Posts Tagged ‘St.Gabriel’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2022
VIDEO
😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
በመላዋ ኢትዮጵያ በተለይ በትግራይ ክፍለ ሃገር የሚገኙትን ገዳማትን፣ ዓብያተ ክርስቲያናትንና ታሪካዊ ቦታዎችን ለማውደም በጋራ የተሰማሩት በሦስቱ ከሃዲና እርኩስ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች፤ በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ኦነግ-ብልጽግና የሚመሩት ኃይሎች ናቸው። ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! 😠😠😠
❖ ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖
😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ ፈሪሳውያኑ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ (መተተኛ ቋንቋ ነው አትማሩ!)ለማድረግ ደፍረዋል። በተረት ተረታዊው የምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን?
በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ የቅዱስ ያሬድን ልጆች የጨፈጨፏቸውና የተረፈውም የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ እያውለበለበ ተመጽዋች እንዲሆን ያደረጉት ከሃዲዎቹ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ዛሬ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም እኮ ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመለየት ወይንም ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።
👉 በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት ልክ እንደጀመረ፤ “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤
“የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢ-አማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።”
😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።
ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።
ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%
በተለይ የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል !
😈 ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው 😇 ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።
❖ የግዕዝ ቋንቋ ትውፊታዊ ታሪኩ ❖
ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎ’ በነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።
😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦
፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ
፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ
፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ
፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ
፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ
፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ
፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።
፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ “አንደኛ” ቢባል ይስማማዋል።
፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።
፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።
አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።
😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦
ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው
ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ
ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ
መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው
ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ
ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች
ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ
ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር
በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ
ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ
ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው
ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን
አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ
ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው
ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ
ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ
ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ
የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች
ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ
ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ
ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው
ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን
ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች
ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ
ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም
ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።
😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።
አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።
_______ _______
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , War & Crisis | Tagged: Accountability , Addis Ababa , Anti-Ethiopia , Atrocities , Axum , ሉሲፈራውያን , ሕወሓት , ሤራ , ረሃብ , ሻዕቢያ , ቅዱስ ገብርኤል , ቆላ ተምቤን , ብልጽግና , ተጠያቂነት , ትግራይ , አረመኔነት , አዲስ አበባ , አፍሪቃ , ኢትዮጵያ , ኦነግ , ወንጀል , ውቅየን , የጦር ወንጀል , ገዳም , ግዕዝ , ግድያ , ግፍ , ጠላት , ጥላቻ , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጽዮናውያን , ፀረ-ኢትዮጵያ , ፍትሕ , Blockade , Ethnic Cleansing , Famine , Forbes , Geez , Genocide , Heritage , HumanRights , Justice , Language , Monastery , St.Gabriel , Starvation , Temben , Tigray , War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 7, 2022
VIDEO
✞ እግዚአብሔር አምላክ በዚህች ምድር ላይ የወደደውን ይቀጣል፣ ተልዕኮውን የሚፈጽምለትን መርጦ ይልክልናል! እኛ የዛሬው ትውልድ ደካሞች በግልጽ ካላየን አናምንም፤ ምልክቶቹን ሁሉ እያሳየን እንኳ አለማየቱን እንመርጣለን፤ ባልጠበቅነው መልክ ይመጣልና✞
ይህ መንፈሳውያን የሆኑ ሁሉ በቀላሉ ሊያዩት የሚችሉት ድንቅ ክስተት ነው። ይህ ሁሉ ግፍና በደል በጽዮናውያን ላይ እየተፈጸመ በልዑል እግዚአብሔር፣ በቅድስት እናቱ፣ ቅዱሳኑ እና በቃል ኪዳኑ ኃይል አክሱም ጽዮናውያኑ እነ ለተሰንበት ግደይና አቡነ ማትያስ አባቶቻቸውና እናቶቻቸው ያቆሟትን ኢትዮጵያን ለዋቄዮ – አላህ – ሉሲፈር ጭፍሮች አሳልፈን አንሰጥም ማለታቸው ጥልቅ የሆነ መለኮታዊ ምስጢር የያዘ ክስተት ነው።
እንደ ወደቁት አህዛብ መሀመዳውያን፤ “ ለምንድን ነው አብዛኛዎቹ ቅዱሳንና ሐዋርያት ከአይሁድ ዘር የተመረጡት ?” እያሉ ክርስቶስ አምላካችንን በድፍረት የሚፈትኑትና የሚወንጅሉት ግብዞች በበዙባት ሃገራችን ወገን ስለዚህ ምስጢር በቀና ልብ፣ ያለ ቁጭት፣ ያለ ቅናትና ቁጭት በቶሎ ተረድቶና ተዓምሩንም ተቀብሎ ቆንጠጥ እያለ ለመኖር ካለወሰነ እርሱም እንደነ አብደላ ወደ አስፈሪው ጥልቃማ ጉድጓድ ይወርዳል።
እነ ዶ / ር ደብረ ጽዮን፣ አቶጌ ታቸው ረዳና ሌሎቹ የሕወሓት አመራሮች ወንበራቸውን ባፋጣኝ ለጽዮናውያን ማስረከብና የሉሲፈር / ቻያናን ባንዲራ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት መጣል አለባቸው። TDF/ የትግራይ መከላከያ ወደ EDF/ ኢትዮጵያ መከላከያ መለወጥ አለበት። ቅዱሳኑን መጥራት፣ በጣም ብዙ ኢትዮጵያውያንን ከጎን ማሰልፍና ኢትዮጵያን ማዳን የሚቻለው ይህ ከሆነ ብቻ ነው ! ይህ ከሆነ ተዓምር በአጭር ጊዜ ውስጥ እናያለን !
💭 ይህ ከሰባት / 7 ዓመታት ጀምሮ የመዘገብኩት ቁልፍ ቀን ነው።
በጁላይ 27/ ሐምሌ ፲፱ / ፳ የተደረጉ አስገራሚ ጉብኝቶች
27 ጁላይ 2022/ሐምሌ ፲፱/፳ ሐምሌ ፳፻፲፬ ዓ.ም / የቅዱስ ገብርኤል ዕለት ነው / የልደት ቀኔ ነው።
😇 ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ወደ አሜሪካ አመሩ (ፈተናው የሉሲፈርን ኮከብ/ቻይናን ባንዲራ ከሚያውለበልቡት ከሕወሓት እና ‘ብልጽግና’ ከተሰኘው ቡድኖች በኩል ነው እየገጠማቸው ያለው)
በዚሁ ዕለት ሰማይ ላይ ያልታወቀ ባለ ሦስት ማዕዘን በራሪ ነገር በሰማይ ላይ ታየ። በዚሁ ዕለት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ አቡነ ማትያስን ለመተናኮል መጥተው ከነበሩት የዲያብሎስ/የግራኝ መልዕክተኞች አንዱ በእጆቹ የባለ ሦስት ማዕዘን ቅርጽ ሠርቶ ታይቷል። በሌላ ቪዲዮ ለብቻው አቀርበዋለሁ።
❖ ፩ ጳጉሜ ፳፻፲፬ ዓ . ም ( አሮጊቷ ልደታ )
ብጹዕነታቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ፤ ዲያብሎስና ጭፍሮቹ አፈሩ/ተቃጠሉ! ልዑል እግዚአብሔር ሥራውን እየሠራ ነው!
❖ ይህን ቪዲዮ በማዘጋጅበት ሰዓት፤ ዛሬ ፪ ጳጉሜ ፳፻፲፬ ዓ.ም / 7 መስከረም 2022
VIDEO
በቅዱስ ሩፋኤል ዋዜማ፤ ድል የተነሳው 666ቱ የግራኝ ሞግዚት ባራክ ሁሴን ኦባማ ምስሉን በዋሽንግተኑ ቤተ መንግስት (White House) እንዲሰቀልለት አደረገ። ኦባማ፤ “የኢትዮጵያን መስቀል በኪሴ ይዜ እሄዳለሁ!” ያለውን እናስታውሳለን?
ከመለስ አስገዳዮች አንዱ ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ ለምን ይይዛል?
❖ የሚከተሉትን የቪዲዮ ክፍሎች በ 2015 እና 2018 ዓ . ም በተከታታይ አቅርቢያቸው ነበር ።
👉 ቁልፍ ቀን
ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ በኢትዮጵያ። ኢትዮጵያን ለመጎብኘት የመጀመሪያው ስልጣን ላይ ያለ የአሜሪካ ፕሬዚደንት መሆኑ ነው። ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ሰማዩ ላይ የማርያም መቀነት / ቀስተ ደመና ታየች።
👉 ቁልፍ ቀን
ጠ/ቅ/ሚ ዶ/ር አህመድ በአሜሪካዋ ሚነሶታ
👉 የአድዋ ክብረ በዓል
አብይ አህመድ ወደ አስመራ አመራ
👉 የአድዋ ክብረ በዓል
የሚነሶታዋ ሶማሊት የምክር ቤት አባል ሙላ/ሙሊት ኢልሀን ኦማር ወደ አስመራ አመራች
❖ አይሁዳዊው የፕሬዚደንት ትራምፕ አማካሪ ሶማሊቷን ኢልሀንን “የአይሁዶች ጠላት ናት፣
ጂሃዲስት ናት፣ ወራዳ እና ቆሻሻ ናት፤ ከምክር ቤት መወገድ አለባት” አላት።
😈 ዶ/ር አብይ አህመድ (ለዚህ አውሬ ለአንዴም እንኳን ድጋፍ ሰጥቼው አላውቅም፤ በጭራሽ! ግን በወቅቱ ‘ዶ/ር’ የሚለውን ቃል ከስሙ ጋር ለጥፌለት ነበር)እና ኢልሀን ኦማር በአስመራ ተገናኝተዋልን?
👹 ዓለምን የሚያስተዳድራት ስዉር መንግስት የሉሲፈር ሲሆን ፥ 😇 ኢትዮጵያን የሚጠብቃት ስዉር መንግስት የእግዚአብሔር ነው። ✞
________ _______
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Travel/ጉዞ , War & Crisis | Tagged: 27 July , Abiy Ahmed , Abuna Mathias , Addis Ababa , Aksum , Axum , ለማ መገርሳ , ሐምሌ ፲፱ , መቅሰፍት , ሚነሶታ , ሰርጎ ገብነት , ቅዱስ ሩፋኤል , ቅዱስ ገብር ኤል , ባራክ ኦባማ , ትግራይ , አሜሪካ , አረመኔነት , አቡነ ማትያስ , አብይ አህመድ , አክሱም , አዲስ አበባ , ኢልሀን ኦማር , ኢሳያስ አፈወርቂ , ኤርትራ , ኤዶማውያን , እስማኤላውያን , ወንጀል , የማርያም መቀነት , ጉብኝት , ጠላት , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጽዮናውያን , ጽዮን , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , Barack Obama , Eritrea , Genocide , Ilhan Omar , Lemma Megersa , Massacre , Rainbow , Somalia , St.Gabriel , St.Raphael , Tigray , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022
VIDEO
😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
😈 ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።
❖ ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖
😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግ እዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ ለማድረግ ደፍረዋል። በምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን? በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ዛሬስ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።
👉 ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ፤ “ ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው” ?” በሚል ጥያቄ ሥር
“ የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢ – አማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ – አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ – ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።” በማለት ጽፌ ነበር።”
😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን ( አማርኛ፣ ትግርኛ ) እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን ( ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት / በመሰወር ላይ የሚገኘው።
ይህ ጥቃት / ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ / ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል / ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው / በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት / እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል / ደርስውበታል።
ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%
በተለይ የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል !
😇 ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል
❖ ትውፊታዊ ታሪኩ
ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎ ‘ በነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ ( ንግግሩ ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።
😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን ( የተፈጥሮ ቋንቋ ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦
፩ኛ . የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ” , “ ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ
፪ኛ . የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ
፫ኛ . የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ
፬ኛ . በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ
፭ኛ . ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ
፮ኛ . በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ
፯ኛ . በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ !” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።
፰ኛ . « ግእዝ » የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ “ አንደኛ ” ቢባል ይስማማዋል።
፱ኛ . የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ « አዳም » ማለት ያማረ ማለት ነው።
፲ኛ . ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።
አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።
😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦
ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው
ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ
ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ
መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው
ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ
ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች
ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ
ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር
በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ
ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ
ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው
ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን
አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ
ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው
ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ
ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ
ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ
የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች
ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ
ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ
ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው
ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን
ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች
ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ
ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም
ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።
😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።
አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።
________ _______
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Saints/ቅዱሳን , War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed , Aksum , Anti-Ethiopia , Archangel , Axum , መልአክ , መንፈሳዊ ውጊያ , መድፈር , ሜዲያ , ረሃብ , ሰይጣን-አምልኮ , ቅዱስ ገብርኤል , በጎች , ተዋሕዶ , ትግራይ , አረመኔነት , አብይ አህመድ , አክሱም , አውሬው-መንግስት , ኢትዮጵያ , እምነት , ኦርቶዶክስ , ክህደት , ክርስትና , ወንጀል , ዘር ማጥፋት , የካቲት , ዲያብሎስ , ጀነሳይድ , ግራኝ አህመድ , ግእዝ , ግድያ , ጠላት , ጥላቻ , ጦርነት , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ኢትዮጵያ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , ፋሺዝም , ፪ሺ፲፬ , Betrayal , Famine , Gebriel , Geez , Genocide , Human Rights , Language , Massacre , St.Gabriel , Tewahedo , Tigray , War Crimes , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2022
VIDEO
❖ ዑደት በዓለ ንግስ ፅርሃ ኣርያም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤክርስትያን መቐለ፤ ታሕሳስ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ❖
😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤ መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤ ንብ ማርን እንዲከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዲነድድ ነደዱ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው። በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።
✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፲፯]✞✞✞
፩ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።
፪ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች የእስራኤል ቤት አሁን ይንገሩ።
፫ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች የአሮን ቤት አሁን ይንገሩ።
፬ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሁሉ አሁን ይንገሩ።
፭ በተጨነቅሁ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፤ ሰማኝ አሰፋልኝም።
፮ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው፥ አልፈራም ሰው ምን ያደርገኛል?
፯ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው፥ እኔም በጠላቶቼ ላይ አያለሁ።
፰ በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።
፱ በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ በእግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ ይሻላል።
፲ አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤
፲፩ መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤
፲፪ ንብ ማርን እንዲከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዲነድድ ነደዱ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው።
፲፫ ገፋኸኝ፥ ለመውደቅም ተንገዳገድሁ፤ እግዚአብሔር ግን አገዘኝ።
፲፬ ኃይሌም ዝማሬዬም እግዚአብሔር ነው፥ እርሱም መድኃኒት ሆነልኝ።
፲፭ የእልልታና የመድኃኒት ድምፅ በጻድቃን ድንኳን ነው፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።
፲፮ የእግዚአብሔር ቀኝ ከፍ ከፍ አደረገችኝ፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።
፲፯ አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ እንጂ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እናገራለሁ።
፲፰ መገሠጽስ እግዚአብሔር ገሠጸኝ፤ ለሞት ግን አልሰጠኝም።
፲፱ የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ፤ ወደ እነርሱ ገብቼ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።
፳ ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት፤ ወደ እርስዋ ጻድቃን ይገባሉ።
፳፩ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።
፳፪ ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፥ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፥
፳፫ ይህች ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆነች፥ ለዓይናችንም ድንቅ ናት።
፳፬ እግዚአብሔር የሠራት ቀን ይህች ናት፤ ሐሤትን እናድርግ፥ በእርስዋም ደስ ይበለን።
፳፭ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አድን፤ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አቅና።
፳፮ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው፤ ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።
፳፯ እግዚአብሔር አምላክ ነው፥ ለእኛም በራልን፤ እስከ መሠዊያው ቀንዶች ድረስ የበዓሉን መሥዋዕት በገመድ እሰሩት።
፳፰ አንተ አምላኬ ነህ አመሰግንህማለሁ። አንተ አምላኬ ነህ፥ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፤ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።
፳፱ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።
😇 ገብርኤል ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ
ቅዱስ ገብርኤል ቅዱሳን ይሆኑ ዘንድ ለተጠሩት መንፈሳዊ እውቀቱን የሚያካፍላቸው መልአክ ብቻ አይደለም፤ ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናብከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱን ሁሉ ሲያስገዛለት በትዕቢት ተሞልቶ “በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም አወስዳቸዋለሁ፤ከእኔም የሚያመልጥ የለም የሚቃወመኝም የለም፡፡” [ ኢሳ . ፲፥፲፫፡፲፬ ] ብሎ በመታበይ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ ዱራ ( አዱራን ) በሚባል ስፍራ ላይ አቆመው፡፡ በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፤ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃዎች ላይ የተሾሙ አዛርያ ( ሲድራቅ ) ፣ አናንያና ( ሚሳቅ ) ሚሳኤል ( አብደናጎ ) ግን ንጉሥ ላቆመው ምስል አልሰገዱም፡፡ ነገር ሠሪዎችም ይህንን ወሬ ለንጉሥ ነገሩት፤ ንጉሥም እጅግ ተቆጥቶ ወደ እርሱ አስጠራቸው፡፡ እርሱ ላቆመው ለወርቅ ምስል ያልሰገዱ እንደሆነ እጅና እግራቸውን ታስረው ወደ እቶን እሳቱ እንደሚጣሉ አስጠነቀቃቸው፡፡ ሠልስቱ ደቂቅ ግን “ናብከደነፆር ሆይ ! በዚህ ነገር እንመልስልህ ዘንድ አንፈልግም፡፡ ንጉሥ ሆይ ! እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፣ ከሚነደውም ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፤ ንጉሥ ሆይ ! ይህም ባይሆን አማልክትህን አንዳናመልክ፣ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድለት እወቅ” ብለው መለሱለት፡፡ የንጉሥ ናብከደነፆር ቁጣ ከፊት ይልቅ እጅግ ነደደ እሳቱንም ሰባት እጥፍ እንዲያቀጣጥሉና እነዚህን ሦስት ብላቴኖች እጅና እግራቸውን አስረው ከእነ ማዕረገ ልብሳቸው ከእቶን እሳት ውስጥ እንዲጨምሩአቸው ትእዛዝን አስተላለፈ፡፡ ትእዛዙ አስቸኳይ ነበርና ወደ እሳት ጣሏቸው : ወደ እሳቱ የጣሏቸውም ኃያላን በእሳቱ ወላፈን ተገርፈው ሞቱ፡፡ እንዲህ ሲሆን ሳለ ግን ሠልስቱ ደቂቅ ወደ አምላካቸው “በፍጹም ልባችን እናምንሃለን፣ እንፈራሃለን፣ አታሳፍረን እንጂ ገጸ ረድኤትህንም እንፈልጋለን፡፡” እያሉ ይጸልዩ ነበር፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ጸሎታቸውን ተቀበለ፤ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልንም ከመጣባቸው መከራ ይታደጋቸው ዘንድ ላከው፡፡ ቅዱስ ገብርኤልም እስራታቸውን ፈታ፤ እሳቱን እንደ ውኃ አቀዘቀዘው፡፡
ሠልስቱ ደቂቅም መልአኩን ልኮ ከዚህ እቶን እሳት ያዳናቸውን አምላክ “የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር : ስምህም ለዘለዓለም የተመሰገነና የከበረ ነው” በማለት አመሰገኑት፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም ሠልስቱ ደቂቅ እሳቱ አንዳች ጉዳት ሳያደርስባቸው በእሳት ውስጥ ሲመላለሱ ከእነርሱ ጋር የሰው መልክ ያለው ነገር ግን የአምላክን ልጅ የሚመስል መልአክ ተመለከተ፡፡ መንፈስ ቅዱስ ሊቀ ካህናቱን ቀያፋን ፊቱን ጸፍቶ አፉን ከፍቶ “ሕዝቡ ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡምን” [ ዮሐ . ፲፩፡፵፱ ] ብሎ እንዳናገረው እንዲሁ ናብከደነፆርንም “እነሆ እኔ የተፈቱ በእሳቱም መካከል የሚመላለሱ አራት ሰዎችን በዚያ አያለሁ ምንም የነካቸው የለም፤የአራተኛውም መልክ የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል” ብሎ እንዲናገር አደረገው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅን መልክ ያለው : በኋላም መልአክ ብሎ የተናገረለት ቅዱስ ገብርኤልን ነበር፡፡
እርሱ ስለመሆኑ ለነቢዩ ዳንኤል በተገለጠበት ግርማ ማረጋገጥ እንችላለን፡፡ ናብከደነፆርም ወደ እሳቱ እቶን በመቅረብ እነዚህ ብላቴኖችን “እናንተ የልዑል አምላክ ባሮች ሲድራቅና ሚሳቅ አብደናጎም ኑ ውጡ ብሎ ተናገራቸው፡፡” እነርሱም ከእሳቱ ወጡ ሹማምንቱና መኳንንቱ፣ አማካሪዎችና የአገር ገዢዎች ሁሉ እሳቱ በእነዚህ ብላቴኖች ላይ አንዳች አቅም እንዳልነበረው፣ ከጠጉራቸው ቅንጣት አንዱን እንኳ እንዳላቃጠለው፣ ሰናፊናቸውም እንዳልተለወጠ፣ የእሳቱም ሽታ እንዳልደረሰባቸው ተመለከቱ፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም መልአኩን ልኮ ያዳናቸውን የእነዚህን ቅዱሳንን አምላክ አመሰገነ፡፡ በእነርሱ አምላክ ላይም የስድብን ቃል የሚናገር ሰው እንደሚገደልና ቤቱም የጉድፍ መጣያ እንዲሆን አዋጅ አስነገረ፡፡ አዛርያ አናንያ ሚሳኤልም በንጉሡና በሹማምነቱ ዘንድ ሞገስ አገኙ በክብርም ከፍ ከፍ አሉ፡፡ [ ዳን . ፫ ]
ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን መንጎቹዋ የእምነትን ፍሬ ከእነዚህ ብላቴኖች ተምረው እግዚአብሔርን በማምለክ እንዲጸኑና የመልአኩን የቅዱስ ገብርኤልን ተራዳኢነት እንዲረዱ በታኅሣሥ ፲፱ ቀን ይህን ዕለት ትዘክራለች፤ በታላቅ ድምቀትም ታከብረዋለች፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እምነት በድርጊት ሊታይ የሚገባው ክርስቲያናዊ ተግባር ነው፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ አምናለሁ የሚል ሁሉ ካመነበት ጊዜ አንስቶ ክርስቶስን መስሎ ለመኖር ሊተጋና መስሎ ሊመላለስ ይገባዋል፡፡ በሠልስቱ ደቂቅ የታየው እምነት በአንድ ጀምበር የተገነባ እምነት ሳይሆን ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ እግዚአብሔር ታምነው በቅድስና ሕይወት በመመላለስ የመጣ እምነት ነው፡፡ እነዚህ ብላቴኖች በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያገኙትን የድል አክሊል ተስፋ አድርገዋልና አርባ ዘጠኝ ክንድ ያህል የነደደውን የእሳት እቶን አላስፈራቸውም፤ በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው ጽኑ እምነት በእሳት ተቃጥለው ለመሞት እንኳ አስጨከናቸው፡፡ እንዲህም ሆነው በመገኘታቸው በእምነታቸው እግዚአብሔርን ደስ አሰኙት፤ ስለዚህም እግዚአብሔር ባለሟሉን ቅዱስ ገብርኤልን በመላክ ከእሳቱ እቶን ታደጋቸው፡፡
😇 የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት ይጠብቀን 😇
________ ________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , War & Crisis | Tagged: Aba ZeWongel , Aksum , Asimba , Axum , መቀሌ , መቐለ , መንፈሳዊ ውጊያ , መዝሙረ ዳዊት , መጽሐፍ ቅዱስ , ሰማዕታት , ቅዱስ ገብርኤል , ተራሮች , ትግራይ , አህዛብ , አባ ዘወንጌል , አብይ አህመድ , አክሱም , ኢሳያስ አፈወርቂ , ኢትዮጵያ , ኦርቶዶክስ , ክርስቲያኖች , ጂሃድ , ጦርነት , ጽዮን , ፈተና , Ethiopia , Jihad , Mekelle , Psalms , St.Gabriel , Tewahedo , Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2022
VIDEO
❖ ❖ ❖
ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትንና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱትን የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አጋንንቶችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ (አባ ገዳ) መንጋውን 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!
✞✞✞ምስጢረ ሥላሴ፡ የእግዚአብሔርን ፍጹም አንድነትና ልዩ ሦስትነት ማመን ከሁሉ ይቀድማል✞✞✞
በዐይነ ሥጋ የማይታይና የማይመረመር፣ ሁሉን ማድረግ የሚችል፣ የሰው ህሊና አስሶ የማይደርስበት፣ ሁሉን የፈጠረ፣ መጀመሪያና መጨረሻ የሌለው፣ ለዘላለም የሚኖር አምላክ መኖሩን እናምናለን፡፡ እርሱም በአካል፣ በስም፣ በግብር ሦስት፤ በባሕርይ፣ በመለኮት፣ በሕልውና፣ በፈቃድ አንድ ነው፡፡ ከዚህም ባሻገር በመስጠት በመንሳት፣ በመፍጠር በማሳለፍ፣ በመግዛትና በአኗኗር አንድ ነው፡፡
“ሥላሴ” የሚለው ቃል “ሠለሰ” ሦስት አደረገ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ሦስትነት ማለት ነው፡፡ ቅድስት ሥላሴ ስንል ለሥላሴ ቅድስት ብለን እንቀጽላለን፡፡ ቅድስት ሥላሴ ማለት ልዩ ሦስትነት ማለት ነው፡፡ ይህም ሦስት ሲሆኑ አንድ፣ አንድ ሲሆን ሦስት ስለሚሆኑ ልዩ ሦስትነት ተብሏል፡፡ ሥላሴ የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ ያለና የሚኖረውን አምላክ ለመግለጽ የተጠቀመው የአንጾኪያው ቴዎፍሎስ በ169 ዓ.ም ነው፡፡ኋላም በኒቅያ ጉባዔ 318ቱ ሊቃውንት አጽንተውታል፡፡ እነዚህ ሊቃውንት በቅዱሳት መጻሕፍት የተመሰከረውን የእግዚአብሔርን ፍጹም አንድነትና ልዩ ሦስትነት ለእኛ በሚረዳ ቋንቋ ገለጡት እንጂ አዲስ ትምህርት አላመጡም፡፡ ይልቁንም ነገረ ሥላሴን ሳይረዱ በሥላሴ መካከል የክብርና የተቀድሞ ልዩነት ያለ አስመስለው በክህደት ትምህርት የተነሱ መናፍቃንን ክህደት ለማስረዳት፣ የሐዋርያዊት ቤተክርስቲያንን የቀናች ሃይማኖት ለመግለጥ ምሥጢረ ሥላሴን አብራርተው አስተምረዋል፡፡
ምስጢረ ሥላሴ ማለት የአንድነት የሦስትነት ምስጢር ማለት ነው፡፡ ምሥጢር መባሉም በእምነት የተገለጠ፣ ያለ እምነትም የማይመረመር ስለሆነ ነው፡፡ ይኸውም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም፣ በአካል፣ በግብር ሦስት ሲሆኑ በባሕርይ በሕልውና፣ በመለኮት ደግሞ አንድ ናቸው፡፡ እንደዚህ ባለ ድንቅ ነገር አንድ ሲሆኑ ሦስት፣ ሦስት ሲሆኑ አንድ ይባላሉና፣ ይህም ልዩ ሦስትነት ረቂቅ እና በሰው አእምሮ የማይመረመር ስለሆነ ምስጢር ይባላል፡፡ ስለዚህም በአንድ አምላክ፣ በሦስቱ አካላት እናምናለን፡፡
የክርስትና ዶግማ ( መሠረተ እምነት ) በምስጢረ ሥላሴ ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ምስጢረ ሥላሴ የእምነታችን ዋነኛው ምሰሶ ነው፡፡ በመዳን ትምህርት ውስጥ የመጀመሪያውን ደረጃ የሚይዘው ምስጢረ ሥላሴ ነው፡፡ ለመዳናችንም መሠረት ነው፡፡ ክርስቲያኖች ሁላችን የተጠመቅነው በሥላሴ ( በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ) ስም ነው ( ማቴ 28 ፡ 19) ፡፡ የሥራችን ሁሉ መጀመሪያም አድርገን በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ስንልም በሥላሴ ማመናችንን እየመሰከርን ነው፡፡ በሥራችን መጨረሻም “ምስጋና ይሁን አንድ አምላክ ለሚሆን ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን” ብለን ሥራችንን በሥላሴ ስም ጀምረን በሥላሴ ስም እንፈጽማለን፡፡ሆኖም ግን ምስጢረ ሥላሴ ለሰው አእምሮ እጅግ የረቀቀ ስለሆነ የሰው አእምሮ ሊያውቅ የሚችለው እግዚአብሔር በገለጠለት መጠን ብቻ ነው፡፡
❖ የአንድነት ምስጢር – አንድ አምላክ
ስለ ሥላሴ አንድነትና ሦስትነት ስናነሳ ቀድመን የምንመለከተው ”አንድነትን” ነው። ይህም የሆነበት ምክንያት ለአንድነታቸውና ለሦስትነታቸው መቀዳደም ኑሮበት ሳይሆን የቁጥር መሠረት አንድ ስለሆነ በዝያው ለመጀመር ነው / እንዘ አሐዱ ሠለስቱ ወእንዘ ሠለስቱ አሐዱ / ፡፡ ሥላሴ ሦስት ናቸው ስንል እንደ አብርሃም፣ እንደ ይስሐቅ እንደ ያዕቆብ የተነጣጠለና በክብርም ሆነ በዘመን የሚበላለጥ የሚቀዳደም ማለታችን አይደለም፡፡ ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸው እንጂ፡፡ አንድ ናቸውም ስንል ከሰው ሁሉ ቀዳሚ ሆኖ እንደተፈጠረው እንደ አዳም ሦስትነትን የሚጠቀልል መቀላቀል ማለታችን አይደለም፡፡ አንድ ሲሆኑ ሦስት ናቸው እንጂ፡፡ / ቅዳሴ ማርያም / ፡፡ ሥላሴ ቅድስት ተብሎ በሴት አንቀጽ መጠራታቸው ወላድያነ ዓለም ( ዓለምን ያስገኙ ) መሆናቸውን ለማጠየቅ ነው፤ እናት ለልጇ ስለምታዝንና ስለምትራራ ሥላሴም ለፍጥረታቸው ምሕረታቸው ዘለዓለማዊ ነውና ቅድስት ይባላሉ፡፡
ባህርይ ማለት ምንነትን የሚያሳይ ሲሆን የእግዚአብሔር ባህርይ የሚባሉትም የመለኮትነቱ ባህርያት ናቸው፡፡ አካል የምንለው ደግሞ ማንነትን የሚገልጽ ሲሆን ሦስቱ አካላት የምንላቸው የአምላክን ማንነት የሚገልጹ ናቸው፡፡ ባሕርይ ማለት “ብሕረ ተንጣለለ፥ ሰፋ፥ ዘረጋ” ከሚለው ግስ የወጣ ነው። በቲኦሎጂ / በነገረ መለኮት / ቋንቋ ሲፈታም ባሕርይ ማለት ሥርው፥ ነቅዕ አዋሃጅ / የሚያዋሕድ / አስተገባኢ ማለት ነው። ባሕርይ አካል ሥራውን የሚሠራበት መሣሪያ ነው። ባሕርይና አካል እንደ አጽቅና እንደ ሥር አንድ ናቸው፤ አይለያዩም፣ አንዱ ያለ አንዱ መኖር አይችልም። እግዚአብሔር በአንድነቱ የሚታወቅበት ስሞች ፈጣሪ፣ አምላክ፣ ጌታ፣ መለኮት፣ እግዚአብሔር፣ ጸባኦት፣ አዶናይ፣ ኤልሻዳይ የመሳሰሉት ናቸው፡፡ ሥላሴ በባሕርይ ረቂቅ ናቸው፡፡ ርቀታቸውስ እንዴት ነው ? ቢሉ ከፍጥረት ሁሉ ነፋስ ይረቃል፡፡ ከነፋስ የሰው ነፍስ ትረቃለች፡፡ ከነፍስ መላእክት ይረቃሉ፡፡ ከነፍሳትና ከመላእክት ደግሞ ኅሊናቸው ይረቃል፡፡ ይህ የኅሊናቸው ርቀት በሥላሴ ዘንድ እንደ አምባ እንደ ተራራ ነው፡፡ በዚህም ርቀታቸው በፍጥረት ሁሉ ምሉዓን፣ ኅዱራን ናቸው፡፡ ባሕርያቸውም የማይራብ፣ የማይጠማ፣ የማይደክም፣ የማይታመም፣ የማይሞት ሕያው ነው፡፡ « ስምከ ሕያው ዘኢይመውት ትጉህ ዘኢይዴቅስ ፈጣሪ ዘኢይደክም » እንዳለ / ቅዲስ ባስልዮስ በማክሰኞ ሊጦን / ፡፡
እግዚአብሔር አንድ መለኮታዊ ባህርይ፣ ዘላለማዊ የሆነ አምላክ ነው፡፡ መለኮት ማለት “መለከ – ገዛ” ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሆኖ ”ግዛት” ማለት ነው። መለኮት ( ወይም ማለኹት ) በዕብራይስጥ ቋንቋ መንግሥት ማለት ነው፡፡ በግዕዝ ግን ባሕርይ፣ አገዛዝ፣ ሥልጣን ማለት ነው፡፡ እንግዲህ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በመለኮት ይህም ማለት በግዛት በመንግስት አንድ ናቸው። አብ አልተፈጠረም፣ ወልድም አልተፈጠረም፣ መንፈስ ቅዱስም አልተፈጠረም፡፡ ሦስቱም አካላት ከዚህ ጀምሮ ነበሩ የማይባልላቸው ዘላለማዊ ናቸው፡፡ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ የሚለው የተለያዩ ክፍሎች ስም አይደለም የአንድ አምላክ ስም እንጂ፡፡ ሦስቱ አካላት በህልውና ተገናዝበው ይኖራሉ እንጂ አይከፋፈሉም አይነጣጠሉም፡፡ እያንዳንዳቸው አካላት በመለኮታዊ ባህርይ አንድ ናቸው፡፡ ሐዋርያው ይህንን ሲያስረዳ ‹‹ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን›› በማለት ገልጾታል (1 ኛ ቆሮ 8 ፡ 4) ። በአጠቃላይ ሥላሴ አንድ ሲሆኑ ሦስት፣ ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸው፡፡ አንድነቱ ሦስትነቱን ሳይጠቀልለው፣ ሦስትነቱ አንድነቱን ሳይከፋፍለው በሕልውና ተገናዝበው የሚኖሩ ናቸው፡፡ ሥላሴ በአካላት ሦስት ሲሆኑ በባሕርይ በመለኮት አንድ ናቸው፡፡ አንድ እግዚአብሔር፤ አንድ አምላክ ናቸው፡፡ ይህን ሲያስረዱ መጻሕፍት እንዲህ ይላሉ፤ እስራኤል ሆይ ስማ እግዚአብሔር አምላካችን አንድ እግዚአብሔር ነው፡፡ ዘጸ .6÷4 እግዚአብሔር አንድ ነው፡፡ ኤፌ . 4÷5 ሦስት ስም አንድ እግዚአብሔር ነው፡፡
ሥላሴ በሕልውና አንድ ናቸው፡፡ ሕልውና ማለት “ነዋሪነት፥ ኑሮ፥ አነዋወር” ማለት ነው። በነገረ መለኮት ቋንቋ አፈታት ግን አብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ኅልው ሆኖ፣ ወልድም በአብና በመንፈስ ቅዱስ ኅልው ሆኖ፣ መንፈስ ቅዱስም በአብና በወልድ ኀልው ሆኖ በመኖር አንድ ናቸው ማለት ነው። በሌላ አባባልም ህልውና ሦስትነታቸውን ሳይጠቀልለው፣ ሦስትነትም አንድነታቸውን ህልውናውን ሳይከፍለው አንዱ ከአንዱ ጋራ ተገናዝቦ ባንድነት መኖር ነው። ይህም በኲነት የበለጠ ይብራራል፡፡ የኩነት /የሁኔታ/ ሦስትነታቸውን በተመለከተም በህልውና /በአኗኗር/ እያገናዘቡ በአንድ መለኮት የነበሩ፣ ያሉ፣ የሚኖሩ ናቸው፡፡
❖ የሦስትነት ምስጢር -ሦስት አካላት
ሥላሴ በግብር ሦስት ናቸው፡፡ የአብ ግብሩ መውለድ፣ ማስረጽ ሲሆን የወልድ ግብሩ መወለድ፣ የመንፈስ ቅዱስ ግብሩ መስረጽ ነው፡፡ አብ ወላዲ፣ ወልድ ተወላዲ፣ መንፈስ ቅዱስ ሠራፂ / የወጣ፣ የተገኘ / ነው፡፡ አብ አባት ነው፣ ወልድ ልጅ ነው፣ መንፈስ ቅዱስ ከአብ ብቻ የሠረፀ ነው፡፡ / ዮሐ .14-26/ ፡፡ ሦስቱ አካላት አንድ መለኮት ናቸው፡፡ ሠለስቱ ስም አሐዱ እግዚአብሔር እንዳለ / አባ ሕርያቆስ በቅዳሴው / ፡፡ አብ ወልድን የወለደ መንፈስ ቅዱስን የሚያሰርጽ ( አስገኛቸው ) ነው፡፡ እንዲህ ቢሆንም ግን አይቀድማቸውም፤ አይበልጣቸውምም፡፡ መጀመሪያና መጨረሻ የሌለው መጀመሪያውና መጨረሻው እርሱ የሆነ ዘላለማዊ ነው፡፡ አብ ይወልዳል እንጂ አይወለድም፣ ያሰርጻል እንጂ አይሰርጽም፡፡ አብም ‹‹ከእኛ በላይ ያለው አምላክ›› ተብሎ ይታወቃል፡፡ ወልድ የእግዚአብሔር ( የአብ ) ልጅ፣ ቃል ተብሎ ይጠራል፡፡ ሊቃውንትም ‹‹የአብ ክንዱ / እጁ›› ይሉታል፡፡ ቅድመ ዓለም ከአብ የተወለደ ነው፡፡ ተወለደ ሲባልም አብ ቀድሞት የነበረበት ጊዜ አለ ማለት አይደለም፡፡ ከእኛ ጋር ያለው አምላክ ይባላል፡፡ መወለዱም እንደሰው መወለድ ሳይሆን ‹‹ከብርሃን የተገኘ ብርሃን›› ነው፡፡ መንፈስ ቅዱስም አምላክ ጌታ ነው፡፡ ሕይወትን የሚሰጥ አምላክ ነው፡፡ ከአብ የሠረፀ ከአብ ከወልድ ጋራ በአንድነት የምንሰግድለትና የምናመሰግነው አምላክ ነው፡፡ እርሱም በነቢያት አድሮ የተናገረ ነው። መንፈስ ቅዱስ እስትንፋስ ይባላል፡፡ ሊቃውንት አባቶችም ‹‹የአብ ምክሩ›› ብለውታል፡፡ መንፈስ ቅዱስ የሚሰርጸውም ከአብ ብቻ ነው፡፡ የሚሰርጸውም ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው አይባልለትም፡፡ ከአብ ቢሰርጽም አብ ከእርሱ ቀድሞ የነበረበት ጊዜ የለም፡፡ መንፈስ ቅዱስ ‹‹በውስጣችን ያለው አምላክ›› ይባላል፡፡
የአካል ሦስትነታቸውም ለአብ ፍጹም አካል፣ ፍጹም መልክ፣ ፍጹም ገጽ አለው፤ ለወልድም ፍጹም አካል፣ ፍጹም መልክ፣ ፍጹም ገጽ አለው፤ ለመንፈስ ቅዱስም ፍጹም አካል፣ ፍጹም መልክ፣ ፍጹም ገጽ አለው፡፡ነገር ግን አይከፋፈሉም፣ አይነጣጠሉም፣ ፍጹም አንድ ናቸው፡፡ አካል የተባለውም ምሉእ ቁመና ነው፤ ገጽ ከአንገት በላይ ያለው ፊት ነው፤ መልክዕ ልዩ ልዩ ሕዋሳት ዓይን ጆሮ፣ እጅ፣ እግር ከዚህም የቀሩት ሕዋሳት ሁሉ ናቸው፡፡ እንዲህ ሲባል ግን የሥላሴ አካል አንደ ሰው አካል ውሱን፣ ግዙፍ፣ ጠባብ አይደለም፡፡ ምሉዕ፣ ስፉሕ፣ ረቂቅ ነው እንጂ፡፡ ምሉዕነታቸውና ስፋታቸው እንዴት ነው ? ቢሉ ከአርያም በላይ ቁመቱ፣ ከበርባኖስ በታች መሠረቱ፣ ከአድማስ እስከ አድማስ ስፋቱ ተብሎ አይነገርም፣ አይመረመርም፡፡ ምክንያቱም ሥላሴ ዓለሙን ይወስኑታል እንጂ ዓለሙ ሥላሴን አይወስናቸውምና፡፡
በኩነትም የአብ ከዊንነቱ ልብነት ነው፤ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ልባቸው እርሱ ነው፤ የወልድ ከዊንነቱ ቃልነት ነው፤ ለአብ ለመንፈስ ቅዱስ ቃላቸው እርሱ ነው፤ የመንፈስ ቅዱስ ከዊንነቱ ሕይወትነት ነው፡፡ የአብ የወልድ ሕይወታቸው እርሱ ነው፡፡ ይህም በአብ መሠረትነት ለራሱ ለባዊ / አዋቂ / ሆኖ ለወልድ፣ ለመንፈስ ቅዱስ ልብ፣ ዕውቀት መሆን ነው፡፡ ወልድ በአብ መሠረትነት ለራሱ ነባቢ / ቃል / ሆኖ ለአብ፣ ለመንፈስ ቅዱስ ቃል መሆን ነው፡፡ መንፈስ ቅዱስም በአብ መሠረትነት ለራሱ ሕያው ሆኖ ለአብ፣ ለወልድ ሕይወት መሆን ነው፡፡ ስለዚህ በአብ ልብነት ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ህልዋን ናቸው ያስቡበታል፤ በወልድ ቃልነት አብ፣ መንፈስ ቅዱስ ህልዋን ናቸው ይናገሩበታል፤ በመንፈስ ቅዱስ እስትንፋስነት አብ፣ ወልድ ህልዋን ናቸው ሕያዋን ሆነው ይኖሩበታል፡፡
ሥላሴ (3 ቱ አካላት ) በአንድ ልብ በአብ ያውቃሉ፣ በአንድ ቃል በወልድ ይናገራሉ፣ በአንድ ሕይወት በመንፈስ ቅዱስ ሕያዋን ሁነው ይኖራሉ፡፡ ጌታችን ይህን ምስጢር “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ”፤ ሲል ለሐዋርያት አስተምሯል ( ዮሐ . 14 ፡ 11) ፡፡ ወንጌላዊ ቅዱስ ዮሐንስ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፤ እግዚአብሔርም ቃል ነበረ፤ ይህ አስቀድሞ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ ሲል ገልጾልናል ( ዮሐ . 1 ፡ 1-2) ፡፡ቅዱስ ዮሐንስ በወንጌሉ ቃል በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ በማለቱ ወልድ በቃልነቱ በአብ ህልውና መኖሩን ያስረዳል፡፡ ይህ አስቀድሞ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ በማለቱ በመንፈስ ቅዱስ ህልው ሆኖ መኖሩን ያስረዳል፡፡ ዮሐንስ ከሦስቱ አካላት አንዱ ወልድ ቃልን በቃልነት በአብና በመንፈስ ቅዱስ አለ በማለቱ ሁለቱን አብ በልብነት በወልድ በመንፈስ ቅዱስ እንዳለ፤ መንፈስ ቅዱስ በሕይወትነት በአብና በወልድ እንዳለ ይታወቃል፡፡ እግዚአብሔር በሦስትነቱ የሚታወቅባቸው ስሞች ደግሞ አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ናቸው፡፡ እግዚአብሔር በግብር ሦስትነቱ የሚታወቀው አብ ወላዲ፣ አሥራፂ በመባል፣ ወልድ ተወላዲ በመባል፣ መንፈስ ቅዱስ ሠራፂ በመባል ነው፡፡
የእግዚአብሔርን አንድነት የምናምነው በፈጣሪነት፣ በአምላክነት፣ በአገዛዝ፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን እነዚህን በመሳሰሉት የመለኮት ባሕርያት ነው፡ ሦስትነቱን የምናምነው ደግሞ በስም፣ በግብር / በኩነት / በአካል ነው፡፡ « እንዘ አሐዱ ሠለስቱ ወእንዘ ሠለስቱ አሐዱ፣ ይሤለሱ በአካላት ወይትዋሐዱ በመለኮት » እንዳለ / ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ / ፡፡ ታላቁ ሐዋርያ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ 10-17 ላይ « እምነት ከመስማት ነው፣ መስማትም ከእግዚአብሔር ቃል ነው » ብሎ እንደተናገረው ከላይ የተጠቀሱትን መጠነኛ ማስረጃዎች በሙሉ ለመገንዘብ እንዲቻል የእግዚአብሔር እስትንፋስ የሆኑትን የቅዱሳት መጻሕፍት ማስረጃዎችን መመልከት ያስፈልጋል፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም እንዲያው የመጣ አይደለም፡፡ እግዚአብሔር በአንድነቱና በሦስትነቱ የሚጠራበት የከበረና ከስም ሁሉ በላይ የሆነ ስም ነው፡፡ ለዚህም የመጽሐፍ ቅዱስ / ዐሥራው ቅዱሳት መጻሕፍት / ማስረጃዎችን በዝርዝር እንመለከታለን፡፡
❖ ምስጢረ ሥላሴ በብሉይ ኪዳን
እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር፡ እግዚአብሔርም አለ፡ – « ሰውን በመልካችን እንደምሳሌአችን እንፍጠር » ዘፍ .1-26 እዚህ ላይ « እግዚአብሔርም አለ » ሲል አንድነቱ፣ « እንፍጠር » ሲል ከአንድ በላይ መሆኑን ግሱ / ቃሉ / ያመለክታል፡፡ በዚህ ንባብ እግዚአብሔር የሚለው ሥመ አምላክ ከአንድ በላይ የሆኑ አካላትን የሚመለከት መሆኑን ከተረዳን ስለ ሥላሴ ኃልወት በሌሎች የቅዱሳት መጻሕፍት ከተጻፉት ምንባባት ጋር በማገናዘብ ይህ ጥቅስ ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን እንደሚመሰክር በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ በዚህ አንቀጽ እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን የሚለው ንግግር የሦስት ተነጋጋሪዎች ነው እንጂ ያንድ ተናጋሪ ቃል አይደለም፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን፤ ሲል ሦስትነቱን ማስተማሩ ነው፡፡ ሙሴም ይህን የእግዚአብሔርን ነገር ሲጽፍልን ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን ያለውን የብዙውን አነጋገር ለአንድ ሰጥቶ፤ እግዚአብሔር አለ፤ ብሎ መጻፉ በአካል ሦስት ሲሆን በባሕርይ በህልውና አንድ ስለሆነ በአንድ ቃል መናገሩን ከእግዚአብሔር ተረድቶ ለእኛ ሲያስረዳን ነው፡፡
እግዚአብሔርም ለሰው ልጅ ቃል ኪዳን ሲሰጥ፡ እግዚአብሔር አምላክ አለ፡ – « እነሆ አዳም መልካሙንና ክፉውን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ » ዘፍ .3-22 በማለት ባለቤቱን አንቀጽን አንድ፣ አሳቡን ዝርዝሩን የብዙ አድርጐ ይናገራል፡፡ « እግዚአብሔር አለ » ሲል አንድነቱን፣ « ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ » ሲል ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ በማለቱ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ ምንአልባትም እግዚአብሔር አለ፤ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ የሚለው ቃል ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ቢኖሩ አንዱ ሁለቱን ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ብሎ ሲነገር ከአንድ የበዙ ተናጋሪዎች ቃል መሆኑን ነው የሦስትነት ተነጋጋሪዎች መሆኑን ስለሚያስረዳ እግዚአብሔር ሦስት አካል መሆኑ በዚህ አነጋገር ግልጽ ነው፡፡
በባቢሎን ግንብ ወቅት፡ እግዚአብሔርም አለ፡ – « ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው፡፡ » ዘፍ .11.6-8 ፡፡ « እግዚአብሔር አለ » ብሎ አንድነቱን፣ « ኑ እንውረድ » ብሎ ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡በዚህ አንቀጽ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ብሎ በመናገሩ ከሁለትነት የተለየ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ መረጃውም ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ሁነው ሲነጋገሩ ሦስተኛው ሁለቱን ኑ እንውረድ ሊላቸው ይችላል፤ ምክንያቱም ሁለት ሆነው ግን አንዱ ሁለተኛውን ና እንውረድ ቢለው እንጂ ኑ እንውረድ ሊለው ስለማይችል ነው፡፡ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት የእግዚአብሔር ቃላት ተገልጸው ሲተረጐሙ፤ አካላዊ ልባቸው አብ አካላዊ ቃሉ ወልድንና አካላዊ ሕይወቱ ( እስትንፋሱ ) መንፈስ ቅዱስን፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን፤ እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ እንዲሁም ኑ እንውረድ፤ ብሎ እንዳነጋገራቸው ይታወቃል፡፡
ለአብርሃም በተገለጠለት ጊዜ፡ የአንድነቱና የሦስትነቱ ማስረጃ ሁነው የታመኑ እነዚህ ሦስቱ ቃላት ከአንድ የበዙ የሁለት ተነጋጋሪዎች፤ ከሁለትም የበዙ ተነጋጋሪዎች ቃላት መሆናቸው ይታወቃል እንጂ ከሦስት ያልበለጡ የሦስት ብቻ ተነጋጋሪዎች ቃላት እንደ ሆኑ ቃላቶቹ በማያሻማ ሁኔታ ስለማያስረዱ፤ እግዚአብሔር በእነዚህ አነጋገሮች ከሦስት ያልበዛ ሦስት አካላት ብቻ መሆኑ አይታወቅም የሚል አሳብም ቢነሳ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ከዚህም በሌላ አንቀጽ ይመልሳል፡፡ « በቀትርም ጊዜ እግዚአብሔር ለአብርሃም ተገለጠለት አብርሃም ሦስት ሰዎችን በፊቱ ቆመው አየ » ዘፍ .18.1-15 በማለት እግዚአብሔር አንድ መሆኑንና ሦስት አካል ያለው መሆኑን ወስኖ ያስረዳናል፡፡
የነቢያት ምስክርነት፡ እግዚአብሔር ለሙሴ በተገለጠለት ጊዜ «እኔ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር ነኝ» ዘጸ.3-6 ሲል «አምላክ፣ አምላክ፣ አምላክ» ብሎ ሦስትነቱን፣ «እኔ እግዚአብሔር ነኝ» ብሎ ደግሞ አንድነቱን ገልጾ ተናግሯል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ክቡር ዳዊትም «የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች፣ በእግዚአብሔርም ቃል ሰማዮች ጸኑ፣ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ» በማለት የሥላሴን ምስጢር ተናግሯል (መዝ.32-6)፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስም «ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በልዑል ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ አየሁት… ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያሉ ይጨሁ ነበር፡፡» ኢሳ.6.1-8 በማለት ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ ብሎ ሦስትነቱን፣ የሠራዊት ጌታ እግዚአበሔር ብሎ ደግሞ አንድነቱን አይቶ መስክሯል፡፡ እንዲሁም “የጌታንም ድምፅ ‘ማንን እልካለሁ? ማንስ ወደዚያ ሕዝብ ይሄድልናል’ ሲል ሰማሁ” (ኢሳ. 6፡8) በማለት ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን አመልክቷል፡፡ የእግዚአብሔር ቀራቢዎች አገልጋዮች ሱራፌል በምስጋናቸው ሦስት ጊዜ ብቻ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ማለታቸው የሦስትነቱን አካላት መጥራታቸው ነው፤ እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ በማለት በአንድ ስም ጠርተው ምድር ሁሉ ምስጋናህን መልታለች በማለት ያንድ ተመስጋኝ ምስጋናን መስጠታቸው ሦስቱ አካላት አንድ ሕያው እግዚአብሔር፤ አንድ ገዥ፤አንድ አምላክ፤ አንድ ተመስጋኝ አምላክ መሆኑን መመስከራቸው ነው፡፡ ሱራፌልም በዚህ ምስጋናቸው እግዚአብሔር በአካል ከሦስትነት ያልበዛ ሦስት ብቻ እንደ ሆነ በባሕርይ በህልውና ከአንድነት ያልበዛ ሦስት አካል አንድ አምላክ ብቻ መሆኑን ይመሰክሩልናል፡፡
❖ ምስጢረ ሥላሴ በሐዲስ ኪዳን
በሐዲስ ኪዳንም የእግዚአብሔር አንድነትና ሦስትነት / ምስጢረ ሥላሴ / በምስጢረ ሥጋዌ ( በጌታችን በተዋህዶ ሰው መሆን ) በሚገባ ታውቋል፡፡
በብስራት ጊዜ፡ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልም እመቤታችንን ባበሠራት ጊዜ « መንፈስ ቅዱስ በአንች ላይ ይመጣለ፣ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንች የሚለደው ቅዱሱ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል፡፡ » ብሎ የሥላሴን ሦስትነት በግልጽ ተናግሯል፡፡ሉቃ .1-35 ፡፡
በጥምቀት ጊዜ፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተለየ አካሉ / ሰው ሆኖ / በዮርዳኖስ ሲጠመቅ፣ አብ በደመና ሆኖ « የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚላችሁን ስሙት » ሲል፣ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ በራሱ ላይ በርግብ አምሳል ሲወድቅበት ታይቶአል፡፡ / ማቴ .3.16-17 ፣ ማር .1.9-11 ፣ ሉቃ .3.21-22 ፣ ሉቃ .1.32-34/ በዚህም እግዚአብሔር በአካል ሦስት እንደሆነ ተገልጿል፡፡
በደብረ ታቦር፡ ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን በገለፀበት በደብረ ታቦር ተራራም ምስጢረ ሥላሴ ተገልጿል፡፡ ወልድ በተለየ አካሉ ሥጋን ተዋህዶ በደብረ ታቦር ተገኝቶ፣ አብ በሰማያት ሆኖ “በእርሱ ደስ የሚለኝ ልጄ እርሱ ነው፤ እርሱን ስሙት” የሚል ቃል ተናግሮ፣ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ በደመና ጋርዷቸው ተለግጠዋል፡፡ ( ማቴ 17 ፡ 1-10)
ሐዋርያዊ ተልዕኮ ሲሠጥ፡ እራሱ ባለቤቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም የማዳን ሥራውን ፈጽሞ ከማረጉ በፊት ለደቀመዛሙርቱ ቋሚ ትዕዛዝ ሲሰጥ « እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ደቀመዛሙርት አድርጓቸው » ብሏል ማቴ .28.19-20 ፡፡ በዚህም ‹‹ስም›› ብሎ አንድነታቸውን ‹‹አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ›› ብሎ ሦስትነታቸውን ገልጿል፡፡ ስለመንፈስ ቅዱስም ሲናገር « ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል፡፡ » በማለት አንድነትና ሦስትነቱን በግልፅ ተናግሯል ( ዮሐ .15.26 ፣ 14.16-17 ፣ 25-26) ፡፡
በሐዋርያት አንደበት፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ክርስቲያኖች በጻፈው መልእክቱ የሥላሴን ሦስትነት ገልጾ « የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፣ የእግዚአብሔርም ፍቅር፣ የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን » (2 ኛ ቆሮ .13-14) በማለት ተናግሮአል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ በጻፈው መልእክቱ በማያሻማ ሁኔታ « በሰማይ የሚመሰክሩ ሦስት ናቸው፡፡ እነርሱም አብ፣ ልጁም፣ መንፈስ ቅዱስም ናቸው፡፡ 1 ኛ . ዮሐ .5-7 ፡፡ እነዚህ ሦስቱም አንድ ናቸው፡፡ » በማለት የሥላሴን አንድነትና ሦስትነት በግልጽ ያስረዳናል፡፡ ወንጌላዊው ቅድስ ዮሐንስም « በራእዩ እነሆም በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ ነበር፣ ከእርሱም ጋር ስሙና የአባቱም ስም የመንፈስ ቅዱስም ስም በግምባራቸው የተጻፈላቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ » ራእ .14-1 ፡፡ በማለት በገጸ – ልቡናቸው ስመ ወላዲ፣ ስመ ተወላዲና ስመ ሠራፂ የተጻፈባቸውን የሥላሴን ልጆች አይቷል፡፡ በዚህም የሥላሴን ልዩ ሦስትነት በግልጽ መስክሯል፡፡ ከላይ በዝርዝር የተገለጹትና እነዚህን የመሳሰሉት ሁሉ እግዚአብሔር አንድነቱንና ሦስትነቱን የገለጸባቸው ምስክሮች ናቸው፡፡
❖ የምስጢረ ሥላሴ አስረጂ ምሳሌዎች
ምስጢረ ሥላሴ በሊቃውንትም ትምህርት የአብ ወላዲነት፣ የወልድ ተወላዲነትና የመንፈስ ቅዱስ ሠራፂነት ነው፡፡ አብ ተወላዲ አይባልም፣ ወልድ ወላዲ አይባልም፡፡ ወላዲ፣ ተወላዲ፣ ሠራፂ የሚባሉት ቃላት ሦስት አካላት ለየብቻ የሚታወቁባቸው የግብር ስሞች ናቸው፡፡ ሊቃውንት አባቶቻችን በሃይማኖተ አበው ምሳሌ ሲመስሉ ምሳሌ ዘይሐጽጽ / ጎደሎ ምሳሌ / በማለት አንዳንድ ምሳሌዎችን ያቀርባሉ፡፡ ምሳሌውንም ጎደሎ የሚሉበት ምክንያት ለምስጢረ ሥላሴ ሙሉ በሙሉ ምሳሌ የሚሆን ሲያጡ ነው፡፡ ይሁንና ምሳሌ ከሚመሰልለት ነገር እንደሚያንስ ቢታወቅም ለማስተማር ግን ይጠቅማልና ቤተክርስቲያን ነገረ ሃይማኖትን በምሳሌ ታስረዳለች፡፡ ይህንንም የሥላሴን ሦስትነትና አንድነት ሐዋርያት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ በተማሩት መሠረት በሚከተሉት ሦስት ምስሌዎች በሚገባ ገልጸውታል፡፡
የሥላሴ አንድነትና ሦስትነት በሰው ምሳሌ ይገለጻል፡፡ ሰው በነፍሱ ሦስትነት አለው፡፡ የኸውም ልብነት፣ ቃልነት፣ ሕይወትነት ነው፡፡ ስለዚህ በሰው ነፍስ በልብነቷ አብ፣ በቃልነቷ ወልድ፣ በሕይወትነቷ መንፈስ ቅዱስ ይመስላሉ፡፡ የነፍስ ልብነቷ፣ ቃልነቷን፣ ሕይወትነቷን ከራሷ ታስገኛለችና፡፡ ቃልና ሕይወት ከአንዷ ልብ ስለተገኙ በከዊን / በመሆን / ልዩ እንደሆኑ በመናገርም ይለያሉ፡፡ እንዲሁም አብ ወልድን በቃል አምሳል ወለደው፣ መንፈስ ቅዱስንም በእስትንፋስ አንጻር አሰረጸው፡፡ ነፋስ ስትገኝ በሦስትነቷ በአንድ ጊዜ ተገኘች አንዷ ልብነቷ ቀድሞ ቃልነቷና እስትንፋስነቷ በኋላ አልተገኙም፡፡ ሰው በዚህ አኳኋን በነፍሱ የሚመስለው ስለሆነ እግዚአብሔር « ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር » ዘፍ .1-26 ብሎ ተናገረ፡፡ ስለዚህ ነፍስ ልብ፣ ቃል፣ እስትንፋስ / ሕይወት / መሆን የከዊን / የመሆን / ሦስትነትን ነገር በተናገረበት ድርሳን እንዲህ አለ፡፡ « አምላክ ውእቱ አብ፣ ወአምላክ ውእቱ ወልድ፣ ወአምላክ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ወኢትበሀሉ ሠለስተ አማልእክተ አላ አሐዱ አምላክ ብሏል፡፡ ይህም ማለት አብ አምላክ ነው፣ ወልድም አምላክ ነው፣ መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው ነገር ግን ሦስት አማልክት አይባሉም፣ አንድ አምላክ እንጂ፡፡ » ማለት ነው፡፡
የሥላሴ አንድነትና ሦስትነት በፀሐይ ይመሰላል፡፡ ፀሐይ አንድ ሲሆን ሦስትነት አለው፡፡ ይኼውም ክበቡ ብርሃኑ፣ ሙቀቱ ነው፡፡ በክበቡ አብ፣ በብርሃኑ ወልድ፣ በሙቀቱ መንፈስ ቅዱስ ይመሰላሉ፡፡ « አብ ፀሐይ፣ ወልድ ፀሐይ፣ መንፈስ ቅዱስ ፀሐይ አሐዱ ውእቱ ፀሐየ ጽድቅ ዘላዕለ ኩሉ » እንዳለ / ቅዱስ አባ ሕርያቆስ / ፡፡ እነዚህ ሦስቱ በአንድ ላይ መኖራቸው አንድ ፀሐይ እንጂ ሦስት ፀሐዮች አያስብላትም፡፡ ከፀሐይ ክበብ ብርሃኗና ሙቀቷ ያለመቀዳደም እንደሚገኝ እንዲሁ ከአብ ወልድ ተወለደ፣ መንፈስ ቅዱስም ሰረጸ፤ ይህም ያለመቀዳደም ያለመበላለጥ ነው፡፡ ከፀሐይ ሦስት ኩነታት ብርሃኗ ብቻ ከዓይናችን ጋር እንደሚዋሀድ ከሥላሴም ብርሃን ዘበአማን ( እውነተኛ ብርሃን ) የተባለ ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ በተለየ አካሉ የሰውን ባህርይ ተዋህዷል፡፡
የሥላሴ አንድነትና ሦስትነት በእሳት ይመሰላል፡፡ እሳት አንድ ሲሆን ሦስትነት አለው፡፡ ይኼውም አካሉ፣ ብርሃኑ፣ ዋዕዩ / ሙቀቱ / ነው፡፡ በአካሉ አብ፣ በብርሃኑ ወልድ፣ በዋዕዩ መንፈስ ቅዱስ ይመሰላሉ፡፡ « አብ እሳት ወልድ እሳት ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ እሳተ ሕይወት ዘእምአርያም፡፡ » እንዳለ / አባ ሕርያቆስ / « አምላክህ እግዚአብሔር የሚባላ እሳት ቀናተኛም አምላክ ነው፡፡ » ዘዳ . 4-24 ፡፡ሥላሴ በፀሐይና በእሳት መመሰላቸውንም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ ለሐዋርያት « እኔና አባቴ መንፈስ ቅዱስም እሳትና ነበልባል ፍሕምም ነን » በማለት አስተምሮአቸዋል፡፡ ሐዋርያትም ይህንን ጽፈውት ቀሌመንጦስ በተባለው መጽሐፍ ይገኛል፡፡ / ቅዳሴ ሠለስቱ ምእትን / ይመልከቱ፡፡
የሥላሴ አንድነትና ሦስትነት በባህር ከዊን ይመሰላል፡፡ ባህር አንድ ባህር ሲሆን ሦስት ከዊን አለው፡፡ ይህም ስፍሐት (Sphere) ፣ ርጥበት (Moisture) እና እንቅስቃሴ (Tide) ነው፡፡ በስፍሐቱ አብ፣ በርጥበቱ ወልድ፣ በእንቅስቃሴው መንፈስ ቅዱስ ይመሰላሉ፡፡ ሰው ከባህር ገብቶ ዋኝቶ ሲወጣ በአካሉ ላይ ርጥበት ይገኛል እንጂ ስፍሐትና እንቅስቀሴ አይገኝም፡፡ ወልድም በቃልነቱ ከዊን ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ሳይለይ በተለየ አካሉ ሰው በሆነ ጊዜ በመለኮት አንድ ስለሆነ አብና መንፈስ ቅዱስ ሥጋ ለበሱ አያሰኝም፡፡ ሊቃውንትም ‹‹የሁሉ መገኛ አብን ነፋስ በሚያማታት ባህር ባለች ውኃ እንደመሰሉት እወቅ፡፡ በሁሉ ዘንድ የሚመሰገን ወልድንም በውኃ ርጥበት እንደመሰሉት በሁሉ ዘንድ የሚመሰገን መንፈስ ቅዱስንም በውኃ ባለ ባህር እንቅስቃሴ ይመሰላል›› በማለት አስረድተዋል፡፡
ነገር ግን እነዚህ ሁሉ አንድ ነፍስ፣ አንድ ፀሐይ፣ አንድ እሳት፣ አንድ ባህር እንጂ ሦስት ነፍስ፣ ሦስት እሳት፣ ሦስት ፀሐይ፣ ሦሰት ባህር አይባሉም፡፡ ሥላሴም በአካል፣ በስም፣ በግብር ሦስት ቢባሉ በባሕርይ፣ በሕልውና፣ በፈቃድ፣ በመለኮት አንድ ናቸው አንጂ አማልክት አይባሉም፡፡ የቂሣርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ባስልዮስ «እንዘ አሐዱ ሠለስቱ ወእንዘ ሠለስቱ አሐዱ ይሤለሱ በአካላት ወይትዋሐዱ በመለኮት» እንዳለ፡፡ ይህም ማለት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ ሲሆኑ ሦስት ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸው፡፡ በአካል ሦስት ሲሆኑ በመለኮት አንድ ናቸው፡፡ ማለት ነው፡፡ ይህም ሰው በሚረዳው መጠን ለመግለጽ ያህል ነው እንጂ ከፍጥረት ወገን ለሥላሴ የሚሆን በቂ ምሳሌ የለም፡፡ የተመሰለ ቢመስል ሕጹጽ /ጎደሎ/ ምሳሌ ነው፡፡
😈 ምስጢረ ሥላሴ ላይ የሚነሱ የስህተት ትምህርቶች
VIDEO
☆ መለዋወጥ (Modalism): ይህ ስህተት የሰባልዮሳውያን ነው፡፡ ስህተቱም አንድ እግዚአብሔር አለ በማለት የአካል ሦስትነትን አይቀበልም፡፡ በዚያ ፈንታ አንዱ እግዚአብሔር ራሱን በተለያየ መንገድ ይገልጻል በማለት ይናገራል፡፡ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ የሚባሉት አካላት ሳይሆኑ ራሱን የገለጠባቸው መንገዶች ናቸው ይላል፡፡ ስለዚህም እግዚአብሔር አንድ ጊዜ አብ፣ ሌላ ጊዜ ወልድ፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ መንፈስ ቅዱስ ሆኖ ተገለጠ በማለት የሥላሴን ምስጢር አዛብቶ ያቀርባል፡፡ ምሳሌም ሲሰጥ ይህም ውኃ ፈሳሽ፣ በረዶ፣ እንፋሎት እንደሚሆነው ነው በማለት ያቀርባል፡፡ ነገር ግን እግዚአብሔር በባህርይው አይለወጥምና (ሚል 3፡6) ይህ የተወገዘ የስህተት ትምህርት ነው፡፡
☆ መነጣጠል (Tri-theism):ይህ ስህተት የሥላሴን አንድነት ካለመረዳት የሚመጣ ነው፡፡ አመለካከቱም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሦስት አማልክት ናቸው ይላል፡፡ ልዩ በሆነ መንገድ የተጣመሩ አማልክት ናቸው በማለትም ኅብረት አላቸው ይላል፡፡ ይህ ስህተት ሦስት አካላት የሚለውን በትክክል ባለመረዳት አንዳንዶች ‹‹ክርስቲያኖች ሦስት አማልክት ያመልካሉ›› የሚሉት አይነት ስህተት ነው፡፡ ነገር ግን ሥላሴ የተለያዩ/የተነጣጠሉ/ አይደሉም፡፡ ሊቃውንት አባቶችም ‹‹አንድ አምላክ እንጂ ሦስት አማልክት አንልም›› ብለው በግልጽ መልስ ሰጥተውበታል፡፡
☆ መከፋፈል (Partialism): ይህ ስህተት ደግሞ አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ አንድ ላይ ሲሆኑ አምላክ ይሆናሉ ይላል፡፡ ይህም ማለት እያንዳንዳቸው የአምላክ ክፍል ናቸው እንጂ ሙሉ አምላክ አይደሉም የሚል ትርጉም አለው፡፡ ሦስቱ በአንድ ላይ ሲሆኑ ብቻ ሙሉ አምላክ ይሆናሉ ማለትም እያንዳንዳቸው አካላት አምላክ ሳይሆኑ ‹‹የአምላክ ክፍል›› ናቸው የሚል ፍጹም የክህደት ትምህርት ነው፡፡ እኛ ግን ሥላሴ ግን አይከፋፈሉም እንላለን፡፡ቅዱስ አትናቴዎስ እንደተናገረውም ‹‹“አብ አምላክ ነው፣ ወልድም አምላክ ነው፤ መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው፡፡››
☆ የአርዮስ ክህደት (Arianism): ይህ ደግሞ የወልድን ፍጹም አምላክነት የሚክድ ትምህርት ነው፡፡ ወልድ በአብ በልዕልና የተፈጠረ ነው ይላል፡፡ ፈጥሮ ፈጠረበት ይላል፡፡ አብ ወልድን ስለፈጠረው አብ ይቀድመዋል ይላል፡፡ስለዚህም ወልድ ያልነበረበት ጊዜ ነበር የሚል ክህደት ነው፡፡ ለዚህም ክህደቱ በምሳ 8፡22-25 ቆላ 1፡15 ዮሐ 14፡28 ያሉትን በተሳሳተ መንገድ በመተርጎም ተጠቅሞባቸዋል፡፡ የአርዮስ ክህደትም በኒቅያ ጉባዔ (በ325 ዓ.ም) የተወገዘ ትምህርት ነው፡፡ እኛም እንደ አባቶቻችን ‹‹ቃልም እግዚአብሔር ነበረ›› የሚለውን መሠረት አድርገን ‹‹የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ›› የሚለውን የኒቅያ ጉባዔ ድንጋጌ እንከተላለን፡፡
☆ የመቅዶንዮስ ክህደት (Mecedonianism): የመቅዶንዮስ ክህደት ከአርዮስ ክህደት የቀጠለ ሲሆን የመንፈስ ቅዱስን ፍጹም አምላክነት የካደ ትምህርት ነው፡፡ ክህደቱም መንፈስ ቅዱስ ፍጡር (ሕፁፅ) ነው ይላል፡፡ መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ያንሳል ይላል፡፡ እኛ ግን በሦስቱ አካላት መበላለጥ የለም ብለን እናምናለን፡፡ የመቅዶንዮስ ትምህርት በቁስጥንጥንያ ጉባዔ (381 ዓ.ም) የተወገዘ ትምህርት ነው፡፡ የቀናችውን ሃይማኖት ያስተማሩ አባቶችም በዚህ ጉባዔ ‹‹በመንፈስ ቅዱስም እናምናለን፤ እርሱ ጌታ ሕይወትን የሚሠጥ ከአብ የሰረፀ ከአብና ከወልድ ጋር እንሰግድለታለን፤ እናመሰግነለዋለን፤ እርሱም በነቢያት አድሮ የተናገረ ነው›› በማለት የመንፈስ ቅዱስን አምላክነት በተረዳ ነገር መስክረዋል፡፡
☆ የሁለት ሥርፀት ትምህርት (Dual procession): ይህ የስህተት ትምህርት ቆይቶ በምዕራባውያኑ ዘንድ የተጨመረ ነው፡፡ እርሱም መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ይሰርፃል የሚል የስህተት ትምህርት ነው፡፡ የኒቅያ ጉባዔ ድንጋጌ ላይ ከጊዜ በኋላ የተጨመረ ነው፡፡ በጥንታዊያን አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ያልነበረ ምዕራባዊያኑ ያስገቡት ነው፡፡ መሠረታዊ ነገሩም ከምስጢረ ሥላሴ ጋር ይጣረሳል፡፡ ጌታችንም ያስተማረው መንፈስ ቅዱስ ከአብ እንደሚሰርፅ እንጂ ከአብና ከወልድ እንደሚሰርፅ አይደለም፡፡
❖ ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ከቀደሙ ሊቃውንት ምስክርነቶች ጥቂቶቹ
“እግዚአብሔር አንድ ነው፤ የማትከፈል የማትፋለስ መንግስትም አንዲት ናት፤ ከሥላሴ ምንም ምን ፍጡር ደኃራዊ የለም፤ በእነርሱ ዘንድ አንዱ ለአንዱ መገዛት የለም፡፡ አብ ከወልድ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፣ ወልድም ከመንፈስ ቅዱስ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፤ መንፈስ ቅዱስም ከአብ ከወልድ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፤ ሥሉስ ቅዱስ በዘመኑ በቀኑ ሁሉ በግብርም በስምም ሳይለወጥ ሳይፋለስ ጸንቶ ያለ ነው እንጂ፡፡” ( ሃይማኖተ አበው ዘሠለስቱ ምዕት ምዕራፍ 19 ፡ 5-6)
“ወንድሞቻችን እኛስ እንዲህ እናምናለን፤ ያልተወለደ እግዚአብሔር አብ በተለየ አካሉ አንድ ነው፤ የተወለደ እግዚአብሔር ወልድ ዋሕድ ኢየሱስ ክርስቶስም በተለየ አካሉ አንድ ነው፤ በወደደው የሚያድር የአብ የወልድ እስትንፋስ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስም በተለየ አካሉ አንድ ነው እንላለን፡፡…አብ አምላክ ነው፤ ወልድም አምላክ ነው፤ መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው፡፡ ግን ሦስት አማልክት አይባሉም አንድ አምላክ እንጂ፡፡” ( ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ ምዕራፍ 25 ፡ 2-4)
“ከሦስቱ ፍጡር የለም ፍጡራን አይደሉምና፡፡ ከዕውቀት ከሃይማኖት የተለዩ መናፍቃን ከቅድስት ሥላሴ መለኮት መከፈልን በአካላት መጠቅለልን ሊያመጡ አይድፈሩ ሦስት አማልክት ብለን አንሰግድም አንድ አምላክ ብለን እንሰግዳለን እንጂ፡፡ በስም ሦስት ናቸው እንላለን፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ ባህርይ አንድ ሥልጣን ናቸው፤ በአንድ መለኮት በባህርይ አንድነት የጸኑ ሦስት አካላት ሲሆኑ ከሦስቱ አንዱ የሚበልጥ አንዱ የሚያንስ አይደለም፤ በማይመረመር በአንድ ክብር የተካከሉ ናቸው እንጂ፡፡” ( ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ ምዕራፍ 60 ፡ 6-7)
“ወልድ ሳይኖር አብ ከአዝማን በዘመን ፈጽሞ አልነበረም፤ ወልድም ከመንፈስ ቅዱስ ተለይቶ በዘመን አልነበረም፤ ሳይለወጡ ሳይለዋወጡ በገጽ በመልክ ፍጹማን በሚሆኑ በሦስት አካላት ጥንት ሳይኖራቸው በዘመን ሁሉ የነበሩ፤ ፍጻሜ ሳይኖራቸው የሚኖሩ ናቸው እንጂ፡፡” ( ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቴዎፍሎስ ምዕራፍ 68 ፡ 5)
“አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በአካል ሦስት በባህርይ አንድ ነው ብሎ ማመን ይህ ነው፤ የማይመረመር በቅድምና የነበረ አብ በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤…የማይመረመር በቅድምና ነበረ ወልድም በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤… . የማይመረመር በቅድምና የነበረ መንፈስ ቅዱስም በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤ ሐዋርያት ያስተማሩዋት ቅድስት ቤተክርስቲያን የተቀበለቻቸው ቅዱሳት መጻሕፍት እንደተናገሩ፡፡” ( ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቄርሎስ ምዕራፍ 70 ፡ 14-17)
“እኛ ግን በሥላሴ ዘንድ በማዕረግ ማነሥና መብለጥ የለም በመለኮት አንድ ወገን ናቸው እንላለን” ( አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ተግሳጽ ዘሰባልዮስ )
❖ ማጠቃለያ
ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምስጢረ ሥላሴን በተረዳ ነገር ‹‹ሥላሴ አንድ ሲሆኑ ሦስት፣ ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸው፡፡ አንድነቱ ሦስትነቱን ሳይጠቀልለው፣ ሦስትነቱ አንድነቱን ሳይከፋፍለው በሕልውና ተገናዝበው የሚኖሩ ናቸው፡፡›› ብላ ታምናለች፤ ታስተምራለችም፡፡ ይህም እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ራሱን የገለጠበት፣ ነቢያት የመሰከሩት፣ ወልደ እግዚአብሔር በተለየ አካሉ ሰው ሆኖ ያስተማረው፣ ሐዋርያትም በዓለም ዞረው የሰበኩት ምስጢር ነው፡፡ ስለዚህ እኛም እንደ አባቶቻችን “ምንም እንኳን ሥላሴን በስም፣ በአካል በግብር ሦስት ናቸው ብንልም ሦስቱ በባህርይ፣ በመለኮት፣ በህልውና፣ በፈቃድ አንድ ናቸው፡፡ አንድ አምላክ እንጂ ሦስት አማልክት አንልም፡፡ አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ አላቸው፡፡ ነገር ግን በህልውና አንድ ናቸው፡፡” ብለን እናምናለን፤ እንታመናለን፡፡
ስብሃት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፡፡ አሜን፡፡
________ ________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , War & Crisis | Tagged: Anti-Ethiopia , Axum , መንፈሳዊ ውጊያ , መንፈሳዊ-ውጊያ , ረሃብ , ሰይጣን-አምልኮ , ሰይፍ , ስደት , ሽሮ ሜዳ , ቅድስት ሥላሴ , ቤተክርስቲያን , ተዋሕዶ , ትግራይ , አረመኔነት , አባ ገዳ , አክሱም , አውሬው-መንግስት , አዲስ አበባ , ኢትዮጵያ , እባ ገንዳ , እንጦጦ , ኦርቶዶክስ , ክርስትና , ዘር ማጥፋት , ዲያብሎስ , ጀነሳይድ , ጠላት , ጥላቻ , ጦርነት , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , Entoto Trinity Church , Ethiopia , Famine , Genocide , Human Rights , Massacre , Refugees , St.Gabriel , Sudan , Tewahedo , Tigray , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2022
VIDEO
💭 ይህ ‘ አባገዳ ‘ የሚባል ተልካሻ፣ ሰነፍ፣ ምንም በጎ ነገር ለራሱም ለመላዋ ኢትዮጵያም አብርክቶ የማያውቅ ስራ ፈት ፣ ያረጀና ጥገኛ የዘላን ጥርቅም በራሱ ጎሳ ውስጥ ያለን ቀውስ በባሌና ወለጋ መፍታት እንኳን ያልቻለ ያልተማረ የጠላና የጠጅ ቤት ኦሮሞ መሪ ቡድን ነው።
በእነዚህ እባብ ገንዳዎች የሚመራው ኦሮሞ / ጋላ ነበር ሃያ ሰባት ጥንታውያኑን የኢትዮጵያ ነገዶች ከምድረ ገጽ ያጠፋው፤ ዛሬም ሰሜናውያን ወንድማቾችን እርስበርስ እያባላና እያዳከመ ዲያብሎሳዊ የወረራና የዘር ማጥፋት ተልዕኮውን ለማሟላት ተግቶ በመሥራት ላይ ይገኛል፤ ግን ጽዮናውያንን ለመድፈር በመሻቱ የራሱን መውደቂያ ጉድጓድ ነው በመቆፈር ላይ ያለው፤ እግዚአብሔር በቅርቡ እሳቱን እንደሚያወርድባቸው ምንም ጥርጥር የለኝም። የማይወራለትና እጅግ በጣም ብዙ የሠሩት ወንጀልና ግፍ አለና።
በእነዚህ እባብ ገንዳዎች የሚመራው ኦሮሞ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጋር አብሮ ሕዝበ ክርስቲያኑን ጨፈጨፈ፤ በማይገባው ግዛት እንደር ግራር ተስፋፋ፤ አሁን አክሱም ጽዮንን በድጋሚ በመድፈሩ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከሃገረ ኢትዮጵያ በእሳት ይጠራረጋል።
እስኪ እናስበው፤ ይህ “በቃኝ ! ተመስገን !“ የማይል ምስጋና – ቢስ የእባብ ገንዳዎች መንጋ ግማሽ የኢትዮጵያን ግዛት ቆርሶ የሰጠውን የትግራይን ሕዝብ እያስራበና እየጨፈጨፈ ነው። በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመውንና የፋሺስቶቹን “ወጣት ቱርኮች / Young Turks ፈለግ የተከተለው ቄሮ “ የተጋሩ ደም ደሜ ነው !” ብሎ የፋሺስቱን ኦሮሞ አገዛዝ ለመቃወም ሰልፍ ሲወጣ አይተናልን ? በጭራሽ ! አያደርገውምም። ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት መጀመሪያ በኦሮሞው ምኒልክ፣ በጣይቱ፣ በኃይለ ሥላሴ፣ በመንግስቱ ኃይለ ማርያም፤ ዛሬ በዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ አገዛዝ ( ሁሉም የአማራውን ባትሪ የሚጠቀሙ የኦሮሞ አገዛዞች ናቸው ) የትግራይን ሕዝብ እያስርቡ፣ እያፈናቅሉ፣ እያሳድዱ፣ እየጨፈጭፉና በረሃብ እየቆሉ እስከዚህ እስከ መጨረሻው ዘመናቸው ድረስ ዘልቀዋል። አዎ ! ዛሬም የትግራይን ሕዝብ ከምንግዜውም በከፋ እያሰቃየው ያለው አረመኔው ኦሮሞ ነው ! የትግራይ ሕዝብ እየተራበ ነው፤ እያለቀ ነው ! ለዚህ ደግሞ ቍ . ፩ ተጠያቂው ኦሮሞ ነው ! የዛሬ ዓመት ወደ መቀሌ የተላኩትን እባብ ገንዳዎች ( አባ ገዳ ) እናስታውሳለን ? ያው ዓላማቸውንና ፍላጎታቸውን በግልጽ አሳይተውናል ! ግራኝም እኮ በግልጽ፤ “ተደመሩ … አልያ … ቅብርጥሴ ብለናቸው ነበር” ብሎናል።
😈 እነዚህ አርመኔዎች እኮ እንዲህ ሲሉ በግልጽ ነግረውናል፤
“የትግራይን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ማጥፋት አለብን፤ እኛ በሕዝብ ቁጥር ብዙ ስለሆንን አንድ ሚሊየንም ሰው ቢሆን መስዋዕት አድርገን ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን የሆኑትን ጽዮናውያንን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት እንችላለን፣ እኛ ከዛ እንደለመድነው ሦስት አራት ሚስት አግብተን የተሰውትን የአባ ገዳ ልጆች እንተካቸዋለን፤ ኦሮሞዎች እኮ ነን፤ አሁን ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት አለበኝ፣ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ( ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር ) ግንኙነት አለን።”
እባብ ገንዳዎቹ ይህን ተከትለው ነው ታይተው ተሰምተው የማይታወቁ ወንጀሎችን እና ግፎችን በመስራት ላይ ያሉት ። በኢትዮጵያ ስም እርዳታ እና ገንዘብ ይሰበስባ ሉ ነገር ግን የኢትዮጵያን ስም ለማጠለሸትና ለማጥፋት፣ ሕዝቡንም በመላው ዓለም እንዲዋረድ፤ በረሃብ ብቻ ሳይሆን በጭካኔ እና አረመኔነት ም እንዲታወቅ ለማድረግ ተግ ተው በመሥራት ላይ ናቸው ።
የኦርሞ እና የአማራ ሕዝ ቦች ይህን ሁሉ ግፍ ለአለፉት ሦስት ዓመታት በተለይ በዚህ አንድ ዓመት ውስጥ መፈጸማቸውን እያ ዩና እየሰሙ፤ እንኳን ከትግራይ ሕዝብ ጎን ተሰል ፈው ሊዋ ጉ ቀርቶ ፤ እንደ አቅማቸው ከአረመኔው ግራኝ እና ኦሮሞ አገዛዙ ጎን ቆሞውና ከታሪካዊ እስማኤላውያን ጠላቶች ጋር አብ ረው ፤ “ያዘው ! በለው ! ጨፍጭፈው !” በማለት ላይ ናቸው ። ዛሬም ሳይቀር ይህ ሁሉ ሕዝብ በአሰቃቂ ሁኔታ እያለቀ እንኳን ባለፉት አሥ ራ ሦስት ወራት ከሠሯቸውት ግልጽ ና ታሪካዊ ከ ሆኑ ከባድ ስህተቶችና ኃጢዓቶች ታርመውና ንሰሐ በ መግባት ተመልሰው፤ “ጦርነቱ ይቁም !” ለማለት እንኳ ፈቃደኞች አይደሉም። እስኪ “የኦሮሞ ተዋጊዎች” የተባሉት ግን የግራኝ Plan B ተጠባባቂ አርበኞች የሆኑት (OLA) የተባሉት አጭበርባሪዎች እውነት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ተቃዋሚዎች ከሆኑ አንዱን አዲስ አበባ የሚገኘውን የግራኝ ባለ ሥልጣን ይድፉት ! ምነው ከስድስት ወራት በፊት፤“ሱሉልታ ደረስን” ሲሉ አልነበረ እንዴ ? ሻሸመኔን፣ አጣየና ከሚሴን በእሳት ሲያጋዩአቸው አልነበረ ም እንዴ ? እነዚህ የዲያብሎስ ጭፍሮች ሁሉም አንድ ስልሆኑ በጭራሽ አያደርጉትም፤ ምክኒያቱም ይህ ጦርነት የሰሜኑን ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ ጨፍ ጭፈው በ መጨረስ በእነ ጂኒ ጃዋር እና ቱርኮች በኩል እስላማዊቷን ኦሮሚያ ካሊፋት ለመመሥረት እባብ ገንዳዎቹ ያቀዱትና ያለሙለት ምኞት፣ ዕቅ ድና ተልዕኮ ነውና።
አሁን ከሊሲፈራዊው የባዕድ ርዕዮተ ዓለም ነፃ የሆኑት ጽዮናውያን፤ አማራ እና ኦሮሞ ከተባሉት ክልሎች ለእርዳታ ተብለው የተከማቹትን ምግቦችና መድኃኒቶች ብቻ ሳይሆን የጤፍ፣ የስንዴ፣ የገብስ እህሎችን እና ጥራጥሬዎችን ወደ ትግራይ መውሰድ ይኖርባቸዋል። ኦሮሞዎች እና አማራዎች “ወገን” የሚሉትን አንድን ክርስቲያን ሕዝብ አስርቦ ለመጨረስ ባለፉት ሦስት ዓመታት ያለምንም ተቃውሞ ሰርተዋልና ሁሉም ተፈርዶባቸዋል የፈለጉትን ያህል መጮኽና ማለቃቀስ ይችላሉ።
ትክክለኛዎቹ የአጼ ዮሐንስ ጽዮናውያን የትግራይ ኢትዮጵያውያንን አሳድደው፣ አስረበውና ጨፍጭፈው ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የተነሳሱትን በተለይ በኦሮሞ እና አማራ ክልል የሚኖሩትን ነዋሪዎችን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የማንበርከክ ግዴታ አለባቸው። እስኪ እናስበው፤ አንድን ወገን በረሃብ ፈጅቶ ለመጨረስ ድንበር መዝጋት፣ እርዳታ መከልከል፣ ሰብል ማውደም፣ ምግብ መመረዝ … ከዛ ይህ አልበቃ ብሎ የተራቡትን እና የታመሙትን ሕጻናት በአውሮፕላን / በድሮን ቦምብ ማሸበርና መገደል። ምን ያህል እርኩሶች፣ ግፈኞችና አረመኔዎች ቢሆኑ ነው ? 😈 ዓለም እኮ በመገረም እየታዘበቻቸው ነው፤ የሰይጣን ጭፍራው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና አጋሮቹ እኮ በቃላትም በድርጊትም አረመኔነታቸውን ደግመው ደጋግመው ለመላው ዓለም አሳውቀዋል። ይህ በትግራይ እና ተጋሩ ላይ እየተካሄደ ያለው ጥቃት የሰሜናዊውን ሕዝብ ቁጥር ቅነሳ / ማጥፊያ ዋቄዮ – አላህ – ዲያብሎስ የጠራው ታሪካዊና ጂሃዳዊ ዘመቻ ነው።
ከንቱው የኤዶምውያኑ እና እስማኤላውያኑ ዓለም በትግራይ ሕዝብ ላይ የተሠራውን ወንጀል ሁሉ ባጭር ጊዜ ረስቶ፤ “ሰረቁ…ቅብርጥሴ” በማለት መቀበጣጠር ይችላል፤ ግን ዓለም መቼም የጽዮናውያን ወዳጅ ሆኖ አያውቅም፣ አይደለምም፣ ወደፊትም አይሆንም። ስለዚህ አሁን እኅሎች፣ ምግቦችና መጠጥ ከኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ወደ ትግራይ በግድ መወሰድ ይኖርባቸዋል ! እንዲያውም ለመጭዎቹ ሺህ ዓመታት ትግራይ የመንፈሳዊ ማዕከል ብቻ ነው መሆን ያለባት። እርሻዎቹን እና የኢንዱስትሪ ማዕከላቱን በተቀሩት የአክሱም ደቡብ ግዛቶች ብቻ ማድረጉ ተገቢ ነው። ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት በኦሮሞዎቹ አገዛዞች እንዲበላሽ፣ እንዲበከልና ደረቅ እንዲሆን የተደረገው የትግራይ ምድር ማገገም አለበት፣ ዝናቡ መመለስ አለበት፣ እጽዋቱ፣ የእጣን ዛፎቹ ( የጦርነቱ አንዱ ተልዕኮ ይህን እንደ ኮሮና ያሉ ወረርሽኞችን የሚከላከለውን እጣን የሚያወጣውን ‘ የሕይወት ዛፍ ‘ ለሉሲፈራውያኑ አንጋፋ የዓለማችን መድኃኒት ዓምራች ኩባንያዎች ሲባል ማውደም ነው ) አዕዋፋቱ መመለስ አለባቸው።
ኦሮሞዎች እና አማራዎች በትግራይ ላይ በፈጸሙት ወንጀል ሳቢያ የሺህ ዓመት እዳ ነው ያከማቹት፤ ስለዚህ ለሺህ ዓመታት እየገበሩ መኖር አለዚያ ደግሞ እስከ ሞቃዲሾ ድረስ ከሚዘልቀው ከመላው የአክሱማውያን ግዛት መጠረግ አለባቸው። ታላቁ ክርስቲያን ንጉሥ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ፬ኛ ይህን ነበር የሚናገሩት፤ መጭው ዮሐንስ ፭ኛ ይህን ነው የሚያደርጉት !
❖ ❖ ❖
ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትንና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱትን የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አጋንንቶችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ (አባ ገዳ)መንጋውን 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!
________ ________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed , Amhara , Anti-Ethiopia , Axum , መንፈሳዊ ውጊያ , መንፈሳዊ-ውጊያ , መድፈር , ሜዲያ , ረሃብ , ሰይጣን-አምልኮ , ሰይፍ , ስደት , ትግራይ , አረመኔነት , አባ ገዳ , አብይ አህመድ , አክሱም , አውሬው-መንግስት , እባ ገንዳ , ኦሮሞ ፋሺዝም , ክርስትና , ወንጀል , ዘር ማጥፋት , ዲያብሎስ , ጀነሳይድ , ግራኝ አህመድ , ግድያ , ጠላት , ጥላቻ , ጦርነት , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ተጋሩ , ፀረ-አማራ , ፀረ-ኢትዮጵያ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , Famine , Genocide , Human Rights , Massacre , Rape , Refugees , St.Gabriel , St.Mary , Sudan , Tigray , War Crimes , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 1, 2021
VIDEO
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
☆ የቀን ጅብ – የሌሊት ቢራቢሮ
☆ ፒኮክ – የሌሊት ቢራቢሮ
☆ እሳት – ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ
☆ የእሳት እራት – ሞት
☆ ግራኝ አብዮት አህመድ – ሞት በኤርታ አሌ እሳት
🦋 Moth/ሞት = የእሳት እራቶች 🦋
“አሁን ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት አለበኝ፣ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።” የእሳት እራቱ ጂሃዲስት ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ
ወደ ብርሃን የምትሄድ የሌሊት ቢራቢሮ፣ በተለይም ትንሽ፣ ግራጫማ ክንፍ ያለው ጠባብ ክንፍ እና ከሞላ ጎደል ቁመታዊ አንቴናዎች ያሉት፣ እጭዋ ጎጆው የሚቀመጥበትን ጉዳይ ያጠፋል (ሱፍ እና ሌሎች ጨርቆች፣ ወረቀት፣ ፀጉር፣ ወዘተ)።
🦋 አማራ ሆይ፤ ለዋቄዮ – አላህ – ሰይጣን 😈 ተገብረህ የእሳት እራት መሆን አይበቃህምን ?
💭 ለመሆኑ እንዴት ነው፤ “ልጆቼ ሆይ፤ ወንድማችሁን አቤልን ለመግደል አትዝመቱ፤ እከለክላችኋለሁ!” የሚል አንድም የቤተ ክርስቲያን አባት የጠፋው? እስኪ ይታየን፤ እነዚህን ሰባት ቃላት ብቻ በመናገር የስንቱ ክርስቲያን ሕዝብ ሕይወት ሊተርፍ እንደሚችል! ቤተ ክህነት እኮ ይህን አንዴ ብቻ ሳይሆን ደግማ ደጋግማ የመናገር ግዴታ ነበረባት። ለአንድ ዓመት አዲስ አበባ ሆነው ዝም፤ ጭጭ! የፕሮቴስታንት ፓስተሮች እና የእስልምና ሸኽሆች፣ የዋቀፌታ እባብ ገንዳዎች፤ “ይህ የፍትሕ ጦርነት ነው፤ ወደ ትግራይ ሂዱ ዝመቱ፣ “ዋቄዮ-አላህን፣ ማርቲን ሉተርን” ባለመቀበላቸው በራሳቸው ላይ ያመጡት ኃጢዓት ነው፤ ግደሏቸው…” ለማለት ከደፈሩ፤ የተዋሕዶ አባቶች፤ “ጦርነት አትቀስቅሱ፣ አትበድሉ! አትግደሉ!” ለማለት የማደፍሩበት ምክኒያት ምንድን ነው? ምናለ ወንበራቸውን ለሌሎች የተሻሉ አባቶች ቢያስረክቡና ገዳም ገብተው ከእግዚአብሔር ጋር ቢታረቁ?! 😠😠😠 😢😢😢
________😇
_________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia | Tagged: Abel Tesfaye , Abiy Ahmed , Anti-Ethiopia , Axum , መንፈሳዊ ውጊያ , መንፈሳዊ-ውጊያ , መድፈር , ቢራቢሮ , ትግራይ , አረመኔነት , አቤል ተስፋይ , አብይ አህመድ , አክሱም , አውሬው-መንግስት , ኤርታ አሌ , እሳተ ገሞራ , እሳት , ወንጀል , ዘር ማጥፋት , የእሳት እራት , ዲያብሎስ , ጀነሳይድ , ግራኝ አህመድ , ግድያ , ጠላት , ጥላቻ , ጦርነት , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ኢትዮጵያ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , ፋሺዝም , Erta Ale , Flame , Genocide , Human Rights , Massacre , Moth , SHM , St.Gabriel , Tigray , Volcano , War Crimes , Weeknd , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2021
VIDEO
😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
😇 “ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።”
😇 የዛሬው የቅዱስ ገብርኤል ዕለት 😈 አጋንንት በኃያሉ ተዋጊ ገብርኤል ሰይፍ ሙሉ በሙሉ ተቀጥቅጠው የሚጣሉበት ዘመን መጀመሪያ ነው።
አሁን ግን ላለፉት ሦስት ዓመታት፣ ለአንድ ዓመት ያህል ጽዮናውያንን አሳድደው፣ አስረበውና ጨፍጭፈው ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የተነሳሱትን በተለይ በኦሮሞ እና አማራ ክልል የሚኖሩ ነዋሪዎች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ማንበርከክ ግድ ይሆንባቸዋል። እስኪ እናስበው፤ አንድን ወገን በረሃብ ፈጅቶ ለመጨረስ ድንበር መዝጋት፣ እርዳታ መከልከል፣ ሰብል ማውደም፣ ምግብ መመረዝ … ከዛ ይህ አልበቃ ብሎ የተራቡትን እና የታመሙትን ሕጻናት በአውሮፕላን ቦምብ እየጣለ ማሸበርና መገደል። ምን ያህል እርኩሶች፣ ግፈኞችና አረመኔዎች ቢ ሆኑ ነው ? 😈 ዓለም እኮ በመገረም እየታዘበቻቸው ነው፤ የሰይጣን ጭፍራው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ና አጋሮቹ እኮ በቃላትም በድርጊትም ደግመው አረመኔነታቸውን ደግመው ደጋግመው ለመላው ዓለም አሳውቀዋል ፤ በወሎ እየተካሄደ ያለው ይህ የሰሜናውያን ሕዝብ ቁጥር ቅነሳ / ማጥፊያ የዋቄዮ – አላህ ጅሃዳዊ ዘመቻ ነው።
😈 እነዚህ አርመኔዎች እኮ በግልጽ እንዲህ ሲሉ በግልጽ ነግረውናል፤
“የትግራይን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ማጥፋት አለብን፤ እኛ በሕዝብ ቁጥር ብዙ ስለሆንን አንድ ሚሊየንም ሰው ቢሆን መስዋዕት አድርገን ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን የሆኑትን ጽዮናውያንን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት እንችላለን፣ እኛ ከዛ እንደለመድነው ሦስት አራት ሚስት አግብተን የተሰውትን የአባ ገዳ ልጆች እንተካቸዋለን፤ ኦሮሞዎች እኮ ነን፤ አሁን ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት አለበኝ፣ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።”
በማለት ታይተው ተሰምተው የማይታወቁ ወንጀሎችን እና ግፎችን በመስራት ላይ ነው። በኢትዮጵያ ስም እርዳታ እና ገንዘብ ይሰበስባል ነገር ግን የኢትዮጵያን ስም ለማጠለሸትና ለማጥፋት፣ ሕዝቡንም በመላው ዓለም እንዲዋረድ፤ በረሃብ ብቻ ሳይሆን በጭካኔ እና አረመኔነት እንዲታወቅ ለማድረግ ተግቶ እየሠራ ነው።
የኦርሞ እና የአማራ ሕዝ ቦች ይህን ሁሉ ግፍ ለአለፉት ሦስት ዓመታት በተለይ በዚህ አንድ ዓመት ውስጥ መፈጸማቸውን እያየና እየሰማ ፤ እንኳን ከትግራይ ሕዝብ ጎን ተሰል ፈው ሊዋ ጉ ቀርቶ ፤ ከአረመኔው ግራኝ እና ኦሮሞ አገዛዙ ጎን ቆሞውና ከታሪካዊ እስማኤላውያን ጠላቶች ጋር አብ ረው ፤ “ያዘው ! በለው ! ጨፍጭፈው !” በማለት ላይ ናቸው እንደ አቅማቸው ። ዛሬም ሳይቀር ይህ ሁሉ ሕዝብ በአሰቃቂ ሁኔታ እያለቀ እንኳን ባለፉት አሥ ራ ሁለት ወራት ከሠሯቸውት ግልጽ ና ታሪካዊ ከ ሆኑ ከባድ ስህተቶችና ኃጢዓቶች ታርመውና ንሰሐ በ መግባት ተመልሰው፤ “ጦርነቱ ይቁም !” ለማለት እንኳ ፈቃደኞች አይደሉም። እስኪ “የኦሮሞ ተዋጊዎች” የተባሉት ግን የግራኝ Plan B ተጠባባቂ አርበኞች የሆኑት (OLA) የተባሉት አጭበርባሪዎች እውነት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ተቃዋሚዎች ከሆኑ አንዱን አዲስ አበባ የሚገኘውን የግራኝ ባለ ሥልጣን ይድፉት ! ምነው ከስድስት ወራት በፊት፤“ሱሉልታ ደረስን” ሲሉ አልነበረ እንዴ ? ሻሸመኔን፣ አጣየና ከሚሴን በእሳት ሲያጋዩአቸው አልነበረ እንዴ ? እነዚህ የዲያብሎስ ጭፍሮች ሁሉም አንድ ስልሆኑ በጭራሽ አያደርጉትም፤ ምክኒያቱም ይህ ጦርነት የሰሜኑን ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ ጨፍ ጭፈው ለመጨረስ ኦሮሙማ ያቀደውና ያለመለት ምኞቱ፣ ዕቅዱና ተልዕኮው ነውና።
እንግዲያውማ በዚህ በቅዱስ ገብርኤል ዕለት ቃል እንገባለን፤ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ላሰቡት ዓላማቸው ሲሉ የኦሮሞን ሕዝብ ቁጥር ከፍ እያደረጉ ሁሉንም ሲያታልሉ ነበር ነገር ግን የኦሮሞው ቁጥር ቢበዛ ከአስራ አምስት ሚሊየን አይበልጥም፤ ይህም በጽዮናውያን ላይ በሠራው ግፍ እየመጣበት ያለ ከፍተኛ መቅሰፍት እንዳለ እርግጠኛ ሆነን እናሳውቀዋለን።
አሁን ጽዮናውያን፤ አማራ እና ኦሮሞ ከተባሉት ክልሎች ለእርዳታ ተብለው የተከማቹትን ምግቦችና መድኃኒቶች ብቻ ሳይሆን የጤፍ፣ የስንዴ፣ የገብስ እህሎችን እና ጥራጥሬዎችን ወደ ትግራይ መውሰድ ይኖርባቸዋል። ኦሮሞዎች እና አማራዎች “ወገን” የሚሉትን አንድን ክርስቲያን ሕዝብ አስርቦ ለመጨረስ ባለፉት ሦስት ዓመታት ያለምንም ተቃውሞ ሰርተዋልና ሁሉም ተፈርዶባቸዋል። ከንቱው የኤዶምውያኑ እና እስማኤላውያኑ ዓለም በትግራይ ሕዝብ ላይ የተሠራውን ወንጀል ሁሉ ባጭር ጊዜ ረስቶ፤ “ሰረቁ…ቅብርጥሴ” በማለት መቀበጣጠር ይችላል፤ ግን ዓለም የጽዮናውያን ወዳጅ አልነበረም፣ አይደለም ወደፊትም አይሆንም እና ምግብ ከኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ወደ ትግራይ መወሰድ አለባቸው! እድኒያውም ለመጭዎቹ ሺህ ዓመታት ትግራይ የመንፈሳዊ ማዕከል ብቻ ነው መሆን ያለባት፣ እርሻዎቹን እና የኢንዱስትሪ ማዕከላቱን በተቀሩት የአክሱም ደቡብ ግዛቶች ብቻ ማድረግ ተገቢ ነው። ኦሮሞዎች እና አማራዎች የሺህ ዓመት እዳ ነው በትግራይ ያከማቹት፤ ስለዚህ ለሺህ ዓመታት እየገበሩ መኖር አለዚያ ደግሞ ከአክሱማውያን ግዛት መጠረግ አለባቸው። ታላቁ ክርስቲያን ንጉሥ አፄ ዮሐንስ ይህን ነበር የሚናገሩት!
___________ ____________
Like this: Like Loading...
Posted in Life , News/ዜና , War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed , Amhara , Anti-Ethiopia , Axum , መንፈሳዊ ውጊያ , መንፈሳዊ-ውጊያ , መድፈር , ሜዲያ , ረሃብ , ሰይጣን-አምልኮ , ሰይፍ , ሱዳን , ስደት , በጎች , ትግራይ , አረመኔነት , አብይ አህመድ , አክሱም , አውሬው-መንግስት , ኦሮሞ ፋሺዝም , ክርስትና , ወንጀል , ዘር ማጥፋት , ዲያብሎስ , ጀነሳይድ , ግራኝ አህመድ , ግድያ , ጠላት , ጥላቻ , ጦርነት , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ተጋሩ , ፀረ-አማራ , ፀረ-ኢትዮጵያ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , Famine , Genocide , Human Rights , Massacre , Rape , Refugees , St.Gabriel , St.Mary , Sudan , Tigray , War Crimes , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2021
VIDEO
💭የካናዳዋ ቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲ ከድምጻዊው አቤል ተስፋዬ ስጦታ ጋር የጥንታዊውን ግዕዝ ቋንቋን በማስተማር ላይ ይገኛል።
💥 አምና ላይ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ከመጀመሩ ከአንድ ወር በፊት ይህን ዜና የጽዮናውያን ጠላት ከሆነው የኦሮሞ ሜዲያ፤ “አደባባይ ሜዲያ” ላይ በቁጭት መልክ ሲለፈለፍ ሰምቼው ነበር፤
💭 “በትግራይ የግእዝ ቋንቋ በመደበኛ ትምህርት መርሀግብር ሊሰጥ ነው “
👉 September 13, 2020
በትግራይ ክልል የግእዝ ቋንቋን በመደበኛ የትምህርት መርሀ ግብር ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ቋንቋዎች አካዳሚና ትምህርት ቢሮ አስታወቁ።
የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዳንኤል ተክሉ ለኢዜአ እንደገለፁት በሀገሪቱ በግእዝ ቋንቋ የታተሙ በሺህዎች የሚቆጠሩ ጥንታዊ የብራናና የመጽሀፍት ህትመቶች አሉ።
“አዲሱ ትውልድ ፅሁፎችን በማንበብ የሀገሩን ባህልና ቋንቋ እንዲሁም ታሪክና ማንነት ጠንቅቆ እንዲያውቅ ለማበረታታት የቋንቋውን ትምህርት መስጠት አስፈልጓል” ብለዋል።
በተያዘው 2013 አመት በክልሉ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምሀርቱን ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን አመላክተዋል ።
ከትግርኛ፣ ኩናምኛና ሳሆኛ ቋንቋዎች ቀጥሎ ግዕዝ አራተኛ ቋንቋ ሆኖ በክልሉ በሚገኙ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊነት ወስዶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል ።
ቢሮው የመማር ማስተማር ስራውን እንዲጀምር በክልሉ ምክር ቤት በአዋጅ መጽደቁንም አስታውቀዋል።
የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ባህታ ወልደሚካኤል በበኩላቸው የግዕዝ ቋንቋ ትምህርትን በክልሉ በሚገኙ ከ 2 ሺህ በላይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስጀመር የመምህራንና የመማሪያ መፃፍት ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ከስድስት ወራት በኋላ ትምሀርቱን ለመጀመር እቅድ መያዙን አመላክተዋል ።
በመቐሌ የሃወልት ክፍለ ከተማ ነዋሪና የሰላም አካዳሚ የትግርኛ ቋንቋ መምህር ሃዱሽ አታክልቲ የግዕዝ ቋንቋ በመደበኛ የትምህርት መርህ ግብር እንዲሰጥ መታቀዱ ተገቢ መሆኑን ተናግረዋል።
የትምህርቱ መሰጠት በየአብያተ ክርስትያናትና ገዳማት ውስጥ የሚገኙና በግዕዝ ቋንቋ ተጽፈው የታተሙ ጥንታዊና ታሪካዊ መፃህፍቶችን በቀላሉ አንብቦ ለመገንዘብ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል ።
ለኢትዮጵያ የቱሪዝም ልማት እድገትም ያለው አስተዋጽኦ የጎላ መሆኑን ጠቅሰዋል።
“አዲሱ ትውልድ በመጤ ቋንቋዎችና ባህሎች ከመበረዝ ይልቅ የሀገሩን ባህልና ቋንቋ በሚገባ እንዲያውቅና እንዲጠብቅ ያስችለዋል” ሲሉም መምህር ሃዱሽ አስታውቀዋል። “
💭 ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ለመጀመር ከገፋፉት ምክኒያቶቹ አንዱ የትግራይ ሕፃናት የግዕዝ ቋንቋን እንዳይማሩ ለማድረግ ሲል ነው። “ ሁሉም ኬኛዎች ” በከንቱው የኩሽ ህልማቸው የግዕዝንም ቋንቋ ለመውረስ ይሻሉና።
💥 አይ የሰሜኑ ወገኔ፤ የእነዚህን ፍጥረታት እርጉምነት ገና በደንብ አልተረዳኸወም እኮ!
💭 The university is now one of the only places in the world where students can learn Ge’ez
Tens of thousands of ancient Ethiopic manuscripts – maybe more – have collected dust for over a century because they are written in what is now a rarely studied language, Ge’ez.
But a new course at the University of Toronto is teaching a new generation of students to understand the ancient Semitic language so that one day they can access this long-lost trove of knowledge.
This week, Professor Robert Holmstedt of the department of Near and Middle Eastern civilizations welcomed 25 students and members of Toronto’s Ethiopian community to the first day of an introductory course on Ge’ez, which like Latin, is only used in religious services, in this case for the Ethiopian Orthodox and Catholic churches.
Read more about the Ge’ez course at CBC News
With this course, U of T becomes one of the only places in the world where students can learn the fundamentals of Ge’ez. The program came about through several significant donations, including from The Weeknd, the Ethiopian community and the Faculty of Arts & Science.
Department chair Professor Tim Harrison has said that he hopes, with continued support, U of T will eventually add more courses and be positioned to launch the first Ethiopian studies program in North America.
Since the subject is so rarely taught, Holmstedt had to invent course materials and revise one of the only Ge’ez textbooks in English, the 40-year-old Introduction to Classical Ethiopic: Ge’ez by Thomas O. Lambdin. Ge’ez is a window into an ancient culture and offers insights into other Semitic languages, he said.
“I like giving students access to things that 99.5 per cent of the world doesn’t have access to,” he said. “It’s part of advancing our knowledge and the pursuit of truth. This is the very nature of the university. We can’t leave this behind.”
Hear CBC Metro Morning talk about the course on Ge’ez
Michael Gervers , a history professor at U of T Scarborough, helped launch the course with a $50,000 donation and a call to Toronto’s Ethiopian community to contribute.
The call was answered and the donation matched by none other than Toronto native and Grammy-award winning artist Abel Tesfaye, a.k.a. The Weeknd.
Read about The Weeknd’s donation
The campaign for the language course has a $200,000 goal and has received support from the Faculty of Arts & Science and the Bikila Awards organization, a local Ethiopian community group named after Olympic marathoner Adebe Bikila.
On Monday, just as he had promised, Gervers sat in on the class, hoping to be one of the first to learn the language at U of T.
Although he has been studying ancient Ethiopia for 40 years – he has swung from ropes to explore rock-cut monasteries in Ethiopia and created a database of tens of thousands of photographs of Ethiopian art and culture – Gervers does not know the language.
Amharic-speaking students helped him with his pronunciation when he was asked to recite a letter of the alphabet.
The course’s first students included members of the Ethiopian and Eritrean communities, students with an interest in Ethiopian culture, medievalists and students in comparative linguistics.
Before any of the students can uncover the secrets of ancient Ethiopic texts, they must learn the basics. In their first class, they were introduced to Ethiopic letters and to the present tense of verbs like “to sit.”
Hours of memorization come next. Holmstedt urged his students to carry a ringlet of flashcards so they can learn the alphabet on the go.
“Walk around campus memorizing words instead of looking at your phone,” Holmstedt said.
Gervers said he hoped the Ge’ez course would be the first of many classes that would form the basis of an Ethiopian studies program at U of T. He has proposed a graduate-level course in the history of Ethiopia.
“Ethiopia is usually left out of the curriculum because it’s so different,” he said. “There is no point of entry through European languages like English, French, Spanish or Italian.”
Read more about Professor Gervers’ research on Ethiopia
The campaign will need additional funding to add further courses in Ge’ez – and even more to kickstart Ethiopian studies.
For many students in the course, the subject isn’t only academic.
Sahlegebriel Belay Gebreselassie , a third-year undergrad in international relations and political science, has an “intimate personal connection” with the class.
“It’s a part of learning my history, my language,” he said.
Source
___________ __________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , News/ዜና , War & Crisis | Tagged: Abel Tesfaye , Aksum , Archangel , Axum , ሜዲያ , ቅዱስ ገብርኤል , ትግራይ , ቶሮንቶ , አቤል ተስፋዬ , አክሱም , አውሬው-መንግስት , ካናዳ , ክህደት , ክርስትና , ዊኬንድ , ዘር ማጥፋት , ዩኒቨርሲቲ , ጀነሳይድ , ግእዝ , ጠላት , ጥላቻ , ጦርነት , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , Canada , Gebriel , Geez , Genocide , Human Rights , Language , Massacre , St.Gabriel , Tenben , The Weeknd , Tigray , Toronto , University , UoT , Wuqeye , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2021
VIDEO
😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
❖ ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖
___________😇
__________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Infos | Tagged: Afroasiatic , Aksum , Anti-Ethiopia , Archangel , Axum , መንፈሳዊ ውጊያ , መድፈር , ሜዲያ , ሰይጣን-አምልኮ , ቅዱስ ገብርኤል , በጎች , ትግራይ , አረመኔነት , አክሱም , አውሬው-መንግስት , ክርስትና , ወንጀል , ዘር ማጥፋት , ዲያብሎስ , ጀነሳይድ , ግራኝ አህመድ , ግእዝ , ግድያ , ጠላት , ጦርነት , ጭፍጨፋ , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ኢትዮጵያ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , ፋሺዝም , Betrayal , Gebriel , Geez , Genocide , Human Rights , Language , Massacre , St.Gabriel , St.Mary , Tigray , War Crimes , Zion | Leave a Comment »