Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Axum’

Ukraine: Antichrist Zelensky Puts Orthodox Church Leader Under House Arrest

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 2, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ዩክሬን: የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪን በቤት እስር ቁጥጥር ስር አዋላቸው።

የኪቭ ከተማ ሜትሮፖሊታን ጳጳስ ፓቬል፣ የታሪካዊው ኪየቭፔቸርስክ ላቭራ ገዳም አበምኔት ናቸው።

ከዩክሬይን እስከ ኢትዮጵያ፣ ከአርሜኒያ እስከ አሜሪካ ሉሲፈራውያኑ በኦርቶዶክስ ቤተርስቲያን ላይ ጦርነቱን በማፋፋም ላይ ናቸው። በዩክሪየን ኢአማኒያኑ ናዚ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው የትንቢት መፈጸሚያዎች የሆኑት፤ በኢትዮጵያም ኢአማኒያኑ + መሀመዳውያኑ + ፋሺስት ጋላኦሮሞዎች ናቸው ተመሳሳይ ለገሃነም እሳት የሚያበቃ ዕጣ ፈንታ የደረሳቸው። ለጊዜው ይፈንጩ፤ ግን ወዮላቸው!

💭 Ukraine’s top security agency notified a top Orthodox priest Saturday that he was suspected of justifying Russia’s aggression, a criminal offense, amid a bitter dispute over a famed Orthodox monastery.

Metropolitan Pavel, the abbot of the Kyiv-Pechersk Lavra monastery, Ukraine’s most revered Orthodox site, has strongly resisted the authorities’ order to vacate the complex. Earlier in the week, he cursed Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, threatening him with damnation.

During a court hearing in the Ukrainian capital, the metropolitan strongly rejected the claim by the Security Service of Ukraine, known as the SBU, that he condoned Russia’s invasion. Pavel described the accusations against him as politically driven.

SBU agents raided his residence and prosecutors asked the court to put him under house arrest pending the investigation. The hearing was adjourned until Monday after the metropolitan said he wasn’t feeling well.

The monks in the monastery belong to the Ukrainian Orthodox Church, which has been accused of having links to Russia. The dispute surrounding the property, also known as Monastery of the Caves, is part of a wider religious conflict that has unfolded in parallel with the war.

The Ukrainian government has cracked down on the Ukrainian Orthodox Church over its historic ties to the Russian Orthodox Church, whose leader, Patriarch Kirill, has supported Russian President Vladimir Putin in the invasion of Ukraine.

The Ukrainian Orthodox Church has insisted that it’s loyal to Ukraine and has denounced the Russian invasion from the start. The church declared its independence from Moscow.

But Ukrainian security agencies have claimed that some in the UOC have maintained close ties with Moscow. They’ve raided numerous holy sites of the church and later posted photos of rubles, Russian passports and leaflets with messages from the Moscow patriarch as proof that some church officials have been loyal to Russia.

The Kyiv-Pechersk Lavra monastery is owned by the Ukrainian government, and the agency overseeing it notified the monks that it was terminating the lease and they had until Wednesday to leave the site.

Metropolitan Pavel told worshipers Wednesday that the monks would not leave pending the outcome of a lawsuit the UOC filed in a Kyiv court to stop the eviction.

The government claims that the monks violated their lease by making alterations to the historic site and other technical infractions. The monks rejected the claim as a pretext.

Many Orthodox communities in Ukraine have cut their ties with the UOC and transitioned to the rival Orthodox Church of Ukraine, which more than four years ago received recognition from the Ecumenical Patriarch of Constantinople.

Bartholomew I is considered the first among equals among the leaders of the Eastern Orthodox churches. Patriarch Kirill and most other Orthodox patriarchs have refused to accept his decision authorizing the second Ukrainian church.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኒቆዲሞስ (የዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት) ፍጹም ፍቅር ፍርሃት የለውም ፍርሃት ቅጣት አለውና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 2, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

  • ኒቆዲሞስ ፈሪሳዊ ነው። ዮሐንስ ፫፥፩
  • ኒቆዲሞስ የአይሁድ አለቃ ነው። ዮሐንስ ፫፥፩
  • ኒቆዲሞስ መምህረ እስራኤል ነው። ዮሐንስ ፫፥፲
  • ኒቆዲሞስ ምሑረ ኦሪት ነው። ዮሐንስ ፯፥፶፩

ኒቆዲሞስ ቃሉ የግሪክ ሲሆን ድል ማድረግን ወይም አሸናፊነትን ያመለክታል፡: ኒቆዲሞስ ፈሪሳዊ፥ ከአይሁድ አለቆችና መምህራና አንዱ ነው። በወንጌለ ዮሐንስ ምዕራፍ ሦስት ከፈሪሳውያን ወገን የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የተባለ አንድ ሰው እንደነበረና እርሱም በሌሊት ወደ ጌታችን መጥቶ እንደተማረ ተጠቅሷል። (ዮሐ ፩–፪)

በአይሁድ አለቆች ፊትም ”ሕጋችን አስቀድሞ ሳይሰማ የሠራውንም ሳያውቅ በሰው ይፈርዳልን?” በማለት ስለ መድኃኔዓለም ክርስቶስ የተናገረ እሱ ነው። እነርሱ ግን በክርስቶስ እግዚአብሔርነት ያመኑበት ኦሪትን የማያዉቁ ስሑታን እንደሆኑ ያስቡ ስለ ነበር ”አንተም ደግሞ ከገሊላ ነህን? ከገሊላ ነቢይ እንደማይነሳ መርምርና እይ“ አሉት እንጂ አልተቀበሉትም። ዮሐ ፯፥፵፰–፶፪። ኒቆዲሞስ የአርማትያስ ሰው ከሚሆን ከዮሴፍ ጋር በመሆን የጌታችንን ቅዱስ ሥጋ በንጹሕ በፍታ ገንዞ በአዲስ መቃብር ቀብሯል። ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ”ቀድሞ በሌሊት ወደ ጌታችን ኢየሱስ ሄዶ የነበረዉ ኒቆዲሞስም መጣ፤ ቀብተውም የሚቀበርበትን መቶ ወቄት የከርቤና የሬት ቅልቅል ሽቶ አመጣ።” እንዳለ። ዮሐ ፲፱፥፴፱። በዚህም ኒቆዲሞስ ከምክረ አይሁድ ያልተቀላቀለ መሆኑ ይታወቃል።

የሌሊት ተማሪው ኒቆዲሞስ የሌሊቱን ጊዜ ለትምህርት ለምን መረጠ­ የሌሊት ተማሪው ኒቆዲሞስ ዮሐንስ ፫፤፪

ከፈሪሳዊያን ወገን የሆነ የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የሚባል አንድ ሰው በሌሊት ወደ ጌታ እየሄደ ይማር ነበር ኒቆዲሞስ ከቀኑ ክፍለ ጊዜ ይልቅ የሌሊቱን ጊዜ ለትምህርት ለምን መረጠ ?

/ ኒቆዲሞስ መምህር ስለነበር ስማር ሰዎች ቢያዩኝ ውዳሴ ከንቱ መምህር መባል ይቀርብኛል ብሎ ነው እኛስ ዛሬ የዘላለም ህይወት የሚሰጠንን ቅዱስ ቃል በትህትና መማር ሲገባን ለምድራዊ ክብር ብለን በቀን ጊዜያችን መማር ያልቻልን ስንቶቻችን ነን ስለዚህ ቀን ጊዜአችንን በአግባቡ ልንጠቀምበት ይገባል።

ማንም ሊሰራ የማይችልባት ሌሊት ትመጣለችና › ዮሐንስ ፱፤፬

/ .ኒቆዲሞስ የአይሁድ መምህር ስለነበር እንዳያዩት ፈርቶ ሌሊት እየመጣ ይማር ነበር እኛስ ዛሬ ልባችን የተረዳውን እውነት በግልጥ እንዳንፈጽም በፍራቻ በይሉኝታ የምንሰውር ስንቶቻችን ነን

ፍጹም ፍቅር ፍርሃት የለውም ፍርሃት ቅጣት አለውና› ፩ ዮሐንስ ፬፤፲፰ ፍርሃትን አስወግደን ለእውነት ልንቆም ይገባል።

/ ኒቆዲሞስ ከቀን ልብ ይልቅ የሌሊት ልብ የተካተተ ስለሆነ በሙሉ ልቡ በማስተዋል ለመማር ስለፈለገ ከቀኑ ክፍለ ጊዜ ይልቅ የማታውን መረጠ ዛሬስ ስንቶቻችን ነን ቅዱስ ቃሉን በማስተዋል ከልብ ሆነን የምንማር የሰማነው ቅዱስ ቃል በህይወታችን ፍሬ እንዲያፈራ ቅዱስ ቃሉን ከልብ ሆነን በማስተዋል ልንሰማ ይገባናል ቃሉን ሰምቶ የሚያስተውል ልብ መልካም መሬት ተብⶀል

በመልካም መሬት የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ የሚያስተውል ነው› ማቴ ፲፫፡፳፫

አንዳንዶቻችን ጸሎት እያደረግን እንኳን አንደበታችን የእግዚአብሄርን ቃል ይነዳል ልባችን ሌላ ቦታ ይንጎዳጎዳል በማህበር ጸሎትም አብረን እየጸልይን በመሃል ሳይን አውት አርገን ልክ ሲፈጸም አለቀ እንዴ ብለን ሳይን ኢን የምናደርግ አንጠፋም።

/ ሌሊት ጨለማ ነው ብርሃን የለም ይህም የኃጢአት ምሳሌ ነው ኒቆዲሞስ በሌሊት መምጣቱ በኃጢአት እንዳለ ንስሃ እንደሚፈግ ያስረዳናል ዛሬስ ስንቶቻችን ነን ቅዱስ ቃሉን ስንሰማ በተአምኖ ኃጢአት በንስሃ ውስጥ ሆነን የምንሰማ ያለንስሃ የምንሰማው ቃል በህይወታችን ፍሬ የማፍራት እድሉ ጠባብ ነው ምክንያቱም በንስሃ ከልባችን ያልጸዱት ክፉ ምኞቶች እንደ እሾህ ሆነው ያንቁታልና

ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ እሾህም ወጣና አነቀው› ማቴ ፲፫፤፰ ተብሎ የተጻፈው ለዚህ ነው።

፭/ ሌሊት የቆየው ኪዳን ወይም የብሉይ ኪዳን ምሳሌ ነው ኒቆዲሞስም እኔ ምሁረ ኦሪት እንጂ ምሁረ ወንጌል አይደለሁም ወንጌልን ካንተ እማር ዘንድ ያስፈልገኛል ሲል በሌሊት ይመጣ ነበር ብሉያት ከሓዲሳት ጋር ተዋህደው ሲተረጎሙ ሰሙና ወርቁ ተጣምሮ የሕይወት ትምህርት ያስገኛል አንዳንዶች ዛሬ ብሉያት ጭራሽ አያስፈልጉም ሲሉ ይደመጣሉ ነገር ግን እንደ ኒቆዲሞስ ሁለቱን ኪዳናት አዋህዶ መጓዝ ትክክለኛው መንገድ ነው ለዚህም ነው ጌታ ሲያስተምር‹እውነት እላችኋለው ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ ከህግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ አታልፍም› ማቴ ፭፤፲፰ በማለት አበክሮ የተናገረው ኒቆዲሞስ ምንም እንኳን የቀኑ ክፍለ ጊዜ ባይመቸውም በሌሊቱ ሰአት ለመማር ችⶀል እኛም ከሱ ተምረን ከልብ ካለቀሱ እንባ አይጠፋምና ምንም ስራ ቢበዛብን ለቅዱስ ቃሉ ጊዜ አይጠፋምና ህይወት ለሚገኝበት ትምህርት ጊዜ ልንሰት ይገባል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Unprecedented IMF assistance to Ukraine $15.6bn Gift | No April Fools, Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2023

💵 ለዩክሬን ታይቶ የማይታወቅ የIMF ዕርዳታ 15.6 ቢሊዮን ዶላር ስጦታ | ኤፕሪል ፉል የለም፣ ዋው!

💭 ጄኔራል ማይበዩክሬን ያለውን የጦርነት ወጪ ለማካካስ ፔንታጎን 1.8ትሪሊዮን ዶላር ያስፈልገዋል

ጉድ ነው! እርስበርስ ይጎበኛኛሉ፣ እርስበርስ ይሸላለማሉ!

💵 IMF board approves $15.6bn Ukraine loan package

Loan is part of a broader $115bn international support package to help the country meet urgent funding needs.

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

666 in Nashville Christian School Shooting + Christian Genocide in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 666 በናሽቪል የክርስቲያን ትምህርት ቤት ግድያ+ የክርስቲያን የዘር ማጥፋት በኢትዮጵያ

  • ☆ በተኩስ ሶስት የ9 አመት ህጻናት ተገድለዋል፤ 999 👉 666
  • ☆ የሞቱት 3 ጎልማሶች 6061 እና 61 👉 666 ናቸው።
  • ☆ ሰዶማዊው ተኳሽ እድሜው 28 ሲሆን በተጨማሪም የቃል ኪዳን ትምህርት ቤት የተኩስ እሩምታ የሚያሳየውን/የሚያሰማውን የሆነውን የፖሊስ አካል ካሜራ ቀረጻ ለመጋቢት 28 በፍጥነት አውጥተዋል 👉 82 = 6

😈 ከክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ የሆኑት፡-

🛑 ሰዶማዊነት (ትራንስጀንደርዝም)

🛑 ሰይጣንነት

🛑 አረማዊነት

🛑 እስልምና

🛑 ቡዲዝም

🛑 ሂንዱዝም

🛑 ፋሺዝም

🛑 ኮሚኒዝም

🛑 ካፒታሊዝም

🛑 ሊበራሊዝም

🛑 ፌሚኒዝም

😈 ዲያብሎስ መኮረጅ፣ መስረቅና ማታለል በጣም ይወዳልና፤ ከአምላካችን ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብዙ ነገሮችን ወስዶ በመጠቀም ብዙዎችን በማሳት ላይ ይገኛል። ከዚህም አንዱ ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች መጠቀም የሚወዱትን 33/፴፫ ቍጥርን ነው።

ጌታችን ሥጋው ሦስት መዓልትና ሦስት ሌሊት በከርሠ መቃብር ሲቆይ በአካል ነፍስ ወደ ሲዖል ሄዶ በግዞት የነበሩ ነፍሳትን (አዳምን ከነልጆቹ) ወደ ቀደመ ቦታቸው ከመለሰ በኋላ ቅድስት ነፍሱንና ቅዱስ ሥጋውን በፈቃዱ አዋሕዶ ቅዳሜ ማታ ለእሑድ አጥቢያ ከሌሊቱ በ6/፮ ሠዓት ተነሳ። መለኮት ግን (ሳይከፈል) ከነፍስ ጋር በሲዖል፤ ከሥጋ (በመቃብር) ጋር አልተለየም። ጌታችን በአካለ ነፍስ በሲዖል የቆየው (ዓርብ ከቀኑ 9/ ፱ ሠዓት እስከ ቅዳሜ 6/፮ ሠዓት) ለ32/፴፪ ሠዓታት ያህል ነው። ጌታችን በሥጋው 33/፴፫ ዓመታት በምድር፤ ነፍሱ ከሥጋው እስከተዋሃደችበትና እስከተነሳበት ጊዜ 33/፴፫ ሠዓታት በሲዖል መቆየቱን እንረዳለን።

  • 33 Burton Hills Blvd – የቃል ኪዳን ቤተክርስቲያን/ትምህርት ቤት አድራሻ
  • 33 ሠራተኞች/ መምህራን በትምሕርት ቤቱ ይሠራሉ
  • 33 የ “ጀግናው” መኮንን ባጅ ቁጥር (ገዳዩን ሲገድለው በአካል ካሜራ ቀርጾታል)
  • 3 ልጆች እና 3 ጎልማሶች 3/3 ተገድለዋል።

መዝሙረ ዳዊት 33:12 (አምላኩ እግዚአብሔር የሆነለት ሕዝብ የተባረከ ነው…)

  • ☆ Apparently three 9 year olds were killed in the shooting: 999 👉 666
  • ☆ 3 adults who died were 60, 61, & 61 👉 666
  • ☆ The Trans Shooter is 28 years of age, plus they rushed out the Police Body Camera footage of the Covenant School shooting for March 28 👉 8 – 2 = 6

😈 Of the spirit of the ANTICHRIST are:

🛑 Sodomism (Transgenderism)

🛑 Satanism

🛑 Paganism

🛑 Islamism

🛑 Budhism

🛑 Hinduism

🛑 Fascism

🛑 Kommunism

🛑 Kapitalism

🛑 Liberalism

🛑 Feminism

😈 The devil loves to imitate, steal and deceive. He is using many things from our Lord Jesus Christ to mislead many people. One of these is the number 33, which the Luciferian Freemasons like to use.

When our Lord’s body stayed in the grave for 3 days and 3 nights, he went to Sheol in his body and soul, and returned the exiled souls (Adam and his children) to their former place. But the divinity (undivided) with the soul in Sheol; It is not separated from the body (in the grave). Our Lord stayed in Sheol as a body and soul (from Friday 9:00 p.m. to Saturday 6:00 p.m.) for 32 hours. Our Lord in his body 33/33 years on earth; We understand that he stayed in Sheol for 33 hours until his soul was united with his body and rose.

😈 The devil loves to imitate, steal and deceive. He is using many things from our Lord Jesus Christ to mislead many people. One of these is the number 33, which the Luciferian Freemasons like to use.

When our Lord’s body stayed in the grave for 3 days and 3 nights, he went to Sheol in his body and soul, and returned the exiled souls (Adam and his children) to their former place. But the divinity (undivided) with the soul in Sheol; It is not separated from the body (in the grave). Our Lord stayed in Sheol as a body and soul (from Friday 9:00 p.m. to Saturday 6:00 p.m.) for 32 hours. Our Lord in his body 33/33 years on earth; We understand that he stayed in Sheol for 33 hours until his soul was united with his body and rose.

  • 33 Burton Hills Blvd – Covenant Church/School
  • 33 teachers on staff
  • 33 in the badge number of the “hero” officer
  • 3 kids and 3 adults killed 3/3

Psalms 33:12 (Blessed is the nation whose God is the Lord…)

  • ☆ Ages of the children 9, 9, 9 (666)
  • ☆ Ages of the adults. 61, 60, 61 (666)
  • ✞ Tennessee Christian Massacre
  • ✞ Tigray /Ethiopia Christian Genocide

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

TE(I)GRAY CHILDREN

The ARK OF THE COVENANT

“CHILDREN” + “LUNCH”

💭 The Tennessee Tragedy Brought Me to 666 Sodom-Egypt

💭 የቴነሲው አሳዛኝ ክስተት ወደ 666 ሰዶም-ግብፅ አመጣኝ

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Alvin Bragg and George Soros: WAR by Any Means Necessary

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በዶናልድ ትራምፕ ላይ ክስ ያቀረበው የኒው ዮርክ አውራጃ ጠበቃ ‘አልቪን ብራግ’ እና መሰሪው ባለኃብት ጆርጅ ሶሮስ፤ “ጦርነት በማንኛውም መንገድ አስፈላጊ ነው” ይላሉ።

ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ድጎማ የሚያቀርበው ጆርጅ ሶሮስ በአሜሪካም እንደ አልቪን ብራግ ያሉትን ሊበራሎች እየደጎመ እንደ ፕሬዚደንት ትራምፕ ያሉትን ተቀናቃኞቹ ላይ ጦርነት ያካሂዳል።

ከሰባት ዓመታት በፊት ፕሬዚደንት ትራምፕ ሲመረጡ ባለኃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ከአንድ ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ከስሮ ነበር።

ጆርጅ ሶሮስ በኢትዮጵያና በሌሎች አገሮች ጉዳይ ጣልቃ እንደሚገባው ሁሉ በተለይ በዩክሬይኑ ጦርነት ገና ከአስር ዓመት ጀምሮ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ያለ በጣም ወንጀለኛ የሆነ ሉሲፈራዊ ነው።

💭 George Soros says he did not fund Manhattan DA Bragg campaign and accuses the right of focusing on ‘far-fetched conspiracy theories’ after Trump indictment

  • Billionaire warmonger George Soros says he does not know Alvin Bragg
  • Trump allies have repeatedly described Manhattan DA as Soros-funded
  • But Soros says he never contributed to his campaign

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CIA Man Getachew Reda on BBC Hardtalk – 13 Aug 2021 | ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ ዓርብ፡ ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 Stephen Sackur to Getachew: “You had 8 months to investigate the atrocities in Tigray: What have you discovered?”

💭 ሃፍረተ-ቢሱ ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ – ዓርብ, ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም ስቴፈን ሳኩር ለአቶ ጌታቸው፡

👉 ጋዜጠኛው ገና ያኔ እንዲህ ሲል ጠይቆታል፤ “በትግራይ የተፈጸመውን ግፍ ለመመርመር የስምንት ወራት ጊዜ ነበረህ፤ እስካሁን ምን አገኘህ?”

እንግዲህ ይህ ቃለመጠይቅ የተደረገው ከዓመት ተኩል በፊት ነበር። እነዚህ ወንጀለኞች እሳክሁን አክሱም ጽዮናውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን የሚገኙበትን ሁኔታ በሚመለከት ዛሬም ተገቢውን መረጃ ከማውጣት ተቆጥበዋል። አቅደውት የነበረውን የሕዝበ ክርስቲያን ጭፍጨፋ በከፊልም ቢሆን ስላሳኩ አሁን ያለሃፍረት “ድላቸውን” እየተዘዋወሩ በማክበር ላይ ናቸው፤ ስካር ላይ ናቸው፣ ሽርሽር ላይ ናቸው።

አረመኔዎቹ ሕወሓቶች ሕዝባችን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለና ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰበት የማይነግሩን ከአረመኔው ፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ሆነው የሠሯቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመደበቅ እየሠሩ ነው። ወንጀሉ ሁሉንም ቡድኖች፣ የምዕራባውያን ሃገራትን፣ አረቦቹን፣ ቱርኮቹን፣ ዓለም አቀፋዊ ተቋማቱን ብሎም እነ አንቶኒዮ ጉቴሬዝንና ቴድሮስ አድሃኖምን ጨምሮ ብዙ ግለሰቦችን ጭምር ስለሚመለከት አሁን በእነ ባቢሎን አሜሪካ ትዕዛዝ “ሰላም” ብለው ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው፣ ነገሮችን በማረሳሳትና ሕዝቡንም በድጋሚ በማታለል ላይ ናቸው።

አዎ! እነዚህ አረመኔዎች እጅግ በጣም ብዙ የሚደብቁት ነገር አለ። ባጭር ጊዜ ውስጥ አንድ ሚሊየን ተኩል የሚሆነውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ጨርሰው ዓለም ጸጥ በማለቱን እንዲሁም እነርሱ ምንም ሳይሆኑ እንዳሰኛቸው ይህን ያህል መንሸራሸር፣ መሳከርና መሳለቅ ከቻሉ፤ በቀጣዩ ምናልባት፤ “ሌላ ሁለት ሦስት ሚሊየን አክሱም ጽዮናውያንን የመጨረስና ደማቸውንም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የመሰዋት ዕድል አለን፤ በዚህም ሉሲፈራውያኑ አለቆቻችንን እናስደስታለን፤ እኛንም አመስግነው ባግባቡ ይንከባከቡናል፣ ያስጠጉናል፣ ሕክምና ያደርጉልናል” ብለው ያስባሉ።

ወደ ደብረዘይት ሆራ አምርተው በዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ምራቅ የተጠመቁት ቅሌታሞቹ እነ ጌታቸው ረዳና ጻድቃን ገብረ ትንሳኤ ዛሬም ከግራኝ ጋር አብረው ሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ፣ ለማስራብና ለመበከል በድጋሚ በጣታቸው ደም ፈርመዋል። ለጊዜው ሕዝቡን በድጋሚ ለማስተኛትና የሰሩትን ግፍና ወንጀል ለማስረሳ፤ “ራያንና ወልቅያትን አመለስን፤ ትግራይ ትስዕር!” ብለው እራሳቸውን በስልጣን ላይ ለማደላደል ይሞክራሉ። አይይይ!

የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩት ስለው የነበረውን አሁንም እደግመዋለሁ፤ አረመኔዎቹ እነ ጌታቸው ረዳና ደብረ ሲዖል በዘር ማጥፋት ዘመቻው ወቅት በጭራሽ በተንቤን በረሃ አልነበሩም፤ እስኪ ቪዲዮ ያሳዩን፤ በጭራሽ እዚያ አልነበሩም! እነዚህ አውሬዎች ከባድ ሕመምተኞች ሆነው ያለ በቂ ህክምና እና ካቲካላ ያን ሁሉ ጊዜ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ሊያሳልፉ አይችሉም። የነበሩት፤ ወይ በደብረ ዘይት፣ በናዝሬት፣ በጂቡቲ፣ በደቡብ ሱዳንና በሌላ ምቹ ስውር ቦታ ነው። አቤት ከእግዚአብሔር የሚያገኙት ፍርድ፣ አቤት የሚጠብቃቸው እሳት! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Is This Why The Citizens of Sodom Are Persecuting Trump?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2023

የሰዶም ዜጎች ትራምፕን የሚያሳድዱት በዚህ ምክኒያት ነውን?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የቀድሞ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ሕፃናትን ጾታን የሚያረጋግጥ እንክብካቤን የሚያወግዝ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተለቀቀው ቪዲዮ፣ የአሜሪካ መንግሥት የወንድና የሴት ጾታን ብቻ የሚያውቅ ሕግ እንዲያወጣ ጠይቀዋል።

💭 In a video released to social media decrying gender-affirming care for minors, former President Trump called for legislation that would make it so that the US government only recognizes the genders of male and female

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Italy Moves to Ban Lab-Grown Meat in Bid to Protect Food Heritage

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2023

🐂 ጣሊያን በመላው ዓለም ተወዳጅ የሆነውን የምግብ ቅርሷን ለመጠበቅ በላብራቶሬ/ቤተ ሙከራ የተመረተ ስጋን ለማገድ ተንቀሳቅሳለች።

ጥሩ ነገር ነው። ግን እነርሱ ሕዝባቸውን ለማዳን እየሠሩ ነው፤ ያድኑ፤ በእኛ ሃገር ደግሞ፤ እርበርስ ካባሉንና ካስራቡን በኋላ “በእርዳታ” መልክ የተበከለና የተመረዘ ምግብ ይልኩልናል።

ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ እንደነ ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር ያሉ ድንቅ የአስኩም ኢትዮጵያውያን ልክ ባረፉበት ሰሞን አንድ አሜሪካ ያለ ከሃዲ ነጋዴ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል በኢትዮጵያውያን ላይ ለመሥራት በመዘጋጀት ላይ ነው። ይህም በባቢሎን አሜሪካ የተመረተ ጤፍ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ። እንግዲህ ግራኝ አብዮት አህመድ ኦርጋኒክ የሆኑትን የኢትዮጵያ እኅል፣ ፍራፍሬ፣ ዘይት፣ ወተት፣ ስጋ ወዘተ ለኤዶማውያኑ ም ዕራባውያን እና ለእስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች ሲልክ ኢትዮጵያውያን ደግሞ እንደ አይጠመጎጥ በቤተ ሙከራ ዝባዝንኬ ቦርጫቸውን ይነፋሉ ማለት ነው። አቤት ክህደት! የጋላኦሮሞ እና ኦሮማራ ክህደት ማቆሚያ የለውም፤ በሁሉ ዘርፍ! የዚህም ወራዳ ግለሰብ እግር ይሠበራል!

💭 Re-known Ethiopian Scientist Dr. Tewolde Arrested Because of His Tigrayan Ethnicity

🐂 Italy is moving to ban lab-grown meat. If the proposal is passed by parliament, Italian industry will not be allowed to produce food or feed “from cell cultures or tissues derived from vertebrate animals”

Explaining the decision of the government to back the ban on synthetic foods, Agriculture Minister Francesco Lollobrigida said per the Il Messaggero newspaper: “They are poor quality foods. We protect health and the environment.”

If this phenomenon were to succeed in imposing itself on the markets, it would produce more unemployment, there would be social injustice,” adding that the legislation will put “Italy at the forefront” of the movement against fake foods.

Meanwhile, Minister of Health Orazio Schillaci said: “We are based on the principle of prevention and preserve the agri-food heritage of our nation. We are for the Mediterranean diet.”

The move came after the agricultural firm Coldiretti collected over 500,000 signatures against the proliferation of synthetic meat. Should the legislation be implemented, those who violate the law would be liable to face fines of up to €60,000 (£53,000).

Following the announcement of the government’s decision to support the bill, a “flash mob” of supporters gathered outside the Chigi Palace in Rome, the 16th century building which has become the official residence of the Prime Minister of Italy.

👉 Courtesy: Euronews

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukranian Orthodox Faithful Guarding Monastery Lavra, Blocking Zelenskyy’s Nazis From Entering

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2023

The Faithful Are Singing The Jesus Prayer As They Guard Their Holy Site

ORTHODOXPHOBIANeo-Bolshevism in Ukraine & The West

💭 የኪየቭ ዋሻ ላቭራ መነኮሳት ከስቴቱ ባለስልጣናት ቢጠይቁም ትናንት ገዳሙን ለቀው ለመውጣት ፈቃደኛ አልሆኑም ። ንብረቱን ወደ ግዛቱ አጠቃቀሙ በይፋ ማዘዋወሩ ዛሬ እንዲጀምር ትላንት መልቀቅ ነበረባቸው።

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የዩክሬን ኦርቶዶክስ ምዕመናን ታሪካዊውን የኪቭ ከተማ ገዳምን፤ ላቫራን የዜለንስኪ ናዚዎች እንዳይገቡ በማገድ ላይ ናቸው። ታማኞቹ ምዕመናን ቅዱስ ቦታቸውን ሲጠብቁ የኢየሱስን ጸሎት እየዘመሩ ነው።

የዘመኑ ቦልቪክ ዜሊንስኪ የአባቶቹን የእነ ሌኒንን እና ስታሊንን ፀረኦርቶዶክስ አቋም በመያዙ ልክ እንደ ግራኝ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ጠላታቸው ነው።

እምደምናየው የፀረኦርቶዶክስ ጂሃዱ ከኪየቭ እስከ ካራቺ፣ ከኢየሩሳሌም እስከ አክሱም፣ ከዋሽንግተን እስከ ፔኪንግ፣ ከቫቲካን እስከ መካ፣ ከለንደን እስከ ሜልበርን፣ ከካውካስ ተራሮች እስከ አልፕ ተራሮች በመላው ዓለም በመጧጧፍ ላይ ነው።

በሃገራችን ቀንደኛዎቹ የኦርቶዶክስ ክርስትና ጠላቶች ጋላኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች፣ ሻዕቢያዎች፣ ሕወሓቶች፣ ብአዴኖች፣ አብኖች፣ ኢዜማዎች ወዘተ ናቸው።

የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ቍጥር ለመቀነስ ብሎም ዜሮ ለማድረግ ሲሉ በጋራ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በሰሜኑ የሚያካሂዱት አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ሽመልስ እብዱሳ፣ አዳነች እባቤ፣ ታመቀ መኮነን ሀሰን፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ይልቃል ዝቃለ፣ ኦቦ ስብሃት፣ ጌታቸው አራዳ፣ ደብረ ሲዖል ወዘተ ባፋጣኝ መደፋት የሚገባቸው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ቀንደኛ ጠላቶች ናቸው። የመሰቀያ ጊዜያቸው እንጂ የመሳለቂያ ጊዚያቸው እያከተመ ነው!

እነዚህ ግለሰቦችና ዘጠና አምስት በመቶ የሚሆኑት ልሂቃኑ፣ ፓርቲዎችና የከንቱ ሜዲያ ለፍላፊዎች የ666ቱን ክትባት ተከትበውና ተጨማሪ የአእምሮ መቆጣጠሪያ ቺፕ ተቀብሮባቸው ክርስቲያኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ ለመበከል ብሎም ለማጥፋት ሌት ተቀን የሚሠሩ አደገኛ ጠላቶች ናቸው።

The monks of the Kiev Caves Lavra refused to evacuate the monastery yesterday, despite the demand from state authorities. They were to leave yesterday, so that the official transfer of the property back to the usage of the state could begin today.

Recall that the Kiev Caves Lavra is legally owned and operated as a museum by the state, which previously leased its usage to the Ukrainian Orthodox Church. However, as the war continues in Ukraine, the state has chosen to see the clergy and faithful of the UOC as state enemies.

Thousands of faithful filled the Lavra yesterday, unsure of what to expect. In the end, the state made no moves yesterday, but the faithful spent the night in one of the churches of the Lavra, in case of an attempted nighttime seizure, reports the Ukrainian outlet Strana.

His Beatitude Metropolitan Onuphry of Kiev and All Ukraine celebrated the Presanctified Liturgy in the Holy Cross Church in the Lavra, which was overflowing with people.

The abbot, Metropolitan Pavel, called on all to stand up and come defend the Lavra against the attacks of the state. He said that they will not allow the members of the Museum commission onto the territory of the Lavra until there is a corresponding court order.

Meanwhile, a Kiev court opened proceedings yesterday on the Lavra’s claim against the Museum regarding the illegal termination of the Church’s lease.

However, members of the Museum’s Commission arrived at the Lavra this morning, but the faithful are blocking them from carrying out their “inspection” of the territory, according to videos posted by Strana.

👉 Courtesy: Orthodox Christianity

💭 It’s Friday the 13th: Ukraine’s President Zelensky Has Stripped Ukrainian Citizenship From 13 Orthodox Clergy

💭 ዛሬ ቀኑ አርብ ፲፫/13 ኛው ነው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የዩክሬን ዜግነት፲፫/13 የኦርቶዶክስ ቀሳውስት ነጠቀ

💭 Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚአይሁድቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸውበማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ።

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 ታከር ካርልሰን፤ ለምንድነው ኒዮቦልሼቪኩ የይክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ ክርስትናን በዩክሬን የሚከለክላት?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

When Nazi Zelenskyy Spoke to Austria’s Parliament a Large Number of PMs Walked Out

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2023

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የተቃውሞ ማዕበሉ ወደ ናዚው የዩክሬይን ፕሬዚደንት ዘለንስኪ እየዞረ ነው። ለኦስትሪያ ፓርላማ ሲናገር ብዙ ቁጥር ያላቸው ጠ/ሚኒስትሮች አዳራሹን ለቅቀው ወጥተዋል።

💭 The tide is turning against Zelenskyy. When he spoke to Austria’s parliament a large number of PMs walked out. It is time to consider a peace deal. End the suffering and killing of the Ukraine people. Who are we saving?

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: