Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2024
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Woman’

After Eating a Cat, The Pregnant Woman Gives Birth to a ‘Werewolf’!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 13, 2024

🐈 የድመት ስጋ ከበላች በኋላ ፊሊፒናዊቷ ነፍሰ ጡር ሴት የሰው ጅብወለደች!

ልጆች ልጆች ናቸው፣ ምንም ቢሆን ፥ ተወዳጆች ናቸው! ግን እረፍት ይኑርዎት – ጀግናዋን ድመት ይተዋት!

Kids are Kids, No Matter What – Simply Cute! But Have a Break – Do Not Have a Kit-Cat!

👉 Courtesy: The Sun

👶 HAIR OF THE SPROG ‘World’s hairiest baby’ born with one-in-a-BILLION ‘werewolf syndrome’ – and his mum fears it’s down to what she ate

His ultra-hairy body sees the boy complaining about itchy rashes when it’s hot

MEET the extraordinary boy who looks a real-life werewolf with hair enveloping his face and body – all due to a one-in-a-billion medical anomaly.

Dubbed potentially as the world’s hairiest baby, his mother’s peculiar theory blames her “cursed” pregnancy craving for a wild animal.

Jaren Gamongan from Apayao, the Philippines, was born with a full head of hair, black sideburns, and patches that filled his face, neck, back, and arms.

His superstitious mum, Alma, believed the boy’s appearance was due to a curse wrought upon her when she ate a wild cat while pregnant with the child.

Despite Alma’s beliefs there’s no medical evidence the cat consumption sparked the condition.

She said that during her pregnancy, she had uncontrollable cravings for wild cats, an exotic dish that is found in the remote mountain region where she lives.

Alma sought out a black feline from village friends and had it sauteed with herbs – a decision she later regretted when Jaren was born.

Her neighbours kept feeding her ideas about a curse, but when she finally took Jaren to qualified doctors this month, they found out he had a medical condition called hypertrichosis.

The incredibly rare syndrome only affects an estimated “one in every one billion people” as only 50 to 100 cases were reported worldwide since the Middle Ages.

Footage shows the two-year-old playing around a building and their home, but Alma worries his unique looks will be a challenge in school.

But then recently the doctors told me it was not related.”

Out of Alma’s three kids, middle child Jaren was the only one looking different.

She said Jaren was a happy and playful boy but he complains about having itchy rashes when the weather becomes hot.

“I will give him a bath when it’s hot. We even tried to cut the hair, but it would just grow back even longer and thicker, so we stopped doing it,” she explained.

After seeing baby Jaren this month, dermatologist Dr Ravelinda Soriano Perez said: “We believe this was an inherited condition, but it is very rare. One in only one billion people could have it.”

The doctor added that while hypertrichosis did not have a cure, treatments such as laser hair removal could help the condition.

She said: “We will try to do ten sessions in four to six weeks and then observe.”

Mum Alma now pleads with good Samaritans for help since each session would cost the family 2,500 PHP (£34.97).

She said: “I am very thankful to those who already helped us. I hope my son could have a better chance in life with your help.”

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Germany Got Talent – Australian Woman McQueef Playing The Flute (Not with Her Mouth)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 29, 2024

‘ጀርመን ተሰጥኦ አላት’ በሚባለው የቴሌቪዥን ትዕይንት ወቅት – አውስትራሊያዊት ሴት ዋሽንቱን ስትጫወት (በአፍዋ አይደለም)

  • 😱 እግዚኦ! ይሄ እብደት ነው! አስቀያሚ ፣ በጣም አስቀያሚ ፣ እጅግ በጣም አስቀያሚ። የአስቀያሚነት / የዝቅተኝነት አምልኮ
  • 😱 Madre mía, this is insane! Ugly, Uglier, Ugliest. The cult of ugliness /decadence

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Brave Woman Fights Off Attacker Inside Empty Florida Gym

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2023

💭 በአንድ የፍሎሪዳ ጂም ውስጥ ስፖርት እየሠራች የነበረችው ጎበዝ ሴት ሊያጠቃት የመጣውን ወስላታ ታግላ አባረረችው

💭 Security video caught a female bodybuilder fighting off a man trying to attack her while she was working out alone in a Florida gym.

Nashali Alma, 24, was exercising in the gym at the Inwood Park Apartment Complex in Tampa when Xavier Thomas-Jones attacked her Jan. 22, the Hillsborough County Sheriff’s Office charged.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Aretha Franklin Song ‘A Natural Woman’ Blasted by Sodomite Transgender ‘Activists’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2023

💭 የታዋቂዋ ጥቁር አሜሪካዊት ዘፋኝ፡ የአሪታ ፍራንክሊን ‘ተፈጥሮአዊ ሴት’ የተሰኘው ዝነኛ ዘፈን በሰዶም ወንዳገረድ ‘አክቲቪስቶች’ ዘንድ ተቃውሞ ደረሰበት

One alleged activist group in Norway is calling for Aretha Franklin’s hit 1968 song “(You Make Me Feel Like) A Natural Woman” to be removed from both Apple Music and Spotify after they deemed its lyrics offensive.

The Trans Cultural Mindfulness Alliance took to Twitter last week to condemn the ballad, citing that it has ignited harm against transgender women.

“Aretha Franklin’s 1968 song ‘Natural Woman’ perpetuates multiple harmful anti-trans stereotypes,” the organization tweeted. “There is no such thing as a ‘natural’ woman.”

The message continued, “The song has helped inspire acts of harm against transgender women. TCMA is requesting it is removed from Spotify & Apple Music.”

💭 They’re saying a little prayer

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Music | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Texas Woman Poisoned by Touching Napkin Stuck in Car Door Handle | ‘ሚሚ’ ሐበሻ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 22, 2022

🐍 ይህች የቴክሳስ ሴት (ሐበሻ ትመስላለች) በመኪና በር እጀታ ላይ የተጣበቀ ናፕኪን በመንካቷ ተመርዛለች።

A Texas suspects she was poisoned by touching a napkin stuffed in her car’s door handle outside a Houston restaurant. Doctors agreed she had been poisoned but were unable to identify the poisonous material.

Erin Mims joined her husband at a Houston-area restaurant to celebrate her birthday last Tuesday afternoon. As she left the restaurant she noticed someone stuck a napkin in the door handle on the passenger side of her car, Fox 26 Houston’s Sherman Desselle reported.

She pulled the napkin out of the door and opened it to get in the car. Once inside she asked her husband if he stuck the napkin in the door — he said no.

Mims decided to go back into the restaurant and wash her hands. A few minutes later, she began to feel a tingling sensation in her arm.

“Maybe five minutes, my whole arm started tingling and feeling numb. I couldn’t breathe,” Mims told the Fox 26 reporter. “I started getting hot flashes, my chest was hurting, my heart was beating really fast.”

Mim’s husband quickly took her to a hospital where doctors raced to determine what substance had been used to create the numbness and other symptoms her body experienced. Her vital signs jumped all over the place, she explained.

“The doctor came in, and told me it wasn’t enough in my system to determine what it was, but said it was acute poisoning from an unknown substance,” the woman said. He told her he thought it might have been an attempt to kidnap her.

Houston Police Department officials took an assault report but told Fox 26 they had not seen any kind of similar complaint before. An official with the Drug Enforcement Administration also said they had never heard of this type of attack.

Fox 26 consulted with poison control expert Mark Winter from the Southeast Houston Poison Center. He said her symptoms could match up to hundreds of different toxins. He called her exposure “casual” or minimal, the report explains.

Mims told Fox 26 she decided to share her story on social media and then her post went viral. She said several people said they had similar situations. Fox 26 said they were unable to confirm the reports.

“All I could do was think about my babies. It was the scariest moment of my life,” says Mims.

👉 Courtesy: NBC

❖❖❖

በመነካካት ብቻ መመረዝ፣ መከተብና መበከል የሚቻልበት ዘመን ላይ ደርሰናል…ለቴክሳስ ትኩረት እንስጥ

Tricolor of Zion / የጽዮን ሦስቱ ቀለማት

💭 A Texan Woman Steal over $2K in Meat From a Supermarket | እኅታችን የ፪ሺ ዶላር ስጋ ሰረቀች | ለፋሲካ?

💭 Thousands of Migrants Bussed From Texas Are Left Wandering The Streets of NYC after Being DENIED Shelter

💭 ከቴክሳስ የተላኩ በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች መጠለያ ከተከለከሉ በኋላ በኒው ዮርክ ከተማ ጎዳናዎች እየተንከራተቱ ነው

❖❖❖ ጽላተ ሙሴና የጽዮን ሦስት ቀለማት/Tricolor of Zion / ሥራቸውን እየሠሩ ነው። ❖❖❖

💭 / 90 በመቶ ከሚሆነው የዓለማችን ነዋሪ የተሠወረውና ኃይለኛ የሆነው መንፈሳዊ ውጊያ በመጧጧፍ ላይ ነው። መላ ዕክቱ + ቅዱሳኑ + ጽላተ ሙሴ ሥራቸውን በሚገባ እየሠሩ ነው። ለጽዮን ጠላቶች ወዮላቸው!

😇 ዛሬ ቅዳሜ ፲፬ ነሐሴ ፳፻፲፬ ዓ.ም የአባታችን የአቡነ አረጋዊ ዕለት ነው።

💭 ክቡራን እና ክቡራት፤ እምላለሁ; አሜሪካ የኢትዮጵያን እኩይ ፋሽስት ኦሮሞ መንግስት መደገፏን ካላቆመች ፥ ብላም ታሪካዊቷን የክርስቲያንጽዮናዊት ኢትዮጵያን ለመበታተን፣ ለማዳከም እና ለማፍረስ ከያዘችው ዲያብሎሳዊ ሴራ ካልተቆጠበች፣ ምናለ በሉኝ፤ በቅርቡ የቴክሳስ ግዛት ከዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ ሕብረት የምትገነጠል የመጀመርያዋ ግዛት ግዛት ትሆናለች።

  • ቴክሳስ
  • ትግራይ
  • ቴዎድሮስ
  • ቴስላ (የቴስላ የምርት ስም ባለቤት በተጨማሪም ኤሎን ማስክ የኢቴሬም /Ethereum ምናባዊ/ምስጢራዊ ምንዛሬ ባለቤት ነው CRYPTO: ETH = ኢትዮጵያ)

👉 የኤሎን ማስክ እርባታ/ መኖሪያ ቤት እና የእሱ ስፔስ ኤክስ‘ ‘ስታር ቤዝየጠፈር ጣቢያ በቴክሳስ ይገኛሉ።

😇 Today, according to the Ethiopian calendar it’s Saturday, August 14, 2014 – Saint Abuna Aregawi commemorated on this very Day.

💭 Ladies and gentlemen; I swear to you; If America does not stop supporting the evil fascist Oromo regime of Ethiopia – and if it does not refrain from its diabolical plot to disintegrate, weaken and destroy the historical Christian-Zionist Ethiopia – then, mark my words, the state of Texas would become the first state to secede from the National Union of the United States of America very soon.

  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEsla (Besides, Elon Musk owns Ethereum (CRYPTO: ETH = Ethiopia)

👉 Elon Musk’s ranch and his SpaceX Starbase are located in Texas.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-10775779/Elon-Musks-50k-Texas-home-near-SpaceX-Starbase-revealed.html

💭 UPDATE: Horrifying footage shows the moment a Range Rover crashes through a fence before colliding with a parked TEsla and ending up on a railway line – leaving one person dead and three injured.

💭 ዘግናኝ ቀረጻው፤ ሬንጅ ሮቨር ከቆመ ቴስላ መኪና ጋር በመጋጨቱ እና በባቡር መስመር ላይ ከመጠናቀቁ በፊት በአጥር ውስጥ የተጋጨበትን ቅጽበት ያሳያል ፥ አንድ ሰው ሲሞት ሶስት ቆስለዋል።

💭 The State Of Texas Passes New Law: Schools Must Display Donated Posters That Say “In God We Trust.

💭 የቴክሳስ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች በእግዚአብሔር እንታመናለንየሚሉ ፖስተሮችን ማሳየት የሚያስገድድ ሕግ ጸደቀ

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ምስጢራዊቷ የዓብይ አዲ ከተማ | ጋኔኑ በነፋስ ከመስጊዱ ተላከ ፥ ግራኝ በአላሙዲን ተመለመለ | የሉሲፈር ኮከብ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 25, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

✞✞✞ረቡዕ ፥ ሚያዝያ ፲፱/19 ፪ሺ፫ /2003 .(ቅዱስ ገብርኤል ፥ ትንሣኤ ማግስት)✞✞✞

👉 ልክ እንደ ዛሬው ያኔም ቅዱስ ገብርኤል በረቡዕ ዕለት ነበር የዋለው፤ ዋው!

ዘንድሮ ሁለት መቶ ክርስቲያን የጽዮን ልጆች በሉሲፈራውያኑ ወኪል በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተጨፍጭፈው የሰማዕትነት አክሊል በተቀዳጁባት በ ዓብይ አዲ ከተማ ከ ፲/10 ዓመታት በፊት ብዙ ምስጢራዊ ነገሮች ተከስተዋል። ይህ ተሽከርካሪ ነፋስ ጋኔን (አቧራ) ከዚህ መስጊድ ከተላከ በኋላ ልክ በዓመቱ

ግራኝ አብዮት አህመድ + የግብጹ ሙርሲ + ሸህ መሀመድ አላሙዲን + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ብጹእ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው።

💭 በሁለተኛው ክፍል ስለ ኮከቡ እና ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር ስለ ቱርክ የቀረበውን መረጃ በጥሞና እንከታተለው። በጣም ጠቃሚ ነውና!

👉 ሉሲፈር የዋቄዮ-አላህ ባሪያውን ሙስሊሙን አብዮት አህመድ አሊን በዚህ ከዓብይ አዲ መስጊድ በወጣው ጋኔን ቀብቶታልን?

😈 ከቀናት በፊት ግራኝ ለቱርኩ ኤርዶጋን የሚከተለውን መናዘዙን የማውቃቸው ቱርኮች አውስተውኛል፤

እኔ ሙስሊም ነኝ፣ ለእስልምና ጉዳይ የቆምኩ አህመድነኝ፣ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ሙስሊሞቹ ቱርኮችንና ግብጾችን ወንድሞቻችንን ያዋረዷቸውን ተዋሕዶ ትግራዋይንና አማራዎችን እርስበርስ እያባላሁ በመጨረስ ኢትዮጵያን አፈራርሰን ልክ እንደ አፍጋኒስታን ታሊባኖች የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት ቆርጬ ተንስቻለሁ፤ ታሪካዊዎቹን ቦታዎችን በማውደም ላይ ነኝ፣ ታሪካዊ የሆኑት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችንም በማዘጋትና በምትካቸውም የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ኤምባሲዎች ለመተካት አቅደናል፤ ይህ እድል እንዳያመልጠን የግራኝ ቀዳማዊን መሸነፍና ሞት አብረን እንበቀል፣ ድሮንህን ስጠኝ፣ ገንዘብ ካስፈለገም ከሸህ አላሙዲን ይገኛል‘” በማለት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ታሪካዊ ጠላት የሆነችውን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክን ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ ፀረክርስቲያን ጂሃዷን እንድትደግመው በር ከፍቶላታል።

ጂኒው አብይ ከመስጊዱ በወጣው ጋኔን ልክ በቅዱስ ገብርኤል ዕለት ተጠመቀ ፥ በዓመቱም ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ከእነ አላሙዲን እና ኦባማ ጋር ሆኖ በመግደል እራሱን በሉሲፈራውያኑ አስመረጠ። የተቀባው በዓብይ አዲ ጋኔን ነውን?

ስለ እኔ ትንሽ ላውሳ፤ ቤተሰቦቼ አክሱማውያን ሲሆኑ ከፊሎቹ ከፍተኛ የመንፈሳዊ ፀጋ የተሰጣቸው ምናልባትም እስከ ንጉሥ ኢዛና ድረስ የሚዘልቅ የዘር ሐረግ የነበራቸው “ቅዱሳን” ነበሩ/ናቸው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ከጎንደር ፈልሰው ወደዚህ ወደ አብይ አዲ አካባቢ ሰፈሩ። መለስ ዜናዊ በአባቱ በኩል የቤተሰቦቼ የቅርብ ዘመድ ሲሆን፤ ሸህ አላሙዲን ደግሞ፤ ከሃዘን ጋር ነው የምናገረው፤ በእናቱ በኩል ከዚሁ አካባቢ የተገኘ የስጋ ዘመዳችን ነው፤ ታሪኩ ረጅምና ውስብስብ ስለሆነ እዚህ ላይ ላቋርጠው። ግን ሰይጣን ከቤተክርስቲያን አይርቅም እንደሚባለው፤ ቅድስት ምድር ትግራይንም ሰይጣን መጀመሪያ በወደቀው ንጋት ኮከብ በኩል ቀስበቀስም ስጋ በለበሱ ልጆቹ (መሀመዳውያን በኩል) እነ ንጉሥ አርማህን ሳይቀር ለማታለል በቅቷል። እርኩሱ ቃኤል ቁዱሱን አቤልን፣ የዱር አህያው እስማኤል ቃልኪዳን የተገባለትን ይስሐቅን፣ እርኩሱና በእግዚአብሔር የተጠላው ኤሳው መንትያ ወንድሙን ያዕቆብን እንደተፈታተኗቸውና እንዳጠቋቸው ሁሉ በትግራይም በአምልኮ እግዚአብሔር ጠንካራ የሆኑትን የጽዮን ልጆችን የሚያጠቃቸው በቅድሚያ ከራሳቸው በወጡ እና ወዳጅ መስለው በተጠጉት ቃኤላውያን፣ እስማኤላውያንና ኤዶማውያን ነው። አምላካችንንና ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስንም የካዱት እኮ ወንድሞቹና አጋሮቹ ነበሩ፣ ፈርደውና አስፈርደው የሰቀሉትም እኮ የቅድስት ከተማ ኢየሩሳሌም ልጆች ነበሩ።

ይህ ነፋስ ጋኔን የታየበትና መስጊዱ ያለበት አካባቢ በአላሙዲን፣ በኢሳያስ አፈወርቂ እና በአብዮት አህመድ አሊ መካከል እርኩስ መንፈሳዊ የሆነ ግኑኝነት ፈጥሮ ይሆን? ኢሳያስ አፈወርቂም ከዚሁ አካባቢ የተገኘ አውሬ ነው፣ አብዮት አህመድ አሊም በወጣትነት እድሜው ወደዚህ አካባቢ(አብይ የሚለውን መጠሪያ ተከትሎ ይመስላል) መምጣቱን እና ትግርኛ ቋንቋም እንዲማር መደረጉን እናስታውሳለን።

በእነዚህ የዓመቱ መጨረሻ ልዩ ቀናት በዝርዝር የምመለስበት ጉዳይ ነው፤ መስጊዱን፣ የሉሲፈርን ኮከብ (ሕወሓት ባለማወቅ እንዲይዝ የተደረገው ኮከብ ነው)እና ክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክን አስመልክቶ በጣም ፈጣን የሆኑ እንቅስቃሴዎች እየታዩ ነው። በዘንድሮው የአሸንዳ በዓል በማወቅም ሆነ ባለማወቅ በጽዮን ልጆች መኻል ሰርገው የገቡት ወገኖች ጥንታዊ እና ጽዮናዊ የሆነውን የትግራዋይ ኢትዮጵያውያን አለባበስ ለመቀየር ሉሲፈራዊ ተግባር ሲፈጽሙ ታዝቤአለሁ። ትናንትና እኅቶቻችንን ከሩቁ ሳያቸው ለየት ያለ አለባበስ የነበራቸው በመጀመሪያ ሙስሊሞች መስለውኝ፤ “እነርሱም አሸንዳ ያከብራሉ እንዴ?” በማለት እራሴን ጠይቄ ነበር፤ ጠጋ ብዬ ሳይ ግን በክቡሩ መስቀላችን ፋንታ የሉሲፈር ቀይ ኮከብ፣ በጽዮን ቀለማት ፈንታ “ሁለት ቀለም ብቻ” ያረፉባቸውን አልባሳት ተከናንበው ሳይ በጣም አሳዝኖኝ ነበር። ጠላትን የሚያበረታታና የሚያስደስት ፥ እግዚአብሔርን ግን የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ተግባር ነበርና፤ አላስፈላጊ የሆነ ፈተና እና ስቃይ በወገኖቼ ላይ ከሚያመጡት ነገሮች አንዱ ይህ ነውና። አላስፈላጊ የሆነ ፈተና እና ስቃይ በወገኖቼ ላይ ከሚያመጡት ነገሮች አንዱ ይህ ነውና።

ትክክለኛዋ ኃይማኖት አንዲት ብቻ ናት፤ እሷም ክርስትና ናት። “አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤”[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፬፥፭]። ሰዎች ኃይማኖት የሚያደርጓቸው ሕጎች ሁሉ አስቀድመው በምድር አፈር በኩል የተዘጋጁ ናቸው። እስልምና የሚባለው አምልኮ አስቀድሞ የተዘጋጀው በአረቢያ የምድር አፈር ሕግ በኩል ነበር። ቅዱስ ጳውሎስም የእስልምናውን እምነት ሕግና ሥርዓት ነው እስልምና ከመታወቁ ከስድስት መቶ ዓመታት በፊት በዓረቢያ ምድር ሕግና ሥርዓት የገለጸው። ቅዱስ ጳውሎስ በሃጋር/እስማኤል ዲቃላዊ ማንነትና ምንነት በምድር አፈር ሕግ በኩል የግለጸውም የእስልምናው እምነት/አምልኮ የተዘጋጀበትን ሕግና ሥርዓት መሆኑን እናስተውል፤[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፬]። ሐዋርያው ጳውሎስ በሃጋር/እስማኤል ስምና ክብር “ስጋ” ያለውም የዓረቡ ምድር የተዘጋጀበትን የእስልምናውን ሕግ ነው። “ኃይማኖቱ”/አምልኮው የስጋ ሕግና ሥርዓት ነውና።

ሙስሊሞች ለአምላካቸው ዋቄዮ-አላህ በሚሠሩት መስጊድ “ሚናራ” በሚባለው የምሰሶውና በሙአዚኑ አዛን ጋኔን መጥሪያው ክፍል ላይ የተገለጸው የፈጣሪያቸውን ሉሲፈርን መልክና ምሳሌ (ሎጎ) ይህን ሙስሊሞች ቅዱስ ጳውሎስን እንዲጠሉ ያደረጋቸውን እውነት ለማሳየነት ላቅርብ። ይህ ትልቅ መንፈሳዊ ምስጢር ነው። የእስልምናው እምነት የተዘጋጀው በስጋ ሕግና ሥርዓት መሆኑን ከግንዛቤ በመውሰድ፤ በቪዲዮው በምናየው የሉሲፈር በባለ አምስቱ ፈርጥ ኮከበ መልክና ምሳሌ በኩል የተገለጠው የፈጣሪያቸው ሉሲፈር ስምና ክብር (የስጋ ማንነትና ምንነት)ነው። ኮከቧ ምሳሌነቷ ለአምስቱ የስጋ የስሜት ሕዋሳት ነውና። ለስጋ ምሳሌ ናት። በድጋሚ፤ ቅዱስ ጳውሎስ በዓረብ ምድር ሕግና ሥርዓት በኩል “ስጋ!” በማለት የገለጸው አንድም የእስልምናውን ሕግና ሥርዓት ነው። የስጋ ሕግና ሥርዓት ደግሞ በመንፈስ ሕግና ሥርዓት ሞት በኩል የሚገለጥ የሞትና የባርነት ማንነትና ምንነት ወይም ስምና ክብር ነው። ይህም አዳም አትብላ የተባለውን ዕፀ በለስ በልቶ ለሕይወትና ለነጻነት የተሰጠውን ኪዳን (ሕግ) በሻረና በመንፈሱ በሞተ ጊዜ የተገለጠው ኃይማኖት ወይም የመንግስት ሕግና ሥርዓት ነው።

በሌላ በኩል ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ትክክለኛዋ ኃይማኖት ክርስትና ናት። “ሰማያዊ” የተባለችው ኢየሩሳሌም ደግሞ ዛሬ ሉሲፈር በትግራይ በወረወራት ኮከብ አማካኝነት ሊያጠፋት በመታገል ላይ ያለችው የተቀደሰችው ምድር አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። በዚህም መረዳት የተቀደሰችው ምድር ኢትዮጵያ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ (መንግስት)፤ ከእስላማዊው የዓረቢያው ምድር በተጻራሪ፤ ክርስትና የተባለው። ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ይህን የምድር አፈር ሕግ በይስሐቅ ማንነትና ምንነት “መንፈስ” በማለት ይገልጸዋል። በዚህም ክርስትና የመንፈስ ሕግ መሆኑን ይመሰክራል። የስጋ ሕግ ማለት የሞትና ባርነት ሕግ ማለት ነው። የመንፈስ ሕግ ማለት ግን የሕይወትና የነጻነት ሕግ ማለት ነው። ቅዱስ ጳውሎስ፤ “አንዲት ኃይማኖት” በማለት የጠራትም ይህችን የመንፈስ ስምና ክብር ነው። ይህችም ደግሞ ፍቅር የተባለችው የተፈጥሮ ሕግ ናት። የክርስትናው ሕግና ሥርዓት የመንፈስ ሕግ መሆኑን የሚመሰክርልን ደግሞ የእግዚአብሔር መንግስት ምሳሌ የሆነው የዳዊት ኮከብ ይሆናል። የዳዊት ኮከብ ስድስት ፈርጥ ያለው የኮከቡ መልክና ምሳሌ ስለ መንፈስ አካል የሚናገር ሕግ ነበርና።

👉 ከዚህ ቀደም ይህን አቅርቤ ነበር፦

G7 + የለንደን ጉባኤ + የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው”

ልብ እንበል፦

ባለ አምስት ፈርጥ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈባቸው የክልል ባንዲራዎች የሚከተሉት ክልሎች ብቻ ናቸው፦

የአፋር ክልል ባንዲራ

የአማራ ክልል ባንዲራ

የጋንቤላ ክልል ባንዲራ

የሶማሊ ክልል ባንዲራ

የትግራይ ክልል ባንዲራ

በዚህ አላበቃም፤ ከእነዚህ ባንዲራዎች መካከል ባለ“ሁለት ቀለም ብቻ”

(ፀረሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)ባንዲራ እንዲያውለበልቡ የተደረጉት ክልሎች፦

የአማራ ክልል

የትግራይ ክልል

ብቻ ናቸው። የአማራ ክልል ባንዲራውን ለመለወጥ ወስኗል፤ ነገር ግን ለጊዜው ግራኝ እያስፈራራ ስላገተው የሉሲፈር ኮከብ ያረፈችበትን ባንዲራ ማውለብለቡን ቀጥሏል። ኮከቡን ይዛው እንድትቆይ የምትፈለግዋ ትግራይ ብቻ ናት። የሳጥናኤል ጎልም ሆነ የዚህ የጭፍጨፋ ጦርነት ዋናው ዓላማም አክሱም/ትግራይ፤ ኢትዮጵያዊነቷን + ተዋሕዶ ክርስትናዋን( እስራኤል ዘነፍስነቷን) እንዲሁም ትክክለኛውን አጼ ዮሐንስ የሰጧትን “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” የጽዮን ሰንደቋን በፈቃዷ በመተው የሉሲፈር ባንዲራ የምታውለበለብና በስጋ የምትበለጽግ ብቸኛው የኢአማናይ/የሉሲፈር ሃገር ማድረግ ነው።

💭 “The Abi Addi Massacre in Tigray | 200 Civilians Killed by Ethiopia & Eritrean Militaries”

‘Their Bodies Were Torn into Pieces’: Ethiopian & Eritrean Troops Accused of Massacre in Abi Addi, Tigray”

በዓብይ ዓዲ ከተማ ተዋሕዷውያን አካሎቻቸው ተቆራርጠዋልየኢትዮጵያ እና የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ዓብይ ዓዲ በተፈፀመ ጭፍጨፋ ተከሰሱ። ፻፹፪/182 ንጹሐን በአብይ አህመድ የጋላ እና በኢሳያስ አፈቆርኪ የቤን አሚር አህዛብ ሰአራዊቶች በጅምላ ተጨፍጨፈዋል። 😢😢😢

In Abi Addi Most corps were already eaten by wild animals. Others were half-eaten by dogs. Their bodies were torn into pieces”

በትግራይ ዓብይ አዲ ከተማ አብዛኛው አስከሬን ቀድሞውኑ በዱር እንስሳት ተበልቷል። ሌሎች ደግሞ በከፊል በውሾች ተበሉ፡፡ አካላቸው ተቆራርጧል።„

እህ ህ ህ! አይ ጋላ! አይ አማራ! አይ ኢሳያስ ቤን አሚር!እግዚኦ!እግዚኦ!እግዚኦ!

የአክሱም ጽዮን ልጆች የትግራይ ወገኖቼ ቅዱስ የሆነውን ቍጣ ተቆጡ! በጣም ተቆጡ! ግን በእነዚህ ምስጋናቢስ አረመኔ ወገኖች አትበሳጩ፣ አትዘኑ፤ እነርሱ ወደ ጥልቁ የሚገቡ ናቸውና እንዲያውም ለእነርሱ እዘኑላቸው! አዎ! ምንም ወለም ዘለም እያሉ እራስን ማታለል የለም፤ እግዚአብሔር ሁሉንም አይቶታል፤ በወገኖቻችን ላይ ግፍ እየሰሩ ያሉት ኦሮሞዎችና አማራዎች ናቸው። እየሠሩት ባሉት ወንጀል ትንሽም እንኳን ቢሆን ተጸጽተው ንስሐ ለመግባት ወደ ቤተ ክርስትያን በመሄድና ተድብቀውም በማልቀስ ፈንታ የትግራይን እናቶች እንባና ጩኸት በድፍረትና በፈሮዖናዊ ዕብሪት ለመንጠቅ ሲሉ ሰሞኑን ሰልፍ ወጥተው በመጮኽ ላይ ናቸው፤ በጣም ነው የሚያሳዝነው፤ ግን ምን ይደረግ የአቤል ደም ጩኸት እያቅበዘበዛቸው እኮ ነው! ገና ምኑን አይተው!

ምንም ወለም ዘለም እያሉ እራስን ማታለል የለም፤ እግዚአብሔር ሁሉንም አይቶታል፤ በወገኖቻችን ላይ ግፍ እየሰሩ ያሉት ኦሮሞዎችና አማራዎች ናቸው። እየሠሩት ባሉት ወንጀል ተድብቀው በማልቀስ ፈንታ የትግራይን እናቶች እንባና ጩኸት በድፍረትና በፈሮዖናዊ ዕብሪት ለመንጠቅ ሲሉ ሰሞኑን ሰልፍ ወጥተው በመጮኽ ላይ ናቸው። 😢😢😢

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አይይ ‘እኅተ ማርያም’! እኛም እኮ፤ ‘ተመለሽ ንስሐ ግቢ፤ እኅታችን!’ ብለን ነበር፤ አሁን መናፍቁን ይላክብሽ?!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 19, 2021

✞✞✞የአክሱም ጽዮን ልጆችን ለሚተናኮሏቸው፤ ከጉማሬው ብርሃኑ ነጋ እስከ ጦጣው ታዲያስ ታንቱ ለእያንዳንዱ ከሃዲ የመናፍቃን እና የአህዛብ ሰይፍ አንድ በአንድ እየተላከለት ነው… ✞✞✞

ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ እና ተመሳሳይ እርኩስ መናፍሳት በመላው ዓለም ተለቅቀዋል። እንግዲህ ከጴርጋሞን ቱርክ ወደ አራት ኪሎ ለገባው ለሰይጣን ዙፋን የሚሰግዱትንና በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱትን ሁሉ ሲያቅበዘብዛቸውና እርስበርስ ሲያባላቸው እያየን ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተውን ጂሃድ ተከትሎ ለጦርነቱ ድጋፍ ሰጥተው የነበሩትና የራሳቸውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትንታኔ እየሰጡ በትግራይ ሕዝብ ላይ ሲፈርዱ በነበሩት በ ‘ባህታዊ አባ’ ገብረ መስቀል እና በ ዘመድኩን በቀለ መካከል የተከፈተውን የቃላት ጦርነት ሰምተናል፤ እራሳችንንም በሃዘንና በመገረም ነቅንቀናል፤ ታዲያ ይህ ሁሉ ከየት መጣ? ለማንም መጥፎውን አንመኝ፤ በፈቃዳቸው ያሳዩንንም ድክመቶቻቸውን እራሳቸው በበጎ ይመልከቷቸውና፤ ካልዘገየ፤ “ተጸጸቱ!” እላለሁ፤ ንስሐ ግቡ፤ እንግባ፣ ተመለሱ እንመለስ!” እላለሁ። ይህ ለሁላችንም ነው፤ ከአክሱም ጽዮን ውጭ ላሉትና በግልጽ ለሚታዩን ከሃዲ ጠላቶቿ ብቻ አይደልም፤ በአክሱም ጽዮን እና በአቅራቢያዋ አግባብ ያልሆኑ አምልኮቶችን (‘አል-ነጃሽ’ የተባለውን መስጊድ ጨምሮ) ፣ ቡና ቤቶችን፣ ጠላ ቤቶችን፣ ጭፈራ ቤቶችን ወደ አክሱም ጽዮን ያስገቡትንም ወገኖቻችንን ሁሉ ይመለከታል። ይህ ለእኔም ለራሴም ጭምር ነው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪]✞✞✞

፲፩ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም።

፲፪ በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል።[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪]

፲፫ የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም።

፲፬ ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።

፲፭ እንዲሁ የኒቆላውያንን ትምህርት እንደ እነዚህ የሚጠብቁ ሰዎች ከአንተ ጋር ደግሞ አሉ።

፲፮ እንግዲህ ንስሐ ግባ፤ አለዚያ ፈጥኜ እመጣብሃለሁ፥ በአፌም ሰይፍ እዋጋቸዋለሁ።

፲፯ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል ለነሣው ከተሰወረ መና እሰጠዋለሁ፥ ነጭ ድንጋይንም እሰጠዋለሁ፥ በድንጋዩም ላይ ከተቀበለው በቀር አንድ ስንኳ የሚያውቀው የሌለ አዲስ ስም ተጽፎአል።

፲፰ በትያጥሮንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። እንደ እሳት ነበልባል የሆኑ ዓይኖች ያሉት በእቶንም የነጠረ የጋለ ናስ የሚመስሉ እግሮች ያሉት የእግዚአብሔር ልጅ እንዲህ ይላል።

፲፱ ሥራህንና ፍቅርህን እምነትህንም አገልግሎትህንም ትዕግሥትህንም ከፊተኛውም ሥራህ ይልቅ የኋለኛው እንዲበዛ አውቃለሁ።

፳ ዳሩ ግን። ነቢይ ነኝ የምትለውን ባሪያዎቼንም እንዲሴስኑና ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤልዛቤልን ስለምትተዋት የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፤

፳፩ ንስሐም እንድትገባ ጊዜ ሰጠኋት ከዝሙትዋም ንስሐ እንድትገባ አልወደደችም።

፳፪ እነሆ፥ በአልጋ ላይ እጥላታለሁ፥ ከእርስዋም ጋር የሚያመነዝሩትን ከሥራዋ ንስሐ ባይገቡ በታላቅ መከራ እጥላቸዋለሁ፤

፳፫ ልጆችዋንም በሞት እገድላቸዋለሁ፤ አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፥ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ።

፳፬ ዳሩ ግን ይህን ትምህርት ለማትይዙ ሁሉ የሰይጣንንም ጥልቅ ነገር እነርሱ እንደሚሉት ለማታውቁ ለእናንተ በትያጥሮን ለቀራችሁት እላለሁ፤ ሌላ ሸክም አልጭንባችሁም፥

፳፭ ነገር ግን እስክመጣ ድረስ ያላችሁን ጠብቁ።

፳፮-፳፯ ድል ለነሣውና እስከ መጨረሻም ሥራዬን ለጠበቀው እኔ ደግሞ ከአባቴ እንደ ተቀበልሁ በአሕዛብ ላይ ሥልጣንን እሰጠዋለሁ፥ በብረትም በትር ይገዛቸዋል፥ እንደ ሸክላ ዕቃም ይቀጠቀጣሉ፤

፳፰ የንጋትንም ኮከብ እሰጠዋለሁ።

፳፱ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።

_________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Bodies Are Being Eaten by Hyenas; Girls of Eight Raped’: Inside The Tigray Conflict

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2021

Courtesy: The Guardian

በአስከፊ ጦርነት በምትታመሰው ትግራይ ውስጥ የሚሰሩ አንዲት መነኩሲት እየተፈፀመ ስላለው ጭካኔ የተሞላበት አሰቃቂ ተግባር ምስክራቸውን ለእንግሊዙ “ዘ ጋርዲያን” ጋዜጣ አካፍለዋል፡፡

ከዓመት በፊት እዚህ ስለ ህይወታችን ሳስብ በሁሉም ረገድ ፣ በውሃ ፣ በኮሙኒኬሽን ሲስተሞች ውስጥ ሰላም እና የልማት ምልክቶች ነበሩን፡፡ በጣም አነቃቂነቱ ተስፋ ሰጠቶን ነበር፡፡ አሁን ግን ሆስፒታሎቹ ሁሉም ጥቃት ደርሶባቸዋል ፣ ተዘርፈዋል ወድመዋል፡፡ አሁን ያ ሁሉ እንደ ታሪክ ነው የሚሰማው፡፡ በጥቂት ወራቶች ውስጥ፡፡”

አስገድዶ መድፈር ከስምንት ዓመት ዕድሜ ሕጻን እስከ ፸፪/72 ዓመት እድሜ ባላቸው አዛውንት ሴቶች ላይ እየተፈጸመ ነው፡፡ ይህ በጣም የተስፋፋ ነው ፣ በሺዎች በሚቆጠሩ ሴቶች ላይ በየቦታው ሲፈጸም እያየሁት ነው፡፡ ይህ አስገድዶ መድፈር በአደባባይ ፣ በቤተሰብ ፊት ፣ በባሎቻቸው ፊት ፣ በሁሉም ፊት ነው፡፡ እግሮቻቸው እና እጆቻቸው ተቆርጠውባቸዋል፣ ሁሉም በተመሳሳይ መንገድ፡፡

አካላት በጅቦች እየተበሉ ነው; የስምንት ዓመት ሕፃናት እየተደፈሩ ነው’

ይህንን የሚያደርጉት ሰዎች ሰው ናቸው ብለው ያስባሉን?፡ እነዚህን ሰዎች ማን እንደሚያሰለጥናቸው አላውቅም፡፡”

😠😠😠 😢😢😢

✞✞✞ይህን ሁሉ አሰቃቂ ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ከሃዲዎች የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ጭፍሮች የሆኑት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ መሀመዳውያንና ኢ-አማንያን ሁሉ እስከ ጌታችን የስቅለት ዕለት ድረስ የመመለሻ ጊዜ ተሰጥቷቸው ነበር፤ አሁን በቃ! አለቀ! አከተመ! ሁሉም በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

A nun working in war-torn Tigray has shared her harrowing testimony of the atrocities taking place.

The Ethiopian nun, who has to remain anonymous for her own security, is working in Mekelle, Tigray’s capital, and surrounding areas, helping some of the tens of thousands of people displaced by the fighting who have been streaming into camps in the hope of finding shelter and food. Both are in short supply. Humanitarian aid is being largely blocked and a wholesale crackdown is seeing civilians being picked off in the countryside, either shot or rounded up and taken to overcrowded prisons. She spoke to Tracy McVeigh this week.

“After the last few months I’m happy to be alive. I have to be OK. Mostly we are going out to the IDP [internally displaced people] camps and the community centres where people are. They are in a bad way.

“In comparison to the other places, Mekelle is much better, although I consider it chaotic as we have 40 to 65 people sleeping in one room. For 3,000 to 6,000 people, there are four toilets for men and four for women. Sanitation is very poor, water is not always available. Food and medicines … they are difficult to find.

“People have been here for three or four months and still have no blankets, and the numbers of IDPs is increasing every day, maybe 100 come every day from the worst part of the region. So the demand does not match supply. The community, the people here, they are trying to help but they have very little to share themselves. No one can withdraw any money from the banks; there’s no businesses operating. But still, whatever people have, they share.

“It happened so quickly. For us, it’s so shocking. So sudden. We had a normal life, things were improving – health centres, lives and education programmes. We were reaching 24,000 children and had plans to expand the school feeding programme. But all that had to stop because of the coronavirus. Then as if in a day, there’s a fully fledged war. For the past three months now we are trying to feed 25,000 IDPs in about 23 centres; some are 75 miles away from Mekelle. Many, many have been raped.

“There were some indicators late last year: the roads out were closed, the budget to this area had been cut and when we had the locust attacks, there was no support from central government. They were not allowing face masks for the schoolchildren. A lot of other humiliations were happening. So there was a lot of discrimination leading up to it, but war? War was so sudden.

“People are traumatised. Some of them have lost immediate family members. People are worried about where members of their family are. Some people are out in the bush. Their homes are occupied. People are worried, anxious, sad, angry. They are really worried about the future.

“I met an old person who had been displaced three times in their lifetime, all because of these ethnic wars, but for younger people, anyone aged 30, 40, this is all new. I’m 48 and I have never witnessed any war. It is very strange and very scary. It really puts you in darkness.

When I think of our lives here a year ago, we had peace and signs of development in all areas, in water, communications systems. It was so inspiring, giving us hope. But now the hospitals have all been attacked, looted and destroyed.

Now that feels like history. In just a few months.

“In Mekelle the shelling has now stopped but it is still going on not far from us. The bodies are being left to be eaten by the hyenas, not even having the dignity of burial.

Rape is happening to girls as young as eight and to women of 72. It is so widespread, I go on seeing it everywhere, thousands. This rape is in public, in front of family, husbands, in front of everyone. Their legs and their hands are cut, all in the same way.

You wonder if the people doing this are human. I don’t know who is training these people.

“Wherever there are Eritrean or Ethiopian troops. Tragic. Every single woman, not only once. It is intentional, deliberate. I am confident in that from what I am witnessing. There are 70,000 civilians under attack. So much looting, fighting, raping. All targeting the civilians. The brutality, the killings, the harassing.

“This region has been closed off. Cut off from all the support that people deserve. We are isolated, lonely, neglected. If the world is not moved to take action against such terribleness, you wonder why. This suffering is appalling.

“I don’t know what is worse, to die in the bush, starving, or in jail or by gun. The young people are so scared.

“The world should condemn the killing of civilians. People having to leave their homes and the sexual violence – so many woman and girls raped.

“I would like to say to the world: in the 21st century there should be no one dying of hunger when the world can take action. Whoever can do this, they must not wait for another second. Everybody in the world must act, they should condemn this.

“I know it can be done. There has to be someone who can do it and do it fast.”

Source

____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

テレ東 /TV Tokyo | እልቂትና ወሲባዊ ጥቃት በሰሜን ኢትዮጵያ፤ በጭራሽ የማያልቅ ወታደራዊ ፍጥጫ፤ አሁን ምን እየሆነ ነው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 13, 2021

በጃፓኑ “テレ東 / ቲቪ ቶኪዮ” ቻኔል በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ሶስት መቶ ሃምሳ ሺህ ጊዜ ክሊክ ተደርጓል፤ አንድ ሺህ አምስት መቶ አስተያየቶች ተሰጥተዋል። አስተያየቶቹን አንብበን “ኢትዮጵያዊ ነን” የሚሉት ከንቱዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ ከያዙት አቋም ጋር እናነጻጽረው። አዎ! ከትግራይ ሕዝብ ጋር ጥቁር ለብሰው በማልቀስ ጥላቻን እንደማያውቁ፣ ፍቅር እንዳላቸው፣ በመንፈስ ቅዱስ እንደተሞሉና ፈሪሃ እግዚአብሔር እንዳላቸው በተግባር በማሳየት ፈንታ ተልካሻ በሆነ መንገድ እራሳቸውን ጻድቅ ለማድረግ ህብረት ፈጥረው የተዋሕዶ ትግራዋይን ለሚጨፈጭፉት አህዛብ “እንኳን ለረመዳን አደረሳችሁ!” ለማለት ሲሽቀዳደሙ ይታያሉ። ካህን ከተባሉት እስከ ምዕመኑ ሁሉም ፀረ-አክሱም ጽዮን ግብዞች ዛሬ “ፈሪሳውያን አህዛብ ናቸው” የምለው በምክኒያት ነው። ክርስቲያን የሆነ ሰው ለክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ለመሀመዳውያን እንኳን ለረመዳን ወይም ለኢድ አልፈጥር ወዘተ አደረሳችሁ!” በጭራሽ ማለት የለበትም፤ “ወደ ሲዖል ልትገቡ ስለሆነ እንኳን ደስ አላችሁ!”። ማለት ነው። የምትወዷቸው ከሆነ ከእስልምና ድቅድቅ ጨለማ ወጥተው በክርስቶስ ብርሃን እንዲድኑ እርዷቸው።

💭 የተመረጡት የጃፓናውያኑ አስተያየቶች እነሆ፦

👉 ይህንን ሳይ ሰውነቴም ይጎዳል ሥቃይም አለው፡፡ የተጎጂው ሥቃይ ፣ ሰቆቃ እና ተስፋ መቁረጥ የማይታሰብ ነው።

👉 ያች ወላጆቿ የተገደሉባት ሕፃን ልጅ ወደፊት እንዴት ትኖራለች??? በእውነት ጨካኞች ናቸው!

👉 እንዴት ያለ ገሀነም ነው ፣ እነዚህ ወጣቶች እንደሚሞቱ ስለሚያውቁ የተረጋጉ ናቸው … ያሳዝናል. በዓለም ላይ ተስፋ የለኝም።

👉 እንደዚህ አይነት ጭካኔ አያለሁ ብዬ አስቤ አላውቅም፡፡ ሰው ነኝ ብዬ ማሰብ አልፈልግም፡፡

ሰዎች በጣም ክፉዎች እና ሰይጣናዊ ሊሆኑ ይችላሉ። አይ የሰው ልጅ ነው አይደል?

👉 ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሀገሪቱ ሰራዊት አባላት ሰላማዊ ሰዎችን እየገደሉ ነው የሚሉ ዘገባዎች እየጨመሩ መጥተዋል።

👉 እባክህ ክፋት የሚጠፋበት ዓለም አድርግልን 🙏

👉 ይህ የአገር ጉዳይ ብቻ አይደለም፡፡ ከተባበሩት መንግስታት ጀምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ መፈታት አለበት፡፡ ያሳዝናል።

👉 ይህንን የዘገበው ቲቪ ቶኪዮ ብቻ ነው ፡፡ ማመስገን እባክዎን ጠቃሚ መረጃ መስጠቱን ይቀጥሉ ፡፡

👉 የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይን የኖቤል የሰላም ሽልማት ይሰርዙ ፡፡ ሰላማዊ አይደለም ፡፡

👉 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ ፖለቲከኞች በጥቂት ዓመታት ውስጥ ተቃራኒውን ማድረግ እንዳለባቸውም ደንብ ነው?

👉 የኖቤል የሰላም ሽልማት በእውነቱ ዋጋ የለውም …

👉 የዓለም ፍትህ ፍ / ቤት እና የዓለም ፖሊስ ኤጄንሲ በተቻለ ፍጥነት ጠቅላይ ሚንስትሩን እንደሚያሰረው ተስፋ አደርጋለሁ፡፡

👉 እንዲህ ዓይነቱን ጭካኔ የተሞላበት እውነታ ስመለከት ከኦሎምፒክ የራቀ እንደሆነ ተሰማኝ ፡፡

👉 እነዚህን እውነታዎች በትክክል እና በግልጽ ለዓለም ማሳወቅ ጉዳይ ይመስለኛል ፡፡ ዓለም በጥላቻ የተሞላ ነው ፡፡ ጠንካሮች ካልሆንን የምንፀዳው በጎሳ ብቻ ነው ፡፡

👉 ህዝብን ይከላከላሉ ተብሎ የታጠቀው ኃይል ህዝቡን ቢያርድ አደገኛ ነው፡፡

👉 የነርሷ ታሪክ ፣ በጣም አሳዛኝ ነው ጨካኝ ተግባር፤ እንዲህ ዓይነቱን ትዕዛዝ መጠበቅ የማይችሉ የሰው ልጆች ባሉበት አገር የፌዴራል ሥርዓቱ መጥፎ ነው።

👉 ይህን ሲታዩ ሕይወታችሁ አሁን ምን ያህል ጥሩ እንደሆነ ትገነዘባላችሁ።

👉 ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ማጥናት አልወድም እና እረፍት የለኝም ፣ ግን ከነዚህ ሰዎች ጋር ሲወዳደር በጣም ተባርኬያለሁ እናም በማጥናት ህመም ደስ ብሎኛል ብዬ አስባለሁ።

👉 ግጭትን የሚያቀጣጥል እና መሳሪያ የሚሸጥ ሀገር የት እንደሚገኝ ሁሉም ማወቅ አለበት!

👉 በዓለም ላይ የበለጠ ማክሮ እና ማይክሮ የሚከሰተውን ዓለም አቀፍ ዜና ማስተናገድ መቻላችሁ በጣም የሚደነቅ ነው።

👉 በምዕራቡ ዓለም ያሉ ሰዎች በአፍሪካ ውስጥ እንደዚህ ያለ አሰቃቂ ነገር መከሰቱ ያልተለመደ ነገር ነው ብለው ያስባሉ ፣ አይደል? የተገደሉት ሰዎች ከእኛ የማይለዩ ናቸው፡፡

👉 ይህ የሚረብሽ ሁኔታ ነው። ኢትዮጵያ ከወዲሁ ሁለተኛው ሩዋንዳ እየሆነች ነው፡፡ .. ..

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The World Bank Should not Fund Ethiopia’s Self-destruction & It’s War in Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2021

👉 የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የራስጥፋት እና ለትግራይ ጦርነት የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ የለበትም

👉 የመረጃ መቋረጥ ቢኖርም የጅምላ ጭፍጨፋዎች መረጃዎች ወደ ብርሃን እየወጡ ነው፡፡የቤልጅየም የዩኒቨርሲቲ ቡድን ከ ፻፶/ 150 በላይ የጅምላ ጭፍጨፋዎችን አስመዝግቧል።😢😢😢

The Financial Times

This month, Ethiopia, a low-income country facing economic difficulties, is making its case for a financial bailout at the spring meetings of the World Bank and IMF.

It is also conducting a war of starvation in the northern Tigray region. Week by week soldiers are destroying everything essential to sustain life — food and farms, clinics and hospitals, water supplies.

How should the International Bank for Reconstruction and Development treat a government engaged in widespread and systematic destruction and impoverishment, not to mention killing and rape? Bank staff don’t like to make political judgments, but in this case the directors — representing the shareholders including the US and UK — cannot shirk their obligation to acknowledge the political realities in Ethiopia.

Despite an information blackout, evidence of mass atrocities is coming to light. A Belgian university group has documented more than 150 massacres. Health workers are treating hundreds of victims of rape. The aid group Médecins Sans Frontières says that 70 per cent of health facilities have been ransacked and vandalised. The US State Department reports that militia from the Amhara region have ethnically cleansed the western part of Tigray. The huge army of neighbouring Eritrea has rampaged through the region — invited in by Ethiopian prime minister Abiy Ahmed.

On April 6, the World Peace Foundation published evidence that a tripartite coalition of the Ethiopian and Eritrean armies plus Amhara militia is using starvation as a weapon of war. Before the outbreak of conflict in November, Tigray was largely free from hunger. Today, three-quarters of its 5.7m people need emergency aid. Just over 1m are receiving support — but it is routinely stolen by soldiers after it is distributed. We can expect death rates from hunger already to be rising.

The scorched earth campaign is undoing decades of development. Fruit orchards have been cut down and industries employing tens of thousands have been looted. Hotels that once hosted tourists visiting Tigray’s historic obelisks and cave churches have been stripped bare. Fertile lands in the western lowlands have been annexed by the Amhara region and Tigrayans expelled.

This looks like a concerted plan to reduce Tigray to poverty and leave its people dependent on food handouts. Regardless of who started the war and why, these actions go far beyond legitimate war aims. The UN High Commissioner for Human Rights has promised to investigate allegations of war crimes.

Alongside the human rights violations, donors will assess the reconstruction needs and compile an inventory of stolen or vandalised assets. On the list will be schools, clinics, water supply systems and university research departments, among other things — many of them paid for by multilateral agencies and governments. Who will foot the bill for rebuilding? At a time of straitened aid budgets, taxpayers in donor countries will balk at paying a second time around. Shouldn’t reconstruction be the responsibility of those who inflicted the damage?

This debate takes the World Bank into the troubled water of political conditionality on economic assistance. Ethiopia will raise objections, arguing that the conflict is a domestic affair and donors have no business interfering. It will also say that there are millions of people elsewhere in the country who need donor-financed assistance, such as through the flagship productive safety net programme, which helps poor farmers. An implicit threat lurking is the potential shockwave across Africa and beyond should a country of 110m people lurch into nationwide crisis.

But the war in Tigray isn’t a regrettable bump on the road to reform. A long war will devour Ethiopia’s resources, harden its authoritarian turn and deter investment.

It is not too late to turn the country back from its track towards famine, protracted conflict and impoverishment. It starts with a ceasefire, so that aid can reach the hungry and farmers can plant. The agricultural calendar means this can’t wait. Next is peace negotiations including the agenda of restitution and reconstruction. Rebuilding will be an expense for the cash-strapped government of Ethiopia, but essential to restore its reputation as a credible partner for investors and donors.

The directors of the World Bank and IMF cannot shy away from these hard issues when they consider Ethiopian requests for additional funds over the coming weeks. They should not fund Ethiopia’s self-destruction, but instead use their leverage to insist on an end to war and starvation.

Source

_________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »