Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2024
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    2930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Nun’

Demonia Rihanna Outrages Christian’s With Provocative & Blasphemous Shoot Dressed as a ‘Sexy Nun.’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 10, 2024

👹 ጋኔኗ ሪሃና በክርስቲያኖች ዘንድ ቁጣን ለመቀስቀስ እና በስድብ ለመተንኮስ እንደ ‘ሴሰኛ መነኩሲት’ ለብሳ በቪዲዮ ቀርባለች።

ዘፋኟ ለ’ቃለ መጠይቅ’ መፅሄት ስትነሳ እና ስታሳይ በመነኩሲት የራስ መጎናጸፊያ ውስጥ እንዲህ ጡቷን በመያዝ ነው።

እ.አ.አ እስከ 2020 ዓ.ም ድረስ ከጋኔን ሳውዲ ሀሰን መሀመድ አብዱል ላፍ ጀሚኤል ጋር ትዳር የመሰረተችው ሪሃና አሁን ሕጻኗን አይሻን (በሲዖል በመቃጠል ላይ ያለው መሀመድ በስድስት ዓመቷ ነው ያገባት) ወይም አስራ አንዱን/11 የሐሰተኛው ነቢይ መሀመድ ሚስቶችን በዚህ መልክ መሳል ትችላለች። አታደርገውም እንጂ! ወደ ሲዖል እስኪወርዱ ድረስ በዚህች ምድር ላይ አንዱ ጋኔን በሌላው ጋኔን ላይ በጭራሽ አይሳለቅም። እያየነው ነው!

የሪሃና የአሁን ባለቤቷ ራኪም አቴላስተን ማየርስ aka A$AP ሮኪ በጥቅምት 3 ቀን 1988 ተወለደ። ጥንዶቹ አሁን ሁለት ወጣት ወንዶች ልጆችን ይጋራሉ።

መጠሪያ ስሙ፤ ‘ራኪም’ መጀመሪያ በ 1986 ከእስልምና ብሔር/ Nation of Islam ጋር ተዋወቀ። በኋላም ‘የአማልክት እና የምድር ብሔር’/The Nation of gods and earths’ (አምስት/5 ፐርሰንት ኔሽን በመባልም ይታወቃል)ተቀላቀለ እና ‘ራኪም አላህ’ የሚለውን የአረብኛ ስም ተቀበለ።

ሌላዋ አሜሪካዊት ዘፋኝ ጃኔት ጃክሰን፣ የታዋቂው የሙዚቃ አርቲስት ማይክል ጃክሰን ታናሽ እህትም ነፍሷን ለሉሲፈር ሸጣ እና ከሙስሊም ኳታርዊ ቢሊየነር ነጋዴ ዊሳም አል ማና ጋር ባደረገችው የአምስት አመት ጋብቻ ሀብት አፍርታለች።

ጠማማው የገሃነም መንገድ ሁል ጊዜ ወደ አጋንንት እስላም ይወስዳል።

👹 ከክርስቶስ ተቃዋሚው እምነት እስልምና ተከታዮች ወይንም ከዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ወይም ጋብቻ የምትመሠርቱ ሁሉ ብትለዩ፣ ብትርቁ እና ብትጠነቀቁ ይሻላችኋል! ዋ! ወዮላችሁ!

👹 የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው።

👹 The singer clutches her breast while posing in a Nun’s headdress for Interview Magazine.

Rihanna, who was married till 2020 to a Saudi Hassan Mohammed Abdul Latif Jameel, can now pose in Little Aisha or in 11 of the fake prophet Mohammad’s wives’ headdresses.

Her current husband Rakim Athelaston Mayers aka A$AP Rocky was born on October 3, 1988. The couple now share two young sons.

Namesake: Rakim was initially introduced to the Nation of Islam in 1986; he later joined The Nation of gods and earths (also known as the 5 Percent Nation) and adopted the Arabic name Rakim Allah.

Another American singer, Janet Jackson, younger sister of late iconic pop artiste, Michael Jackson, also sold her soul to Lucifer and made a fortune from her marriage of five years to Muslim Qatari billionaire businessman, Wissam Al Mana.

The perverted road to hell ALWAYS points back to demonic Islam.

👹 All those who form a close relationship or marriage with the followers of the Antichrist’s faith, Islam or with the slaves of Waqeyo-Allah-Baphomet-Lucifer, you better separate yourselves, stay away and be careful! Woe to you!

👹 The devil’s government law is the law of “joining” and God’s government law is the law of “separation”.

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አይይ ‘እኅተ ማርያም’! እኛም እኮ፤ ‘ተመለሽ ንስሐ ግቢ፤ እኅታችን!’ ብለን ነበር፤ አሁን መናፍቁን ይላክብሽ?!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 19, 2021

✞✞✞የአክሱም ጽዮን ልጆችን ለሚተናኮሏቸው፤ ከጉማሬው ብርሃኑ ነጋ እስከ ጦጣው ታዲያስ ታንቱ ለእያንዳንዱ ከሃዲ የመናፍቃን እና የአህዛብ ሰይፍ አንድ በአንድ እየተላከለት ነው… ✞✞✞

ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ እና ተመሳሳይ እርኩስ መናፍሳት በመላው ዓለም ተለቅቀዋል። እንግዲህ ከጴርጋሞን ቱርክ ወደ አራት ኪሎ ለገባው ለሰይጣን ዙፋን የሚሰግዱትንና በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱትን ሁሉ ሲያቅበዘብዛቸውና እርስበርስ ሲያባላቸው እያየን ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተውን ጂሃድ ተከትሎ ለጦርነቱ ድጋፍ ሰጥተው የነበሩትና የራሳቸውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትንታኔ እየሰጡ በትግራይ ሕዝብ ላይ ሲፈርዱ በነበሩት በ ‘ባህታዊ አባ’ ገብረ መስቀል እና በ ዘመድኩን በቀለ መካከል የተከፈተውን የቃላት ጦርነት ሰምተናል፤ እራሳችንንም በሃዘንና በመገረም ነቅንቀናል፤ ታዲያ ይህ ሁሉ ከየት መጣ? ለማንም መጥፎውን አንመኝ፤ በፈቃዳቸው ያሳዩንንም ድክመቶቻቸውን እራሳቸው በበጎ ይመልከቷቸውና፤ ካልዘገየ፤ “ተጸጸቱ!” እላለሁ፤ ንስሐ ግቡ፤ እንግባ፣ ተመለሱ እንመለስ!” እላለሁ። ይህ ለሁላችንም ነው፤ ከአክሱም ጽዮን ውጭ ላሉትና በግልጽ ለሚታዩን ከሃዲ ጠላቶቿ ብቻ አይደልም፤ በአክሱም ጽዮን እና በአቅራቢያዋ አግባብ ያልሆኑ አምልኮቶችን (‘አል-ነጃሽ’ የተባለውን መስጊድ ጨምሮ) ፣ ቡና ቤቶችን፣ ጠላ ቤቶችን፣ ጭፈራ ቤቶችን ወደ አክሱም ጽዮን ያስገቡትንም ወገኖቻችንን ሁሉ ይመለከታል። ይህ ለእኔም ለራሴም ጭምር ነው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪]✞✞✞

፲፩ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም።

፲፪ በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል።[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪]

፲፫ የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም።

፲፬ ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።

፲፭ እንዲሁ የኒቆላውያንን ትምህርት እንደ እነዚህ የሚጠብቁ ሰዎች ከአንተ ጋር ደግሞ አሉ።

፲፮ እንግዲህ ንስሐ ግባ፤ አለዚያ ፈጥኜ እመጣብሃለሁ፥ በአፌም ሰይፍ እዋጋቸዋለሁ።

፲፯ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል ለነሣው ከተሰወረ መና እሰጠዋለሁ፥ ነጭ ድንጋይንም እሰጠዋለሁ፥ በድንጋዩም ላይ ከተቀበለው በቀር አንድ ስንኳ የሚያውቀው የሌለ አዲስ ስም ተጽፎአል።

፲፰ በትያጥሮንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። እንደ እሳት ነበልባል የሆኑ ዓይኖች ያሉት በእቶንም የነጠረ የጋለ ናስ የሚመስሉ እግሮች ያሉት የእግዚአብሔር ልጅ እንዲህ ይላል።

፲፱ ሥራህንና ፍቅርህን እምነትህንም አገልግሎትህንም ትዕግሥትህንም ከፊተኛውም ሥራህ ይልቅ የኋለኛው እንዲበዛ አውቃለሁ።

፳ ዳሩ ግን። ነቢይ ነኝ የምትለውን ባሪያዎቼንም እንዲሴስኑና ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤልዛቤልን ስለምትተዋት የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፤

፳፩ ንስሐም እንድትገባ ጊዜ ሰጠኋት ከዝሙትዋም ንስሐ እንድትገባ አልወደደችም።

፳፪ እነሆ፥ በአልጋ ላይ እጥላታለሁ፥ ከእርስዋም ጋር የሚያመነዝሩትን ከሥራዋ ንስሐ ባይገቡ በታላቅ መከራ እጥላቸዋለሁ፤

፳፫ ልጆችዋንም በሞት እገድላቸዋለሁ፤ አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፥ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ።

፳፬ ዳሩ ግን ይህን ትምህርት ለማትይዙ ሁሉ የሰይጣንንም ጥልቅ ነገር እነርሱ እንደሚሉት ለማታውቁ ለእናንተ በትያጥሮን ለቀራችሁት እላለሁ፤ ሌላ ሸክም አልጭንባችሁም፥

፳፭ ነገር ግን እስክመጣ ድረስ ያላችሁን ጠብቁ።

፳፮-፳፯ ድል ለነሣውና እስከ መጨረሻም ሥራዬን ለጠበቀው እኔ ደግሞ ከአባቴ እንደ ተቀበልሁ በአሕዛብ ላይ ሥልጣንን እሰጠዋለሁ፥ በብረትም በትር ይገዛቸዋል፥ እንደ ሸክላ ዕቃም ይቀጠቀጣሉ፤

፳፰ የንጋትንም ኮከብ እሰጠዋለሁ።

፳፱ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።

_________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Bodies Are Being Eaten by Hyenas; Girls of Eight Raped’: Inside The Tigray Conflict

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2021

Courtesy: The Guardian

በአስከፊ ጦርነት በምትታመሰው ትግራይ ውስጥ የሚሰሩ አንዲት መነኩሲት እየተፈፀመ ስላለው ጭካኔ የተሞላበት አሰቃቂ ተግባር ምስክራቸውን ለእንግሊዙ “ዘ ጋርዲያን” ጋዜጣ አካፍለዋል፡፡

ከዓመት በፊት እዚህ ስለ ህይወታችን ሳስብ በሁሉም ረገድ ፣ በውሃ ፣ በኮሙኒኬሽን ሲስተሞች ውስጥ ሰላም እና የልማት ምልክቶች ነበሩን፡፡ በጣም አነቃቂነቱ ተስፋ ሰጠቶን ነበር፡፡ አሁን ግን ሆስፒታሎቹ ሁሉም ጥቃት ደርሶባቸዋል ፣ ተዘርፈዋል ወድመዋል፡፡ አሁን ያ ሁሉ እንደ ታሪክ ነው የሚሰማው፡፡ በጥቂት ወራቶች ውስጥ፡፡”

አስገድዶ መድፈር ከስምንት ዓመት ዕድሜ ሕጻን እስከ ፸፪/72 ዓመት እድሜ ባላቸው አዛውንት ሴቶች ላይ እየተፈጸመ ነው፡፡ ይህ በጣም የተስፋፋ ነው ፣ በሺዎች በሚቆጠሩ ሴቶች ላይ በየቦታው ሲፈጸም እያየሁት ነው፡፡ ይህ አስገድዶ መድፈር በአደባባይ ፣ በቤተሰብ ፊት ፣ በባሎቻቸው ፊት ፣ በሁሉም ፊት ነው፡፡ እግሮቻቸው እና እጆቻቸው ተቆርጠውባቸዋል፣ ሁሉም በተመሳሳይ መንገድ፡፡

አካላት በጅቦች እየተበሉ ነው; የስምንት ዓመት ሕፃናት እየተደፈሩ ነው’

ይህንን የሚያደርጉት ሰዎች ሰው ናቸው ብለው ያስባሉን?፡ እነዚህን ሰዎች ማን እንደሚያሰለጥናቸው አላውቅም፡፡”

😠😠😠 😢😢😢

✞✞✞ይህን ሁሉ አሰቃቂ ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ከሃዲዎች የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ጭፍሮች የሆኑት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ መሀመዳውያንና ኢ-አማንያን ሁሉ እስከ ጌታችን የስቅለት ዕለት ድረስ የመመለሻ ጊዜ ተሰጥቷቸው ነበር፤ አሁን በቃ! አለቀ! አከተመ! ሁሉም በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

A nun working in war-torn Tigray has shared her harrowing testimony of the atrocities taking place.

The Ethiopian nun, who has to remain anonymous for her own security, is working in Mekelle, Tigray’s capital, and surrounding areas, helping some of the tens of thousands of people displaced by the fighting who have been streaming into camps in the hope of finding shelter and food. Both are in short supply. Humanitarian aid is being largely blocked and a wholesale crackdown is seeing civilians being picked off in the countryside, either shot or rounded up and taken to overcrowded prisons. She spoke to Tracy McVeigh this week.

“After the last few months I’m happy to be alive. I have to be OK. Mostly we are going out to the IDP [internally displaced people] camps and the community centres where people are. They are in a bad way.

“In comparison to the other places, Mekelle is much better, although I consider it chaotic as we have 40 to 65 people sleeping in one room. For 3,000 to 6,000 people, there are four toilets for men and four for women. Sanitation is very poor, water is not always available. Food and medicines … they are difficult to find.

“People have been here for three or four months and still have no blankets, and the numbers of IDPs is increasing every day, maybe 100 come every day from the worst part of the region. So the demand does not match supply. The community, the people here, they are trying to help but they have very little to share themselves. No one can withdraw any money from the banks; there’s no businesses operating. But still, whatever people have, they share.

“It happened so quickly. For us, it’s so shocking. So sudden. We had a normal life, things were improving – health centres, lives and education programmes. We were reaching 24,000 children and had plans to expand the school feeding programme. But all that had to stop because of the coronavirus. Then as if in a day, there’s a fully fledged war. For the past three months now we are trying to feed 25,000 IDPs in about 23 centres; some are 75 miles away from Mekelle. Many, many have been raped.

“There were some indicators late last year: the roads out were closed, the budget to this area had been cut and when we had the locust attacks, there was no support from central government. They were not allowing face masks for the schoolchildren. A lot of other humiliations were happening. So there was a lot of discrimination leading up to it, but war? War was so sudden.

“People are traumatised. Some of them have lost immediate family members. People are worried about where members of their family are. Some people are out in the bush. Their homes are occupied. People are worried, anxious, sad, angry. They are really worried about the future.

“I met an old person who had been displaced three times in their lifetime, all because of these ethnic wars, but for younger people, anyone aged 30, 40, this is all new. I’m 48 and I have never witnessed any war. It is very strange and very scary. It really puts you in darkness.

When I think of our lives here a year ago, we had peace and signs of development in all areas, in water, communications systems. It was so inspiring, giving us hope. But now the hospitals have all been attacked, looted and destroyed.

Now that feels like history. In just a few months.

“In Mekelle the shelling has now stopped but it is still going on not far from us. The bodies are being left to be eaten by the hyenas, not even having the dignity of burial.

Rape is happening to girls as young as eight and to women of 72. It is so widespread, I go on seeing it everywhere, thousands. This rape is in public, in front of family, husbands, in front of everyone. Their legs and their hands are cut, all in the same way.

You wonder if the people doing this are human. I don’t know who is training these people.

“Wherever there are Eritrean or Ethiopian troops. Tragic. Every single woman, not only once. It is intentional, deliberate. I am confident in that from what I am witnessing. There are 70,000 civilians under attack. So much looting, fighting, raping. All targeting the civilians. The brutality, the killings, the harassing.

“This region has been closed off. Cut off from all the support that people deserve. We are isolated, lonely, neglected. If the world is not moved to take action against such terribleness, you wonder why. This suffering is appalling.

“I don’t know what is worse, to die in the bush, starving, or in jail or by gun. The young people are so scared.

“The world should condemn the killing of civilians. People having to leave their homes and the sexual violence – so many woman and girls raped.

“I would like to say to the world: in the 21st century there should be no one dying of hunger when the world can take action. Whoever can do this, they must not wait for another second. Everybody in the world must act, they should condemn this.

“I know it can be done. There has to be someone who can do it and do it fast.”

Source

____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »