The Kingdom says The Line, which will cost $1trillion to build, will be an ‘unprecedented living experience’ that preserves ‘surrounding nature’.

However, conservationists have sounded the alarm over the vast project, saying it will be a deadly barrier for birds migrating between Europe and Africa each year.

Saudi Arabia has branded it a ‘civilisation revolution’, but researchers have identified the project as one of the 15 most pressing conservation issues to watch in 2024.

And experts have said in a study released on Monday that a combination of factors mean it poses a huge risk to birds that migrate over Saudi Arabia every year.

These include the mirrored facades, the city’s orientation and the intention to have wind turbines along the top of it.

‘Birds flying into tall windows is a serious problem, and this is a building that is 500m high going across Saudi Arabia, with windmills on top,’ Professor William Sutherland, director of research in Cambridge University’s zoology department, told The Times.

‘It’s also kind of like a mirror so you don’t really see it,’ Sutherland, who led the study, added. ‘So unless they do something about it, there’s a serious risk that there could be lots of damage to migratory birds.’

Nightingales, wheatears, larks, sandgrouse and turtle doves are all species of bird that use the migratory route which could be affected.

Other species known to travel that way include the Egyptian vulture and saker falcon, both of which are endangered globally, The Times reports.

The Line’s vast construction will extend from the heart of another planned Red Sea megacity known as NEOM, a plank of Crown Prince Mohammed bin Salman’s bid to diversify the Gulf state’s oil-dependent economy – to the ocean

The publication said the area The Line is set to occupy is already a bottleneck for an estimated 2.1million birds that travel between Europe and Africa every autumn.

It noted that every year, 988million birds are killed in collisions with buildings in the US alone, with the risk found to be higher in areas with glass or mirrored buildings.

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The World Is Ignoring A Christian Genocide In Ethiopia | ዓለም በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የሚካሄደውን የዘር ጭፍጨፋን ችላ አለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 5, 2024

ገብርኤል ❖ ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

ዛሬ ጠላቶቻችን በሚገባ አውቀናቸዋል፤ እነዚህ ጠላቶች፤ ፤ “በደላችንንም ይቅር በለን እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል!” እያልን ሁሌ በመለይ ይቅር የምንላቸው በዳይ ጠላቶች አይደሉም፤ እነዚህ ጠላቶች የእግዚአብሔር ጠላቶችም፣ የጽዮን ማርያምም፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናም፣ የኢትዮጵያም ጠላቶች ናቸው። ጠላትን ለይቶ ፀሎት ማድረስ ጠላትን በከፍተኛ ኃይል ያረበደብደዋል፤ ጠላት የፈለገበት ቦታ ቢገኝም። ዛሬ አማራውን ለማስጨረስ በትግራይ ሕዝብ ላይ “የሁለተኛ ዙር ጥቃት/ጂሃድ-ፋትዋ“ን ያወጀውን ፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ዛሬም በቀጥታም ሆነ ተቃዋሚ መስለው በተዘዋዋሪ በመደገፍ ላይ ያሉትን ሕዝቦች፣ ግለሰቦች፣ ሜዲያዎች፣ አክቲቪስቶች፣ ቀሳውስት፣ ኢማሞች፣ ፓስተሮች እና ተቋማት ለሦስተኛ ዓመት በድጋሚ አነሳቸዋለሁ።

ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት/ መቶ ሰላሳ ዓመታት በተለይም ላለፉት ስድስት ዓመታት ይቅር የማይባል ግፍና ወንጀል የሠሩት የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ጭፍሮች ለአክሱማዊቷ ያላቸው ጠላትነት ዛሬ በደንብ ግልጽ ሆኗል። አዎ! በተሳሳተ ዘራዊ ማንነትና ምንነት ደረጃ፤ “‘ተጋሩ ነን‘፣ ‘ኤርትራውያን ነን‘ ‘አማራ ነን‘፣ ‘ኦሮሞ ነን‘፣ ፣ ‘አፋር ነን‘፣ ‘ወላይታ ነን‘፣ ‘ጉራጌ ነን‘፣ ‘ሶማሌ ነን‘፣ ‘ጋሞ ነን‘ ወዘተ” የሚሉት ሁሉ በተለይ ዳግማዊ ምንሊክ ከነገሡበት ዘመን ጀምሮ ኢትዮጵያን ለመበተን በሉሲፈራውያኑ ሤራ በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እራሳቸውን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና የጽዮን ማርያም ጠላቶች ብሎም የክርስቶስ ተቃዋሚ ለማደረግ ሆን ተብለው በእባባዊ ስልት የተፈጠሩ ማህበረሰቦች ናቸው

በአውሮፓ የሚኖሩትን ጀርመንኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች አንድ በማድረግ ዛሬ ጀርመንየተሰኘችውን ሃገር እ..አ በ1871 .ም የቆረቆረው የመጀመሪያው የጀርመን ካንስለር ኦቶ ቮን ቢስማርክ ስለ ሩሲያ እንዲህ ብሎ ነበር፤

ሩሲያውያን ሊሸነፉ አይችሉም፣ ይህ የማይጠፋው የሩስያ ብሔር ሁኔታ፣ በሃገሪቱ አየር ንብረት፣ በመልክዓ ምድር አቀማመጧ እና በትርጓሜዋ፣ እንዲሁም ሩሲያውያን ድንበሮቻቸውን ያለማቋረጥ የመጠበቅን አስፈላጊነት በመገንዘብ ጠንካራ ግንዝቤ ያላቸው ስለሆነ።

እንደ ቢስማርክ ገለጻ ሩሲያን የማዳከም ብቸኛው መንገድ ህዝቡን መከፋፈል እና አንዱን ክፍል ከሌላው ጋር ማዋቀር ነው። ለዚሁ ዓላማ የተመረጠችውና በጀርመን የተፈጠረችው ዩክሬን የተባለችው ግዛት ናት። የዩክሬን ሞገዶች ከመቶ ለሚበልጡ ዓመታት በዚህ ሤራ ሲካሄዱ ቆይተዋል። የኦርቶዶክስ ሩሲያ ማዕክል የዛሪዋ ዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ እና የክራይሚያ/ክሪም ባሕረ ገበ መሬት ናቸው።

በነገራችን ላይ ጀርመን እና ጣልያን የተፈጠሩት እንደ አውሮፓው ዘመን አቆጣጠር በ1871 .ላይ ነው። ከዚያ በፊት አብዛኞቹ ግዛቶቻቸው በሮማውያኑ፣ ቁጥጥር ሥር ነበር የነበሩት። ይህ በተለይ ለኢትዮጵያ ቁልፍ የሆነ ክስተት ነው። እንግዲህ ሉሲፈራውያኑ ሮማውያንታላቁን የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛን በወኪላቸው በዳግማዊ ምንሊክ በኩል አስገድለው ዛሬ የምናየውን ሰይጣናዊ የብሔር ብሔረሰብ ሥርዓት በኢትዮጵያ ያሰፈኑት ከዚያ ጊዜ በኋላ ነውና ነው። (የጣልያን ወረራን፣ ሉተራኑ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሞንለመፍጠር ወደ ምስራቅ አፍሪቃ ያደረገውን ጉዞ እናስታውስ)

እንግዲህ በሃገራችንም የምናየው ይህን ነው። ኢትዮጵያን ለበታተን ሉሲፈራውያኑ በእነ ዳግማዊ ምንሊክ በኩል የኢትዮጵያን እናት የሆነችውን ሰሜን ኢትዮጵያን ትግራይ እና ኤርትራ በሚሉ ግዛቶች ከፋፈሉ፤ ነዋሪ አባቶቻችን ከኢትዮጵያዊው የመንፈስ ማንነትና ምንነታቸው ይላቀቁ ዘንድ ትግሬ/ትግራዋይየሚል ማንነት እንዲይዙ ተደረጉ። (ልብ እንበል፤ ዛሬ ትግርኛየምንለው ቋንቋ በሥነ ጽሑፍ ደረጃ መታወቅ የጀመረው በአስራ ሁለተኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ ነው። ስለዚህ ትግሬ/ትግራዋይየሚባል ማንነት የለም!)

በተመሳሳይ መልክም ዛሬ አማራየተሰኘውን ማሕበረሰብ የፈጠሩት እነደዚሁ ሉሲፈራውያኑ ናቸው። አማራየሚባል ማንነት የለም!(ልብ እንበል፤ አማርኛየምንለው ቋንቋ በሥነ ጽሑፍ ደረጃ መታወቅ የጀመረው ከአስራ አራተኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ ነው)

ብዙዎች ዛሬ የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት መገለጫ የሆነውን ኢትዮጵያን ኢትዮጵያዊነትን ይተው ዘንድ ሉሲፈራውያኑ በዋናነት የሚጠቀሙባቸው አዲስ ማንነቶች በተለይ፤ ትግሬ/ትግራዋይ‘ + ‘አማራየሚሉት የፈጠራ ማንነቶች ናቸው።

የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ቆሻሻዎቹ እነ ስብሐት ነጋ አማራ እና ተዋሕዶን ጠላት አድርገው ሲመጡ በሞግዚቶቻቸው ግላጎት መሰረት በተለይ ብዙ የመንፈሳዊ ኃብት ያለውን የግዕዝ ቋንቋ እና ፊደሉን ለማጥፋት ካላቸው ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ የተነሳ ነው። እንግዲህ የግዕዝ ፊደልን ከኢትዮጵያም አልፎ በመላው ዓለም በሰፊው በማስተዋወቅ ያለው የአማርኛ ቋንቋ ስለሆነ እሱን ለመዋጋት “አማራ” የሚል ማንነት ፈጠሩ። ቅዳሲዎቿን፣ ጸሎቶቿን፣ ጽሑፎቿንና ታሪኮቿን ሁሉ በግዕዝ ቋንቋ ባደረገችው የኢትዮጵያ ኦቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይም ያነጣጠሩበት አንዱ ምክኒያት ይኺው ነው። ትግሬ/ትግራዋይ‘ + ‘አማራ‘+ ‘ኤርትራዊየተባሉት እግዚአብሔር አምላክ የማያውቃቸው ማንነቶች የተፈጠሩት ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን፣ ተዋሕዶ ክርስትናን እና የግ ዕዝ ቋንቋን ለማጥፋት ነው። እባብ ከነደፈን መድኃኒቱ የሚገኘው ከእራሱ ከእባቡ መርዝ እንደሆነ ሁሉ ኢትዮጵያንም ለማፈራረስ ‘ ‘ትግሬ/ትግራዋይ‘ + ‘አማራ‘+ ‘ኤርትራዊየተባሉትን ማንነቶችን ሰሜን ኢትዮጵያ ይጠቀማሉ። ብዙ ወጣቶች በጦርነትና በስደት እንዲያልቁባት የተደረገችው ኤርትራ በዚሁ የምትቀጥል ከሆነ(በጭራሽ አይሆንም እንጂ!) ትግርኛን ጨምሮ የግዕዝን ቋንቋን እና ፊደልን ከመገልገል ትቆጠባለች። ዛሬ እንኳን በኤርትራ የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ዕለት ነው የሚከበረው። እጅግ በጣም ያሳዝናል! በተመሳሳይ መልክም ዘንድሮ ኦርቶዶክስ ዩክሬን ሮማውያኑ የሚያከብሩትን የጌታችንን የልደት ዕለት መርጣለች። ናቶን እንድትቀላቀል የተፈቀደላት ኦርቶዶክስ ግሪክም እ..አ ከ1923 .ም ጀምሮ ነው የሮማውያኑን የገና ዕለት እንድትመርጥ የተደረገችው። ቀጣዩ የሮማውያኑ የጥፋት ዘመቻ በሲሪልክ (ኦርቶዶክሶች ሩሲያ፣ ዩክሬን፣ ሰርቢያ፣ ማኬዶኒያ፣ ቡልጋርያ) እና በግሪክ ፊደላት ላይ ይሆናል።

😈 ሊሲፈርና ጭፍሮቹ ኢትዮጵያዊነትህን ትተህ ትግሬ/ትግራዋይ‘ + ‘አማራ‘+ ‘ኤርትራዊእንድትሆን በጣም ይፈልጋሉ፤ ያበረታታሉ፣ ያስገድዳሉ!

የባቢሎን ኒው ዮርክ የነፃነት ሐውልት በመብረቅ ተመታ። ይህ ሐውልት የሃጥያት መስራቹ የሉሲፈር (ስይጣን) ነው የሚሉ ሰዎች አሉ። ሉሲፈር ብርሃኑ የተነጠቀ ሲሆን ሰዎችን በማታለል ግን ጨለማን ያወርሳል።

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ” በተባለው መጽሐፍ እና በተለያዩ ጽሑፎችና መግለጫዎች ላይ በየቀኑ የምንሰማው፤ “የሉሲፈራውያኑ ተልዕኮ አማርን እና ኦርቶዶክስን ማጥፋት ነው” የሚለው አባባል ላይ ወገን ትልቅ ጥንቃቄ ሊያደርግ እና ብስለታዊ መንገድን ሊከተል ይገባል። ላይ እንደገለጽኩት በተለይ የግ ዕዝን ቋንቋ ለማጥፋት “አማራ” የሚለውን ማንነት በመፍጠር ኢትዮጵያዊው ከኢትዮጵያዊነቱ እንዲላቀቅ ይፈልጋሉ። ለዚህም ነው ዛሬ ሁሉም “አማራ፣ አማራ፣ አማራዬ” እያለ አዲስ ማንነት በመፍጠር ወደ ገደል እየሄደ ያለው። ግራኙ አውሬ፤ “….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸውብሎናል።

ታች የምጠቅሳቸው የግራኙ አውሬ ጭፍሮች/ቅጥረኞች ደግሞ ዛሬ በየሜዲያው እንደምናያቸውና እንደምንሰማቸው፤ “አማራ፣ አማራ፣ አማራዬ፣ ድል ከጎንደር…” እያሉ ኢትዮጵያዊው ኢትዮጵያዊነቱን በመተው ለአማራነቱ ከፍተኛ ፍቅር እንዲኖረው በማድረግ ላይ ናቸው። ልክ እንደ ትግራዋዩ፣ ልክ እንደ ኤርትራዊው። በዚህ ሤራ ከፍተኛ ሚና በመጫወት ላይ ያሉት አማራእንኳን ሳይሆኑ አማራ ነን!’ የሚሉት የኦሮማራ/ጋላኦሮሞ አክቲቪስቶች፣ ጋዜጠኞች፣ ፕለቲከኞች፣ ቀሳውስት፣ ሸኾችና ፓስተሮች ናቸው።

ከሦስት ዓመታት ጀምሮ የእነዚህን ሤረኞች ስም በመጥራት የተቻለኝን ማስጠንቀቂያ ስ ሰጣቸው ቆይቻለሁ። ዛሬም ጥቂቶቹን በማንሳት እስከ መጭው የጌታችን የስቅለት ዕለት ለንሰሐ ይበቁ ዘንድ እራሳቸውን እንዲያጋልጡ ወንድማዊ ጥሪየን አቀርብላቸዋለሁ። ማንነታቸው በግልጽ የታወቀ ነውና የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር ሜዲያዎችንና አክቲቪስቶችን ስም አላካተትኩም፤

  • ኢሳት
  • .ኤም.ኤስ
  • ኦሮማራ/ኢትዮ360/ኃብታሙ አያሌው
  • .ኤም.ኤች እና አሉላ ሰለሞን
  • ዛራ ሜዲያ / ስታሊን (አሉላ እና ስታሊን አማራየተባለው ከኢትዮጵያ እንዲላቀቅ ይፈሉና ግልብጥ ብለው የፋኖ ደጋፊ ሆነዋል)
  • ዲጂታል ወያኔ
  • ደደቢት
  • አበበ በለው
  • አበበ ገላው
  • ቤተሰብ ሜዲያ
  • ዘመድኩን በቀለ
  • ደሬ ቲውብ
  • ደሩ ዘሐረሩ፣(ደግሞ እኮ በብዛት ከሐረር ኤሚራት ናቸው)
  • ኢንጅነር ይልቃል
  • ልደቱ አያሌው
  • አንዳርጋቸው ፅጌ
  • ፋንታሁን ዋቄ
  • ኤድመንድ ብርሃኔ
  • ማርያማዊት/ሆራይዘን ነፃ ሜዲያ
  • UMD ሜዲያ/ፕሮፌሰር ሙሉጌታ
  • ኢትዮ ፎረም (ላይ ከተጠቀሱት አራት ግለሰቦች ጋር እንዴት ከሃገር ወጡ? ማን እንዲህ በቀላሉ ፈቅዶላቸው? እንደሌሎቹ ግራኝ የሚቆጣጠራቸው ተቃዋሚዎች ይሆኑ?ጥርጣሬ አለኝ)
  • ርዕዮት ሜዲያ (ያኔ ግራኝ ዋሽንግተን የመጣ ወቅት የተቃዋሚ ሜዲያ ይሆን ዘንድ የመለመለው ይመስለኛል፤ አብሮት ያለው ባልደረባው ቴዎድሮስ አስፋውም (አረመኔውን ግራኝን ዛሬም በአንቱ በእሳቸውና በጠቅላይ ሚንስትሩ ነው የሚያናግረው) በስልት ከኢትዮጵያ እንዲወጣ የተደረገ ይመስለኛል። ቀደም ሲል በኢሚራቶች ለሚዶጎሙት የአህዛብ ቻነሎች ለአባይ ሜዲያ እና ለአዲስ ዘይቤ ይሰራ ነበር፤ ቴዎድሮስ ፀጋዬም ገና ያኔ አዲስ አበባ እያለ ነው ቴዎድሮስ አስፋው ጋር ሲገናኝ የነበረው። እንግዲህ ይህ ጥርጣሬ መሰረተ ቢስ ከሆነ በጉዳዩ ላይ ወጥተው ይናገሩ)

እና ብዙ ሌሎች የጋላኦሮሞ፣ የኦሮማራ እና የሕወሓት ሜዲያዎችንም ለተጠያቂነት ማቅረብ የጽዮናውያንን ግዴታ ነው። ሌላ ምንም አማራጭ እንደሌለ በተለይ ላለፉት ሁለት ዓመታት በደንብ አይተነዋል።

ስለዚህ እስካለፈው የጌታችን ስቅለት ዕለት እንዲመለሱና ንሰሐ እንዲገቡ ጊዜ ተሰጥቷቸው ነበር። ከዚህ ጊዜ አንስቶ በሥላሴ ስም ሳደርስ የነበረውን ፀሎት በከፊል ዛሬ በዕለተ ቀኑ ላቀርብ እወዳለሁ።

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የአክሱም ጽዮን ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህአቴቴ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

✞✞✞[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፡፲፭፥፲፱]✞✞✞

ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤ ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር። ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው? ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።”

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፬]✞✞✞

  • ፲፮ መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው።
  • ፲፯ ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው።
  • ፲፰ እግዚአብሔር ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል።
  • ፲፱ የጻድቃን መከራቸው ብዙ ነው፥ እግዚአብሔርም ከሁሉ ያድናቸዋል።
  • እግዚአብሔር አጥንቶቻቸውን ሁሉ ይጠብቃል፥ ከእነርሱም አንድ አይሰበርም።
  • ፳፩ ኃጢአተኞችን ክፋት ይገድላቸዋል ጻድቃንንም የሚጠሉ ይጸጸታሉ።
  • ፳፪ የባሪያዎቹን ነፍስ እግዚአብሔር ይቤዣል፥ በእርሱም የሚያምኑ ሁሉ አይጸጸቱም።

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »