Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Rape’

One of Rwanda’s Most Wanted Genocide Suspects Arrested After 22 Years on Run

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

💭 በሩዋንዳ በጣም ከሚፈለጉት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠርጣሪዎች መካከል አንዱ ከ22 ዓመታት ሩጫ በኋላ በቁጥጥር ስር ዋለ

እ.ኤ.አ. በ1994 ዓ.ም በሩዋንዳ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወደ ቤተክርስትያን ተጠልለው በነበሩ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ቱትሲዎች እንዲገደሉ ትእዛዝ በመስጠት የተከሰሰው ፉልጀንስ ካይሸማ የተባለ የቀድሞ ፖሊስ በደቡብ አፍሪካ በቁጥጥር ስር መዋሉን የተባበሩት መንግስታት የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት እና የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ሀሙስ ዕለት አስታወቀ።

ዩናይትድ ስቴትስ ካይሼማ እንዲታሰር ለሚረዳ መረጃ የ፭/5 ሚሊዮን ዶላር (£4 ሚሊዮን) ሽልማት ሰጥታ ነበር።

በጣም ይገርማል፤ ይህን ወንጀለኛ ለመያዝ ሃያ ሁለት ዓመታት ወሰደባቸው? ያውም በደቡብ አፍሪቃ ውስጥ? ደህና ፣ ጨርሶ ከሚቀር ዘግይቶ ይሻላል!

አምስት ሚሊየን ዶላር ሽልማት ለመስጠት ፈቃደኛ የነበረችው አሜሪካ ዛሬ ከአንድ ሚሊየን በላይ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን የጨፈጨፉትን እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰንን፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ደብረ ጽዮንና አጋሮቻቸውን ትደግፋቸዋለች፣ ከፈጸሙት ወንጀል ነፃ ልታወጣቸውም ትፈልጋለች። ያው እኮ፤ ከሩዋንዳው በከፋ መልክ ከአንድ ሚሊየን በላይ ንጹሐንን በኢትዮጵያ የጨፈጨፉት አውሬዎች በአዲስ አበባ፣ አስመራ እና መቖለ ተንደላቅቀው ይኖራሉ። እነዚህን ወንጀለኞች የአውሮፓ፣ አሜሪካ እና እስያ ባለሥልጣናት ይጎበኟቸዋል፣ ይሸልሟቸዋል። ይህን የዘር ማጥፋት ሁሉም በጋራ አቅደው ጨፍጨፋውን በሥራ ላይ ስላዋሉት አይደለምን?! የተገለባበጠበት ክፉ ዓለም!

💭My Note: It’s amazing. It took them twenty-two years to catch this criminal?! Even in South Africa?! Well, better late than never!

The United States, which was willing to offer a reward of five million dollars, supports Isaias Afwerki/Abdella-Hassan, Left Revolutionist Ahmed Ali, Debre Zion and their allies, who massacred more than one million Christian Ethiopians, and wants to free them from their crimes. The same monsters who massacred more than a million innocents in Ethiopia – worse than Rwanda – are living in Addis Ababa, Asmara and Mekelle. European, American and Asian authorities visit and reward these criminals officially. Isn’t it because they all had planned this genocide and carried out the horrendous massacres together?! The evil world turned upside down!

💭 Fulgence Kayishema, a former police officer accused of ordering the killing of some 2,000 Tutsis who were seeking refuge in a church during the 1994 Rwandan genocide, has been arrested in South Africa, a UN war crimes tribunal and South African police said on Thursday.

Fulgence Kayishema was arrested on Wednesday in South Africa, the International Residual Mechanism for Criminal Tribunals (IRMCT), which was set up by the United Nations, said.

Kayishema, who is believed to be in his early 60s, had assumed a false identity and gone by the name Donatien Nibashumba, South African police added.

He was captured in a joint operation by the tribunal’s fugitive tracking team and South African authorities following an investigation that had tracked him across several African countries, including Mozambique and Eswatini, since his indictment in 2001.

The United States had offered a $5 million (£4 million) reward for information leading to Kayishema’s arrest through its Rewards for Justice program. He was eventually captured at a vineyard in Paarl, a small town in a wine-making region about 30 miles east of Cape Town.

More than 800,000 people were killed in Rwanda’s genocide, which took place over the course of three months in 1994.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

German Chancellor Traveled to Ethiopia to Meet Black Hitler – But The Genocider Didn’t Show up at The Airport

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 25, 2023

😢😢😢 Another big scandal / ሌላ ትልቅ ቅሌት! ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

የፕሮቴስታንቶች ተሐድሶ እንቅስቃሴ እናት ምድር ጀርመን፡ ለጊዜውም ቢሆን፡ ለጋላ-ኦሮሞዎች ትልቅ ‘ባለውለታ’ ናት። ምክኒያቱ? ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

ታዲያ ይህ የካንዝለር ሾልዝ ጉብኝት ለታላቋ ሃገር ጀርመን እንዲህ አሳፋሪ በሆነ መልክ መካሄዱ ምናልባት እርስበርስ ተማክረው የጠነሰሱት ሤራ ሊሆን ይችላል። ዛሬም ጀርመን የጋላ-ኦሮሞዎች የእነ ጂኒ ጃዋር ሞግዚት ናት። በጋላ-ኦሮሞው የሚመራውና ያላግባብ ‘የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን’ ተብሎ የሚጠራው ወንጀለኛ የኦነግ/ብልጽግና ተቋምና ሃላፊው እባቡ ጋንኤል በቀለ የጀርመን አፍሪቃ ሽልማት ማግኘታቸው በአጋጣሚ አልነበረም። በሄሰን ግዛት ፍራንክፍረትም ‘የሰላም ሽልማት’ ማግኘታቸውንና አሁን ሽልማቱን በሠሩት ወንጀል ሳቢያ መነጠቃቸውንም እናስታውሳለን።

በሰሜን ሕዝቦች ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ያለውን የዲቃላው አፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመድ ኢሉሚናቲ ነፃ ግንበኛው የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሞግዚት፤ የእነ ዘመድኩን በቀለ አለቃ፤ ለወንጀለኛው ዳንኤል በቀለ ይህን የጀርመን አፍሪካ ሽልማት ያሰጡት ኦሮማራው ‘ልዑል’ አስፋወሰን አስራተ ካሳ ናቸው። እኝህ ቀደም ሲል ሳደንቃቸው የነበሩት ግለሰብ ከአረመኔው ዘር አጥፊ የተዋሕዶ ጠላት ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር አብረው ጽዮናውያንን በጥይት እና በረሃብ በማስጨፍጨፋቸው ከፍተኛ ፍርድ ይጠብቃቸዋል! አፄ ኃይለ ሥላሴን ያስታውሱ፤ በትራስ አፍኖ ከገደላቸው በኋላ ቢሮው ሽንት ቤት ሥር የቀበራቸውም የግራኝ አብዮት አህመድ አባት አረመኔው ኦሮሞ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ነበር። እስኪ ይታየን፤ አፄ ኃይለ ሥስላሴን ጨምሮ ብዙ ዘመዶቻቸውን በአሰቃቂ ሁኔታ ለገደለው የኦሮሙማ አገዛዝ ነው ዛሬ ዶ/ር አስፋወሰን አስራተ ካሳ ድጋፍ እየሰጡ ያሉት። ይህን የሚያደርጉት ደግሞ ቤተሰቦቻቸውን ከገደሉባቸው ጋላ-ኦሮሞዎች ይልቅ ምንም ላላደረጓቸውና እንዲያውም በጋላ-ኦሮሞዎቹ አፄ ምንሊክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያምና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በፈረቃ ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል ለተጨፈጨፉት ለአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ከፍተኛ ጥላቻ ስላላቸው ነው።

ወደ ጉብኝቱ ስንመለስ፤ ግን እንደ ጀርመን ኃያል የሆነች ሃገር መሪ የይፋ ጉብኝት ሲያደርጉ ወንጀለኛው የፋሺስቱ ኦሮሞ አዛዝ መሪ አብይ አህመድ አሊ በአውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል አለማድረጉ ምናልባት ለካንዝለር ሾልዝ በረከት ልሆ ይችላል። ነገር ግን መጀመሪያውኑ ካንዝለር ሾልዝ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውንና እክሰ ሁለት መቶ ሽህ ክርስቲያን ሴቶችን በአስቃቂ መልክ ያስደፈረውን የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ የጠለፋትን ኢትዮጵያን መጎብኘት አልነበረባቸውም። እኔ እንኳን በአቅሜ ካንዝለር ሾልዝ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ ለቻንስለሩ ጽሕፈት ቤት ኢ-ሜል ልኬላቸው ነበር።

ሌላዋ፤ “የፌሚንስት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አራምዳለሁ” ባይዋ ኢ-አማኒ የግራ አክራሪና የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ አናሌና ቤርቦክ ከሁለት ወራት በፊት ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ እስከ ሁለት መቶ ሺህ እኅቶቻችንንና እናቶቻችን ከደፋረው ፋሺስት አገዛዝ መሪና ከዘር አጥፊው አረመኔ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር እጅ መጨባበጧን እናስታውሳለን።

ቀጥሎም ሌላዋ የሉሲፈር ባሪያ የጣልያኗ መሪ ጂዮርጂያ ሜሎኑ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዛ ከዚህ ወንጀለኛ ጋር መሳሳሟን እናስታውሳለን። እነዚህ ‘ስምንት ሲህ ንጹሐንን ገደለ’ ከሚሏቸው ሩሲያውን መሪ ፕሬዚደንት ፑቲንን እንኳን ሊጎበኟቸው በስልክ እንኳን ለመነጋገር ፈቃደኞች ያልሆኑት የአውሮፓና አሜሪካ መሪዎች ከአንድ ሚሊየን በላይ ንጹሐን ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፈው ከአርመኔው ግራኝ አብይ አህመድ አሊ ጋር በየወሩ ለመገናኘት መወሰናቸውና መብቃታቸው በጽኑ የታሪክ ተወቃሾች ያደርጋቸዋል። ይህ ቀላል ነገር አይደለም።

💭 Germany, the motherland of the protestant reformation movement, made a big favor to the Gala-Oromo tribes of East Africa. The reason? Between 1837 and 1843 AD, the Protestant German Johann Krapf was motivated to establish the state of Oromia, not to spread Christianity, but as a Protestant to fight against the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. For this reason, he was inspired to organize the tribes that were called “Gala” with the idea that they would agree with the Germans due to their aggressive nature. He traveled to East Africa/Ethiopia with a Bible in which the name of the nation of ‘Ethiopia’ was replaced by the word “Kush” . Thus he started the so-called Oromuma/ Oromization movement. We are witnessing today that the mission of this movement is anti-Ethiopian, anti-Orthodox-Christian and anti-Christ. Their main diabolical purpose; “We are the Kush mentioned in the Bible, we must build a New Nation – making a new religion – an old and a modern Paganism.” For that they must first destroy historical Ethiopia, and gradually snatch Ethiopia and Ethiopianism from Northern Ethiopia’s indigenous Amhara and Tigre Orthodox Christian folks.

“The thief comes for no other purpose than to steal and kill and destroy” [John’s Gospel Chapter 10:10]

But it may be a blessing in disguise for Chancellor Scholz not to be received by the criminal fascist Oromo Abiy Ahmed Ali at the airport. In the first place, Chancellor Scholz should not have visited Ethiopia, where the Fascist Oromo regime massacred more than one million Orthodox Christians and brutalized more than two hundred thousand Christian women and girls. I even sent an e-mail to the chancellor’s office to prevent Chancellor Scholz from traveling to Ethiopia.

Therefore, the fact that for the great country of Germany this visit of Chancellor Scholz was conducted in such a shameful way, is may be a conspiracy that both sides consulted with each other in advance. Even today, Germany is the guardian of the Jini Jawar Mohammad of the Gala-Oromos. It was not by chance that the unfairly called ‘Ethiopian Human Rights Commission’ – which is dependent of the ruling criminal party OLF/Prosperity – and which is led by the Gala-Oromo and its evil head Daniel Bekele won the German Africa Award.

We also remember that before the 2019 Nobel Peace Prize, the fascist Oromo regime first received the ‘The Hessian Peace Prize’ from Frankfurt, the state of Hesse – but now this prestigious prize is withdrawn because of the grave human rights violations and mass atrocity crimes the fascist Oromo regime had committed / is still committing.

👉 The statement said:

“Withdrawal of the Hessian Peace Award 2019The Board of Trustees of the Albert Osswald Foundation decided in December 2021 to withdraw the Hessian Peace Award presented to Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed in 2019. The Board of Trustees based its decision, which became public during the press conference on the 2022 Hessian Peace Award, on the conflict in Ethiopia’s Tigray province. It is the first time in the history of the prize that the Board of Trustees has made such a decision.„

Vielen Dank! Well done

☆ May 4, 2023, German Chancellor Olaf Scholz Arrives at Addis Ababa Airport

🥶 Why visit a genocider, Herr Bundeskanzler? Why? Why? Why?

☆ Chancellor Scholz was received, not by the genocider PM of Ethiopia Ahmed, rather by the Ambassador of Germany to Ethiopia and by an unknown fat Oromo lady in red.

☆ German medias were mocking the airport carpet.

Look at the carpet: Scholz was treated with a Green Carpet instead of Red Carpet. The pagan Galla-Oromo PM is actually mocking and ritualising the National Flower of Ethiopia which is the Adey Ababa (Calla/Arum Lily)

If this evil was an Ethiopian he would have brought fresh Adey Abeba flowers there.

Next, the Antichrist, Anti-Ethiopia evil PM will put green-colored ‘Pagan-Islamic Blasphemy Rugs’ with an inverted cross to match his Satanic agenda. Islam is Paganism in monotheistic wrapping paper – and reptilian ‘people’ are green and King Charles III’s reptilian eye sees.

☆ A month earlier: Italian PM Giorgia Meloni Arrives in Addis Ababa

☆ On the very same day disappointed German Chancellor Olaf Scholz left Addis, and flew to Nairobi, Kenya – Red Carpet Reception

☆ On February 25, 2023, German Chancellor Olaf Scholz arrived in Delhi

☆ A few months ago President Ruto of Kenya arrives in Addis – and the genocider was there at the airport to receive him.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Foreign Minister of The Nazi Ukrainian Regime Headed to Ethiopia to See The Genocidal Fascist Oromo Junta

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 25, 2023

“Birds of a feather flock together / ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ።

💭 እርግጠኛ ነኝ ቀጣይዋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯን ወይም መሪዋን ወደ ኢትዮጵያ የምትልከዉ ሀገር ሩሲያ እንደምትሆን እርግጠኛ ነኝ። ሩሲያም ሆነች ዩክሬን የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጅምላ የጨፈጨፈውንና በረሃብ የጨረሰውን የፋሺስት ኦሮሞ በዲፕሎማሲም በጦር መሳሪያም ይደግፉታል። እ..አ ከ 2020 አንስቶ የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን አብራሪዎች ከቱርኮች ጎን ኢትዮጵያ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋሉ።

💭 Ukrainian Foreign Minister Dmytro Kuleba is urging African countries to abandon their stances of neutrality towards his country’s war with Russia

Many African countries have refused to take sides in the European conflict, with several abstaining from votes at the United Nations General Assembly condemning Russia’s invasion. Ethiopia is one of them.

Speaking in Addis Ababa, the Ethiopian capital, on Wednesday, Kuleba said Ukraine was “very upset that some African countries chose to abstain” and called them to lend Ukraine diplomatic support “in the face of Russian aggression.”

My Note: I am sure that Russia will be the next country to send its foreign minister or leader to Ethiopia. Both Russia and Ukraine are supporting the fascist Oromo regime of Ethiopia, who committed genocide, massacred and starved to death more than one million Ethiopian Christians, with diplomacy and weapons. Since 2020, Ukrainian drone pilots are actively involved in Ethiopia alongside the Turks.

Jewish Zelensky Gifts The Catholic Pope With an Orthodox Icon without Christ. A Blasphemy!

😲 አይሁዱ የዩክሬን ፕሬዚደንት ዘሌንስኪ ለካቶሊኩ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ክርስቶስ የሌለበትን የእመቤታችን የኦርቶዶክስ ስዕልን ሰጣቸው። ትልቅ ስድብ!

🔥 The War in Ukraine Shows Us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities, bodies and individuals are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • 🔥 UKRAINE
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, indeed a very curios and tragic phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን (ጸበል) ሕንፃ ላይ ነፈሰ = የቅዱስ ያሬድ ጸናጽል ውብ ዜማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2023

✞✞✞ብዙ ፈውሶች የተካሄዱባት የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን (ፀበል) አዲስ አበባ ✞✞✞

የተጠመቅኩት፣ በመሰቀል የተሰቀልኩትና የተሰዋኹት ለአመኑኝና ቃሌን ለተቀበሉኝ ሁሉ ለስጋቸው በረከት ለነፍሳቸው ድኽነት ለመስጠት ነው!”

ለእያንዳንዱ ለተጠመቀው ክርስቲያን፣ ስጋው ለተቆረሠለት፣ ደሙ ለፈሰሰለትና እግዚአብሔር ሰው ለሆነለት ክርስቲያን ጠባቂ መላእክት አሉት

ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ከፍተኛ የትምህርት ተሰጥዎ ያለው በመሆኑ ትምህርቱን በጣም አስደናቂ በሆነ መንገድ ፈጽሞ ዲያቆን ሆነ ፡፡ ከመምህሩ ከአባ ጌዴዎን በተማረው መሠረት የእብራይስጥና የግሪክ ቋንቋዎችን ደህና አድርጉ ያውቅ ነበር ይባላል ፡፡ ስለዚህ በመጽሐፍ ቅዱስና እንዲሁም በውጭ አገር ቋንቋዎች የአጉቱን የመምህር ጌዴዎንን ሙያ አጠናቆ ቻለ ፡፡ ያሬድ አጉቱ ሲሞት የዐሥራ አራት አመት ልጅ ቢሆንም የአጉቱን ሙያና የትምህርት ወንበር ተረክቦ ማስተማር ጀመረ። በግንቦት ፲፩ (11) ቀን ስንክሳር በተባለው የቅዱሳን የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ ውስጥ ያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ተመርቶና ተነሣሥቶ የዜማ ድርሰቶቹን አዘጋጀይላል።

በዚሁ ስንክሳር እንደ ተጻፈው እግዚአብሔር በዚች ምድር እንዲመስገን በፈለገ ጊዜ ያሬድን በራሱ ቋንቋ ሰማያዊ ዜማ እንዲያስተምሩት በአእዋፍ አምሳል ሦስት መላእክትን ከገነት ላከለት ይላል ፥፡ እነሱም ያሬድ ካለበት ሥፍራ አንጻር ባለው አየር ላይ ረበው(አንዣብበው) ጣዕም ያለውና ልብን የሚመስጥ አዲስ ዜማ አሰሙት ፡፡ ያን ጊዜ ያሬድ በጣዕመ ዜማቸው ተመስጦ ቁሞ ሲያዳምጥ ወዲያውኑ ወፎቹ በግዕዝ ቋንቋ ብጹዕ ወክቡር አንተ ያሬድ ብጽፅት ከርሥ አንተ ጾረተከ ውብጹዓት አጥባት አላ ሐአናከብለው በአንድነት አመስግኑት። ትርጉሙ የተመሰገንክና የተክበርክ ያሬድ ሆይ ፡ አንተን የተሸከመች ማኅፀን የተመስገነች ናት ፡፡ አንተን ያሳደጉ ጡቶችም የተመሰገኑ ናቸውብለው አመሰገኑት፡፡

ከዚያም ሐያ አራቱ ካህናተ ሰማይ ዜማ ወደ ሚዘምሩበት ወጋ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አሳረጉት ፡፡ ቅዱስ ያሬድም በመንበረ ጸባዖት ፊጓ ቁሞ ከሐያ አራቱ ካህናተ ሰማይ በፍጥነት የሰማው ማኀሌት ሁቦ በመንፈስ እግዚአብሔር ተገለጸለትና በልቦናው የተሣለበትን ጰዋትዜ ዜማ በቃሉ ያዜም ጀመር ፡፡ ከዚያም ወደ ቀድሞ ቦታው ወደ አክሱም በተመለሰ ጊዜ ክጥዋቱ በ፫ ሰዓት ወደ አክሱም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ በታቦተ ጽዮን አንጻር ቆሞ እጆቹን ወደ ሰማይ ዘርግቶ ፡ በከፍተኛ ድምፅ በአራራይ ዜማ ሃሌ ሉያ ለአብ ፡ ሃሌ ሉያ ለወልድ ፡ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቅዳሜሃ ለጽዮን ሰማየ ሳረረ ወዳግም አርአዮ ለሙሴ ዘክመ ይገብር ግብራ ለደብተራብሉ ሥነፍጥረቱንና ሰማያዊት ጽዮንን አሰመልክቶ ዘመረ ይህችንም ማኅሌት አርያም ብሎ ጠራት ዞ አርያምም ማለት ልዕልና ሰባተኛ ሰማይ መንበረ እግዚአብሔር ማለት ነው ፡፡ ያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ተመርቶ መላእክት እንደ ከበሮ እንቢልታ፣ ጸናጽል ፣ ማሲንቆና በገና በመሳሰሉት የማኅሌት መሣሪያዎች እየዘመሩ አምላካቸውን እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ስለስማ እነዚህን መሣሪያዎች በሥራ ላይ እንዲውሉ አደረጋቸው ፡፡

✞✞✞[ፈጥኖ የሚረዳን የቅዱስ ሚካኤል ክብር በሊቁ በቅዱስ ያሬድ ድጓ]✞✞✞

😇 የ፺፱/99ኙ ነገደ መላእክት አለቃ ስለኾነው ስለ ቅዱስ ሚካኤል ክብር፣ ውበት፣ ምልጃ ማሕቶተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ በመጽሐፈ ድጓው እንዲኽ ይላል፦

❖ “ክብረ ሚካኤል ናሁ ተዐውቀ

  • በትሕትናሁ ዐብየ ወልሕቀ
  • ዲበ አእላፍ ዘተሰምየ ሊቀ
  • ዘይትዐፀፍ መብረቀ ይተነብል ጽድቀ”

(የሚካኤል ክብረ እነሆ አኹን ታወቀ፤ በትሕናውም ፈጽሞ ላቀ ከፍ ከፍ አለ፤ በአእላፍ ነገደ መላእክት ላይ አለቃን የተባለ መብረቅን የሚጐናፀፍ ርሱ ጽድቅን ይለምናል) ይላል፡

የ፺፱/99ኙ ነገደ መላእክት አለቃ ከመኾኑ ጋር ይልቁኑ ዮሐንስ በራእዩ በምዕራፍ ፰፥፪ ላይ “በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ” ካላቸው፤ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት በመዠመሪያ የሚጠቀሰው ቅዱስ ሚካኤል ነውና ሊቁ ያሬድ፡

❖ “እስመ እምአፉሁ ይወጽዕ ነጐድጓድ

  • ሕብረ ክነፊሁ ያንበለብል ነድ
  • እምሊቃነ መላእክት የዐቢ በዐውድ
  • ሚካኤል ውእቱ መልአኩ ለወልድ”

(የወልድ አገልጋዩ ሚካኤል ነው፤ በዙሪያው ኹሉ ካሉት ከሊቃነ መላእክት ይበልጣል፤ የክንፉ መልክ ነባልባላዊ እሳትን ያቃጥላል፤ ከአንደበቱ ነጐድጓድ ይወጣልና) ይላል፨

❖ “አዕበዮ ንጉሠ ስብሐት

  • ለሚካኤል ሊቀ መላእክት
  • ዘይስእል በእንተ ምሕረት
  • መልአከ ሥረዊሆሙ ለመላእክት”

(የምስጋና ባለቤት ክርስቶስ ለመላእክት ጭፍሮች አለቃቸው የኾነ ስለ ምሕረት የሚማልድ የመላእክት አለቃ ሚካኤልን ከፍ ከፍ አደረገው) በማለት ይጠቅሰዋል፡፡

የስሙ ትርጓሜንም ስንመለከት ሚካኤል ማለት ቃሉ የዕብራይስጥ ሲኾን ሚማለት “ማን”፤ ካ– “እንደ”፤ ኤል– “አምላክ” ማለት ነውና ሚካኤል ማለት “መኑ ከመ አምላክ” (ማን እንደ አምላክ) ማለት ነው፡፡

የመልክአ ሚካኤል ደራሲም ይኽነን ይዞ

❖ “ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑል ዘተሳተፈ

  • ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ጸሐፈ”

(የያሬድ ልጅ ሄኖክ እንደጻፈው ከልዑል ስም ጋር ለተባበረ ስም አጠራርኽ ሰላምታ ይገባል) ይለዋል፡፡

😇 ቅዱስ ያሬድም፡

❖ “መልአከ ፍሥሐ ሚካኤል ስሙ

  • ለመላእክት ውእቱ ሊቆሙ
  • መልአኮሙ ሥዩሞሙ
  • የሐውር ቅድሜሆሙ እንዘ ይመርሆሙ”

(ስሙ ሚካኤል የተባለ የደስታ መልአክ ለነገደ መላእክት አለቃቸው ነው፤ የተሾመላቸው አለቃቸው ርሱ እየመራቸው በፊት በፊታቸው ይኼዳል) ይላል

በብሉይ ኪዳን ለአበው ነቢያት እየተገለጠ፤ ለሐዋርያትም በስብከት አገልግሎታቸው እየተራዳ፤ ለሰማዕታት፣ ለቅዱሳን አበው በተጋድሏቸው እየተገለጠላቸው አስደሳች መልኩን ያዩት ነበር።

ይኽነን የቅዱስ ሚካኤልን ውበት ቅዱስ ያሬድ እንዲኽ ይገልጠዋል፡

  • ❖ “መልአከ ፍሥሐ ዘዐጽፉ መብረቅ
  • ሐመልማለ ወርቅ ሚካኤል ሊቅ”

(መጐናጸፊያው መብረቅ የኾነ የደስታ መልአክ፤ አለቃ ሚካኤል የወርቅ ዐመልማሎ ነው)

የመልክአ ሚካኤል ደራሲም ይኽነን ውበቱን ሲገልጠው፡

❖ “ሰላም ለአክናፊከ እለ በሰማያት ያንበለብሉ

  • ከመ ሠርቀ ፀሓይ ሥነ ጸዳሉ”

(የጸዳሉ ውበት እንደ ፀሓይ አወጣጥ የኾነ በሰማያት ለሚያንበለብሉ ክንፎችኽ ሰላምታ ይገባል) ይለዋል፡፡

ቅዱስ ያሬድ ደግሞ፡

❖ “ውእቱ ሊቆሙ ወመልአኮሙ ሚካኤል ስሙ

  • ዐይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ
  • ሐመልማለ ወርቅ”

(ዐይኑ የርግብ (እንደ ርግብ የዋህ፣ ጽሩይ) የኾነ ልብሱ የመብረቅ መጐናጸፊያ የኾነለት የወርቅ ዐመልማሎ ስሙ ሚካኤል የተባለ ርሱ የመላእክት አለቃቸው መሪያቸው ነው) ይላል፡፡

የቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነትና አማላጅነት ቅዱስ ያሬድ እንዲኽ ይገልጠዋል፡

በ፲ወ፬ቱ ትንብልናከ ዐቢይ ልዕልናከ

  • በመንክር ትሕትናከ
  • አስተምህር ለነ ሰአልናከ”

(በዐሥራ አራቱ ልመናኽ ምልጃኽ፤ በታላቅ ልዕልናኽ በሚያስደንቅም ትሕትናኽ ሚካኤል ትለምንልን ዘንድ ማለድንኽ)

❖ “ዘወሀበ ትንቢተ ለኤልዳድ ወሙዳድ

  • አመ ምጽአቱ ይምሐረነ ወልድ
  • ሰአል ለነ ሚካኤል መንፈሳዊ ነገድ
  • ከመ ንክሃል አምስጦ እምሲኦል ሞገድ”

(ለኤልዳድና ለሙዳድ የትንቢትን ጸጋ የሰጠ የሚኾን ወልድ በሚመጣ ጊዜ ይምረን ዘንድ ከረቂቅ ነገድ ወገን የኾንኸው ሚካኤል ከሲኦል እሳታዊ ሞገድ ማምለጥ እንችል ዘንድ ለእኛ ለምንልን) ይላል፡፡

❖ “ከናፍሪሁ ነድ ዘእሳት አልባሲሁ ዘመብረቅ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ውእቱ ይዕቀብክሙ ነግሀ ወሠርከ ሌሊተ ወመዐልተ” (ከናፍሮቹ የእሳት ልብሶቹ የመብረቅ የኾነ የመላእክት አለቃ ሚካኤል በተራኢነቱ በጠዋትም፤ በሠርክም፤ በቀንም በሌሊትም ይጠብቃችኊ) አለ ሊቁ ቅዱስ ያሬድ፨

😇 ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ። ፈጣኑ መልአክ ሆይ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Minnesota: Oromo Mosque Set on Fire | የጂኒ ጃዋር ሚነሶታ መስጊድ ተቃጠለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2023

🔥 በቅርብ ወራት ውስጥ በሚነሶታ/ሚኒሶማሊያ/ሚኒኦሮሚያ መንታ ከተሞች (ቅዱስ ጳውሎስ + ሚኒያፖሊስ ውስጥ የ 6 መስጊዶች ቃጠሎዎች ተከስተዋል። በሚያዝያ ወር ላይ አንድ ሰው በደቡብ ሚኒያፖሊስ በውስጡ ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የሚሰግዱ ሰዎች የነበሩባቸውን ሁለት መስጊዶችን በማቃጠል ተጠርጥሯል። ግለሰቡ በፌደራል ቁጥጥር ስር ውሏል።

🔥 Minnesota mosque in St. Paul, fire believed to be arson, community leaders ‘disgusted’

Authorities believe arson is the cause of a fire at the Oromo American Twhid Islamic Center in St. Paul.

According to authorities, the building at 430 Dale St. N, was not occupied at the time of the fire, which started around 8:45 a.m. No injuries were reported.

Investigators are currently working with the St. Paul Police Department to determine a suspect. State Fire Marshal and ATF officials are also part of the investigation.

“We take this very seriously and will determine who’s responsible for this, and hold them responsible,” said St. Paul Police Department Deputy Chief Josh Lego during a press conference Wednesday morning.

The building was currently undergoing a four-month renovation, which was almost complete at the time of the fire.

“We’ve said it before, and I hate to say it again – we do not tolerate attacks against our community. Communities of faith were attacked today,” said St. Paul Mayor Melvin Carter during the press conference. “We all stand together. An attack against one of us is an attack against all of us.”

Carter said increased patrols around St. Paul mosques will occur as a result of this, and other recent mosque fires.

“This feels like a different version of America that should be taking place at a different chapter in history. And yet here we are once again … Whoever committed this crime, you will be caught,” Carter said.

There have been several mosque fires either suspected as arson, or having been charged as such throughout the Twin Cities in recent months. In April, a man was suspected of setting fire to two mosques in South Minneapolis while there were people worshiping inside. He has since been taken into federal custody.

👉 Courtesy: Fox9

😈 የዋቄዮአላህ ባሪያዎች የሞትና ባርነት መንፈስን በሄዱበት ቦታ ሁሉ ይዘው ይጓዛሉ። የሚገርም ነው ከቀናት ጂኒ ጃዋርን፣ ኢልሃን ኦማርን፣ ኪት ኤሊሰንና የጂሃድ ጓዶቻቸውን የሚመለከተውን ይህን ቪዲዮ + ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤

💭 Largest Turkish Overseas Military Base & Embassy Are Located in Somalia

💭 ትልቁ የቱርክ የባህር ማዶ ወታደራዊ ቤዝ እና ኤምባሲ በሶማሊያ ይገኛሉ

የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ሶማሊያ እና ቱርክ በጂሃዳዊ ትግል እህትማማቾች ናቸው። ምስጋና ለሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ኔቶ

ሶማሌዎች ልክ እንደ ጋላ-ኦሮሞዎች ለቱርኮች ያላቸው ‘ፍቅር’ በጣም ልዩ ነው። ከአምስት መቶ ዓመት በፊት የጀመረ የያኔው ግራኝ ቀዳማዊ እና የአሁኑ ዳግማዊ ግራኝ ግኑኝነት መርዛማ ፍሬ መሆኑ ነው። አዎ! ቱርክ ያሉ ሶማሌዎች ግን ከፍተኛ አድሎ ይፈጸምባቸዋል።

አዎ! ሶማሌዎችና ጋላኦሮሞዎች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን የአፍሪቃ ቀንድ ግዛቶችን ለመጀመሪያ ጊዜ የረገጡት በ፲፮/16ኛው ክፍለ ዘመን በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ቱርኮችና በፕሮቴስታንቶች እንዲሁም ካቶሊክኢየሱሳውያን ምኞት፣ ተልዕኮና እርዳታ ነበር። ሶማሌዎችና ጋላኦሮሞዎች በማደጋስካር፣ በታንዛኒያ፣ በቡሩንዲ እና ኬኒያ ያገሬዎችን ነገዶችና ጎሳዎች ከጨፈጨፏቸው በኋላ ነበር ወደ ኢትዮጵያ ግዛቶች ሰተት ብለው እንዲገቡ መሀመዳውያኑ ቱርኮችና ሉተራን ፕሮቴስታንቶች እንዲሁም ካቶሊክኢየሱሳውያን የፈቀዱላቸው። ሶማሌዎቹና ጋላኦሮሞዎቹ ኢትዮጵያም እንደገቡ ከሃያ ስምንት በላይ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችና ጎሣዎች ከምድረ ገጽ ለማጥፋት በቅተዋል። ዋናውን ተልዕኳቸውን በዚህ በእኛ ዘመን በመተገበር ላይ ይገኛሉ። ያነጣጠረውም በጥንታውያኑን ኦርቶዶክስ ተውሕዶ ክርስቲያኖች ላይ መሆኑን እየየነው ነው።

በኅዳር ጽዮን ቀናት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋው እንዲካሄድ የተደረገው በቱርኮች፣ አረቦች፣ አይሁዳውያን እና ፕሮቴስታንቶች ፍላጎትና በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በኦነግ/ብልጽግና እና በብአዴን አቀነባባሪነት ነበር። በጭፍጨፋው የተሳተፉትም የኤርትራ ቤን አሚር እና የሶማሌ ታጣቂዎች መሆናቸው የሚነሶታዎቹ ጂሃዳውያን የእነ፣ ጃዋር መሀመድ/Jawar Mohammad ፣ ኢልሃን ኦማር/Ilhan Omar፣ ኪት ኤሊሰን/ Keith Ellisonአካሄድ በግልጽ ጠቁሞን ነበር። ፍኖተ ካርታው፤ ሕወሓቶች ወደ ትግራይ እንዲገቡ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላሃሰን በአስመራ እንዲገናኙ፣ እነ ኢልሃን ኦማር ወደ አስመራ እንዲጓዙ፣ የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የሰላም ሽልማቱን ለግራኝ እንዲሰጥ፣ የአሜሪካው ድምጽ(VOA)በበኦባማ አስተዳደር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ በነበሩት በእነአምባሳደር ጆኒ ካርሰን በኩል፣ በእነ ጃዋር መሀመድ፣ አሉላ ሰለሞን፣ አቻምየለህ ታምሩ፣ ዶር ደረሰ ጌታቸው በኩል ጋላኦሮሞን በአዲስ አበባ ለማንገስና ተጋሩን ለማራቅ ቅስቀሳዎችን አደረጉ። ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸውን ይህን ስክሪፕትም ሲ.አይ.ኤ ነበር የሰጣቸው።

የሶማሌዎቹን፣ የኢሳያስ ቤን አሚርንና ራሻይዳን፣ የኢዜማን፣ አብንን፣ ፋኖንን፣ የሕወሓትን፣ የብአዴንን እንዲሁም የጋላኦሮሞ ጂሃዳውያኑን ዛሬም ድጋፍ እየሰጧቸው ያሉት መሀመዳውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች፣ የማርቲን ሉተር ፕሮቴስታንቶችና የፖፕ ፍራንሲስኮ ካቶሊክኢየሱሳውያን ናቸው።

በትናንትናው ዕለት በጋላ-ኦሮሞዋ: በአቴቴ ብርቱካን ሜድቀሳ የሚመራው የይስሙላው የምርጫ ቦርድ “ሕወሓትን አናውቀውም!” ሲለን፤ እነ ግራኝና ጌታቸው ረዳ + አርከበ እቍባይ ያውጠነጠኑት ሌላ ማለቂያ የሌለው አሰልቺ ድራማ መሆኑን መረዳት አለብን። ለምን? አዎ! ሕወሓት በትግራይ ሕዝብ ዘንድ እየተተፋ ስለመጣ ጽዮናውያን “በእልህ” ከሕወሓት ጋር ተጣብቀው እንዲቀሩ ለማድረግ ሲባል ነው፤ ይህን ሁሉ ሕዝባችንን ጨፍጭፈውና አስጨፍጭፈው እንዲሁም ለረሃብና ስደት አብቅተው ዛሬም ያለሃፍተትና ይሉኝታ ዲያብሎሳዊ ጨዋታቸውን መቀጠል የሚሹት። (Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)

ያኔ ወደ ትግራይ የተመለሱት ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች በትግራይ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ሊያገኙ የቻሉት ከፍተኛ ፀረ-ሕወሓት ቅስቀሳ እንዲደረግና በኋላም በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንዲከፈት ከተደረገ በኋላ ነው። የምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ የሆኑት ከሃዲዎች በሰሜኑ ሕዝብ ላይ የመዘዙት ካርድ ‘የእልህ ካርድን” ነው። ሕወሓት ከእነ ርዝራዦቹና ሉሲፈር ባንዲራው ባፋጣኝ መወገድ አለባቸው፤ አሊያ የሕዝባችን ስቃይና መከራ ማቆሚያ አይኖረውም።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Netanyahu Says Hitler Didn’t Want to Kill The Jews – But a Muslim Convinced Him to Do it

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2023

💭 “ሂትለር አይሁዶችን ለማባረር እንጅ ለመግደል አልፈለገም ነበር ፥ ግን ፍልስጤማዊው ሙስሊም፤ ሙፍቲ አል–ሁሴይኒ ነበር አይሁዶችን እንዲጨፈጭፍ የአሳመነው” ይላሉ የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቢንያም ናታንያሁ።

💭 When we hear Muslims claim that the State of Israel posed threats to the Al-Aqsa Mosque in Jerusalem, our attention should be turned again to Haj Amin al-Husseini, the former Grand Mufti of Jerusalem, a collaborator with Nazi Germany and the leader of Arab Palestinian nationalism before and immediately after World War II. Some historians and, briefly, Israels Prime Minister Netanyahu also attributed to Husseini a significant decision-making role in the Holocaust in Europe.

👉 ከዚህ በፊት የቀረበ ጽሑፍ፤

# ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል | የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ጠ / ሚ አሕመድ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር?

#TigrayGenocide | The Nobel Peace Laureate PM A. Ahmed = The Black Adolf Hitler?

& መ ☆

👉 የሂትለር መጽሐፍ “ማይን ካምፍ / ትግሌ” = የአብይ አህመድ መጽሐፍ መደመር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 20, 2021

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Hitler Speech & Nazi Slogans over Austrian Train Loudspeaker Shocks Passengers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2023

🛑 የሂትለር ንግግር እና የናዚ መፈክሮች በኦስትሪያ ባቡር ድምጽ ማጉያ ተሳፋሪዎችን አስደነገጡ።

ከተለመዱት ማስታወቂያዎች ይልቅ፣ በባቡሩ ድምጽ ማጉያ ስርዓት ላይ “ሰላም ሂትለር!” እና “ድል ሂትለር!” ሲጮሁ ብዙ ሰዎችም ይሰማሉ።

ኦፕሬተሩ በቅርብ ቀናት ውስጥ ብዙ እንደዚህ ያሉ ክስተቶች እንደነበሩ ተናግረዋል። አውስትሪያ የአረመኔው ሂትለር የትውልድ ሃገር ናት።

ፋሺዝምና ናዚስም በመላው ዓለም ተመልሰው እየመጡ ነው፤ ይህ ገና ጅማሮው ነው። ኢትዮጵያን የፋሺስት እርኩስ መንፈስ ባላቸው በጋላ-ኦሮምዎቹ በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል የቤተ ሙከራ ምድር እያደረጓት ነው። መንፈሱ ምን ያህል ተመሳሳይ እንደሆነ በደንብ እንታዘብ። ዛሬ ስለ ፍትህና ተጠያቂነት በጭራሽ የማይወራው የጠጡት የንጹሐን ደም ገና ስላላረካቸው ነው፤ በሃገራችንም በመላው ዓለምም ገና ብዙ ሕዝብ ለመጨረስ እየተዘጋጁ ነው።

👉 ከዚህ በፊት የቀረበ ቪዲዮና ጽሑፍ፤

💭 Protestants Demonizing Orthodox Tigrayans | ጴንጤዎች በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ ሲሳለቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 6, 2021

የምኒልክ ኢትዮጵያ እንዲህ የአጋንንት ማራገፊያ አገር መሆኗ ያሳዝናል፤ ያኔ ወደ ቅድስት ምድር ኢትዮጵያ ሰተት ብለው የገቡት ኤዶማውያኑ ፕሮቴስታንቶች፤ አራተኛው የምኒልክ ትውልድ በሆነው በዘመነ ኢሕአዴግ እንደ ግራር ተሰራጭተው ከእስማኤላውያኑ መሀመዳውያን ጋር ሆነው ስልጣን ላይ ወጡ። አሁን ይህን በየዋሕነቱ ሁሉንም ነገር የፈቀደላቸውን (በዘመነ መሐመድ እና በዘመነ ማርቲን ሉተር) የትግራይን ሕዝብ ማጥላላት፣ ማንቋሸሽ ብሎም መጨፍጨፉን መረጡ። ግን የሚጠበቅ ነው፤ ሰይጣን ጊዜው በጣም አጭር እንደሆነ ስለሚያውቅ በድፍረት የማሽሟጠጫው ጊዜ ስለሆነ ነው፤ አጋንነት ከሁሉም አቅጣጫ እየተሸነፉ ስለሆኑ በጣም ተበሳጭተዋልና ነው፣ የጽዮን ልጆች ጠላታችንን ለይተን በማወቅ ከስህተታችን እንማር ዘንድ ግድ ስለሆነብን ነው።

😈 እስኪ እነዚህ የአጋንንት ፋብሪካዎች የሚያደርጉትን እንመለከት፤

የአረመኔው ግራኝ የኦሮሞ ፕሮቴስታንት እና እስላም አገዛዝ በተዋሕዶ ትግራይ ላይ ጦርነት የከፈተበት ዋንኛው ምክኒያት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማጥፋት፣ ጽላተ ሙሴን ለመስረቅ እና የጽዮን ማርያምን መታሰቢያ ለማስወገድ እንዲሁም የትግራይ ሕዝብ ጽላተ ሙሴ በደሙ ውስጥ የተዋሐደው ሴማዊበመሆኑ ነው። እኛ ነን እንጂ ይህን በደንብ አጠንቅቀን የማናውቅ፤ እነርሱ በደንብ አውቀውተዋል/ደርሰውበታል። በዚህ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ፤ እኔ በአቅሜ እንኳን ላለፉት ሃያ ዓመታት፤ “ኢትዮጵያ በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ተከብባለች፣ አጋጣሚውንና ወቅቱን እየጠበቁ ነው።” ስል ነበር፤ ወደ ጦማሬ ገብተን መመልከት እንችላለን።

አሁን የሚገርመው ነገር ይህ ፋሺስታዊ/ናዚያዊ አገዛዝ የፕሮቴስታንቶች አምልኮ ክልል ከሆነበትና ፕሮቴስታንቶችንም ለሰላሳ ዓመታት ያህል በእስር ቤት ከአጎረው ከኢሳያስ አፈወርቂ አገዛዝ ጋር አብረው ኦርቶዶክስ ትግራይን ለማጥቃት መወሰናቸው ነው። ይህ እንግዲህ እባባዊ/ዲያብሎሳዊ አካሄድ መሆኑ ነው። በዚህ ዓለም ላይ ወይ ቅዱስ መንፈስ፣ አልያ ደግሞ እርኩስ መንፈስ ብቻ ነው ሊኖር የሚችለው። ስለዚህ ፕሮቴአፍጋኒስታንቲዝም ክርስቲያንዊ ሊሆን አይችልምና እንደተቀሩት ኢክርስቲያንዊ አምልኮዎች፤ እንደ እስላም፣ ሂንዱዊዝም ቡድሂዝም ወዘተ የእርኩስ መንፈስ መገለጫ አምልኮ ነው።

መሀመድ – ማርቲን ሉተር – ዮሃን ክራፕፍ (የኦሮሞ ፈጣሪ) አዶልፍ ሂትለር – የዋቄዮ-አላህ ፋሺዝም። የአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመት ፕሮጀክት! ወስላታው ዳንኤል በቀለ

በጣም ከሚታወቁትና የማይናወጥ ፀረሴማዊያን (አይሁድ ጠልነት/ጽላተ ሙሴ ጠልነት) አቋም ከነበራቸው ግለሰቦች መካከል የፕሮቴአፍጋኒስታንታዊ ተሐድሶው ማርቲን ሉተር እና የጀርመኑ ቻንስለር አምባገነኑ አዶልፍ ሂትለር ይገኙበታል። ስለ ሂትለር ፀረሴማዊነት ብዙ እናውቃለን፤ ሂትለር “ማይን ካምፍ ወይንም የኔ ትግል” የሚለውን መጽሐፉን ሙሉ በሙሉእስኪያሰኝ የኮረጀው ከእስልምናው “ቁርአን/የእኔ ጂሃድ” ነው። ስለ ማርቲን ሉተር ግን ብዙዎች አያውቁም። የፕሮቴስታንት አምልኮ አባት ማርቲን ሉተር On the Jews and Their Lies/ በአይሁዶች እና በውሸቶቻቸው ላይ” በተባለው ዝነኛ ጽሑፉ፤ እንኳን ከአንድ የሃይማኖት መሪ ነኝከሚል ግለሰብ ከተራ ግለሰብ እንኳን የማይጠበቁ የፀረአይሁድ የጥላቻ ጽሑፎችን አቅርቧል። የሚል በተጨመሪ፤ Martin Luther: Hitler’s Spiritual Ancestor፤ የሚለውን መጽሐፍ እናንብበው።

እንደ አባት፣ እንደ ልጅ! አዲስ አበባ የገቡት የመሀመድ፣ የማርቲን ሉተር እና የሂትለር ጭፍሮች ዛሬ በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጸሙት ግፍ ከመሀመድ እና ሂትለር ግፍ የከፋ ነው። ጂሃዲስቶች፣ ናዚዎችና ፋሺስቶች ከሚፈጽሟቸው ወንጀሎች የከፉ ወንጀሎችን ነው በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ የፈጸሙት።

በጣም የሚገርመን፣ የሚያሳዝነንና ሊያስቆጣን የሚገባው አንድ ነገር ግን፤ “ተዋሕዶ ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች ከእነዚህ አረመኔ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጎን ተሰልፈው የትግራይን ምድር ለመውረር ማሰባቸው፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝቧን ለመጨፍጨፍና ለማስራብ መድፈራቸው፣ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ማዕካላትን ማውደማቸው፣ የተዋሕዶ ክርስትና እናት የሆኑትን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ማፈራረሳቸው፣ ሺህ የሚሆኑ መነኮሳትን ከዋልድባ ገዳም ማባረራቸው እጅግ በጣም የሚያስገርም፣ የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ነገር ነው። 😠😠😠 😢😢😢

በሚቀጥሉት ቀናት ከትግራይ ብዙ መውጣት ያለባቸውን ተጨማሪ መረጃዎችን በመጠባበቅ ላይ ነን።

ለምኒልክ ኦሮሞዎች ለመሰለል ወደ ትግራይ ተልከው ከነበሩት ግለሰቦች መካከል፤ የአጼ ዮሐንስ እና የራስ አሉላ አባ ነጋ ጠላት የሆኑት “ዲያቆን” አባይነህ ካሴ አንዱ ነበሩ፤ ዛሬ ልክ እንደተቀሩት የጽዮን ጠላቶች እንደ ቃኤል በመቅበዝበዝ ላይ ናቸው። በጣም ያሳዝናል!

🛑 Travellers on an intercity train in Austria were startled on Sunday when a recording of an Adolf Hitler speech was played on board.

Instead of the normal announcements, a crowd could also be heard shouting “Heil Hitler” and “Sieg Heil” over the train’s speaker system.

The operator said there had been several such incidents in recent days.

One passenger on the Bregenz-Vienna service told the BBC that everyone on the train was “completely shocked”.

David Stoegmueller, a Green Party MP, said the speech by the Nazi German leader was played over the intercom shortly before the train, an ÖBB Railjet 661, arrived in Vienna.

“We heard two episodes,” he said. “First there was 30 seconds of a Hitler speech, and then I heard ‘Sieg Heil’.”

Mr Stoegmueller said the train staff were unable to stop the recording and were unable to make their own announcements. “One crew member was really upset,” he added.

In a statement sent to the BBC, Austrian Federal Railways (ÖBB) said: “We clearly distance ourselves from the content.

“We can currently assume that the announcements were made by people directly on the train via intercoms. We have reported the matter to the police,” the ÖBB said.

It is understood that complaints have been filed against two people.

Mr Stoegmueller said he had received an email from a man who was on the train with an old lady who was a concentration camp survivor. “She was crying,” he said.

He said another passenger remarked that when other countries had technical problems, it involved the air conditioning breaking down.

“In Austria, the technical problem is Hitler.”

Hitler was born in Austria and emigrated to Germany in 1913 as a young man.

👉 Courtesy: Firstpost + BBC

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

China: Mind-Blowing Welcoming Ceremony for The Evil War Criminal Isa Abdella Afewerki

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2023

😈 Satan Worship Leads to The Cold Blooded Murder & Massacre

(Tibet & Tigray)

  • -Thesis (Western Edomites + Eastern Ishmailites)
  • -Antithesis (China + Russia)
  • -Synthesis (Depopulation)
  • ተሲስ (ምዕራባውያኑ ኤዶማውያን + ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን)
  • ፀረፀረስታ (ቻያና + ሩሲያ)
  • ውህደት/መደመር (የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ)

😈 የሰይጣን አምልኮ ወደ እርኩስ የደም ማፍሰስ እና እልቂት ይመራል።

(ቲቤት እና ትግራይ)

በወንጀለኞቹ ሻዕብያዎች በኩል ለከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ያንን የሉሲፈር/ቻይናን ባንዲራ ያቀበለቻቸው ቀይቷ ቻይና በቲቤት ግዛት፤ ኤርትራና ጋላ ኦሮሞ ደግሞ በትግራይ ላይ እየፈጸሙት ያሉት ጀነሳይድ ነው። ልክ እንደ ትግራይ ተራራማ የሆነችውና በአብዛኛው በጣም ተመሳ ሳይ የሆነ መንፈሳዊ ስብዕና ያላት ቲቤት ያው እንደ ትግራይ ለብዙ ዓመታት ዙሪያዋን በቻይና ተከብባ ከፍተኛ ችግር ላይ ትገኛለች። የውጭ ሰዎች ወደ ቲቤት መግባት አይችሉም፤ ቲቤት እንደ ትግራይ ዝግ ናት። ለረጅም ጊዜ የሃን ቻይናዎች በቲቤት ብዙ ግፍ እየሠሩ ነው። ዓለምም ልክ እንደ ትግራይ ጉዳይ ዝም፣ ጭጭ ነው። ወስላታው ነፃ ግንበኛ’ዳላ ላይማ’ልክ እንደ እነ ግራኝ አህመድ፣ አፈወርቂ አብደላ-ሃሰንና ደብረ ሲዖል/ጌታቸው ረዳ የሉሲፈራውያኑ ወኪል ነው።

በትግራይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደ ጀመረ በሕዝብ ደረጃ ከሁሉም አገራት ቀድመው ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ጋር ሕብረት ያሳዩት የቲቤት መነኮሳት ነበሩ። ይህ ያለምክኒያት አልነበረም። ከእኔ ልምድ በመነሳት የቲቤት፣ ኔፓልና ኮርያ ሕዝቦች ከአክሱም አካባቢ የፈለሱ ሕዝቦች ናቸው የሚል ግምት አለኝ።

👉 ቪዲዮውን በድጋሚ እልከዋለሁ…

💭 በጎንደር እና ሐረር ካሉ ‘ክርስቲያኖች’ ይልቅ የቲቤት ተራራ ቡድኻ መነኮሳት ለአክሱም ጽዮን ቀርበዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 14, 2021

👉 ይህን የእርኵሱን የኢሳ አፈቆርኪ አብደላ-ሃሰንን ጉደኛ ምስል ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ሳይ የሚከተለው የእግዚአብሔር ቃል ነው ብልጭ ያለብኝ ፥ የግድያ አጋሩ ግራኝ አህመድም፤ እየተኳኳለ እንኳን፤ በቁሙ የሞተ አውሬ ነው የሚመስለው፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱፥፮]❖❖❖

በዚያም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም፥ ሊሞቱም ይመኛሉ ሞትም ከእነርሱ ይሸሻል።

💭 Between November 2020 and September 2021 the Ishmailites Arab Emiratis used Chinese drones to massacre hundreds of thousands of ancient Orthodox Christians of Ethiopian with the blessing of the United States.

For many decades, even the hypocritical international community, including the UN, has been deeply concerned by the rampant, systematic violence and atrocities committed by the Eritrean government, which is regarded as one of the most repressive regimes with its human rights and corruption records being among the worst in the world (Human Rights Watch and Transparency International, 2021). These include arbitrary arrests and incommunicado detentions under extreme punitive conditions, torture and inhuman treatment, enforced disappearances, extra-judicial killings, and the denial of fair trials, access to justice and due process of law. There are severe restrictions on freedom of movement, peaceful assembly, association, expression, religion or belief (UNHRC, 2021).

From a country with a total population of about 3.5 million, more than 1,800 Eritrean refugees cross the border into eastern Sudan every month (UNHCR, 2020). A previous generation of these people – thousands in number- still lives in the refugee camps in eastern Sudan for the last five decades.

For these elderly Eritreans, like many other younger ones, the haunting memory of their motherland remains a gruesome nightmare – a land and its incubus mnemonics they wish they could forget.

Alongside his evil Oromo counterpart, Abiy Ahmed Ali from Ethiopia dictator and war criminal Isaias Abdella-Hassan Afwerki must be brought to the criminal court to face justice for the atrocities, war crimes and crimes against humanity his Eritrean troops committed during 2 Years of #TigrayGenocide.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Turkic /Azeri Muslim Brutality Against Orthodox Christian Armenians and Ethiopians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 13, 2023

የቱርክ እና አዚሪ ሙስሊሞች ከፍተኛ ጭካኔ ❖ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን የአርመኒያ እና የኢትዮጵያ ሕዝቦች ላይ

ወንድማችን ቴዎድሮስ ሹባት በደንብ አድርጎ እንደገለጸለን፤ የአዘርበጃን እና ቱርክ ሙስሊሞች ቀደም ሲል በ’ኦቶማን ቱርኮች’ መጠሪያቸው ስም በቡልጋርያ እና ሰርቢያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ዛሬ ደግሞ ‘በቱርክ እና አዚሪ’ ስም በአርመኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸሙትን/የሚፈጽሙትን ዓይነት እጅግ ሰቅጣጭ፣ አሳዛኝ ግፍና ጭካኔ ነው የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የሆኑት ጋላ-ኦሮሞ አጋሮቻቸው በሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እየፈጸሙ ያሉት።

እጅግ የሚያሳዝን፣ የሚያስቆጣ፣ የሚረብሽና በጣም ተመሳሳይነት ባለው የአገዳደል ስልት ነው እነዚህ ክፉ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርኮችና ጋላ-ኦሮሞዎች የሚጠቀሙት።

👉 ለምሳሌ፤

  • አርመኒያን/ አርትሳክን (ናጎርኖ ካራባክን) ከብበው በመዝጋትና ክርስቲያኖች እንዳይወጡ አድርገው ዙሪያውን በማፈን ማስራብ፣ ለበሽታ ማጋለጥና በድሮን መጨፍጨፍ። የውሃ፣ የጋዝ፣ የመብራት፣ የትራንስፖርት፣ የስልክ፣ የኢንተርኔት አገልግሎቶችን መቁረጥ/ማቋረጥ። ምግብና መድኃኒት እንዳይገቡ ማድረግ።
  • ክርስቲያን እኅቶቻችንን በአሰቃቂ መልክ በጅምላ ሆነው መድፈር፣ ብልታቸው ውስጥ ቁሳቁሶችን መተው፣ ከዚያም ጡቶቻቸውን ቆርጠው መግደል፣ ሬሳቸውን ማቃጠል
  • የእርጉዝ ክርስቲያን ሴቶችን ሆድ በጎራዴ በመቅደድ ጨቅላዎችን መግደል። ክርስቲያን ሕፃናቱን ወደ ሰማይ ከወረወሯቸው በኋላ ልክ እንደ ባሉን ሲወርዱ በጦር ወግተው መግደል
  • አረመኒያ ክርስቲያኖች በግዴታ ሙስሊሞች እንዲሆኑ ማስገደድ፣ ሴቶቻቸውን ማስረገዝ፣ የቀሩት ደግሞ ከቀያቸው ወጥተው እንዲሰደዱ ማድረግ የቱርኮቹ/አዚሪዎቹ እና ጋላ-ኦሮሞዎቹ የጋራ ዕቅድና ተግባር ነው።
  • በአርትሳክ/ናጎርኖ ካራባክ እንዲሁም በኢትዮጵያ ይህ ለአምስት መቶ ዓመታት ያህል ቱርኮቹና/አዚሪዎቹ ብሎም አጋሮቻቸው ጋላ-ኦሮሞዎች የሚከተሉት የወረራና የዘር ማፅዳት ፖሊሲ ነው። ከሁሉም በኩል ማፅዳት ይፈልጋሉ።

እንግዲህ ቱርኮቹ/አዚሪዎቹ ዘረኞች ስለሆኑ እና አርመኖችን ስለሚጠሉ ነው። እንግዲህ ጋላ-ኦሮሞዎቹ ዘረኞች ስለሆኑ ብለውም ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን ስለሚጠሏቸ ነው፤ ምክንያቱም አርመኖችና ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ስለሆኑ ነው ቱርኮችና ጋላ-ኦሮሞዎች ለአምስት መቶ ዓመታት ያህል ይህን ያህል ግፍና ወንጀል ያለጸጸት፣ ያለማቋረጠ ወቅትና አጋጣሚ እየጠበቁ እየሠሩባቸው ያሉት። በተለይ በአርመኒያ እና ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ቱርኮችና ጋላ-ኦሮሞዎች ጂሃዱን ማጧጧፍ የጀመሩት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በአንድ ወቅት መሆኑን ልብ ልንል ይገባል።

💭 ማን አዘርበጃንን ማን አረመኒያን እንደሚደግፍ በሚከተለው ሰንጠረዥ እንመልከት፤

አርመኒያ አዘርበጃን
ግሪክቱርክ
ቻይና.ኤስ አሜሪካ
ኢራንፈረንሳይ
ፍልስጤምእስራኤል
ሊባኖስየተባበሩት አረብ ኤሚራቶች
ኡዝቤክስታንፓኪስታን
ሩሲያዩክሬን
አክሱማዊቷ ኢትዮጵያጋላኦሮሞ

Christian Genocide ❖

🔥 Can Another Armenian Genocide be Stopped? 🔥

Beginning in 2021, military forces from Azerbaijan have been occupying the hills that surround and enclose the rural Armenian villages of Artsakh, trapping them in what some residents –all unarmed — liken to concentration camps. For them, memories have been rekindled of the horrific genocide of Armenians by the Turks that killed over 1.5 million Armenians between 1915 and 1917 — especially since Turkey, which has always denied responsibility for the earlier genocide, has allied itself with the Azerbaijanis.

A few days new conflicts have erupted between Azerbaijani forces and Armenians, triggering fears of a spring offensive aimed at displacing if not eliminating the Armenians of Artsakh. This is not just a local fear. U.S. intelligence is warning of renewed aggression by Azerbaijanis (who are Moslem) against Armenians (who are Christians).

Armenia and Azerbaijan on Thursday, May 11, blamed each other for an exchange of fire along their restive border, which killed one person and wounded four

Armenia said four of its soldiers were wounded in the clashes, which it blamed on Azerbaijan. 1 Azerbaijani soldier dead.

“Azerbaijani forces are shooting artillery and mortars at Armenian position in the Sotk region” in the east, Armenia’s Defense Ministry said

Majority-Christian Armenia and Azerbaijan, whose population is mostly Muslim, were both republics of the Soviet Union that gained independence in 1991, when the USSR broke up.

They have gone to war twice over disputed territories, mainly Artsakh / Nagorno-Karabakh, a majority-Armenian region inside Azerbaijan.

Tens of thousands of people have been killed in the two wars over the region, one lasting six years and ending in 1994, and the second in 2020, which ended in a Russia-negotiated ceasefire deal.

But clashes have broken out regularly since then. The Western mediation efforts to resolve the conflict come as major regional power Russia has struggled to maintain its decisive influence, due to the fallout from its war on Ukraine.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Islamic Jihad in Africa:Muslims Butcher 156 Christians in Burkina Faso

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 12, 2023

እስላማዊ ጂሃድ በአፍሪካ ሙስሊሞች ፻፶፮/156 ክርስቲያኖች በ ቡርኪናፋሶ ጨፈጨፏቸው

✞✞✞ R.I.P /./ነፍሳቸውን ይማርላቸው✞✞✞

👉 እ.ኤ.አ. በ 2019 የመንግስት ቆጠራ መሠረት 64% የሚሆኑት ምዕራብ አፍሪቃውያኑ ቡርኪናባውያን እስልምናን የሚከተሉ ሲሆኑ 24% የሚሆኑት ክርስቲያኖች እንደሆኑ ተገልጿል።

የቡርኪናፋሶ ጳጳስ፤ ‘ምዕራቡ ዓለም በአፍሪካ ያለውን የክርስቲያኖች ችግር ችላ ብለውታል’

Burkina Faso Bishop: ‘The West is Ignoring The Plight of Christians in Africa’

አዎ! ጳጳሱ ትክክል ናቸው። ምዕራባውያኑ፤ ችላ ማለት ብቻ ሳይሆን የጂሃዳውያን ቡድኖችን እና እንደ ኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ተግባር የሚፈጽሙትን አገዛዞች በመላው አፍሪካ በንቃት ይደግፋሉ ፥ ምክኒያቱም እነዚህ ገዳዮች የህዝብ መመናመን አጀንዳ አጋሮቻቸው በመሆናቸው ነው። አውሮፓውያን እና አሜሪካውያን የጦር መሳሪያዎችን፣ የአየር ድጋፍን፣ ወታደሮችን፣ ቅጥረኞችንና የዲፕሎማሲ ድጋፍን በመስጠት ሁለቱንም የግጭት አካላት ይደግፋሉ። በኢትዮጵያ ያቀዱትን ክርስቲያኖችን የማጥፋት ዲያብሎሳዊ ተልዕኳቸውን ለማሳካት የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን፣ ሕወሓትንና ሻዕቢያን ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ ይደግፏቸዋል።

ኢ-አማኒ፣ ቀዝቃዛ እና ርህራሄ የሌላቸው ከፍተኛ የአውሮጳ እና የአሜሪካ ፖለቲከኞች የአፍሪካ ዋና ከተማ ወደምትባለው ወደ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ አምርተው እንደ እርኩስ አቢይ አህመድ አሊ ያሉ ዘር አጥፊዎች ጋር ተገናኙ፣ ‘የእንኳን ደስ ያለን!’ አንድ ዙር ሻምፓኝ ከፈቱ፣ ሃገሮቻቸውን እንዲጎበኝ ጥሪ አቀረቡለት። እንግዲህ ይታየን፤ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን የጨፈጨፉት እና ለኦሮሞ ታጋዮቹ እስከ ሁለት መቶ ሺህ አክሱማውያን ክርስቲያን ሴቶችን በጭካኔ እንዲደፍሩ ትእዛዝ የሰጠውን አረመኔ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ነው እነዚህ ምዕራባውያን ይህን ያህል እስከ ዛሬዋ ሰዓት ድረስ በመንከባከብ ላይ ያሉት። ልክ የዩክሬይኑን አረመኔ መሪ ዜሊንስኪን እየደገፉትና እየተንከባከቡት እንዳሉት። አንርሳ፣ ጨካኙ ኦሮሞ፣ አቢይ አህመድ አሊ የኖቤል የሰላም ሽልማት በኖርዌይ የተሸለመው፣ የጀርመን-አፍሪቃ ሽልማትን ያገኘው በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንዲያካሂድላቸው ነበር። ይህ የአደባባይ ምስጢር ነው። እ.ኤ.አ. ህዳር 4 ቀን 2020 የጀመረው ሞቃቱ ጦርነት አሁንም ቀዝቃዛ በሆነ መልክ ትግራይን ዙሪያዋን ከልሎ በማፈን፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን በችግር፣ በረሃብና በመርዝ በማዳከም ቀጥሏል።

በመሳደድ ላይ ያሉትና በግፍ የተጨፈጨፉትን የኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን መርዳት አይፈልጉም፤ ጊዜ፣ ጉልበትና ገንዘብ በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ማጥፋት አይፈልጉም። በትግራይ የምግብ እርዳታ መስጠት ያቆሙት ለዚህ ነው። ለሱዳንና ደቡብ ሱዳን ምግብ የያዙ ጆንያዎችን ከአየር በመጣል ላይ ናቸው። በትግራይ ግን ይህን በጭራሽ አድርገውት አያውቁም። አይፈልጉም ነበርና። እንዲያውም ክርስቲያናዊት ኢትዮጵያን ከ1.5 ሚሊዮን ሕዝብ እንድታጣ ስለተደረገች የመጀመሪያው ደረጃ የጂሃድ ዕቅዳቸውና ተልዕኳቸው ተሳክቷልና አሁን፤ ለጊዜው፤ የሰላም ጥሪ ለይስሙላ ለኢትዮጵያ ያቀርባሉ።

💭 ምሳሌ፡-

👉 የአውሮፓ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ ጆሴፕ ቦሬል በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ጦርነት ተከትሎ ሕወሓትና ኦነግ/ብልጽግና ባደረጉት ‘የጠላትነት ማቆሚያ የሰላም ስምምነት’ ድራማ አስመልክተው የሚከተለውን ብለዋል፤

“የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስ ባቀረቡት ጥሪ ላይ እኔም እሰማማለሁ፤ አዎ! ትግራይ ውስጥ እየተፈጠረ ላለው ነገር ‘ወታደራዊ መፍትሄ የለም!‘። የአውሮፓ ህብረት የጦርነት ማቆሙን ስምምነት በደስታ ተቀብሎ የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር ለሰላም ላሳዩት ቁርጠኝነት እና ድፍረት እንኳን ደስ አላችሁ ይላል። የአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ህብረት ሽምግልና እና ታዛቢዎችን እንዲሁም ደቡብ አፍሪካን አስተናግዶ በማመስገን የሰላሙን ጥረት በኢትዮጵያውያን ባለቤትነት እና መሪነት ለመደገፍ ያለውን ዝግጁነት ያረጋግጣል።”

👉 በአንፃሩ ጆሴፕ ቦረል ዩክሬንን ደግፍየተናገሩትን ያው ተመልከቱና ኡ! ! በሉ፤

“እንደው በእውነት ምን አደረግን? ለዩክሬን በተቻለን መጠን ወታደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የገንዘብ እና ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ሰጥተናታል። ይህ ትልቅ ነገር ነው፤ ግን በእኔ አስተያየት በቂ አይደለም።

በቅርቡ በዩክሬን ከኮሚሽኑ ፕሬዝዳንት እና ከኮሚሽነሮች ባልደረቦቼ ጋር ነበርኩ፣ በዚያም በአውሮፓ ህብረት እና በዩክሬን ስብሰባ ላይ ተሳትፌ ነበር። እዚያም እንደገና ሉዓላዊነቱን እና ነፃነቱን የሚጠብቁለት ሕዝብ እና መሪዎች ይህን አስደናቂ ሁኔታ ለመጋፈጥ ሲሞክሩ ብሎም ወደ አውሮፓ የሚወስደውን መንገድ ሲከተሉ አየሁ።

አሁን ከፈረሱ በፊት ጋሪውን ላስቀምጥ ነው። እንደማንኛችሁም ጦርነትን እንደማልወድ እነግራችኋለሁ። እኔ ሙቀት ጠባቂ አይደለሁም። ለጦርነት ምንም ፍላጎት የለኝም፤ የጦርነት ደጋፊም አይደለሁም። በእርግጥ እኔ ሰላምን እመርጣለሁ። ሁላችሁም ማለት ይቻላል እንደምታደርጉት። ሁላችንም እንደምናደርገው። እራሳችንን መድገም አያስፈልገንም።

ነገር ግን ልንደግመው እና መወያየት ያለብን ሰላም እንዴት ሊመጣ ይችላል የሚለው ነው። ሰላም ለማግኘት ለዩክሬን ወታደራዊ ድጋፍ መስጠታችንን መቀጠል እና ያንን ድጋፍ ማጠናከር አለብን። ይህ አንዱ ቁልፍ መልእክቴ ይሆናል። ሰላሙን ለማስፈን መጀመሪያ ጦርነቱን ማሸነፍ አለብን።”

ዋው፣ ድርብ የሞራል ፍርድና ክፋት ይህን ይመስላል! ለማንኛውም እነዚህን ክፉዎች በቅርቡ የእግዚአብሔር ፍርድ ይጠብቃቸዋል።

❖❖❖[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፲፯]❖❖❖

ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን?”

💭 My Note: Yes! The Bishop is right. Not only ignore, they actively support Jihadist groups and genocider regimes all over Africa – as they are their partners in the depopulation agenda. The Europeans and Americans support both sides of the conflicts by providing weapons, air support, soldiers, and mercenaries. The atheist, cold and empathyless high-ranking European and American politicians went to the capital of Africa, Addis Ababa, Ethiopia to meet and congratulate genociders like evil Abiy Ahmed Ali, who massacred over a Million Orthodox Christians – and who ordered his Oromo fighters to brutally rape up to 200.000 Christian Women. Let’s not forget, the cruel Oromo, Abiy Ahmed Ali was awarded the Nobel Peace Prize by Norway for a Pact of of the genocidal War against Ethiopian Christians – the war started on November 4, 2020 – and still continuing via blockade, hunger and poison.

Because they don’t want to help the persecuted and massacred Christians of Ethiopia – and because they are content with the 1st stage of their target depopulating Christian Ethiopia by 1.5 million – they are talking about a nominal peace.

💭 An Example:

👉 EU’s High Representative Josep Borrell said the following on the announcement of a ‘Cessation of Hostilities’:

I join my voice to the call by UN Secretary-general @antonioguterres There is NO MILITARY SOLUTION to what is happening in #Tigray. The EU welcomes the announcement of a Cessation of Hostilities and congratulates both the Government of Ethiopia and the Tigray People’s Liberation Front for their commitment and courage towards peace. The EU commends the African Union mediation and its observers, as well as the South Africa host and reaffirms its readiness to support peace efforts moving forward in a process owned and led by Ethiopians”

👉 By contrast, look what the very same Josep Borrell said on supporting Ukraine:

What exactly have we done? We have provided Ukraine with as much military, economic, financial and diplomatic support as possible. This is considerable, but in my opinion not enough.

I was recently in Ukraine with the President of the Commission and my fellow Commissioners, where I also attended the EU-Ukraine Summit. There, once again, I saw a people defending their freedom and independence, and leaders trying to confront this dramatic situation, following a path towards Europe.

I am going to put the cart before the horse. I can tell you that I dislike war as much as any of you. I am not a warmonger. Je ne suis pas un va-t-en-guerre. I have no appetite for war. I am not a fan of war. Of course I prefer peace. As almost all of you do. As we all do. There is no need to repeat ourselves.

But what we do need to repeat and discuss is how peace can be achieved. To achieve peace, we must continue to provide military support to Ukraine and step up that support. This is going to be one of my key messages. To win the peace, one must first win the war.”

Wow, this is what a double moral judgment and wickedness looks! Anyways, the wicked will face God’s judgment soon.

❖❖❖[1 Peter 4:17]❖❖❖

For it is time for judgment to begin at the household of God; and iif it begins with us, what will be the outcome for those who jdo not obey the gospel of God?”

Karma Massacre: HRW watch says Burkina Faso forces linked to summary execution of 156 Christians

Islamic extremists recently launched multiple attacks in northern Burkina Faso. The militants targeted Kourakou and Tondobi villages and left at least 156 people dead on April 6-7.

Burkina Faso has struggled with a rise in jihadism over the last several years. Militants linked to al-Qaeda and ISIS began initiating violent attacks in Burkina Faso, mostly starting in 2015. The violence seen in Burkina Faso is part of a broader trend of jihadism that has displaced 2.3 million people across West Africa’s Sahel region.

In 2021, Burkina Faso experienced a record year of conflict and replaced Mali as the epicenter of Sahel terrorism. On June 4, 2021, the country underwent the bloodiest attack yet in its six-year struggle with jihadists, when Al-Qaeda affiliates killed more than 135 civilians over the course of two nights. Seven months and several attacks later, soldiers staged a coup and announced a government run by a military junta.

More than 10,000 Christians in Burkina Faso have now been driven from their homes due to the violence of ISIS and al-Qaida. The believers are part of an estimated 2.3 million people displaced by jihadist attacks across West Africa. With the United Nations estimating 20% of the population of Burkina Faso now needing humanitarian aid, international groups are mobilizing to provide food, water, and shelter.

According to a 2019 government census, around 64% of Burkinabes adhere to Islam, while around 24% identify as Christians.

Jihad in Africa: Burkina Faso Mourns 100 Dead in Jihadist Massacre

ጂሃድ በአፍሪካ፤ ጂኒዎች ተናብበው ይገድላሉ፣ ይዘርፋሉ፣ ይደፍራሉ። በዚሁ ዕለት በኢትዮጵያም የዋቄዮ-አላህ ጂሃዳውያን ኦሮሞ በተባለው ክልልና በጋምቤል ተመሳሳይ ጥቃት ፈጽመው ብዙ ኦሮሞ ያልሆኑ ንጹሐንን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደላቸውን እናስታውሳለን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: