Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2024
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Terror’

Suicide Bomber at Iranian Consulate in Paris

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2024

🔥 በፓሪስ የኢራን ቆንስላ ውስጥ ሰውየው እራሱን ሊያፈነዳ ነው። የፈረንሳይ ልዩ ሃይል የቆንስላውን ፅህፈት ቤት ከቦታል።

🔥 French special forces surround Iranian consulate in Paris where man threatens to blow himself up

😮 የሚገርም ነው፤ ባለፈው ሳምንት ላይ በለንደን የኢትዮጵያ እና ኢራን ኤምባሲዎች ጎረቤታማ መሆናቸውን አውስቼ ነበር።

💭 A Woman Was Found Stabbed to Death Inside a £4m Former Ethiopian Embassy Close to London’s Hyde Park

💭 በለንደን ሃይድ ፓርክ አቅራቢያ በሚገኘው የቀድሞ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፬/4 ሚሊየን ፓውንድ የሚያወጣ ቤት ውስጥ ካሞናን ቲያምፋኒት የተባለች አንዲት የሆንግ ኮንግ/ታይላንድ ሴት በስለት ተወግታ ህይወቷ አልፏል።

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Spiritual Roots of The Moscow Terrorist Attack: Why Was March 22 Chosen? + Trump’s Dilemma

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2024

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😇 ይህን ምስጢር የገለጥክልኝ አምላኬ ሆይ ተመስገን! ቅዱስ ገብርኤል አባቴ ክብር፣ ምስጋና ይግባህ አስገራሚ ቀን!!!

በአውሮፓውያኑ ዘመን አቆጣጠር፣ በያዝነው ወር ማርች/መጋቢት 22 ከጥንት ጊዜ ጀምሮ ብዙ ሩሲያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በሮማውያን፣ በቱርክ መሀመዳውያን፣ በኮሙኒስቶች በአሰቃቂ መልክ ተገድለው ለሰማዕትነት በቅተዋል። ዘንድሮም በዚሁ ዕለት ነው ሩሲያውያኑ በመሀመዳውያኑ እና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው የተገደሉት።

በአክሱም ጽዮን ላይ (ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ) የዘር ማጥፋት ጦርነቱ የተጀመረው ለእባቧ ግብጽ እና ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አጋሯ ድጋፍ ሲሰጡ የነበሩት ፕሬዝደንት ትራምፕ በአሜሪካው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ወቅት እንዲሸነፉ በተደረጉበት ዕለት ነበር። አጋጣሚ የሚባል ነገር የለም!

🛑 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

🛑 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

🛑 የሞስኮው ክሮከስ ማዘጋጃ ቤት ባለቤቶች ሩሲያዊ እና አዘርባጃን ኦሊጋርክ አራዝ አጋላሮቭ እና ዘፋኝ ልጁ ኢሚን አጋሮቭ ናቸው። ኢሚን አጋላሮቭ (ጋላ) የአዘርባጃን ፕሬዚደንት ኢልሃም አሊዬቭ አማች ነው፤ (የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር ባሪያዎች)

አጋላሮቭ ከቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እ..አ በ 2013 .ም ላይ ሚስ ዩኒቨርስንወደ ሞስኮ፣ ሩሲያ ለማምጣት አጋሮች ነበሩ። የሚስ ዩኒቨርስ 2013ውድድር የተካሄደው ባለፈው ሳምንት የሽብር ጥቃት በደረሰበት በዚሁ አዳራሽ ውስጥ ነበር። ያኔ ትራምፕ ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲንን ጋብዘዋቸዋል ሲሉ ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረው ነበር፤ ነገር ግን ፑቲን ግን በወቅቱ እዚያ አዳራሽ ውስጥ አልተገኙም ነበር።

ስለዚህ በክሮከስ ከተማ አዳራሽ የተፈፀመው የሽብር ጥቃት ለቀጣዩ የፕሬዝደንትነት ሥልጣን ወንበር እጩ የሆኑትን ዶናልድ ትራምፕን አሳቦ አድርጎ ሊሆን ይችላል። አጋጣሚ የሚባል ነገር የለም!

የሚገርም ነው ዶናልድ ትራምፕ እንደ ሜላኒያ (ስሎቬንያዎቷ የወቅቱ ሚስታቸው) እና፣ ኢቫና ማሪ (ቼኳ የትራምፕ የመጀምሪያ ሚስት እና የዶናልድ ትራምፕ ጁኒየር፣ የኢቫንካ ትራምፕ እና የኤሪክ ትረምፕ እናት) ያሉ ከምስራቅ አውሮፓ ከስላቭ ነገድ የሆኑ ሴቶችን ይወድዳሉ።

🛑 ትራምፕ የቃል ኪዳኑ ታቦት/ ታቦተ ጽዮን ትክክለኛ ቅጂ በማርላጎ (ፍሎሪዳ) በመኖሪያ ቤታቸው እንዳለ በዛሬው ዕለት ተዘግቧል።

ዋዉ! ለማመን ይከብዳል! ይህ ትክክለኛውና ሙሉ መጠን ያለው የቃል ኪዳኑ ታቦት ቅጂ ነው። ለመሥራት 2700 ሰዓታት እና ስድስት ፓውንድ ወርቅ ፈጅቷል። ትራምፕ በማርላጎ ቤታቸው ውስጥ ለምን አስቀመጡት? አሜሪካውያኑ መርማሪ ጋዜጠኞች ጄምስ ኦኪፍ እና ላውራ ሎመር ይህን ማየታቸውን በጽላቱ አጠገብ ቆመው የሚያሳየውን ምስል በማህበራዊ ሜዲያ ልከዋል።

🛑 በሌላ በኩል ደግሞ፤ የተባበሩት ኔትዎርክ ዜናዎችሜዲያ በዚሁ በአርብ፣ ማርች 222024 ዕለት (የሞስኮ እልቂት) የሚከተለው ብሎ ነበር፡

ከጠባቂ ቢሮ ጋር በነበረው ፕሮግራም ላይ አርብ የተለቀቀው መረጃ እንደሚያመለክተው ሁለቱ ዋና ዋና እና 7 ትንንሽ ጽላት (ቶች) የቃል ኪዳኑ በር ጠባቂ / የፖርታል ተግባራት / መዳረሻ እንዳይሰሩ በይፋ ተቋርጠዋል/ የተልዕኮው ጊዜ አብቅቷል/ አልፎበታል። በላቸው፣ ከቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥ አንዱ በዙሪያው ተዘርግቶ ካገኛችሁ፣ በአካባቢው ያሉ ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ ሳይወድሙ መከፈትና ደህንነትዎ የተጠበቀ እንደሆነ እርግጠኛ መሆን ይችላሉ።” “ጊዜው አብቅቷል፤ ከፈቱት ምንም አትሆኑም! ”አያሉን ነው! አይይይ! ሜዲያውንም እንደ እኛዎቹ “አንድነት” ብለውታል። ያው እንደ አጭበርባሪው ዶ/ር ሮዳስ የሚቀባጥሩ ኮከብ ቆጣሪዎች መሆናቸው ነው። ከዚህ የግራኝ ቅጥረኛ ተጠንቀቁ! እንላለን።

(👉 10000 ሰዓት በኋላ ያዳምጡ)

♱ March 11th – May 5th, 2024 is the Ethiopian Orthodox Great Holy Lent Fast lasting 55 days culminating on Easter May 5th, observed by followers of the Ethiopian Orthodox Church.

Interesting, that this year, the Islamic Ramadan ‘Fasting’ which is of Pagan Origin – begins at the same time.

Indeed, an interesting time of spiritual warfare. The real battle is against the spiritual powers and principalities at work in the heavenly realms.

  • ☆ Hitler’s Nazis bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1941
  • ☆ British and American air forces bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1944
  • ☆ British and American air forces (NATO) bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1999. “Happy Easter!” bombs fell on Serbian Orthodox Christians

Firstly, On the 9th March (on the Old Calendar ) / 22nd March, the Russian Orthodox Church commemorates the memory of the 40 soldiers who suffered a martyr’s death for Christ at Lake Sebastia (now Sivas (Armenia Minor, today’s Turkey) in 320 AD.- under Emperor Licinius. The martyrs were from among the Slavic, Russian soldiers who served in the Roman cohorts.

This, of course, is a satanic funeral feast, a sacrifice to the prince of darkness made on this day. The fact that occult world rulers practice this kind of thing is no longer a secret to anyone. They do this with the hands of scoundrels and villains prepared for this.

Secondly, on March 22, 1654, an Embassy from the Zaporozhye Cossack Army arrived in Moscow, which rebelled against Polish rule. Discussion of the details of the agreement took place on the territory of the Kremlin, and the very next day the Cossacks and Moscow aristocrats drew up the final draft of the agreement. Ukraine united with Russia. That is, the day of reunification of Ukraine with Russia.

Thirdly, During the times of communist persecution of Christians, March 22 was also particularly “fruitful” in multiplying the number of martyrs. On this day, the Russian Orthodox Church honors the memory of the holy martyrs Mikhail Maslov, Alexy Smirnov, Dimitry Glivenko, Sergiy Lebedev, Sergiy Tsvetkov, presbyters, and Nikolai Goryunov, deacon, venerable martyr Joasaph (Shakhov), hieromonk, and venerable martyrs Natalia Ulyanova and others.

The Liciferian enemies of The Almighty God, who are the main enemies of the Orthodox Christian world , are now trying to gain victory over the Orthodox Church – by making a bloody sacrifice to Satan on a clearly defined day. They desire to please their demons, sow fear, blind hatred, provoke unreasonable steps, and bring the kingdom of darkness to Orthodox Christian countries such as Armenia, Ethiopia, Greece, Cyprus, Macedonia, Serbia, Bulgaria, Russia, Ukraine and Belarus. Follow the pattern.

Fourthly, this version is not heard in any media, but it is obvious, as there are connections that are on the surface. The owners of Crocus City Hall are Russian and Azerbaijani oligarch Araz Agalarov and his son Emin Agalarov. Emin Agalarov is the son-in-law of Azerbaijani President Ilham Aliyev, a Muslim. Public reporting indicates that Crocus City Hall is owned by the Crocus Group, a firm lead by Aras Agalarov, an Azerbaijani Russian billionaire.Agalarov, 68, was born in Azerbaijan but is a Russian citizen.

He was listed as worth $1.2 billion by Forbes in 2021. His company Crocus Group specializes in luxury retail and leisure developments.

No coincidence that the terrorists chose to attack the Concert Hall, which is named after the Islamic Azerbaijani Singer ‘Muslim Magomayev’

🛑 Moscow Islamic Ramadan Terror: The Concert Hall is Named After a Muslim

  • የሞስኮ እስላማዊ የረመዳን ሽብር፤ የሙዚቃ ደግስ አዳራሹ በሙስሊም ስም ተሰይሟል

🛑 After Christian Tigray, Ethiopia, ☪ Muslims Now Block Food Aid in Orthodox Armenia ✞

✞ ከክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያ በኋላ ☪ ሙስሊሞች አሁን በኦርቶዶክስ አርመን የምግብ እርዳታ አግደዋል ✞

  • 🛑 Horrific Desecration of Christian Armenian Woman by Muslim Azerbaijani Soldiers

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ የአዘርበጃን ሙስሊም ወታደሮች በክርስቲያን አርመናዊ እኅታችን ላይ የፈጸሙት አሰቃቂና ውርደት የተሞላበት ግድያ

Forbes Russia reported last week that Agalarov and his business partner and son, Emin Agalarov, had taken out personal loans to save the business, however.

The father and son came to the scene of the attack and fire last Friday night, Russian news agencies reported.

Emin Agalarov is also a pop singer and has given concerts at the venue. He is the former husband of the daughter of the President of Azerbaijan, Ilham Aliyev.

Trump soon afterwards appeared in one of Emin Agalarov’s pop videos and his connection to the family became a matter of public interest a few years later when he stood for president against Hillary Clinton.

Emin Agalarov in June 2016 arranged for Donald Trump Jr, Trump’s son-in-law Jared Kushner and campaign chair Paul Manafort to meet a Russian lawyer, Natalia Veselnitskaya, who had offered damaging information on Clinton.

The Crocus City Hall venue opened in 2009 and was dedicated to Muslim Magomayev, a pop singer famous in the Soviet era who also came from Azerbaijan.

US entrepreneur Trump held the Miss Universe beauty contest there in 2013, telling media he had invited President Vladimir Putin, who did not show up.

Agalarov was whom former President Trump partnered with in 2013 to bring Miss Universe to Moscow, Russia. So the terrorist attack in Crocus City Hall may have been carried out with Trump in mind.

Donald Trump is attracted to Slavic women like Melania (Slovenia) &, Ivana Marie (the Czech mother of Donald Trump Jr., Ivanka Trump, and Eric Trump)

✔️Another coincidence: Putin won the elections in Russia – and Trump is projected to win too. They must act. In such circumstances, Obama meets privately with the British Prime Minister Sunak in London 4 days before the attack on Moscow. This meeting does not look normal from any point of view. Obama is still active in politics and working for the US government, and ISIS immediately claimed responsibility for the terrorist attack in Moscow.

🛑 Trump Has The Ark of The Covenant Exact Replica in His Home at Mar-A-Lago (FLORIDA)

Wow! you can’t make this up, it’s an EXACT, FULL SIZE REPLICA of the Ark of The Covenant. It took 2700 Hours and SIX POUNDS of Gold to make. Trump has it in his Mar-A-Lago home. James O’Keefe and Laura Loomer got a picture of it standing next to it.

🛑 ‘United Network News’ from Friday, March 22, 2024 (Moscow Massacre) was:

“Friday’s update on the program with the Office of the Guardian indicated that the two major, and 7 minor Arc (s) of the Covenant have now been officially terminated from performing Gatekeeper/Portal duties/access, by Source…that is to say, if you find one of the Arc of the Covenant just laying around, you can be assured it is safe to open without massive destruction of all living things in the area.”

🛑 Trump: ‘Religion And Christianity Are The Biggest Things Missing From America’

  • 🛑 የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝንደንት ዶናልድ ትራምፕ፤ “ሃይማኖት እና ክርስትና ከአሜሪካ የጎደሉት ትልልቅ ነገሮች ናቸው፤ “ አሜሪካ እንደገና እንድትጸልይ እናድርግ

ትራምፕ በማህበራዊ ሚዲያው ‘Truth Social’ በተለጠፈው ቪዲዮ ላይ “ከዚህች ሀገር የጎደሉት ትልልቅ ነገሮች ሃይማኖት እና ክርስትና ናቸው፣ እና እነሱን መመለስ እንዳለብን በእውነት አምናለሁ” ብለዋል። “ይህ እኛን ከገጠሙን ትልቅ ችግሮች መካከል አንዱ ነው፣ ለዛም ነው ሀገራችን ከቁጥጥር ውጪ እየሄደች ያለችው፣ በሀገራችን ሃይማኖትን አጥተናልና። ሁሉም አሜሪካውያን መጽሐፍ ቅዱስ በቤታቸው ያስፈልጋቸዋል፣ እኔም ብዙ አለኝ። የምወደው መጽሐፍ ነው። የብዙ ሰዎች ተወዳጅ መጽሐፍም ነው። መስራች አባቶቻችን አሜሪካን በይሁዲ-ክርስቲያን እሴቶች ሲገነቡ ትልቅ ነገር አድርገዋል። አሁን ያ መሠረት ምናልባት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ እየተጠቃ ነው። አሜሪካ እንደገና እንድትጸልይ እናድርግ “

ታቦተ ጽዮን ሥራውን እየሠራ ነው!

Ark of The Covenant: Apocalypse in ARCADIA (FLORIDA) | ጽላተ ሙሴ፤ አፖካሊፕስ በአርቃዲያ ፍሎሪዳ

💭 ኃይለኛ አውሎ ንፋስና ታሪካዊ የጎርፍ መጥለቅለቅ በአሜሪካዋ የፍሎሪዳ ግዛት/አርቃዲያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2022

  • The Ark – Ark (c) adia – አርቃዲያ ❖
  • 😲 It really is a miracle! በእውነት ተዓምር ነው!

💭 Anagram:

  • ☆ ARCADIA
  • ❖ ADIARCAI (Adi Arcai)
  • ☆ አርቃዲያ (ፍሎሪዳ)
  • ❖ አዲ-አርቃይ (ሰሜን ኢትዮጵያ በአክሱም ጽዮን እና ዋልድባ መኻል፤ ዋው!)
  • ☆ The Birthplace of United States Hurricanes
  • ❖ Ethiopian Highlands: Axum – Waldeba – Adi Arcai (Adi Arkay)
  • ☆ የአሜሪካ አውሎ ነፋሶች የትውልድ ቦታ
  • ❖ የኢትዮጵያ ደጋማ ቦታዎች፡ አክሱም – ዋልድባ – አዲያርቃይ

💭 Arcadia/ Arkadia (utopia/ Ethiopia) in Greek Mythology

💭 Mysteries of The Ukraine War | Kiev RUSt + Halyna Hutchins + Armenia + Ethiopia + Ark of The Covenant

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

💭 Russia’s Transport of Ethiopia’s Mysterious “Ark of Gabriel” from Saudi Arabia to Antarctica

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2021

📖 The Book Of Enoch’s Fallen Angels Imprisoned In Antarctica And Are Still Alive!

The Ark of Gabriel, Antarctica, Russia and the Apocalypse

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2017

💭 We May Never Know The Full Truth About The Axum Massacre | ስለ አክሱም ጭፍጨፋ ሙሉ እውነቱን ላናውቅ እንችላለን፤

🛑 On NOVEMBER 4, 2020,

When the whole Luciferian world lead by the Edomite West and Ishmaelite East started a a genocidal War against the followers of the Orthodox Christian faith in northern Ethiopia. Here began the campaign in search of the Biblical Ark of the Covenant.

The CIA and co are taking up what the NAZI regime failed to do, find the Holy Grail & Spear-of-Destiny & Ark of Covenent — to win THE WAR.

The war that started on November 4, 2020 was an opportunistic conflict started to coincide with the US elections. This war sealed the fate of President Trump: he lost the manipulated US Election. Obama + Biden stole the election!

  • 😈 The UAE Joins The Tigray War: Emirati Wing Loong I UCAVs Deploy To Ethiopia.
  • 😈 UAE Drone Jihad Against ❖ Christian Tigrayans of Ethiopia

Traitor Abiy Ahmed Ali Sold Christian Ethiopia out to its Historical Arab & Turkish Enemies. His Fascist Oromo regime betrayed Ethiopia by committing treason.

🔥 In Ethiopia; From November 2020 till today:

  • ❖ 1.5 Million Orthodox Christians brutally Massacred
  • ❖ Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused
  • ❖ Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries
  • ❖ 20 Million Ethiopians are Starving

by the fascist Muslim-Protestant Oromo army of PM Abiy Ahmed Ali and his Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

We are living in the 21st century, yet everyone seems to be okay with slavery, persecution and massacre.

All the Hagarites / Ishmaelites; Saudi Arabia, Iran, Turkey, Qatar, the Emirates, Egypt, Sudan, Somalia, Algeria and Israel – after the flesh (the Hagarites / Ismaelites with the identity and nature of the flesh) , USA, Europe, Russia, Ukraine, China have marched on Axumite Ethiopia in search of The Ark of The Covenant or Zion; And in the coming weeks and months they are preparing to march once again. The current tragic war in the Middle East is another dishonest sophistic deflection from the ongoing ethnic cleansing and genocide in Armenia and Ethiopia. Armenia and Ethiopia are the two most ancient Christian nations of the planet.

Even Orthodox Christian nations like Russia, Ukraine etc., and Christian medias all have abandoned the ancient Oriental Orthodox Christian nations of Armenia and Ethiopia. In the Ethiopian case both the East and the West, both the Russian and Ukrainian governments gave support to the genocidal Muslim Oromo regime that has massacred +2 million Orthodox Christians of Ethiopia since 2020. They are all conspiring together against the two most ancient Christian nations of the planet.

The Axum Massacre ✞

On 28th November 2020 Muslim soldiers from Ethiopia, Eritrea and Somalia armed by Iran, UAE and Turkey went on the rampage in Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main Church of Our Lady Mary of Zion is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant.

Over the course of 24 hours, the Muslim soldiers went door to door summarily shooting unarmed young men and boys. Some of the victims were as young as 13.

What is happening in Ethiopia is a continuation of what happened to ancient Christians in Syria, Iraq and Armenia. It’s Edom + Ishmael vs Jacob. Western Edomites and Eastern Ishmaelites are supporting the cruel Nobel-Winning crypto-Muslim prime minister because they’ve planned to exterminate ancient Christian populations across that region. The Nobel peace prize is now a mark of shame – a license for genocide.

😈 Did Jihadist Ilhan Omar Help Organize The Massacre of Ethiopian Christians by Somalis?

The Christians were slaughtered trying to stop real-life raiders of The Lost Ark — a Treasure so Powerful and Holy they were forbidden from ever seeing it.

The harrowing mass-murder of at least 800 people at an Ethiopian church in Tigray highlighted the apparent whereabouts of The Ark of the Covenant, one of the biggest mysteries in religion and the stuff of movie legend.

The Ark — a large, gold-covered wooden chest said to hold Moses’ Ten Commandments — was held at the Temple of Solomon in Jerusalem for centuries, but vanished after Jerusalem was sacked in 586 or 587 BC, according to the Old Testament.

Since then its whereabouts have remained unknown — with rumors including it being stolen by the Knights Templar and hidden in a rebuilt French cathedral, as well as it being buried alongside Alexander the Great in Greece.

However, Ethiopia’s Orthodox Christians have long maintained that The Ark has been held in a chapel at the Church of St. Mary of Zion in the holy northern city of Axum.

According to The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, The Ark was brought to Ethiopia in the 10th century BC after being stolen by the staff of Menelik, the son of the Queen of Sheba and King Solomon of Israel — who deemed the theft was permitted by God because none of his men were killed.

The Ark is said to be so dangerous it was always covered while moved — and in Axum, only virgin monks ordained to be its keeper are allowed to look at it.

“If you attack Axum, you attack first of all the identity of Orthodox Tigrayans but also of all Ethiopian Orthodox Christians,” said Wolbert Smidt, an ethnohistorian who specializes in the region. “Axum itself is regarded as a church in the local tradition, ‘Axum Zion.’”

We only trust in the LORD, He is Our Shepherd!

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Putin Asks: How Do Devout Muslims Who Profess So-Called Pure Islam Commit Hideous Atrocities During Ramadan?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2024

💭 የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላዲሚር ፑቲን፤ “ታማኝ የሆኑ እና የንፁህ እስልምና ተከታዮች የሚባሉት ሙስሊሞች’ቅዱስ’ በሚሉት በረመዳን ጾማቸው እንዴት ይህን ያህል ከባድ ግፍ ይፈጽማሉ?” በማለት አጥብቀው ይጠይቃሉ። መልሱ ቪዲዮው ላይ ይገኛል!

እስካሁን ከመቶ አርባ /140 በላይ ንጹሐን ባሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ታውቋል። ከፊሎቹ በሜንጫ በመሀመዳውያኑ ታርደዋል።

✞✞✞ R.I.P / ነ.ይ / ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

ታጀክስታን + ቱርክሜኒስታን + ኪርጊዝስታን + ካዛክስታን + ኡዝቤክስታን + ዴገስታን + አግፋኒስታን + ፓኪስታን + ባሉቺስታን (ዛሬ የባሎክ ታጣቂዎች በባሎቺስታን በሚገኘው የፓኪስታን የባህር ኃይል አየር ኃይል ጣቢያ ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል።) ‘ስታን‘ = ሳታን/ሰይጣን።

እነዚህ ግዛቶች የክርስቶስ ተቃዋሚው መንፈስ ያደረባቸው ግዛቶች ናቸው። ኢትዮጵያን በመክበብ ላይ ያለችው መሪያቸውና ሕገ-ወጧ ቱርክ ኢትዮጵያንም “ሃበሻስታን” ብላ እንደምትጠራ እናስተውል! ሩሲያ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና በአርሜኒያ ፈንታ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እና ከሙስሊሙ ዓለም ጋር የምታደርገውን ግኑኝነት ማቋረጥ ይኖርበታል። ምንም ጥቅም ባይኖረውም ሳውዲን እና ኤሚራቶችን እንደ ጂ7ቶች ከእግዚአብሔር ሥራዓት ውጭ ከተቋቋመው ከብሪክስ ክበብ ማስወጣት አለባት!

ከዚሁ ጋር በተያያዘ የቀድሞዋ ሶቪየት ሪፐብሊክ ቱርክሜኒስታን ከሞስኮ ሽብር ጥቃት በኋላ ሩሲያ ውስጥ የሚማሩ የዩንቨርስቲ ተማሪዎችን ወደ አገራቸው ልትመልስ ነው። አራቱ አሸባሪዎቹ ከአጎራባቿ ታጀክስታን የመጡ ሲሆኑ አራት የሚሆኑት ረዳቶቻቸው ደግሞ ከቱርክሜንስትና እና ኪርጊዝስታን መምጣታቸው ተገልጿል።

በቱርክሜኒስታን ሙስሊሞች የረመዳንን ጾም ማቆም እንዳለባቸው የህግ አስከባሪዎቹ መናገራቸው ተዘግቧል።

በሌሎች ሶስት የቱርክመን ከተሞች ጨለከን፣ ባልካናባት እና ቱርክመንባሺ የጸጥታ መኮንኖች ወደ መስጊድ ለጸሎት ሲሄዱ በወንዶች እና በሴቶች ላይ የጅምላ ጥያቄ ሲያካሂዱ እንደነበር ተዘግቧል።

በምእራብ ቱርክመንባሺ ከተማ በሞስኮ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ የእስልምና እቃዎች እና አልባሳት የሚሸጡ ሱቆች፣ ሂጃብ፣ ቁርዓን እና መሰል እቃዎች የሚሸጡ ሱቆች በሙሉ እንዲዘጉ ታዘዋል።

ሌላዋ የቀድሞ ሶቪየት ሪፐብሊክ ኪርጊስታን ዜጎቿ ወደ ሩሲያ ከመጓዝ እንዲቆጠቡ ከወዲሁ ምክር ሰጥታለች የኪርጊስታን ዜጎች ጥቃት ሊደርስባቸው ይችላል በሚል ስጋት ነው።

💭 Russian President Vladimir Putin confirmed on Monday that a terrorist attack outside Moscow that left almost 140 people dead “was committed by radical Islamists.”

In a review of the attack, Putin again on Monday claimed the suspected attackers were captured while trying to flee toward Ukraine. He claimed that it now must be clarified why the terrorists wanted to escape to Ukraine after the bloody deed – “and who was expecting them there.”

An offshoot of the Islamic State terrorist group, the Islamic State Khorasan Province (ISKP) which is based in Afghanistan and Pakistan, claimed responsibility for the brutal attack on the Crocus City Hall concert venue on Friday night, and published videos of the mass shooting to bolster its claim.

Putin on Monday said investigators still needed to answer several questions.

“How do radical Islamists who claim to be devout Muslims and profess so-called pure Islam come to commit serious atrocities and crimes during the holy month of Ramadan, which is sacred to all Muslims?” he asked.

It also remains to be seen “whether radical and terrorist Islamic organizations are really interested in attacking Russia, which today stands for a just solution to the escalating Middle East conflict,” he added.

Turkmenistan To Repatriate University Students Studying In Russia After Terror Attack

Turkmen authorities are exploring how to bring Turkmen students studying at Russian universities back home, amid fears of an anti-immigrant backlash in the wake of last week’s terrorist attack on Moscow’s outskirts.

It’s unclear exactly how many Turkmen students attend Russian universities, though estimates put the number in the thousands.

Russian authorities have accused four ethnic Tajik men who worked as migrant laborers in Russia of being the attackers; four other people with Central Asian backgrounds have also been accused of being accomplices in the attack.

The arrests have stoked fears of an anti-immigrant backlash in Russian society; millions of migrant workers from Central Asia labor in Russia, where wages are substantially higher. Most Central Asian nations rely heavily on remittances to buttress their economies.

Kyrgyzstan has already advised its citizens to refrain from traveling to Russia out of fears Kyrgyz nationals could be harassed or attacked.

Security officers in three other Turkmen cities — Cheleken, Balkanabat, and Turkmenbashi — were reportedly conducting mass questioning of men and women on their way to mosques for prayers, according to local witnesses. The majority of those stopped and questioned were men with beards and women in hijabs.

The security officers “recommended” some of those who were stopped for questioning “to pray at home” and others were asked about links with radical Islamist groups, multiple people told RFE/RL.

Law enforcement officers also reportedly told believers that they should stop fasting during Ramadan, when all practicing Muslims abstain from food, water, and smoking from sunrise to sunset. The Muslim holy month began this year on March 10.

In the western city of Turkmenbashi, all shops selling religious items and clothes, such as rugs for prayers, hijabs, Korans, and similar goods were ordered closed following the Moscow attack.

The gas-rich Central Asian desert nation is one of the most closed and repressive countries in the world.

ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

♱ Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Constantinople

St. Paisios was born in Cappadocia in 1924, coincidentally that’s the year the Republic of Turkey was founded! The Turks invaded this part of Greece. The Greeks fought ferociously and in fact won the first stage of the war. The Turks returned with more reinforcements and were victorious. The Greeks were allowed to peacefully leave …

👉 Here are a few of his predictions in brief:

  • ❖ Soviet Russia will collapse 70 years after the Bolshevik revolution of 1917. The prediction was made in the late 70s – early 80s.
  • ❖ He saw a vision of the Turkish invasion of Cyprus in 1974 2 weeks before it occurred.
  • ❖ He foresaw the destruction of Turkey by Russia, after Turkey attacks Greece. ❖ NATO will oppose the Russians but its forces will be destroyed
  • ❖ The nation of Israel will be destroyed 70 years after its conception. 2/3 of their People will become Christians. Is it a coincidence that the Elder died at age 70
  • ❖ The beginning of Armageddon will be near after Turkey closes the Euphrates River dam.
  • ❖ Turkey will be divided in pieces. One piece will go to Greece; one Piece will go to Armenia and one to Kurdistan.
  • ❖ The Dome of the Rock will collapse from bellow. Armageddon will be close when Solomons temple is ready to be rebuilt.
  • ❖ Israel will attack its close neighbors with nuclear weapons when they see their end is near.

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Moscow Islamic Ramadan Terror: The Concert Hall is Named After a Muslim

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2024

😇 በአቡነ አረጋዊ ዕለት የሞስኮ እስላማዊ የረመዳን ሽብር፤ የሙዚቃ ደግስ አዳራሹ በሙስሊም ስም ተሰይሟል። አጋጣሚ’ የሚባል ነገር የለም!

አሸባሪዎቹ በእስላማዊው አዘርባጃን ዘፋኝ ‘ሙስሊም ማጎማይቭ’ ስም የተሰየመውን የሙዚቃ ደግስ አዳራሽ ለማጥቃት የመረጡበት አጋጣሚ አልነበረም።

እስላማዊው አሸባሪ ቡድን አይሲስ ለሞስኮ ኮንሰርት አዳራሽ የሽብር ጥቃት ተጠያቂ መሆኑን አሜሪካ አሳወቀች

አንጻራዊ ጸጥታ ካለፈ በኋላ እስላማዊ መንግስት የውጭ ጥቃቱን ለመጨመር እየሞከረ ነው ሲሉ የ ዩ.ኤስ. አሜሪካ የፀረሽብርተኝነት ባለስልጣናት ተናግረዋል ።

በሞስኮ ቢያንስ ፺፫/93 ሰዎች ለሞቱበት እና ወደ ፻/100 ለሚሆኑት ጉዳት ለደረሰው ጥቃት የእስልምና መንግስት ቅርንጫፍ አርብ እለት ሃላፊነቱን ወስዶ የዩናይትድ ስቴትስ ባለስልጣናት የይገባኛል ጥያቄውን ብዙም ሳይቆይ አረጋግጠዋል።

No coincidence that the terrorists chose to attack the Concert Hall, which is named after the Islamic Azerbaijani Singer ‘Muslim Magomayev’

U.S. Says ISIS Was Responsible for Deadly Moscow Concert Hall Attack

👉 Courtesy: NYTimes

After a period of relative quiet, the Islamic State has been trying to increase its external attacks, according to U.S. counterterrorism officials.

A branch of the Islamic State claimed responsibility on Friday for the attack in Moscow that killed at least 93 people and injured about 100 others, and U.S. officials confirmed the claim shortly afterward.

The United States collected intelligence in March that Islamic State-Khorasan, known as ISIS-K, the branch of the group based in Afghanistan, had been planning an attack on Moscow, according to officials. ISIS members have been active in Russia, one U.S. official said.

After a period of relative quiet, the Islamic State has been trying to increase its external attacks, according to U.S. counterterrorism officials. Most of those plots in Europe have been thwarted, prompting assessments that the group had diminished capabilities.

“ISIS-K has been fixated on Russia for the past two years,” frequently criticizing President Vladimir V. Putin in its propaganda, said Colin P. Clarke, a counterterrorism analyst at the Soufan Group, a security consulting firm based in New York. “ISIS-K accuses the Kremlin of having Muslim blood in its hands, referencing Moscow’s interventions in Afghanistan, Chechnya and Syria.”

The attack on Friday in Moscow, like a January assault in Iran claimed by the group, could prompt a reassessment of its ability to strike outside its home territory.

In addition to publicly warning on March 7 about a possible attack, U.S. officials said they had privately told Russian officials about the intelligence pointing to an impending attack. It is not clear how much information the United States gave Russian officials beyond what was in the public warning.

American intelligence agencies have a “duty to warn” potential targets of dangers when they learn of them.

The United States had warned Iran of a possible attack ahead of twin bombings in January that killed scores and wounded hundreds of others at a memorial service for Iran’s former top general, Qassim Suleimani, who was killed by a U.S. drone strike four years before.

Western intelligence agencies had collected intelligence about possible planning by ISIS-K to bomb the service. As in Russia, ISIS-K claimed responsibility for that attack.

🔥 በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት 😇

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2021

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጨዋይቱ ልጆች እንጂ የባሪያይቱ አይደላችሁምና እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2024

ቅዱስ ጳውሎስ፤ “ወደ ገላትያ ሰዎች” ፥ በ ግሪክኛው፤ “ጋላቴስ” (Γαλάτες) ነው የሚባለው

ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሁለት ምርጫዎች ተሰጥተውታል። ወይ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካላቸው ሰሜናውያን ጋር አብሮ ወደ ገነት ፥ አሊያ ደግሞ የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ደቡባውያን ጋር አብሮ ወደ ሲዖል! የፈተና እና የምርጫ ጊዜ ነው! ዛሬ፤ “ኢኔ! ኢኔ! ኢኔ! ፥ ከእኔ ጋር! ከእኔ ጋር! ከእኔ ጋር! ፥ ኬኛ! ኬኛ! ኬኛ!” እያሉ ብቅብቅ የሚሉት የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያን መሆናቸውን በዓይናችን እያየነው ነው!

[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፬]❖

  • ነገር ግን እላለሁ፥ ወራሹ ሕፃን ሆኖ ባለበት ዘመን ሁሉ፥ ምንም የሁሉ ጌታ ቢሆን ከቶ ከባሪያ አይለይም፥
  • ነገር ግን አባቱ እስከ ቀጠረለት ቀን ድረስ ከጠባቂዎችና ከመጋቢዎች በታች ነው።
  • እንዲሁ እኛ ደግሞ ሕፃናት ሆነን ሳለን ከዓለም መጀመሪያ ትምህርት በታች ተገዝተን ባሪያዎች ነበርን፤
  • ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ፤
  • እንደ ልጆች እንሆን ዘንድ፥ ከሕግ በታች ያሉትን ይዋጅ ዘንድ።
  • ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውስጥ ላከ።
  • ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅ ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም፤ ልጅም ከሆንህ ደግሞ በክርስቶስ የእግዚአብሔር ወራሽ ነህ።
  • ነገር ግን በዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን ሳታውቁ በባሕርያቸው አማልክት ለማይሆኑ ባሪያዎች ሆናችሁ ተገዛችሁ፤
  • አሁን ግን እግዚአብሔርን ስታውቁ ይልቅስ በእግዚአብሔር ስትታወቁ እንደ ገና ወደ ደካማ ወደሚናቅም ወደ መጀመሪያ ትምህርት እንዴት ትመለሳላችሁ? እንደ ገና ባሪያዎች ሆናችሁ ዳግመኛ ለዚያ ልትገዙ ትወዳላችሁን?
  • ቀንንና ወርን ዘመንንም ዓመትንም በጥንቃቄ ትጠብቃላችሁ።
  • ፲፩ ምናልባት በከንቱ ለእናንተ ደክሜአለሁ ብዬ እፈራችኋለሁ።
  • ፲፪ ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ደግሞ እንደ እናንተ ሆኜአለሁና። እንደ እኔ ሁኑ ብዬ እለምናችኋለሁ። አንዳችም አልበደላችሁኝም።
  • ፲፫ በመጀመሪያ ወንጌልን በሰበክሁላችሁ ጊዜ ከሥጋ ድካም የተነሣ እንደ ነበረ ታውቃላችሁ፥
  • ፲፬ በሥጋዬም ፈተና የሆነባችሁን ነገር አልናቃችሁትምና አልተጸየፋችሁትም ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር መልአክ አዎን እንደ ክርስቶስ ኢየሱስ ተቀበላችሁኝ።
  • ፲፭ እንግዲህ ደስ ማሰኘታችሁ ወዴት አለ? ቢቻልስ ዓይኖቻችሁን አውጥታችሁ በሰጣችሁኝ ብዬ እመሰክርላችኋለሁ።
  • ፲፮ እንኪያስ እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ጠላት ሆንሁባችሁን?
  • ፲፯ በብርቱ ይፈልጉአችኋል፥ ለመልካም አይደለም ነገር ግን በብርቱ ትፈልጉአቸው ዘንድ በውጭ ሊያስቀሩአችሁ ይወዳሉ።
  • ፲፰ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ በምኖርበት ጊዜ ብቻ ሳይሆን ሁልጊዜ በመልካም ነገር ተፈላጊ ብትሆኑ መልካም ነው።
  • ፲፱ ልጆቼ ሆይ፥ ክርስቶስ በእናንተ እስኪሣል ድረስ ዳግመኛ ስለ እናንተ ምጥ ይዞኛል።
  • ስለ እናንተ አመነታለሁና አሁን በእናንተ ዘንድ ሆኜ ድምፄን ልለውጥ በወደድሁ።
  • ፳፩ እናንተ ከሕግ በታች ልትኖሩ የምትወዱ፥ ሕጉን አትሰሙምን? እስኪ ንገሩኝ።
  • ፳፪ አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት ተጽፎአልና።
  • ፳፫ ነገር ግን የባሪያይቱ ልጅ እንደ ሥጋ ተወልዶአል፥ የጨዋይቱ ግን በተስፋው ቃል ተወልዶአል።
  • ፳፬ ይህም ነገር ምሳሌ ነው፤ እነዚህ ሴቶች እንደ ሁለቱ ኪዳኖች ናቸውና። ከደብረ ሲና የሆነችው አንዲቱ ለባርነት ልጆችን ትወልዳለች፥ እርስዋም አጋር ናት።
  • ፳፭ ይህችም አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና ናት፤ አሁንም ያለችውን ኢየሩሳሌምን ትመስላለች፥ ከልጆችዋ ጋር በባርነት ናትና።
  • ፳፮ ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ግን በነጻነት የምትኖር ናት እርስዋም እናታችን ናት።
  • ፳፯ አንቺ የማትወልጅ መካን፥ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ አምጠሽ የማታውቂ፥ እልል በዪና ጩኺ፤ ባል ካላቱ ይልቅ የብቸኛይቱ ልጆች በዝተዋልና ተብሎ ተጽፎአል።
  • ፳፰ እኛም፥ ወንድሞች ሆይ፥ እንደ ይስሐቅ የተስፋ ቃል ልጆች ነን።
  • ፳፱ ነገር ግን እንደ ሥጋ የተወለደው እንደ መንፈስ የተወለደውን በዚያን ጊዜ እንዳሳደደው ዛሬም እንዲሁ ነው።
  • ነገር ግን መጽሐፍ ምን ይላል? የባሪያይቱ ልጅ ከጨዋይቱ ልጅ ጋር አይወርስምና ባሪያይቱን ከልጅዋ ጋር አውጣት።
  • ፴፩ ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ የጨዋይቱ ልጆች ነን እንጂ የባሪያይቱ አይደለንም።

[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፭]❖

  • በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።
  • እነሆ፥ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ። ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም።
  • ሕግንም ሁሉ እንዲፈጽም ግድ አለበት ብዬ ለሚገረዙት ሁሉ ለእያንዳንዶች ደግሜ እመሰክራለሁ።
  • በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።
  • እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።
  • በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ፥ በፍቅር የሚሠራ እምነት እንጂ መገረዝ ቢሆን ወይም አለመገረዝ አይጠቅምምና።
  • በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ?
  • ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።
  • የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው።
  • ፲፩ ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እስከ አሁን መገረዝን ብሰብክ እስከ አሁን ድረስ ለምን ያሳድዱኛል? እንኪያስ የመስቀል ዕንቅፋት ተወግዶአል።
  • ፲፪ የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ።
  • ፲፫ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ።
  • ፲፬ ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።
  • ፲፭ ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።
  • ፲፮ ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።
  • ፲፯ ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና፥ እነዚህም እርስ በርሳቸው ይቀዋወማሉ፤ ስለዚህም የምትወዱትን ልታደርጉ አትችሉም።
  • ፲፰ በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም።
  • ፲፱ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥
  • መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥
  • ፳፩ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
  • ፳፪ የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
  • ፳፫ እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።
  • ፳፬ የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።
  • ፳፭ በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።
  • ፳፮ እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።

💭 “ኢትዮጵያን አገራችንን አሁን ላለችበት እየዳረጓት ያሉት የዲያብሎስ ማደሪያዎቹ አህዛብና መናፍቃን ናቸው”

ኢትዮጵያን አገራችንን አሁን ላለችበት እየዳረጓት ያሉት የዲያብሎስ ማደሪያዎቹ አህዛብና መናፍቃን ናቸው፤ ሁለቱም ዲያብሎስን ነው የሚያመልኩት”።

ትክክል! ኢትዮጵያ ወደ ጥፋት የተጓዘችው እንዲህ ዓይነት ውድቀት ውስጥ የገባችው አህዛብና መናፍቃን በዙፋኖቿ ላይ መደላደል ከጀመሩ በኋላ ነው። የጥፋት አሰራሩ እየተፋጠነ የመጣው በተለይ ከአደዋው ጦርነት በኋላ በአፄ ዳግማዊ ምንሊክ እና በዘመናችን ሔዋን በሴቲቱ እቴጌ ጣይቱ ብጡል አማካኝነት ነው።

ዳግማዊ ምንሊክ ለአህዛብአውሮፓውያኑ ማንነትና ምንነት እጅግ ጥልቅ ፍቅር ነው የነበራቸው። ዳግማዊ ምንሊክ ኢትዮጵያዊ ማንነትና ምንነት የሌላቸው “ዲቃላ/ባሪያ” እንደነበሩ ስራቸውና ባህሪያቸው ብሎም ድርጊታቸውም ይመስከክርላቸዋል። ዳግማዊ ምንሊክ የአህዛብአውሮፓውያኑን የመንግስት ህግና ሥርዓት “እግዚአብሔር” ብለው ያመልኩት ነበር። ልክ እንደ እስራኤል ልጆች “እርሱ እግዚአብሔር ነው” ብለው በእኛ ላይ ይንገስብን ያሉት ይህን የአህዛብን የስጋ ህግና ሥርዓት ነበር። ይህም ማለት አፄ ዳግማዊ ምንሊክ “እግዚአብሔር” የሚሉት “ዲያብሎስ ሰይጣንን” እንደነበር በደንብ ይመሰክርልናል። ከ አፄ ዮሐንስ ጋር በዚህ ጉዳይ ብዙ ጊዜ ይጋጩ ነበር። አፄ ዮሐንስ ዳግማዊ ምንሊክ በሸዋ ውስጥ የሚያኖሯቸውን አህዛብ የውጭ ሀገር ዜጎች እንዲያስወጡ አድርገዋል።

ጸሐፊ ጳውሎስ ኞኞ፤ “አጤ ዳግማዊ ምንሊክ” በሚለው መጽሐፋቸው ዳግማዊ ምንሊክ ባዕዳውያኑ አህዛብን እንዲያስወጧቸው አፄ ዮሐንስ እንደጠየቋቸው እንዲህ ሲሉ መልስ መስጠታቸውን ጠቅሰው ነበር፦

ሚስተር ጆን ሜየር ሸዋ ካለው የቅዱስ ክሪስኮና ሚሲዮን ለመደባለቅ ወደ ሸዋ ሔደ። መሄዱን አጤ ዮሐንስ እንደ ሰሙ በሸዋ ያሉትን ኤሮፓውያን በሙሉ እንዲያስወጡ ምኒልክን ጠየቋቸው። ምኒልክም “አገሬን ከኤሮጳውያኖች ለይቼ ልዘጋት አልፈልግም። ምክኒያቱም እወዳቸዋለሁ” ብለው መለሱላቸው…” ዋልድሜየር። “እወዳችዋለሁ”፤ ለምን ይህን የጥፋት ማንነትና ምንነት ወደዱት? ምን ማለትስ ይሆን? መልሱ፤ የስጋ ልጅ ስለሆኑ የሚል ይሆናል። የተቀደሰችውን የኢትዮጵያን ምድር በር ወለል አድርገው ከፍተው ለአህዛብ እና መናፍቃን መጫወቻ ያደረጓት ዳግማዊ ምንሊክ ነበሩ። ህዝቡና ካህናቱ፣ ሊቃውንቱ፣ ባላባቱና መኳንንቱ ሁሉ “ኧረ ኡ ኡ ኡ!” እያሉ በአደባባይ ህጓን፣ ክብረ ንጽህናዋን በአውሮፓውያን ያስወሰዱ ክብረቢስ ወራዳ ንጉስ (ዲያብሎስ) ነበሩ። ያሳዝናል። “እኔ ብቻ አዋቂ፣ እኔ ብቻ ጠቢብ፣ እኔ ብቻ ኃይለኛ ብለው እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ የሞትና ባርነት ማንነት በኢትዮጵያውያን ላይ አመጡባቸው፤ ሁሉን ዛሬ ለምናየው ሞት ዳሩት።

ለእግዚአብሔር ስምና ክብር በተለየ ሕዝብ ላይም ይሁን በተለየች/በተመረጠች ምድር የዲያብሎስ መንግስት የሚነግሰው በአህዛብ መንግስታዊ ሥርዓት በኩል መሆኑን በሳኦል ታሪክ በኩል ማየት እንችላለን። በምስክሩ መዝሙርም በኩል “እግዚአብሔር አምላክ ለእርሱ ስምና ክብር ለተጠራ ሕዝብ ሞትና ጥፋት ይሆንበታል” ያለው አህዛብ የተባሉትን ሕዝቦች የመንግስት ህግና ሥርዓት መሆኑን እናስተውለው።

የአህዛብን ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይልም በተቀደሰችው ምድር ላይ እንደ “መንግስት” ያነገሱት ምኒልክ ነበሩ። ምንም እንኳ ውጥኑና ጅማሮው በፄ ቴዎድሮስ የተተለመ ቢሆንም ፍጻሜውን ያገኘውን ሁሉንን እንደሚገዛ መንግስት በዓለም ሁሉ ላይ የነገሰው በምኒልክ/ጣይቱ መንግስት ህግና ሥርዓት በኩል ነበር። እግዚአብሔር አምላክ “ሞትና ባርነት” ያለውን የዲያብሎስን መንግስት ህግና ሥርዓት በኢትዮጵያ መንግስታዊ ዙፋን ላይ ቀብተው ያነገሱት ምኒልክ/ጣይቱ ነበሩ።

ዳግማዊ ምንሊክ የዲያብሎስ ማደሪያዎች ለሆኑት መናፍቃን፣ አህዛብ የዋቄዮአላህአቴቴ ልጆች እጅግ ትልቅ፣ ትልቅ ባለውለታ ናቸው። ኦሮሞዎቹ የምኒልክ ጠላት እንደሆኑ ለእኛ የሚያሳዩን አንዱ የዲያብሎስ አቴቴ ስልታቸውን ሊጠቀሙብን ስለሚሹ ነው። ይህም ተዋሕዶ ክርስቲያኑን በተለይ ትግራዋይኑን እና አማራውን እንደ ሴት እና ሕፃን ልጅ በእልህ፤ “ተቃራኒውን” ነገር በመስራት “ተቃራኒ” የሆነ እንዲሰሩላቸው በመሻት ነው። ዳግማዊ ምንሊክን አስመልክቶ በአማራዎች ላይ እስካሁን በደንብ እየሰራላቸው ነው። ኦሮሞዎች ዳግማዊ ምንሊክን “ጡት ቆራጭ ነበሩ፤ ኃውልታቸው መወገድ አለበት፣ ለእቴጌ ጣይቱም ኃውልት አነስሰራም፣ እኛ ግን የአኖሌን የጡት ኃውልት እንተክላለን ወዘተ” ማለታቸውት በሴቲቱ “ሔዋን/አቴቴ በኩል የእቴጌ ጣይቱን ንግሥትነት ከፍ ከፍ ማድረጋቸው ነው። ዳግማዊ ምንሊክም ከወንድ ይልቅ ሴት እንድትነግሰ መሻታቸው ይህን ያረጋግጥልናል።

በእቴጌ ጣይቱ ብጡል ሲነዱ የነበሩት ዳግማዊ ምንሊክ እግዚአብሔር አምላክን በመካድ ከደጋማውና ተራራማው ከእንጦጦ የተቀደሰ ቦታ ወርደው በአዲስ አበባ ንጽጽረንት “ቆላማ/በርሃማ” ወደሆነው ወደ ፍልውሃ በመውረድ፤ መጀመሪያ እቴጌ ጣይቱ ፍልውሃ ምንጭ አጠገብ አካባቢውን “ፊንፊኔ” የሚል መጠሪያ ሰጥተው ለራሳቸው ቤት ሠሩ፤ ከዚያም የምኒልክን ቤተ መንግስት በአህዛብአውሮፓውያን አሳነጹ። ይህም አንድ ሌላ ማረጋገጫ ነው። ኦሮሞዎችም ይህን የአቴቴ መንፈሳቸውን ተከትለው አዲስ አበባን “ፌንፊኔ፣ ፌንፊኔ” በማለት ላይ” የሚገኙት ዲያብሎስን ለማንግስ ሲሉ ነው። ያው በዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ባለቤት በአቴቴ ዝናሽ ታያቸውበኩል ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። ናዝሬትንም “አዳማ” ደብረ ዘይትንም “ቢሸፍቱ” ያሉበት ምክኒያት ከናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ እነዚህን ሁለት ዝቅተኛ/ቆላማ ከተማዎች ለዲያብሎስ ዋቄዮአላህአቴቴ የደም ግብር የመስጫ ቦታዎች ሁሉ መዲናዎቻቸው ይሆኑ ዘንድ ነው። በደብረዘይት(ሆራ)የዓየር መንገዳችንን አውሮፕላንን አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባታቸው ሰውቷል። ባለፈው ዓመት በትንሣኤ (ቀዳሚት ሰንበት) ናዝሬት/አዳማ ዲቢቢሳ ቅዱስ ዮሃንስ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤት አባል የሆኑትንና ለዋቄዮአላህአቴቴ አንታዘዝም ያሉትን ስድስት ኦሮምኛ ተናጋሪ ልጃገረድ እህቶቻችንና እና አንድ ወንድማችንን እንዲሁ በጋዝ አፍነው በመግደል የደም ግብር ለዋቄዮአላህአቴቴ አቅርበውላቸዋል።

በተለይ የሸዋ፣ ወሎ (ከላስታ ላሊበላ በቀር) እና ጎንደር አማራውንም የምኒልክ “አምላኪ” እንዲሆን ያደርጉባት ዋናው ስልታቸው የምኒልክ ጠላት በመሆን በእልህ፤ በአቴቴ የእልህ መንፈስ ከዳግማዊ ምንሊክ ጋር ተጣብቀው በመቅረት እንደ ሴትና እንደ ህፃን በተቃራኒው እየተጓዙ የዲያብሎስን ስራ ይሰሩላቸው ዘንድ ነው፤ እግዚአብሔርን አምላክን ሳይሆን ዲያብሎስን ያመልኩ ዘንድ ነው። “የተከለከለ ነገር ኹሉ ይጣፍጣል ፥ የሌላ ሰው ውኃ ማር ማር ይላል”፡ እንዲሉ። (በኦሪት ዘፍጥረት የዕፀ በለሱ ህግ የሴቲቱ ሔዋን የገዥነት ስምና ክብር የተዘጋጀበት የዲያብሎስ መንግስት ህግና ሥርዓት ነው። በዚህ የሞት ህግ የወንድ ልጅ የገዥነት ስምና ክብር አልተዘጋጀም። የምኒልክ አዋጆችና ተግባራት የወንድ ልጅን ሞትና ባርነት የሚያውጅ የሴቶች የበላይነት የመንግስት ግና ሥርዓት ነበር። ምክኒያቱም የአዳም “ሞት” የተባለው ይህ የዕፅዋት ህግ ነውና። “ይህን የዛፍ ፍሬ አትብላ” የሚለው ሕግ የተሰጠው ለሔዋን (ሴት) ሳይሆን ለአዳም (ወንድ)ነበርና። የዲያብሎስ አምላኪው አረመኔው ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ባለፈው ዓመት የአደዋ ክብረ በዓል ላይ የዳግማዊ ምንሊክን ምስል ተክቶ የራሱን የሰቀለበት ትልቁ ምስጢር ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው።

🐺 የዳግማዊ ምንሊክና የዳግማዊ ግራኝ አህመድ ተመሳሳይነት፤

  • 😈 ዳግማዊ ዳግማዊ ምንሊክና ዳግማዊ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ የጋላኦሮሞ ዲቃላዎች ናቸው
  • 😈 ዳግማዊ ዳግማዊ ምንሊክና ዳግማዊ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ የኢትዮጵያና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ጠላቶች ናቸው
  • ዳግማዊ ዳግማዊ ምንሊክና ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ ለሰሜን ኢትዮጵያውያን የነበራቸው/ያላቸው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ።
  • 😈 ዳግማዊ ዳግማዊ ምንሊክና ዳግማዊ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ ለጋላኦሮሞዎች ከፍተኛ ውለታ የዋሉ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው
  • 😈 መለያየትን፥ ምንፍቅናን፥ ምቀኝነትን፥ መግደልን፥ ስካርን፣ ምንዝርናን የሚወዱት ዳግማዊ ምንሊክና ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ ሰሜናውያኑን ወንድማማቾችን በመከፋፈል ዛሬ የምናያቸውን የዘር ማጥፋት ጦርነቶችንና ግጭቶችን የፈጠሩ እግዚአብሔር አምላክ አጥብቆ የሚጠላቸው መሰሪዎች ናቸው
  • 😈 ዳግማዊ ምንሊክና ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ የኢትዮጵያን ግዛቶች ቆርሰው ለጠላት የሰጡ ከሃዲዎች ናቸው (ኤርትራን + ጂቡቲን + ጎንደርን)። ጣልያን በአድዋ ሙሉ በሙሉ ከተሸነፈች በኋላ ዳግማዊ ዳግማዊ ምንሊክ ኤርትራን ለጣልያን መተዋቸው የኢትዮጵያ ዋና ጠላት ካላደረጋቸው ሌላ ምን ልንለው እንችላለን?
  • 😈 ዳግማዊ ምንሊክና ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶችን(ኤዶማውያኑን ምዕራባውያንን + እስማኤላውያኑን መሀመዳውያንን + ሶማሌዎችን) በመጋበዝና በጋራ እስከ ፹/80 ሚሊየን ሰሜን ኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በረሃብ፣ በጥይትና በመርዝ የጨረሱ/ያስጨረሱ አረመኔዎች ናቸው።
  • 😈 ቅንጦትንና ምቾትን የሚወዱት ዳግማዊ ምንሊክና ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሟማታቸው በጣም አስከፊ ነው

ወዘተ።

በባለቤቱ በሴቲቱ ሔዋን በአቴቴ ዝናሽ አህመድ አሊ የሚመሩት የአማራ ሚሊሺያዎች በትግራይ የሰሩትን ባይተዋር የሚመስል ወንጀልና “አንድ የትግራይ ማህፀን በጭራሽ መውለድ የለበትም’ እያሉ በእኅቶቻችን ላይ የሚፈጽሙት ዲያብሎሳዊ ተግባር ከዚሁ ከዋቄዮአላህአቴቴምኒልክጣይቱ መንፈስ የተገኘ ስለሆነ ነው። በጭራሽ ኢትዮጵያዊ አይደለም! ለዚህ ነው ዛሬ፻/100% እርግጠኛ ሆኜ ትግራይን ክፉኛ እየጨፈጨፈችና በመላዋ ሃገሪቷ በመግደልና በማፈናቀል ላይ ያለችው ምስኪኗ ቅድስት “ኢትዮጵያ” ሳትሆን እርኩሷና ዲያብሎሳዊቷ “ኦሮሚያ” ነች የምለው።

በትግራዋያንም ላይ ተመሳሳይ “ተቃራኒውን አድርግ” የተሰኘ የአቴቴ ስልት ለመጠቀም በመሞካከር ላይ ናቸው። ለምሳሌ፤ ቤተ ክርስቲያን ጭፍጨፋውን አስመልክቶ ዝም እንድትል መደረጓ። ሌላው ደግሞ በቅርቡ በመቀሌ ከተማ የአረመኔው ዳግማዊ ግራኝ የዋቄዮአላህአቴቴ ሰአራዊት አባላት በከተማዋ እየተዘዋወሩ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የህወሃት ባንዲራ እያነቀሉ ሲቦጫጭቁ የሚያሳይ ቪዲዮ ታይቶ ነበር። አዎ! እዚህም ላይ ትግራዋይን እልህ ውስጥ አስገብቶ ከዚህ የዲያብሎስ ሉሲፈር ባንዲራ እንዳይላቀቁና ለወደፊትም የሃገር ባንዲራ እንዲያደርጉትና በዚህም ዲያብሎስን ያመልኩ ዘንድ ነው ነው። እካሄዳቸው ሁሉ ልክ እንደ እባብ ነው፤ ለእባብ መርዝ መድኃኒቱ የራሱ የእባቡ መርዝ ነውና እኛም እንደ እባብ ልባሞች (ለጠላት)እንደ ርግብም የዋሆች(ለወዳጅ)ልንሆን ይገባናል።

ይህ ሁሉ ጨካኝና ጽንፈኛ ተግባር ከኦሮሚያ ሲዖልና ከጎንደር አካባቢ በመጡ ኦሮሞዎችና አማራዎች መፈጸሙን ታሪክ እያስተማረን ነው፤ እነ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸውን ገድለው በባሕር ዳር ሥልጣኑ የያዙት ኦሮሞዎች ናቸው፤ እነ አገኘው ኦሮሞዎች ናቸው ጭፍሮቻቸው ሁሉ ኦሮሞዎች ናቸው። አሁን “በቂ ነው የሚሉትን ጭፍጨፋ ካካሄዱ በኋላ” ሹልክ ብለው በመውጣትና አማርኛ ተናጋሪ የአሩሲ እና ወለጋ አረመኔዎችን በየቦታው በመሸጎጥ የታሪክ እዳውን ሁሉ ለአማራዎች እና ኤርትራውያን ለማሸከም ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። አህዛብን ለማንገስና መላዋ ኢትዮጵያን ለዋቄዮአላህዲያብሎስ ለማውረስ። “የክርስቲያኖች አምላክ እግዚአብሔር አያይም! አያውቅም” የሚል እምነት ስላላቸው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ለተፈጸመው ከፍተኛ ግፍ የመጀመሪያዎቹ ተጠያቂዎች ኦሮሞዎች (ዋቀፌታ + እስላም + ፕሮቴስታንት) ናቸው፤ ከዚያ ቀጥለው ነው አማራዎች፣ አፋሮች፣ ሶማሌዎች፣ ጉራጌዎች፣ ደቡባውያን፣ ኤሚራት አረቦች እና ቤን አሚር ኤርትራውያን ሁሉም ተጠያቂዎች ሆነው አንድ በአንድ ለፍርድ የሚቀርቡት። የእግዚአብሔር የሆነ መንፈሳዊ ወገን ሁሉ ይህን እውነት በግልጽ የሚያየው ነው።

ዳግማዊ ግራኝ፤ በሰማይ ላይ የተበተነ ዱቄት አድርገናቸዋል!” ያለን የሕወሓትን ፖለቲከኞች ሳይሆን (እነርሱማ ያው በሕይወት አሉ)መነኮሳቱን፣ ካህናቱን፣ ቀሳውስቱንና ምዕመናኑን ማለቱ ነበር። እያንዳንዱ እየተሰዋ ያለው ወገን ሕዝበ ክርስቲያኑ ነው፤ አዎ! ትናንትናም ዛሬም ለኢትዮጵያ እየተሰዋላት ያለው የትግራይ ተዋሕዶ ሕዝብ ነው።

አሁን በይበልጥ ሊያሳስበን የሚገባን የትግራይ አባቶቼና እናቶቼ ዘጠኝ ወራቱን ምን እየበሉ፣ ምን እየጠጡ አሳለፏቸው? ለምንድንስ ነው ሁሉም ስለ ጽዮን ልጆች ሁኔታ ጸጥ ጭጭ ያለው? ለምንድን ነው የሕወሓት ፖለቲከኞች ብቻ ቃለ መጠይቅ እና መግለጫ ሲሰጡ የሚሰሙትና የሚታዩት? ሌሎቹ የTDF ወገኖች ለምን አይታዩም? ለምንድን ነው ኦሮሞ/ኦሮማራ ምርኮኞች እንዲናገሩና እንዲታዩ የተደረጉት ግን ካህናት፣ ቀሳውስት እና ምዕመናን፣ የጭፍጨፋ ሰለባ የሆኑት ሁሉ ድምጻቸው የማይሰማው? ስለተሠሩት ግፎችስ ለምንድን ነው የሰነዶች ምዝገባ እና የመረጃ ማጠናከሪያ ሊሆኑ የሚችሉት ስራዎች በይፋ ሲወጡ የማይሰማው? ይህ ብቻ እኮ የኢሳያስን እና የዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድን አገዛዞች ጥይት ሳይተኮስ በጥቂት ቀናት ውስጥ ሊጥላቸው ይችላል። ምን እየተሠራ ነዉ? አደራ አደራ! የዳግማዊ ግራኝን ወንጀል ለድርድር በማቅረብ ጭፍጨፋዎቹን እና የተሰውትን አባቶች፣ እናቶች፣ ወንድሞች፣ እኅቶች፣ ቀሳውስት፣ ካህናት ማንነት ለመደበቅ እንዳይሞከር፤ እያንዳንዷ በትግራይ የጠፋች ወገናችን ነፍስ ስም ዝር ዝር መውጣት ይኖርባታል። ይህ እጅግ በጣም አንገብጋቢ ጉዳይ ነውና በጥሞና እንከታተለዋለን፤ ከዚህ በኋላ የኦሮሞዎች አገልጋይ ለመሆን የብሔር ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለምን ካርታ የመጫወቻው ጊዜ አክትሟል፤ የኦሮሞው ምኒልክ አራተኛው ትውልድ አገዛዝ ዘመን አብቅቶለታል።

💭 ለመሆኑ ስንቶቻችን ነን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ብቻ እየተሰው እና እያለቁ እንደሆነ እያየን እና እየታዘብን ያለነው?

ኢትዮጵያ ሀገሬ (አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ) ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የደብረ ዳሞ ጭፍጨፋ | የቤተ ክርስቲያን ጠላቶች እስካሁን ድረስ ገለልተኛ አጣሪዎችን ለማስገባት ፈቃደኞች አይደሉም ፤ ስለገዳሙ ይዞታም ምንም አይናገሩም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2024

😈 ከታሪካዊ ጠላት ቱርክ እና አረብ ጋር አብረው ታሪካዊውን የአቡነ አረጋዊን ገዳም ጨፈጨፉት!

ዋይ! ዋይ! ዋይ!

አረብ ሃገራት ያሉ ወገኖች እንደሚነግሩን፤ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በጥቅምት፳፬/24፣ ፳፻፲፫/2013 .ም በጋላኦሮሞዎቹ፣ በሻዕቢያ፣ ሕወሓት፣ ብአዴን፣ ሶማሊያ ብሎም በኤዶማውያኑ ምዕራባውያን + በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮችና ኢራኖች አማካኝነት የዘር ማጥፋት ጂሃዱ ተቀነባብሮ ልክ ሲጀምር አረቦቹ አሰሪዎቻቸው ደስታና ፈንጠዝያ ላይ ነበሩ። “ሃብሽን አገኘነው!” እያሉ ያጨበጭቡ እንደነበር ብዙ አረብ ሃገራት ያሉ ወገኖች ጠቁመውናል።

አዎ! እነዚህ የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር ባሪያዎች በጣም እንደሚደሰቱ ምንም የሚያጠራጥር ነገር አይደለም! ሁሌ የምለው ነው፤ የአባይ ወንዝ ምንጭ በግብጽ ወይም ሌላ አረብ ሃገር ቢሆን ኖሮ ገና ዱሮ የወንዙን ውሃ መርዘው ሕዝባችንን ከምድረ ገጽ ባጠፉበት ነበር። የጋላኦሮምዎቹ በሰሜኑ ላይ እያካሄዱ ያሉት የዘር ማጥፋት ጂሃድም የሚጠቁመን ይህን ነው። እንደ ዘመነ ሙሶሊኒ ለጣልያን፣ ለግብጽ፣ ለአረቦችና ቱርኮች ነው ጋላኦሮሞዎቹ እየሠሩ ያሉት። ዛሬ ቱርክ ከሶማሊያ ጋር የጦር ካምፕ ለመመስረት መስማማቷ የሚያስገርም ነገር አይደለም። ከሃዲውን አሻንጉሊታቸውን ጋላኦሮሞውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን እየዘወሩትና ይህን አድርግ እያሉት ያሉት እነርሱው ናቸው። የቼዝ ጨዋታ ነው በሃገራችንና በሕዝባችን ላይ በጋራ እየተጫወቱ ያሉት። ከሶማሊላንድ ጋር እንዲነጋገር ተደረገ፤ ሞቃዲሾተቆጣች ተባለ፣ የሶማሊያው ፕሬዝደንትን ወደ አዲስ አበባ ጋብዘው ድራማ ሰሩ፤ አሁን ቱርክ ታሪካዊት ሙስሊም እኅት ሃገር ሶማሊያን ከክርስቲያን ኢትዮጵያ ልከላከል ነው” ብላ ሰራዊቷን በሶማሊያ አሰፈረች። በነገራችን ላይ ቱርክ በሶማሊያ ሰራዊቷን ካሰፈረች በጣም ብዙ ዓመታት አስቆጥራለች። አሁን ግን ይፋ እና ተገቢ ይሆን ዘንድ በቅጥረኛዋ ዳግማዊ ግራኝ በኩል ይህን አሳዛኝ ድራማ አዘጋጀች። Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመር)

🔥 ሰኞ፣ ጥር ፫ /3 ፣ ፳፻፲፫/2013.ም የጋራ የኤርትራ እና የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ ሰአራዊት + የአረብና የቱርክ ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monasteries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ ካህኑምምዕመኑም ዝም ጭጭ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2021

  • ❖ Ethiopia / ኢትዮጵያ
  • ❖ Debre Damo / ደብረ ዳሞ

“ኢትዮጵያዊ ነን! ተዋሕዶ ነን!” የሚሉት ካህናቱም ም ዕመናኑን ዝም ጭጭ ያሉበት ምክኒያት፤ “አብሮ ኗሪነት” ባመጣው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ቡና፣ ጫት እና ጥንባሆ ተበክለው የአህዛብን ፈለግ በመከተላቸው ነው። “ከትግሬ ክርስቲያን ጋር ከመኖር ከክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ጋር መኖር ይሻለና፣ ትግሬ ከሚገዛን ዲያብሎስ ቢገዛን ይሻላል” በሚል ሰይጣናዊ ድፍረት ኢትዮጵያዊነታቸውንም ተዋሕዶ ክርስቲያናዊነታቸውንም ለሳጥናኤል ለማስረከብ ፈቃደኞች ስለሆኑ ነው። 😠😠😠 😢😢😢

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

  • ❖ በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!
  • ❖ ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ልክ በጾመ ሑዳዴ ወቅት ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • በጉዕተሎ መድኃኔ ዓለም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

The fascist Oromo army of Ethiopia + Eritrea + UAE attacked the ancient Debre Damo Monastery, According to a witness, Debre Damo Monastery was bombed on January 11, 2021. The soldiers fired heavy artillery from Sero, Bazet and an intersection road towards Feresmay town.

“The upper part of the monastery was hit by more than 18 artiliers and in total 28 artiliers landed in the monastery” says the eye witness. The shelling lasted from 7am till 4pm.

The witness states more than 100 heavy artillery landed at the foot of the monastery without any casualties. “During the bombing, all monks were inside the church. The monks were on a weekly scheduled prayers program from Jan 09, 2021 till January 15, 2021,” the witness added.

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Philippines: Powerful 7.6 Scale Quake Struck The Muslim Mindanao Region Where Christians Are Persecuted

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2023

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

🌀 ፊሊፒኖች፤ ክርስትያኖች የሚሰቃዩባት የሙስሊም ሚንዳናኦ ክልል በኃይለኛ 7.6 የመሬት መንቀጥቀጥ ተመታች።

በዋናዎቹ የፊሊፒን ደሴቶች ውስጥ ያሉ አብዛኛዎቹ ሰዎች ክርስቲያኖች ናቸው(ቪዲዮው መሬቱ ሲንቀጠቀጥ አንድ ቤተሰብ ለኢየሱስ ፀሎት ሲያደርሱ ይሰማሉ)፥ ነገር ግን የሚንዳናኦ ክልል ብዙ ሙስሊም ያላቸውን እና የእስልምና አክራሪነት ከፍተኛ ተጽዕኖ ያለባቸውን አካባቢዎች ያካትታል።

ፊሊፒኖች በአጠቃላይ እስከ መቶ አስራ ስምንት ሚሊየን የሕዝብ ቁጥር ያላት ሃገር ናት። የወቅቱ ቅኝ ገዥዋ ስፔን ነበረች እ..አ በ1565 .ም ክርስትናን ወደ ፊሊፒኖች ያስተዋወቀችው። ዘጠና ሁለት በመቶ / 92%የሚሆኑት ዜጎቿ ክርስቲያኖች ናቸው። አብዛኞቹ ካቶሊኮች።

የመሬት መንቀጥቀጥ በተከሰተበት በሚንዳናኦ ክልል ክርስትያኖች በሱኒ ሙስሊሞች እና በኮሚኒስት አማፂያን ጥቃት እየደረሰባቸው ነው።

Colors of Zion / የጽዮን ቀለማት ❖

✡️ “First The Saturday People, Then The Sunday People”

✡️ መጀመሪያ የቅዳሜ ሰዎች (አይሁዶች)፣ ከዚያም የእሁድ ሰዎች (ክርስቲያኖች)

  • FRIDAY (Islamic Day) December 1, 2023 – Lighting the fire ( St. Mary of Zion/ Ark of Zion)

🔥 Woman Sets Self on Fire Outside Israeli Consulate Building in Atlanta | Another WILDfire

  • አርብ (የኢስላም ቀን) ፳፩/21ኅዳር ፳፻፲፮/ 2016 ዓ.ም (ኅዳር ጽዮን) ፥ እሳቱን መለኮስ፤ (ኅዳር ጽዮን/ ታቦተ ጽዮን)

አንዲት ሴት በአሜሪካዋ አትላንታ ከተማ ከሚገኘው የእስራኤል ቆንስላ ህንፃ ውጭ እራሷን አቃጥላለች። ሌላ የዱር እሳት!”

  • ✡️ SATURDAY (Jewish Day)(St Uriel’s Day)

🛑 Islamic Terror In Paris, Attacker Screams ‘Allah-U-Akbar’ | How Israel-Hamas War Triggered Attack

  • ቅዳሜ (የአይሁድ ቀን) ፥ ( ፳፩/21 ኅዳር ፳፻፲፮/ 2016 .(ቅዱስ ኡራኤል)
  • Sunday (Christian Day), December 3, 2023 (St- George’s Day)
  • እሑድ (የክርስቲያን ቀን)፤ ፳፫/23 ኅዳር ፳፻፲፮/ 2016 .(ቅዱስ ጊዮርጊስ )

🛑 Philippines: Muslims Massacre Christians Inside a Church on The First Sunday of Advent

አጥባቂ ካቶሊክ ክርስቲያን የሆኑት የፊሊፒኖች ሃገር ዜጎች ለአድቬንት የመጀመሪያው እሑድ በቅዱስ ቁርባን በዓል ወቅት ጽንፈኛ ሙስሊሞች ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ በሚገኘው ቤተክርስቲያን ውስጥ ቦንብ አፈነዱባቸው። አራት ምዕመናን ተገድለዋል፣ ከሃምሳ በላይ ቆስለዋል።

🔥 Major earthquake hits southern Philippines causing widespread devastation. Volcano in Islamic Indonesia erupts. Indonesia’s Marapi volcano erupts for the second day as 12 climbers remain missing.

A series of intense earthquakes have been observed in the southern Philippines, the latest of which had a magnitude of 6.9. The US Geological Survey reported this earthquake, which occurred off the country’s southern coast early on Monday morning. This comes after a 6.6 magnitude earthquake the day before and a powerful 7.6 magnitude quake on Saturday that claimed at least two lives and caused multiple injuries, according to AFP news agency. The Saturday earthquake resulted in tsunami warnings across the Pacific, leading to evacuations among residents along the east coast of Mindanao.

The fatalities included a 30-year-old man who succumbed to his injuries after a wall of his house collapsed on him, and a pregnant woman in Tagum City. In a terrifying incident, two children and their parents jumped out of a second-floor window as their house shook violently. Thankfully, they landed on a grassy plot and escaped without injuries. This flurry of seismic activity comes on the heels of a 6.7 magnitude earthquake in Mindanao two weeks ago, which led to the deaths of at least nine people and structural damage, including a shopping mall ceiling partially collapsing.

The massacre of Christians on top of 78 earthquakes ranging from 3.5 to 7.8 in the same day. What type of sign could this be?

In the Muslim-majority southern island region of Mindanao, Islamist groups and the government have engaged in a longstanding conflict over the Islamists’ desire to form an independent Muslim state. Groups such as Abu Sayyaf and Maute have pledged allegiance to the self-proclaimed Islamic State (ISIS) to gain financial help and recruit foreign fighters. Islamic extremists routinely threaten Christians and have driven many out of Muslim-majority areas. Many pastors and other believers have been killed. However, a significant number of Christians remain in these areas as a bold witness for Christ.

Spain introduced Christianity to the Philippines in 1565.

Most people in the greater Philippines are Christians, but the Mindanao region includes areas with a significant Muslim majority and where Islamic extremism has a strong influence.

In the Mindanao region, Christians are attacked by both Sunni Muslims and Communist rebels.

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Philippines: Muslims Massacre Christians Inside a Church on The First Sunday of Advent

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2023

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

አጥባቂ ካቶሊክ ክርስቲያን የሆኑት የፊሊፒኖች ሃገር ዜጎች ለአድቬንት የመጀመሪያው እሑድ በቅዱስ ቁርባን በዓል ወቅት ጽንፈኛ ሙስሊሞች ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ በሚገኘው ቤተክርስቲያን ውስጥ ቦንብ አፈነዱባቸው። አራት ምዕመናን ተገድለዋል፣ ከሃምሳ በላይ ቆስለዋል።

በፊሊፒኖች ልክ እንደ አውሮፓ የገና በአል ከመድረሱ አራት ሳምንታት በፊት በመጀመርያዉ እሁድ አንድ ሻማ ፣ በሁለተኛዉ እሁድ ሁለተኛ ሻማ ፣ በሶስተኛዉ እሁድ ሶስተኛ ሻማ ፣ በአራተኛዉ እሁድ እንደዚሁ አራተኛ ሻማ ይበራና ከዝያም የጌታ መወለድ ይበሰራል።

ፊሊፒኖች በአጠቃላይ እስከ መቶ አስራ ስምንት ሚሊየን የሚደርስ የሕዝብ ቁጥር ያላት ሃገር ናት። የወቅቱ ቅኝ ገዥዋ ስፔን ነበረች እ..አ በ1565.ም ክርስትናን ወደ ፊሊፒኖች ያስተዋወቀችው። ዘጠና ሁለት በመቶ / 92% የሚሆኑት ዜጎቿ ክርስቲያኖች ናቸው። አብዛኞቹ ካቶሊኮች።

የሚገርመው፤ ፊሊፒኖችን ከስፔን ተቀብላ ለአርባ ስምንት ዓመታት ያህል ቅኝ ስትገዛ የነበረችው ዩ.ኤስ አሜሪካ ብትሆንም ቅሉ፤ ግን ዛሬው ዕለት ድረስ የፊሊፒኖች ነዋሪዎች የግለሰብ መጠሪያ ስሞቻቸው ስፓንኛዊ ናቸው። በፊሊፒኖች ከመቶ ሃያ በላይ ቋንቋዎች ቢነገሩም ብሔራዊ ቋንቋዎች ግን በታጋሎግልሳን ላይ የተመሠረተውፊሊፒኖእና እንግሊዝኛናቸው።

የፊሊፒን ሰዎች ግሩሞች ናቸው፤ ልክ እንደ ኮርያውያንም ከሐበሻ ጋር ብዙ ይቀራረባሉ! “ኮርያውያን ከአክሱም የፈለሱ ናቸው!” የሚለውን መላምት አንዲት ኮርያናዊት የቋንቋ እና ባሕል ተመራማሪ በአንድ ወቅት አውስታኝ ነበር። የሆነ ነገር አለ፤ የቲቤት፣ ኔፓል፣ የፔሩ ኢንካዎችና የሜክሲኮ ማያ እና አዝቴክ ሕዝቦችም ከአክሱም ግዛት የሄዱ ናቸው የሚል ግምት አለኝ!

ለክርስቲያኖቹ ነፍሳቸውን ይማርላቸው! ለገዳዮቻቸው መሀመዳውያን ግን ወዮላቸው! ዲያብሎሳዊው ጂሃድ በመላው ዓለም በመጧጧፍ ላይ ነው፤ እስልምና እንደቆሻሻ የሚቆጠርበትና የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር በእጅጉ የሚያፍሩበት ሰዓት ላይ ደርሰናል። እግዚአብሔር አምላክ እስልምናን ከሥሩ ቶሎ ይንቀልልን!

✞✞✞ R.I.P ✞✞✞

At least four people were killed and dozens injured in a very serious attack against Christians at the university in the Muslim-majority city in Mindanao, which was the scene of five months of war in 2017 after a local Islamist group took control and proclaimed Islamic State. Philippine bishops’ president Msgr David: ‘Killed while professing their faith. But the Church will go on working for peace’.

SIS terrorists claim responsibility for bomb attack on Catholic mass in Philippines which killed at least four and wounded dozens more

Blast at university gymnasium in Marawi, the country’s largest Muslim city

Happened during a regular service, with more than 50 people in hospital

The beginning of Advent in the Philippines is marked by the blood of a group of Christians struck during the celebration of the Eucharist. In a very serious attack, 4 people were killed and more than 40 injured in an explosion that occurred in the gymnasium of the Mindanao State University of Marawi, where Mass was being celebrated.

Marawi is the capital of the province of Lanao del Sur, one of those included in the Bangsamoro, the autonomous Muslim region officially established in 2019 as a result of the agreements to put an end to the long war with the Muslim militias of Mindanao, the large island in the south of the Philippines where the Islamic presence is strongest.

The attack was immediately attributed to the local Islamist group Daulah Islamiyah-Maute – which does not accept the Bangsamoro solution – which in recent days had seen 11 of its militiamen killed in an operation by the Philippine army. It is likely that the explosion in the gymnasium of MIndanao State University – one of the largest universities in the country – was caused by a grenade or a rudimentary bomb.

With its 200 thousand inhabitants – the vast majority of whom are Muslims – Marawi is a city where the wounds of the five months of war in 2017 remain deep, when the Maute Group, a terrorist group linked to the Islamic State, assumed control.

More than a thousand people, including many civilians, died in the weeks of fighting between the Islamist militias and the Philippine army which only managed to regain control on 23 October 2017. Already on that occasion the local Christian community was directly targeted: the vicar general Fr. Teresimo “Chito” Suganob and numerous parishioners of the Cathedral of Mary Help of Christians were taken hostage and were released only after four months.

However, years after those events, the promises to rebuild Marawi have remained largely unfulfilled: in this city there are still tens of thousands of people living in the makeshift shelters set up during the emergency.

In a statement, the president of the Catholic Bishops’ Conference of the Philippines (CBCP), the bishop of Kalookan Msgr. Pablo Virgilio David, underlined the concomitance between the attack and the first Sunday of Advent, which the Church celebrates today.

The perpetrators, said the bishop, “chose precisely this occasion to explode a bomb”. “Surely the murderers who provoked such a horrendous act of violence also have their loved ones. What would it take to ensure that they see in the families of their victims their own families?” – said David. “This violence should not only be denounced, but also rejected as a way to seek reparation from every peace-loving Filipino.”

Recalling that only last Wednesday in many countries around the world Catholics experienced “Red Wednesday”, the day that remembers persecuted Christians, Msgr. David adds that these faithful killed during the Mass in Marawi “shed their blood as a libation like the blood of Christ. They professed their faith in the last Mass they attended, especially in the communion of saints, in the forgiveness of sins, in the resurrection of the body and in eternal life.”

Saying he agrees with the statement of the affected university – which states that “violence has no place in a civil society” – the president of the Philippine bishops reaffirms “the incessant commitment of the Philippine Catholic Church for peace” and solidarity “with our Christian community and with all those who have been affected by this tragedy”.

The Archbishop Emeritus of Cotabato, Card., also spoke today about the Marawi massacre. Orlando Quevedo, always at the forefront for the promotion of peace in Mindanao and for this reason member of the Council of Leaders of the Bangsamoro Autonomous Region.

“The massacre, perpetrated on the first Sunday of Advent, a period of hope, and at the beginning of the Week of Peace in Mindanao – comments card. Quevedo – is the most terrible and harmful terrorist crime against innocent believers on a Christian holy day. It is a tragic reenactment of the crazy attack in Jolo Cathedral during Sunday Mass several years ago,” Quevedo said. For this reason he urged the police to identify those responsible for the explosion as soon as possible.

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Knife Wielding Muslim Sheikh Got Humbled by British Police

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2023

ካራ ይዞ ሲወራጭ የነበረው የሙስሊም ሼክ በእንግሊዝ ፖሊስ ተዋረደ

☪ የጨረቃዋን እና ኮከቧን መቀራረብ ዛሬ ማታ እንመልከት!

❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፲፩፥፪]❖

  • “ትዕቢት ከመጣች ውርደት ትመጣለች፤ በትሑታን ዘንድ ግን ጥበብ ትገኛለች።”

❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፪፥፲፪]❖

  • “የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔር ቀን በትዕቢተኛውና በኵራተኛው ሁሉ ላይ ከፍ ባለውም ላይ ይሆናል፥ እርሱም ይዋረዳል፤”

❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፱፥፳፫]❖

  • “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤”

❖[Proverbs 11:2]❖

  • “When pride comes, then comes disgrace, but with humility comes wisdom”

❖[Isaiah 2:12 ]❖

  • “The LORD Almighty has a day in store for all the proud and lofty, for all that is exalted (and they will be humbled),”

❖[Jeremiah 9:23]❖

  • “This is what the LORD says: “Let not the wise boast of their wisdom or the strong boast of their strength or the rich boast of their riches,”

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Dublin Terror: Violent Clashes After Knife Attack Near School, Trams & Police Cars Set on Fire

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2023

🔥 የደብሊን ሽብር፡ በትምህርት ቤት አቅራቢያ ሕፃናት በቢላዋ ከተወጉ በኋላ ኃይለኛ ቁጣ በሕዝብ ዘንድ በመቀስቀሱ ግጭቶች፣ አውቶብሶች እና የፖሊስ መኪናዎች ተቃጥለዋል

😮 አየርላንዳውያን፤ “አምስት ልጆቻችን በሙስሊሞች ተወጉብን” ብለው ዋና ከተማዋን ደብሊንን ቀወጧት፣ ለፍትሕና ተጠያቂነትም ሲሉ የሚወሰልቱትንና መረጃ የሚደባብቁትን ፖሊሶቻቸውን በማሳደድ ላይ ናቸው በእኛ ሃገር ግን ሰላማዊ ዜጎቻችን በፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ፣ በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በበአዴን፣ ኢዜማ፣ አብን ወዘተ አስተባባሪነት ታሪካዊ ጠላቶቻችን አረቦችን፣ ቱርኮችን፣ ኢራናውያንንና ሶማሌዎችን ጋብዘው ከአንድ ሚሊየን በላይ ወገኖቻችንን ከጨፈጨፏቸው በኋላ እንዴት ነው ዛሬም አራት ኪሎ ያልነደደው? እንዴት ነው እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በእሳት ያልተጠረጉት?! ይህ የትም ዓለም የሌለና እግዚአብሔር አምላክም የማይወደው የግድየለሽነት፣ የለብለብነትና የስንፍና መገለጫ እኮ ነው! እንዴት ነው በተለይ ወንዱ እናቶቹን፣ እኅቶቹን፣ ሚስቶቹን ለመከላከልና ግራኝን ለበመበቀል ሲል ያለምንም ዝግጅትና ቅደመ ሁኔታ በአዲስ አበባ ሆ! ብሎ መነሳትና ‘በቃን!’ ማለት ያቃታው? ይህ እኮ ግዴታው ነው! ምን ዓይነት ልፍስፍስ ትውልድ ነው፤ ጃል?! ወኔው የሚቀሰቀሰው አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ለማጥፋት ሲሆን ብቻ እንደሆነ ታዝቦት ይሆን? በአህዛብ መንፈስ መለከፉን አውቆት ይሆን? እስኪ ሌላው ቢቀር ያን የሰዶም ፒኮክ ወደ አራት ኪሎ አምርታችሁ አፍርሱት! ይህ እኮ ማንም በቀላሉ ሊፈጽመው የሚችለው ተግባር ነው። ወጣቱ ምን ነካው? ጋላው ወደ ጦር ሜዳ ልኮ የእሳት እራት ሳያደርጋችሁ እዚያው አዲስ አበባ ትንሽ ጀብዱ መሥራት ብትጀምሩ እራሳችሁንም ቤተሰቦቻችሁንም፣ ከተማችሁንም ከታቀደላችሁ ጂሃድ ባዳናችሁ ነበር!

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »