Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Sodom’

Is This Why The Citizens of Sodom Are Persecuting Trump?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2023

የሰዶም ዜጎች ትራምፕን የሚያሳድዱት በዚህ ምክኒያት ነውን?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የቀድሞ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ሕፃናትን ጾታን የሚያረጋግጥ እንክብካቤን የሚያወግዝ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተለቀቀው ቪዲዮ፣ የአሜሪካ መንግሥት የወንድና የሴት ጾታን ብቻ የሚያውቅ ሕግ እንዲያወጣ ጠይቀዋል።

💭 In a video released to social media decrying gender-affirming care for minors, former President Trump called for legislation that would make it so that the US government only recognizes the genders of male and female

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Tennessee Tragedy Brought Me to 666 Sodom-Egypt

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የቴነሲው አሳዛኝ ክስተት ወደ 666 ሰዶም-ግብፅ አመጣኝ

በቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በተለያዩ ሃገራት ያሉ የሰዶም ዜጎች ማመን የሚከብድ ድርጊቶችን በመፈጸም ላይ ናቸው። ልክ እንደ ዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች በተለይ በክርስቲያኖች ላይ ጂሃድ ለማካሄድ ቆርጠው ተነስተዋል። የትናንትናው የናሽቪል ክርስቲያን ትምህርት ቤት ጥቃት አንዱ ማሳያ ነው። በሚቀጥሉት ቀናትና ሳምትናት ተመሳሳይ ቅጣት ለመፈጸም እንዲህ ዓይነት የበቀል ዛቻ በየማህበረሰባዊው ሜዲያ በግልጽ በማሰራጨት ላይ ናቸው። በዚህ ቪዲዮ የሰዶም ዜጎች፤ እንደነርሱ አባባል፤ “ከክርስቲያናዊ ጥምቀት እራሳቸውን ለማላቀቅ” የተዘዘቀዘውን መስቀል በግንባሮቻቸው ላይ ሲያስቀቡ ይታያሉ። የሰዶም ዜጋ የሆነው አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድና ጭፍሮቹም መስቀሉን በመዘቅዘቅ ላይ ናቸው፤ ግድያውንም ቀጥለውበታል።

በጣም የሚገርመው በእነዚህ የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎች አማካኝነት እርስበርስ እንዲባሉ የተደረጉት ሰሜናውያኑ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ምስጢሩን ባግባቡ ሊረዱት ስላልቻሉና ነቅታው ተገቢውን እርምጃ መውሰድ ስላልቻሉ ዛሬም ቀሪውን ሕዝባቸውን ማስጨረሱን ሊቀጥሉበት ነው የሚል ስጋት አለኝ። እንዴት ነው በጎቻቸውን ባግባቡ ሊመሩ፣ ሊያስተምሩና ሊያስጠነቅቁ የሚችሉ ትክክለኞቹ አባቶች የጠፉት? የሰዶም ዜጋ የሆኑት የዋቄዮአላህሉሲፈር ጥንብ አንሳዎች እኮ ሰሜኑን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን እርስበርሱ ይተላለቅና መውረስ የሚመኙትን ሁሉ ለመወረስ እነርሱ በክርስቲያኑ አጽምና ደም ላይ በተከሏቸው ኦዳ ዛፎች ላይ ሆነው በመጠባበቅ ላይ ናቸው።

ሌላው የሚገርመው፤ ከኢትዮጵያ በኋላ እስራኤል ዘስጋ እንዲሁ እርስበርሷ ለመተላለቅ በመዘጋጀት ላይ መሆኗ ነው። እዚያም የዋቄዮአላህሉሲፈር ጥንብ አንሳዎች ኢየሩሳሌምን (ሰዶምና ግብጽ) ለመውረስ በድንኳኖቻቸው ውስጥ እያመነዘሩ በመጠባበቅ ላይ ናቸው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፲፰]

“አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው።”

[መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፥፲፬፤፲፭]

“ግብርም የሚያስገብሩ ሰዎች ነጋዴዎችም የዓረብም ነገሥታት ሁሉ የምድርም ሹማምት ከሚያወጡት ሌላ፥ በየዓመቱ ለሰሎሞን የሚመጣለት የወርቅ ሚዛን ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት መክሊት ወርቅ ነበረ።”

[መጽሐፈ ዕዝራ ምዕራፍ ፪፥፲፫]

“የአዶኒቃም ልጆች፥ ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩፥፰]

“በድናቸውም በታላቂቱ ከተማ አደባባይ ይተኛል እርስዋም በመንፈሳዊ ምሳሌ ሰዶምና ግብጽ የተባለች ደግሞ ጌታቸው የተሰቀለባት ናት።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፬፥፰]

“ሌላም ሁለተኛ መልአክ። አሕዛብን ሁሉ የዝሙትዋን ቍጣ ወይን ጠጅ ያጠጣች ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች እያለ ተከተለው።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፲፱]

“ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፥ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፭]

“በግምባርዋም ምስጢር የሆነ ስም። ታላቂቱ ባቢሎን፥ የጋለሞታዎችና የምድር ርኵሰት እናት ተብሎ ተጻፈ።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፲፰]

“ያየሃትም ሴት በምድር ነገሥታት ላይ የምትነግሥ ታላቂቱ ከተማ ናት።”

😈 666 የክርስቶስ ተቃዋሚ ታላቅ ንጉሥና የሰዶም ዜጋ ይሆናል

[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፲፩፥፴፯፡፴፰]

“የአባቶቹንም አማልክት የሴቶችንም ምኞት አይመለከትም፤ ራሱንም በሁሉ ላይ ታላቅ ያደርጋልና አማልክትን ሁሉ አይመለከትም። በእነዚህ ፋንታ ግን የአምባዎቹን አምላክ ያከብራል፤ አባቶቹም ያላወቁትን አምላክ በወርቅና በብር በዕንቍና በከበረ ነገር ያከብረዋል።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፫]

“አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፲፩፡፲፫]

“የመርከባቸውንም ጭነት ከእንግዲህ ወዲህ የሚገዛ የለምና የምድር ነጋዴዎች ያለቅሱላታል ያዝኑላትማል፤ ጭነትም ወርቅና ብር የከበረም ድንጋይ ዕንቁም፥ ቀጭንም ተልባ እግር ቀይም ሐርም ሐምራዊም ልብስ የሚሸትም እንጨት ሁሉ፥ ከዝሆን ጥርስም የተሰራ ዕቃ ሁሉ፥ እጅግም ከከበረ እንጨት ከናስም ከብረትም ከዕብነ በረድም የተሰራ ዕቃ ሁሉ፥ ቀረፋም ቅመምም የሚቃጠልም ሽቱ ቅባትም ዕጣንም የወይን ጠጅም ዘይትም የተሰለቀ ዱቄትም ስንዴም ከብትም በግም ፈረስም ሰረገላም ባሪያዎችም የሰዎችም ነፍሳት ነው።”

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፫፥፱]

“እነሆ፥ ምድሪቱን ባድማ ሊያደርግ፥ ኃጢአተኞችዋንም ከእርስዋ ዘንድ ሊያጠፋ ጨካኝ ሆኖ በመዓትና በጽኑ ቍጣ ተሞልቶ የእግዚአብሔር ቀን ይመጣል።”

[፪ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፪፥፫]

“ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና።”

  • 6-Year-Old Boy Dies After Car Crash
  • 6 Children Killed in Tennessee Highway Crash
  • 6 People Killed in Tennessee by a Transgender

👉 Let’s begin in San Diego :

6-Year-Old Boy Dies After Car Crash in San Diego on 22 mar 2023

6 Children Killed in Tennessee Highway Crash on 26 mar 2023

6 People Killed by a Transgender in a Tennessee Christian School Shooting on 27 mar 2023

😈 666 – በእነዚህ ሶስት አሳዛኝ አደጋዎች እና ተኩሶች ሕፃናት ሰለባ መሆናቸው በጣም አሳዛኝ ነው ። ነገር ግን፣ በመንፈሳዊ አነጋገር፣ ይህ እጅግ አስደናቂ ክስተት ለእኛ ለኃጢአተኞች የሚጠቁም ብዙ ነገር አለው።።

😈 666 – It is very sad that the children were victims of these three tragic accidents and shooting. But, spiritually speaking, this most amazing phenomenon has much to suggest to us sinners.

🚨🚨🚨 March 2023: Tennessee’s governor has signed laws banning drag performances in front of children and restricting medical treatment for transgender youth.

🚨🚨🚨 March 2023 Civil rights and LGBT groups vowed to sue to stop the medical treatment measure from taking effect on 1 July.

‘Transgender Day Of Vengeance’ is planned in Tennessee for this week.

Trans Radicals’ Plan ‘Day Of Vengeance’ In D.C. Alongside Firearms Training

The organizers instruct the attendees to “wear a mask” and bring a crowd to stop “GENOCIDE.”

🚨🚨🚨 SATANIC DOOM – USA – Children of Sodom and Egypt Paying $10 at LGBT Pride events to get ‘un-baptized’ from Christianity

The Satanic Temple (TST) is touring Pride events where Children of Sodom and Egypt can pay 10 dollars to get an upside-down cross drawn on their forehead (for a few dollars extra, tattooed on their asses) in ash and after chanting the simple phrase ‘Hail Satan’ and you’re all set. You are now “unbaptized”.

☆ Joe Biden opens Nashville shooting press conference with jokes: “I came down because I heard there was chocolate chip ice cream.”

Of course, Satanic global monsters who hate humanity and want to destroy it. These people are domestic terrorists. What else do they have planned?

So now they are starting to kill kids if they can’t convert them to their ideology. Wonderful 21st century! Mental illness murders people! Gender Dysphoria is a mental illness! All these people need a spiritual evaluation !!

[Revelation 13:18]

“Here is wisdom. Let him that hath understanding count the number of the beast: for it is the number of a man; and his number is Six hundred threescore and six.”

[1 Kings 10:14]

“Now the weight of gold that came to Solomon in one year was six hundred threescore and six talents of gold,”

[Ezra 2:13]

“The children of Adonikam, six hundred sixty and six.”

[Revelation 11:8]

“And their dead bodies shall lie in the street of the great city, which spiritually is called Sodom and Egypt, where also our Lord was crucified.”

[Revelation 14:8]

“And there followed another angel, saying, Babylon is fallen, is fallen, that great city, because she made all nations drink of the wine of the wrath of her fornication.”

[Revelation 16:19]

“And the great city was divided into three parts, and the cities of the nations fell: and great Babylon came in remembrance before God, to give unto her the cup of the wine of the fierceness of his wrath.”

[Revelation 17:5]

“And upon her forehead was a name written, MYSTERY, BABYLON

THE GREAT, THE MOTHER OF HARLOTS AND ABOMINATIONS OF THE EARTH.”

[Revelation 17:18]

“And the woman which thou sawest is that great city, which reigneth over the kings of the earth.”

😈 The 666 Antichrist will be a great king and a citizen of Sodom who does not:

[Daniel 11:37-38]

“Neither shall he regard the God of his fathers, nor the desire of women, nor regard any god: for he shall magnify himself above all. But in his estate shall he honour the God of forces: and a god whom his fathers knew not shall he honour with gold, and silver, and with precious stones, and pleasant things.”

[Revelation 18:3]

“For all nations have drunk of the wine of the wrath of her fornication, and the kings of the earth have committed fornication with her, and the merchants of the earth are waxed rich through the abundance of her delicacies.”

[Revelation 18:11-13]

“And the merchants of the earth shall weep and mourn over her; for no man buyeth their merchandise any more: The merchandise of gold, and silver, and precious stones, and of pearls, and fine linen, and purple, and silk, and scarlet, and all thyine wood, and all manner vessels of ivory, and all manner vessels of most precious wood, and of brass, and iron, and marble, And cinnamon, and odours, and ointments, and frankincense, and wine, and oil, and fine flour, and wheat, and beasts, and sheep, and horses, and chariots, and slaves, and souls of men.

[Isaiah 13:9]

“Behold, the day of the LORD cometh, cruel both with wrath and fierce anger, to lay the land desolate: and he shall destroy the sinners thereof out of it.”

[2 Thessalonians 2:3]

“Let no man deceive you by any means: for that day shall not come, except there come a falling away first, and that man of sin be revealed, the son of perdition;”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Terror Attack in Sodom and Gomorrah Tel Aviv | የሽብር ጥቃት በሰዶምና ገሞራ ቴል አቪቭ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2023

❖❖❖[ትንቢተ አሞጽ ምዕራፍ ፱፥፯፡፰]❖❖❖

“የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር። እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?

እነሆ፥ የጌታ የእግዚአብሔር ዓይኖች በኃጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፥ ከምድርም ፊት አጠፋታለሁ፤ ነገር ግን የያዕቆብን ቤት ፈጽሜ አላጠፋም፥ ይላል እግዚአብሔር።”

💭 እስራኤልም ከእስማኤላውያኑ ሙስሊም አረቦች፣ ቱርኮች እና እንደ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን፣ አዘርባጃን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ዩኤኤ ወዘተ ፀረ-ክርስቶስ እስላማዊ አገዛዝ ካላቸው ሃገራት ጋር የጂኦፖለቲካዊ ጨዋታ ለመጫወት ግኑኝነቷን ካላቆመች እንዲሁም ከሳን ፍራንሲስኮ ቀጥሎ የዓለማችን ቍ.፪ የግብረ-ሰዶማውያን መናኽሪያ የሆነችውን ቴል አቪቭ ከተማን ካላጸዳችና የሰዶም ዜጎችን ካላገደች፣ እስራኤልም የጥፋትን አስጸያፊ ሕይወት ለመኖር በቋፍ ላይ መሆኗን እፈራለሁ – በቅርቡ በእስራኤል የእርስ በርስ ጦርነት እንደሚኖር ይሰማኛል። እባካችሁ ቃላቶቼን ምልክት አድርጉባቸው!

🔥 Reports of Terrorist Attack in Tel Aviv, Multiple People Shot And Wounded

❖❖❖[Amos 9:7-8]❖❖❖

“ “Are you not like the people of Ethiopia to Me, O children of Israel?” says the LORD. “Did I not bring up Israel from the land of Egypt, The Philistines from Caphtor, And the Syrians from Kir? “Behold, the eyes of the Lord GOD are on the sinful kingdom, And I will destroy it from the face of the earth; Yet I will not utterly destroy the house of Jacob,” Says the LORD.„

If Israel doesn’t quit the same primitive geopolitical game-playing by cuddling with the Muslim Arabs, Turks and with Antichrist Islamic Regimes s like in Ethiopia, Eritrea, Sudan, Azerbaijan, Saudi Arabia,UAE, etc. and if Israel doesn’t ban citizens of Sodom , I’m afraid Israel too is already on the verge of living the Abomination of Desolation – It feels like there will soon be a CIVIL WAR in Israel. Please mark my words!

👉 Anyways, The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • 🔥 ISRAEL
  • ☆ Arab States / Arab League
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, imported and Satan-influenced ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲]✞✞✞

ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።”

✞✞✞[Revelation 2:10]✞✞✞

Do not be afraid of what you are about to suffer. I tell you, the devil will put some of you in prison to test you, and you will suffer persecution for ten days. Be faithful, even to the point of death, and I will give you life as your victor’s crown.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Church of England Considers Abandoning Christianity | የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ክርስትናን መተው ታስባለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2023

ፖለቲከኞቹና ከሃዲዎቹ ፓርቲዎች ጦርነት ቀስቅሰው ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገኖቼን ከጨረሱ በኋላ፤ “ለድርድር ተቀመጥን፣ ታረቅን” ብለው ሕዝቡን ለማታለል እንደሞከሩት የሃይማኖት ተቋማቱም በተመሳሳይ መልክ ቀጣዩን ድራማ ሠርተውና ምናልባት በብዙ ሚሊየን ዜጎች እንዲያልቁ ካደረጉ በኋላ፤ “እንደራደር! አንድ እንሁን፤ ሰላምና እርቅ አመጣን!” እንደሚሉን ለሰከንድ አልጠራጠረም።”

💭 አንድ በአንድ ነው የሚደረገው፦

የቪዲዮው ምስል፤ ከሰባት አመታት በፊት ቆሻሻው አርቲስት ፔት ዶህርቲ ክርስቶስ በመስቀል ላይ መስሎ የሚያሳይ ምስል በለንደን ጎዳናዎች ላይ እንዲታይ ተደርጎ ነበር። በእርግጥ ይህ ለክርስቲያኖች ትልቅ ስድብ ነው!

💭 It’s done one at a time:

The image thumbnail: Seven years ago, a statue of Pete Doherty posing as Christ on the Cross went on view in London. Surely this is blasphemous! The raucous, wild-living pop star as Jesus, his sufferings in the media equated with the passion of Christ, his naked flesh nailed up as if he were the son of God? Shame of you, leaders of the Church of England! Surely this is too much to take!

🛑 በመምከር ላይ ያሉት የዛሬዋ የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን መሪዎች ተልዕኮ፤

👉 ፩ኛ. የአንግሊካን ቄሶች የተመሳሳይ ጾታ ሠርግ እና የሲቪል ሽርክናዎችን እንዲባርኩ ለማድረግ። ግብረ ሰዶማውያን እና ሌዝቢያን ሰርግ በቤተክርስቲያን ውስጥ ቢከለከሉም በረከቶቹ ግን እንዲሰጡ ይደረጋሉ።

👉 ፪ኛ. ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የቤተክርስቲያና ሲኖድ ስብሰባ ላይ የወጣው ትልቁ የዜና ታሪክ አንዳንድ የእንግሊዝ ቤተክርስትያን ውስጥ የሚገኙ መሪዎች ከፆታገለልተኛ ወይም የሴት አማራጮችን በመጠቀም ለ 2000 ዓመታት የቆዩ ማጣቀሻዎች እግዚአብሔርን እርሱእሱወይም አባትየሚሉትን ቃላት ቤተክርስቲያኗ እንዳትጠቀም ጥሪ አቅርበዋል።

እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!

🛑 በሃገራችንም ተመሳሳይ ሁኔታ እየታየ ይመስላል፤ ቤተ ክህነት የችግሩ አካል ናት! ወኔያችሁን በመቀስቀስ ተስፋ ይሰጧችሁና በበነገታው በበረዶ ሻወር ኩምሽሽ፣ እራሳችሁን፣ ማንነታችሁን፣ ሃገራችሁንና ቤተክርስቲያናችሁን እንድትጠሉ ያደርጓችኋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዋናው ተልዕኮ ይህ ነው።

👉 ዛሬም፤ “መንግስት ጥሩ ሲሠራ እናመሰግናለን፤ ሲያጠፋ እናወግዘዋለን፤ ይህን ለተከበሩ ጠቅላያችንአሳውቀናቸዋል…” አሉን፤ ፈሪሳዊው አቡነአብርሃም። እግዚኦ!

‘የቤተክርስቲያን አባቶች’ የሚባለው ነገር ያለቀለት የመስከረም ፬/4 ፡ ፳፻፲፪/2012ቱ ሰልፍ ተቃውሞ ሰልፍ እንዲሠረዝ ሲደረግ ነው። ያኔ በዝቅጠኛ ደረጃ ነበር “ሲደራደሩ” የነበሩት፤ አሁን ግን በከፍተኛ ደረጃ ነው። በወቅቱ መስከረም ፬ ተጠርቶ ለነበረው ተቃውሞ ሰልፍ ወደ አዲስ አበባ ደስ እያለኝ አምርቼ ነበር፤ ምንም ሳላመነታ ከቤተሰብ አባላት ጋር ሆኜ በመስቀል አደባባይ ተገኝቼ ነበር፤ ግን ልክ እንደዛሬው፤ “ተስማምተናል፣ ታርቀናልና ሰልፉ ቀርቷል!” ሲባል ምን ያህል እንዳዘንኩና፤ እንደተቆጣሁና “አባቶች” በተባሉት ተስፋ እንደቆረጥኩ ለመናገር ከብዶኝ ነበር። “ባፋጣኝ ወኔ ቀስቃሽ ሰልፍ በአዲስ አበባ ካልተደረገ ጭፍጨፋው ይቀጥላል!” በማለት በወቅቱ አውስቼ ነበር።

የዛሬዋ ቤተክህነት (የትግራይን ጨምሮ) በፈሪሳውያን የተሞላች ናት። ከአንዴም፣ ሁለቴም ሦስቴም አይተነዋል። ምንም አዲስ ነገር የለም! ቤተ ክርስቲያንና ሃገርን የመበታተን፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን የማስጨረሱ ሤራ ይቀጥላል።

😇 በዚህ ዘመን አባታችን፣ ካኽናችን፣ ፓትርያርካችና መሪያችን ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው

የሩሲያ፣ ቡልጋሪያ እና ሰርቢያ መሪዎች የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርኮቻቸውን ለመማጸን ወደ ሲኖዶሱ ያመራሉ፤ የእኛዎቹ ደግሞ የ፩ ሚሊየን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ደም እንደ ከልብ ያፈሰሰውን አረመኔ ለመለመን ወደ ቤተ ፒኮክ ይገባሉ። እግዚኦ!

ከ፩ ሚሊየን በላይ አክሱም ጽዮናውያን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፈው አረመኔ ጋር ለስብሰባ መቀመጥስ ተገቢ ነውን? ምን ዓይነት ቅሌት ነው?!

👉አሁን ሁሉም የዛሬውን ዕለት የሜዲያዎች ውጥንቅጥ የሆነና የተመሰቃቀል መገኘት በጥሞና ይከታተል። ካድሬዎቻቸው መጽሐፍ ቅዱስን እየጠቀሱ ሞኙን የተዋሕዶ በግ እያስተኙ ወደገደል ይመሩት ዘንድ በደንብ አዘጋጅተዋቸዋል።

ከሳምንት በፊት ሲናገሩ የነበሩትን ዛሬ የማይደግሙት እንዲያውም የሚቃረኑት ጋላ-ኦሮሞዎቹን እና ኦሮማራዎቹን እነ ዘመድኩን በቀለን፣ ‘መምህር ፋንታሁን ዋቄን፣ ‘ዲያቆን አባይነህ ካሴን፣ እንዲሁም ‘አቡነ’ ናትናኤልን ወጥተው እንዲለፈልፉ ያደርጓቸዋል። በጣም የሚገርም ነው ሜዲያውን ሁሉ የተቆጣጠሩት አማርኛ ተናጋሪ ጋላ-ኦሮሞውችና ኦሮማራዎች ናቸው። ጊዜው ያስገድደናል፣ በጣምም አስፈላጊ ነውና ጎሣዊ ማንነታቸውን እንመርምር! እርስበርስ እንጂ አክሱም ጽዮናውያንን በሁለት ዓመት አንዴ ለማዋረድና ለማቅለል ካልሆነ በጭራሽ አይጋብዟቸውም። ይህን በንደንብ እናስተውል።

ከሳምንት በፊት የወንጀለኛው ‘ኦሮማራ360’ ሜዲያ አባል እባቡ ጋላ-ኦሮሞ ኤርሚያስ ለገሰ ከሁለት ዓመት በኋላ ሞኙን ቴዎድሮስ ጸጋየን ለመጀመሪያ ጊዜ ልክ እንደጋበዘው ወዲያው ያተኮረው በሁኔታዎች ላይ ሳይሆን በቴዎድሮስ ብሔር እና ግለሰባዊ ማንነት ላይ ነው። ልክ የዘር ማጥፋት ጦርነት በጀመረ ማግስት ሲመረምሩትና ሊያዋርዱት ሲሞክሩ እንደነበሩት። ቴዎድሮስ ፀጋዬ በዚህ ወንጀለኛ ሜዲያ ላይ ቀርቦ እራሱን በማቅለሉ በጣም አዝኜበታለሁ።

አብዛኛው ክርስቲያን የሆነ ሕዝብ በሚኖርባት አገር አህዛብ እና መናፍቃን ይህን ያህል ሲጫወቱብን ማየት ትልቅ ቅሌት ነው! ምን ብናጠፋ ነው? ብለን እንጠይቅ!

👉 ከሳምንት በፊት ይህን ጽፌ ነበር፤ አሁን ያው እያየነው ነው፤

💭 እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ለመፈራረም ተስማሙ | ሞሮኮውያን በተቃራኒው አገራቸው ከእስራኤል ጋር መደበኛ ግኑኝነት በመጀመሯ ተቃውሞ አሰሙ።

የኢትዮጵያን ግዛት ቆርሶ ለሱዳን አሳልፎ የሰጠውና በክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ በታሪክ ተሰምቶና ታይቶ የማይታወቅ ግፍ፣ ወንጀልና ጭፍጨፋ የፈጸመው የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም ከግብጽ ቀጥሎ ሰሞኑን ወደ ሱዳን፣ ኤሚራቶችና ሶማሊያ አምርቶ ነበር። ባፋጣኝ መወገድ የሚገባው የጋላኦሮሞው አገዛዝ ምን እንዳቀደና ምን እየተገበረ እንደሆነ በግልጽ እያየነው ነው፤ ነገር ግን በእስራኤል በኩል የጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያም ኔተንያሁ መንግስት ከዚህ ቆሻሻ መንግስት ጋር ዛሬም መሞዳሞዱን የሚቀጥል ከሆነ በእስራኤል ላይ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መቅሰፍት ሊያስከትል እንደሚችል የእግዚአብሔር ቃል ይናገራል።

አዎ! እስራኤል ሶስተኛውን የሰለሞን ቤተመቅደስ በኢየሩሳሌም ለመገንባት ታቦተ ጽዮንን ትፈልገዋለች። ጽላተ ሙሴን ካገኘንና ዛሬ በእየሩሳሌም ከተማ የሞርያን ኮረብታ ላይ የሚገኙትን የድንጋይ ጉልላት እና የአላቅሳ መስጊዶችን ካፈረስን በኋላ ነው ሦስተኛውን ቤተመቅደስ መገንባት የምንችለው የሚል እምነት አላቸው አክራሪዎቹ አይሁዶች። እንደነሱ ከሆነ የምጽዓት ሕልማቸውን እውን ለማድረግ እነዚህ ሁኔታዎች ለዓለም ፍጻሜ እንደ መቅደሚያ መከሰት አለባቸው።

መሀመዳውያኑ(ሺዓ ሙስሊሞች/ ኢራን)ደግሞ “የተደበቀው ኢማም (መህዲ) የቃል ኪዳኑን ታቦት አውጥቶ ወደ ኢየሩሳሌም መቅደሱ ተራራ መመለስ አለበት” ብለው ያምናሉ። በሺዓ ወግ ፣ በክፉና መልካም፣ በጥሩና መጥፎ መካከል በመጨረሻው ዘመን ጦርነት የሚካሄድ ነው። ይህም በኢራን ውስጥ ይተረጎማል ። እንደ የሺዓ እስላም ተረተረተኞች ከሆነ ጦርነቱ ከምዕራቡ ዓለም እና ከአይሁድ እምነት ተከታዮች ጋር ነው የሚካሄደው።

በአክራሪ የመሠረታዊ ፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ዘንድ ደግሞ የዮሐንስ ራእይ መጽሐፍን ይጠቅሳሉ፤ ይህም የፍርድ ቀን ምልክቶች አንዱ የቃል ኪዳኑ ታቦት መምጣትና መመለስ ነው። እነዚህ ምዕራባውያን ተቋማት ታቦተ ጽዮንን ማግኘት እና መቆጣጠር፣ “ያለምንም ጥርጥር ለመጨረሻው አስከፊ ትግል ማበረታቻ ጥቅም ላይ ይውላል” ብለው ያምናሉ።

ሦስቱም ኃይሎች በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ብልጽግና/ኦነግ ከሃዲ ወኪሎቻቸው አማካኝነት ዛሬ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የሚያካሄዱበት ዋናው ምክኒያት ይህ ነው። ነገር ግን ወዮላቸው! ላለፉት አምስት መቶ/ መቶ ሰላሳ/ ሦስት ዓመታት አክሱም ጽዮናውያን የታቦተ ጽዮን ጠባቂዎችን ከጠላት ጋር አብረው በማጥቃት ላይ ያሉ ኢትዮጵያ ዘስጋም ወዮላቸው! “የዚህ ሲኖዶስ፣ የዚያ ሲኖዶስ” በማለት አጀንዳና ድራማ እየፈጠሩ ከፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች ለመሸሽና ሕዝቡንም ለማታለል የሚያደርጉት ሙከራ በእግዚአብሔር ዘንድ ተጨማሪ ቁጣ ነው የሚያመጣባቸው። ፖለቲከኞቹና ከሃዲዎቹ ፓርቲዎች ጦርነት ቀስቅሰው ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገኖቼን ከጨረሱ በኋላ፤ “ለድርድር ተቀመጥን፣ ታረቅን” ብለው ሕዝቡን ለማታለል እንደሞከሩት የሃይማኖት ተቋማቱም በተመሳሳይ መልክ ቀጣዩን ድራማ ሠርተውና ምናልባት በብዙ ሚሊየን ዜጎች እንዲያልቁ ካደረጉ በኋላ፤ “እንደራደር! አንድ እንሁን፤ ሰላምና እርቅ አመጣን!” እንደሚሉን ለሰከንድ አልጠራጠረም። እያየነውና እየሰማነው እኮ ነው። ለምሳሌው የማይመቹኝ ኦሮሙማው ጳጳስአቡነ ናትናኤል፤ ሰሞኑን፤ “ሀይማኖቴ አትከፈልም!” ሲሉ ሰምተናል። ለመሆኑ ይህን ዓይነት ንግግር ከማን ነው የሰማነው? አዎ! ከአረመኔው ኦሮሞ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ኢትዮጵያ አትፈርስም! የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አትፈርስም!” እያለን አይደለም። አይይይ!

በእውነት እኔ በእነርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ “በቃኝ!” ብዬና ተንበርክኬ ቀን ተሌት እያነባሁ የአክሱም ኢትዮጵያውያንን ይቅርታ በጠየቅኩ ነበር። ንሰሐ በገባሁና አዲስ ሰው ለመሆን በተጋሁ ነበር። ጊዜውና አጋጣሚው እያመለጣቸው ነው፤ እንደው ቢጎብዙና መዳን ቢፈልጉ ያላቸው አማራጭ ይህ ብቻ ነው።

ሴረኞቹን ጂኒዎች ግራኝ አብዮትን፣ ግራኝ ጃዋርን፣ ግራኝ ለማ’ን እንዲሁም የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን ቱርክን እና ግብጽን በደንብ ለማየት የንስር ዓይኖች ይስጠን

👉 ቀደም ሲል የቀረቡ፤

💭 ኢትዮጵያውያንን እያስጨፈጨፉ ያሉት አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ናቸው | ጋሎች፡ እሳቱን ያውረድባችሁ!!!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 2, 2020

“ በወለጋ ለተካሄደው አሰቃቂ ጀነሳይድ ቍ.፩ ተጠያቂው ግራኝ አብዮት አህመድ ነው!!! ጋሎቹ ከዓማሌቃውያን በከፋ ብሔራቸውን ወደ ሲዖል የሚወስድ ዲያብሎሳዊ ተግባር ነው እየፈጸሙ ያሉት። ይህ ትውልዳቸው ምናልባት ለመቀጠል ቢፈቀድለትም እንኳን በምድር ሲዖል ለመኖር የሚያበቃ የሃጢዓት ሸክም ተሸክሞ የሚኖር ትውልድ ነው የሚሆነው።

‘አብን’ የተሰኘው ሌላ የአውሬው ድርጅት ዛሬ በወለጋ ለተፈጸመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ መንደርደሪያ ነበር። የተቃውሞ ሰልፍ ትጠራለህ፣ ስልፉን ታስቀራለህ፣ የድጋፍ ሰልፍ ትጠራለሁ ቀጥሎ ጭፍጨፋውን በድፍረት ታካሂዳለህ። ሕዝቡ ብሶቱን ለመግለጽ ወደ አደባባይ እንዳልወጣ በተደጋጋሚ አዩት እኮ ስለዚህ ተደፋፈሩና ግድያቸውን ቀጠሉ። እያንዳንዱ ለተቃውሞ የሚጠራ ሰልፍ በአብዮት አህመድ ካድሬዎች በኩል እንዲጠራ የሚደረገውም ለዚህ ነው።

ላለፈው ሳምንት ተጠርቶ የነበረው ሰልፍ ልክ እንደተሰረዘ፤ “ለመሆኑ “አብን” የተባለውና ከ666ቹ አንዱ የሆነው ፓርቲ የጠራው ሰልፍ ይካሄዳል ብሎ በማመን እራሱን ያታለለ ወገን ይኖራልን?” በማለት ጠይቄ ነበር።

ከጅምሩ ዘንድሮ ቤተክህነት ሰልፍ ትጠራብን ይሆናል በሚል ስጋት ነው ገዳይ አብይ ለተባባሪው ፓርቲ ለአብን ሰልፍ እንዲጠሩ ያዘዛቸው! ወደ ቤተ ክርስቲያን “ተመለሱ” የተባሉትንም የኢሬቻ በላይ ቃልጫዎች ልክ ሲኖዶሱ ሲሰባሰብና ከባድ ውሳኔ ለማስተላለፍ በመዘጋጀት ባለበት ወቅት መሆኑ ያለምክኒያት አይደለም። ልብ እንበል፤ ይሁዳ እራሱን ሰቀለ እንጂ ከተቀሩት የክርስቶስ ሐዋርያት ጋር ተመልሶ እንዲሰለፍ አልተደረገም። የኛዎቹ ግን በተቃራኒው ከሃዲ ይሁዳዎቹን በድጋሚ ተቀብለዋቸዋል።

አብን የእነ እስክንድርን እና ልደቱን አጀንዳ ለመጥለፍ የተጠራ ሌላው የአብዮት አህመድ ብልግና “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ፓርቲ ነው።”

💭 በአራት ቀናት ልዩነት “ክቡር“ መልአኩ ሰይጣን ሆነ | ምዕመናኑን የማስተኚያ ዲያብሎሳዊ ስልት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2020

“ሊቀ መልአክት የነበረው ሉሲፈርም እንዲህ ነው የወደቀው…የወደቁት ቤተ ክርስቲያናችንም ውስጥ ሰርገው ገብተዋል…እዩት…

ለመሆኑ እባባዊ የሆነውን የዲያብሎስን አካሄድ እየተከታተልን ነውን? ዘንዶው እዚህ እዚያ፣ ወዲያ ወዲህ እያለ ግራና ቀኝ ይዝለገለጋል፤ አንዴ እነደዚህ ሌላ ጊዜ እንደዚያ፣ አንዴ ሙቅ ውሃ ቆየት ብሎ ቀዝቃዛ፣ ትናንት ሽብር ፥ ዛሬ ፍቅር ፣ ዛሬ ደጋፊ፣ ነገ ተቃዋሚ፣ ዛሬ ኬኛ በበነገታው ኢትዮጵያ ሱሴ። ይህ እንግዲህ በቅርቡ ላዘጋጁት የዘር ጭፍጨፋ ሰውን በማለማመድ ላይ መሆናቸውንና፤ ሕዝቡም ከሲዖል ጣዕም ጋር እንዲተዋወቅ እየተደረገ መሆኑ ነው የሚነግረን። ነገሮችን ሁሉ በማዘበራረቅ የሰውን አንጎል ማጠብ፣ መበጥበጥና መቆጣጠር እንደሚቻል አውቀውታል / አምነውበታል። ሰው ነቅቶ ከአልጋው በመነሳት ለአመጽ እንዳይነሳሳና በአዲስ አበባ ለፈሩት የተቃውሞ ሰልፍ እንዳይወጣ የገዟቸውንና ያሰማሯቸውን የፖለቲካ፣ የሃይማኖት፣ የስነ ልቦና እና የሜዲያ “ልሂቃን” ይጠቀማሉ። እንደምናየው “ተቃዋሚ ነን” ሲሉ የነበሩ ደካሞች ሳይቀሩ ሁሉም በገንዘብና በልጆቻቸው ሊከተል በሚችለው የግድያ ማስፈራሪያ ወይ አፋቸውን ዘግተውባቸዋል ወይ ወደ እነሱ ካምፕ አምጥተዋቸዋል።“

💭 The Church of England convened a synod this past week, a gathering of bishops, clergy and laypeople for the purpose of reviewing and possibly changing church doctrine.

The result of this particular gathering was that the national assembly voted, after two days of debate, to let Anglican priests bless same-sex weddings and civil partnerships. The blessings will come despite the fact gay and lesbian weddings will still be prohibited in the church.

Intended as a compromise measure after five years of discussions on the church’s position on human sexuality, the result is confusing to many. The ban on same-sex weddings is because the church believes it is sinful behavior, yet the church will now bless those same “sinful” partnerships?

That announcement wasn’t the most shocking to come out of the Church of England’s gathering, however.

The biggest news story to come out of the church’s gathering was that some within the Church of England are calling for 2000-year-old references to God as He, Him or Father to be banished, instead using gender-neutral or female alternatives.

Leaders at the synod took written questions from those attending. One question came from the Reverend Joanna Stobart, an Anglican minister, who wanted to know what steps were being taken to offer alternatives to God with male pronouns. Specifically, she hoped “to develop more inclusive language in our authorized liturgy.”

The Bishop of Lichfield, Michael Ipgrave, serving as Vice Chair of the church’s Liturgical Commission provided a reply that excited those seeking the change. “We have been exploring the use of gendered language in relation to God for several years in collaboration with the Faith and Order Commission. After some dialogue between the two commissions in this area, a new joint project on gendered language will begin this spring.”

The fact that The Church of England bills itself as a Christian church apparently isn’t slowing down this project intended to determine if the words of Christ should be believed or whether they should be tossed aside.

The story of Jesus Christ may be the best known and certainly the most read of any man to have ever set foot on planet earth. Christians believe Jesus was born to the ever-virgin Mary, sometimes referred to as “the mother of God.” She conceived Jesus through a miracle, thanks to the Holy Spirit. While some doubters have questioned her virgin status, virtually nowhere in history has there been any credible debate that Mary was Jesus’ mother. At no point has there been a serious discussion that Mary herself was God.

With those two points undisputed, it seems illogical that Christians could take to referring to God as She or Her. If one believes Jesus was the son of God and that Mary was His mother, and that she wasn’t God, simple logic tells us God can’t be referred to as She.

Far more importantly, though, are the words of Jesus himself. He spoke frequently about his Father in Heaven. He gave us the Lord’s Prayer, which begins with the words “Our Father.” He was not ambiguous.

Unless Jesus was lying to us, unless Jesus was intentionally misleading all of humankind, it seems incredibly arrogant to think that we know better, 2000 years later than the Savior. If Jesus was lying, or even if he was unintentionally mistaken when he referenced the Father, doesn’t that undermine the entire belief in him as the Son of God?

That is the quagmire the Church of England is leading itself into. In an effort to placate the current cultural whims of members of their clergy and laity, they would question whether Jesus, on whom their church is founded, was wrong. Toss out the Savior to fit the current cultural narrative.

No small irony, of course, and probably no coincidence, that the Church of England was created originally by King Henry VIII because of his own issues with sex and marriage. In 1536 King Henry wanted to get a divorce from his wife and marry his mistress. England was a Catholic nation at the time, and the Pope pointed out to Henry that trading in for a new wife was a no-no, even for a King. Unhappy that the Pope wouldn’t change the rules for him, Henry VIII and all of England left the Catholic Church. The King created his own church instead and then felt free to marry and carry on as he pleased.

Obedience to God and doing the right thing got lost somewhere in the process.

That’s where the Church of England finds itself again in 2023. There are some liberal Christians who, rather than adhere to 2000 years of scripture, four Gospels documenting the life of Christ, or to the words of Jesus himself, would rather change the rules. They want to do this because, like King Henry VIII, the change will make it more convenient for them and what they want.

Lost again is obedience to God and the serious study of scripture.

If the Church of England walks down the path of ignoring Jesus and instead referring to God in gender-neutral terms, it will have abandoned its role as a Christian organization.

👉 Courtesy: The Washington Times

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Anti-Pope Francis The Heretic & Co. Denounce Anti-Gay Laws in Unprecedented Airborne News Conference

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 7, 2023

💭 መናፍቁ የሮማው ፀረርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ፣ የእንግሊዝና ስኮትላንድ ዓብያተ ክርስቲያናት ጳጳሳት ከአፍሪቃ ጉብኝታቸው ሲመለሱ ታይቶ በማይታወቅ የአየር ወለድ የዜና ኮንፈረንስ ላይ ፀረ ግብረሰዶማውያን ሕጎችን አውግዘዋል ፤ ማለትም ግብረሰዶማዊነትን ደግፈዋል! 😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

👹 ሮማ ጣልያን ጨፍጫፊውን የሰዶም ዜጋ አረመኔውን ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድን ወደ ጣልያን እንደጋበዘችው እየተወራ ነው። ከጳጳስ ፍራንሲስኮ ጋር ሊገናኝና በ“ድል ለ ልዑላችን!” መንፈስ የደም ጽዋቸውን እያጋጩ የሁለት ሚሊየን ኦርቶዶክስ ኢትዮጵያውያንን መጨፍጨፍ ሊያከብሩ ይሆን?! እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!

💭 Returning From Africa, Pope Francis, the Archbishop of Canterbury and the foremost Presbyterian minister in Scotland church leaders condemn anti-Gay laws.

In an in-flight news conference after six days in the Democratic Republic of Congo and South Sudan, Francis also denounced conservative critics who he said had “instrumentalized” the death of Benedict XVI.

The three Christian leaders were returning home from South Sudan, where they took part in a three-day ecumenical pilgrimage to try to nudge the young country’s peace process forward.

They were asked about Francis’s recent comments in which he declared that laws that criminalise gay people were ‘unjust’ and that ‘being homosexual is not a crime’.

South Sudan is one of 67 countries that criminalises homosexuality. In 11 countries, people can be sentenced to the death penalty for being part of the LGBT community.

The Archbishop of Canterbury, Justin Welby, said LGBTQ rights were very much on the current agenda of the Church of England and committed to quoting the pope’s own words when the issue is discussed at the church’s upcoming General Synod.

The Church of Scotland allows same-sex marriages.

Catholic teaching currently holds that gay people must be treated with dignity and respect, but that homosexual acts are ‘intrinsically disordered’.

👉 Pregnant Secretary of Pope Francis Found Dead in Her Rome Apartment

👉 Did Someone Kill the Pope’s Receptionist?

👉 Italian Archbishop Suggests Pope Benedict XVI Resigned Under Obama ‘Pressure’

👉 Jeanine Pirro: Why Aren’t President Obama & The Pope Helping Christians in Middle East?

👉 Pope REFUSES to Accept Charity Donation of 16,666,000 Pesos Because it Includes 666 – The Number of The Devil

👉 እጅግ በጣም የሚገርም ነው | በዛሬው ዕለት የሮማው ጳጳስ ፍራንሲስኮ ስለ ንቅሳት የሚከተለውን ተናግረዋል፦

“ንቅሳትን አትፍሩ፣ ለበርካታ አመታት ኢሬቴራውያን/ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች እና ሌሎችም በግምባራቸው ላይ መስቀል ያደርጋሉ“።

ዋውውው!

👉 “Don’t be afraid of tattoos, for many years ERITREAN / ETHOPIAN Christians and others have gotten tattoos of THE CROSS on their foreheads.“

Pope Francis Gives His Blessing for Tattoos

👉 Donald Trump has called Pope Francis “disgraceful” over the pontiff’s suggestion the Republican presidential frontrunner was “not a Christian” for his plan to build a wall at the Mexican border.

Flying back to Rome from a trip to Mexico, the pope said: “A person who thinks only about building walls, wherever they may be, and not building bridges, is not Christian.”

👉 Some think, excuse me if I use the word, that in order to be good Catholics, we have to be like rabbits — but no.

Pope Francis, january 19, 2015, interview, on a flight to Rome

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Aretha Franklin Song ‘A Natural Woman’ Blasted by Sodomite Transgender ‘Activists’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2023

💭 የታዋቂዋ ጥቁር አሜሪካዊት ዘፋኝ፡ የአሪታ ፍራንክሊን ‘ተፈጥሮአዊ ሴት’ የተሰኘው ዝነኛ ዘፈን በሰዶም ወንዳገረድ ‘አክቲቪስቶች’ ዘንድ ተቃውሞ ደረሰበት

One alleged activist group in Norway is calling for Aretha Franklin’s hit 1968 song “(You Make Me Feel Like) A Natural Woman” to be removed from both Apple Music and Spotify after they deemed its lyrics offensive.

The Trans Cultural Mindfulness Alliance took to Twitter last week to condemn the ballad, citing that it has ignited harm against transgender women.

“Aretha Franklin’s 1968 song ‘Natural Woman’ perpetuates multiple harmful anti-trans stereotypes,” the organization tweeted. “There is no such thing as a ‘natural’ woman.”

The message continued, “The song has helped inspire acts of harm against transgender women. TCMA is requesting it is removed from Spotify & Apple Music.”

💭 They’re saying a little prayer

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Music | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russian Orthodox Hockey Player Refuses to Put on LGBT Flag. His Jersey is Now Sold Out

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2023

💭 በሰሜን አሜሪካ የበረዶ ሆኪ ሊግ (NHL) ለ ‘ፊላዴልፊያ ፍላየርስ’ የሚጫወተው የሩሲያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የበረዶ ሆኪ ተጫዋቹ ‘ኢቫን ፕሮፖሮቭ’ የሰዶማውያን ባንዲራ ያረፈበትን መለዮ ለመልበስ ፈቃደኛ ባለመሆኑ የግብረ-ሰዶማውያን ደጋፊዎች እና ሊበራ ሜዲያዎች ወረዱበት፤ ነገር ግን በስፖርቱ ተከታታዮች ዘንድ አድናቆትንና ተወዳጅነትን በማትረፉ ኢቫን ፕሮፖሮቭ የሚያጠልቀው መለዮ በይበልጥ በብዛት በመሸጥ ላይ ይገኛል።

የኢቫን ቡድን ሁሉም የሰዶማውያኑን መለዮ እንዲያጠልቅ ሲታዘዝ፤ ሩሲያው ኢቫን ግን፤ “ሰው የመረጠውን ቢያደርግ ግድ የለኝም፤ ነገር ግን እኔ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ስለሆንኩ፤ ሃይማኖቴ አይፈቅድልኝም!” ነበር ያለው።

ኢቫን ፕሮቮሮቭ ቆራጭ፣ ጎበዝና ጀግና! ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ስፖርተኛ ነው።

በአዲስ አበባ እና በሌሎች የኦሮሚያ ሰዶምና ገሞራ ከተሞች ሰሞኑን ለኦርቶዶክስ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን፤ “ባንዲራችንን አውለብልቡ፤ መዝሙራችንን ዘምሩ!” በማለት ያዙን ልቀቁን በማለት ላይ የሚገኙትን ከሃዲ ጋላኦሮሞዎች መፋለም ለሚገባቸው ወገኖች ትልቅ ትምህርት ነው።

የግብረሰዶማውያኑ፣ የመሀመዳውያኑ እና ኢአማኒያኑ ተግባር ተመሳሳይ መሆኑን እያየን ነውን?

አዎ! ወይ ቅዱስ መንፈስ ወይ እርኩስ መንፈስ ብቻ ነው ሊኖር የሚችለው። ወይ የክርስቶስ ቤተሰቦች፤ የእግዚአብሔር ልጆች ነን፤ አሊያ ደግሞ የሰዶማዊው መሀመድ ቤተሰቦች፤ የዋቄዮአላህሉሲፈር ልጆች ናቸው። ከሁለት አንዱን መምረጥ ግድ ነው።

በመላው ዓለም በመካሄድ ላይ ያለው ውጊያ መንፈሳዊ ነው፤ እንደምናየውም ጦርነቱ ከየአቅጣጫው የሚካሄድባቸው ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች እና ኦርቶዶክስ ቤተ ክርቲያናቸው ናቸው።

👹 ከዋቄዮአላህሉሲፈር ጎን ሆነውና ለክርስቶስ ተቃዋሚውም በመስገድ እራሳቸውን ለሲዖል እጩ በማድረግ ላይ ያሉት የክርስቶስ፣ የኦርቶዶክስ ክርስትና፣ የኢትዮጵያና ግዕዝ ቋንቋ ጠላቶች፤

  • እስማኤላውያኑ መሀመዳውያን
  • ጋላኦሮሞዎች
  • ኦሮማራ ዲቃላዎች
  • ኤዶማውያን ፕሮቴስታንቶች
  • የሰዶም ዜጎች
  • አማኒያን

ናቸው።

ክርስቶስ እግዚአብሔር አምላኩን የሚፈራ፣ ኢትዮጵያ አገሩንና ተዋሕዶ ክርስትናዋን የሚወድ፣ ለተዋሕዷውያን እጣ ፈንታ ልቡ የሚመታ፣ ማንነቱንና ምንነቱን ጠብቆ እስከወዲያኛው ዓለም ለመዝለቅ የሚሻ ሁሉ እነዚህን በግልጽ የሚታዩቱን ጠላቶቹን በጥበብ፣ በቆራጥነትና በጭካኔ ሊዋጋቸው ይገባዋል። “ሁሉን አቃፊነት” አልሠራም፤ ፈጽሞም አይሠራም! የመለሳለስ፣ የ“እዬዬ!” እና የወሬ ዘመን አብቅቶለታል። ተግባር! ተግባር! ተግባር!

👹 እስላማዊቷን የኩሽ ኦሮሚያ ለመመስረት ትልቅ ህልም ያላቸው ከሃዲዎቹ ጋላኦሮሞዎቹ የኢትዮጵያና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ጠላቶች እራሳቸውን እንዲያጋልጡ ሲገደዱ ሰነባብተዋል። ሰሞኑን “ሲኖዶስ መስርተናል ቅብርጥሴ” በማለት በመሿሿማቸው ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን እና የክርስቶስ ቤተሰቦች ማልቀስ ሳይሆን፤ ልክ እንክርዳዱ ከስንዴው እንደሚለየው በደስታ “እልልል!” ነው ማለት የሚገባቸው። ብዙዎች ሳይድኑ በመቅረታቸውና ወደ ጥልቁ ለመውረድ በመብቃታቸው እስልምና እና ፕሮቴስታንቲዝም ከገቡበት ግዜ ጀምሮ በጣም ተረብሸናል፣ በእጅጉ አዝነናል አልቅሰናል። አሁን ግን ጊዜው አብቅቶለታል። አዎ! ዛሬ ሁሉም አንድ በአንድ እራሳቸውን እንዲያጋልጡ እየተደረጉ ነው፣ እየተመነጠሩ ነው፤ ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ ከእነዚህ አረሞች ትጸዳ ዘንድ ግድ ነው።

አባታችን አባ ዘወንጌል “አሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉን ትክክል መሆኑን እያየነው ነው። እንግዲህ የተበከለውና የቆሸሸው የምንሊክ ብሔር ብሔረሰብ የመጨረሻ ትውልድ ዲቃላ ሁሉ የመጽጂያ ሰፊ ጊዜና ብዙ አጋጣሚዎች ለመቶ ዓመታት ያህል ተሰጥቶት ነበር፤ ግን ዛሬም፤ አውቆቱም ሆነ ሳያውቀው፤ አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” 666 አውሬውን በማገልገል ላይ ነው። መላው ዓለምም ይህን አውቆታል! አሁን ጊዜው እያለቀ ነው! ይህ ማስጠንቀቂያ ከአማራ እና ትግራይ አብራክ ለወጡትና እግዚአብሔርንና ጽዮን ማርያም እናቱን ለከዱት ለሻዕቢያዎች፣ ሕወሓቶችና ብእዴን አብኖችም ጭምር ነው። ወዮላቸው!

መዳን የሚሹና አጋንንታዊ የሆነው ጋላ-ኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ይህን የስጋ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ንቀው ብሎም አባቶቻቸውንና እናቶቻቸውን ትተው እንደሚጓዙና እንደማይጓዙ የሚፈተኑበት ጊዜ አሁን ነው። የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው ሊያገኙት ከሚችሉት የመንፈስ ማንነትና ምንነት ይበልጥባቸዋልን? የሚመርጡትስ ክርስቶስን ወይንስ ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን? በቅርቡ የምናየው ነው የሚሆነው!

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮]❖❖❖

ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”

👹 የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው።

🛑 ወይ እነርሱ ወይ አንተ! ወይ የእግዚአብሔር መንግስት ይነግሣል ወይ የሰይጣን!

🏒….while LGBT Supporters and Media freak out over his decision

A Russian Orthodox hockey player, Ivan Provorov, refused to partake in a “pride” charity event and put on an LGBT jersey. While his team allowed him to exercise his conscience, supporters of Sodom were enraged by this, telling him to go back to where he came from and urging his team to be sued for a million dollars.

Ivan Vladimirovich Provorov is a defenceman and alternate captain for the Philadelphia Flyers of the National Hockey League (NHL).

EJ Hradrek, an NHL commentator, gave an emotional rant about how Provorov should go back to Russia for refusing to partake in the alphabet cult.

Hradrek says that to partake in an LGBT event is to integrate into American culture. Well, many Americans defied this by buying Provorov’s jersey which is now sold out.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian World Federation asks The President of Malawi to institute investigations on integrity of Madonna’s Malawi Charity

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 😇ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የኢትዮጵያ የአለም ፌዴሬሽን የማላዊን ፕሬዝዳንት ማዶና ለምን አፍሪቃውያን ሕፃናትን “አሳድጋለሁ” እያለች በምትወስደው ጉዳይ ላይ ምርመራ እንዲያደርጉ ጠየቀ

ወደ ዓለም አቀፋዊ የዲያስፖራ ድርጅትነት የተቀየረው ፌዴሬሽኑ የማላዊውን መሪ ፕሬዝዳንት ላዛሩስ ቻክዌራን ማዶና የማላዊ ልጆችን በጉዲፈቻ በመውሰዳቸው የሰዎች ዝውውር እና ማህበራዊ ሙከራዎችላይ ግብረሰዶማዊ እና ጾታዘለል/ትራንስጀንደርውንጀላዎችን ለመከላከል እየጠየቀ ነው

አዎ! ግሩም ተግባር ነው፤ “ኢትዮጵያዊ ነኝ!” የሚል እንዲህ ነው እንጂ አፍሪቃውያንን መምራት የሚጠበቅበት፤ የጋላኦሮሞዎቹን አቆርቋዥ፣ ወደ ኋላ ጎታች፣ መንደርተኛና ኋላ ቀር፤ “ሁሉም ኬኛ! ኢኔ! ኢኔ!” ዲያብሎሳዊ ባህልንና መርሆን በመከተል፤ “ወልቃይት እርስቴ! ቅብርጥሴ” እያለ እራሱንና ኢትዮጵያን ማዋረድ የለበትም።

ግብረሰዶማውያኑ ወኪላቸውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በኢትዮጵያ አስቀምጠዋል፤ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የከፈተበትም ዋናው ምክኒያት፤ አክሱም ጽዮን መለኮታዊ በሆነ መንገድ ኢትዮጵያ፣ አፍሪቃንና መላዋ ዓለምን ከሉሲፈራውያኑ ሥርዓት የምትከላከል ድንኳን ስለሆነች ነው። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተገድለው ለውሻ እስካልተሰጡ ድረስ በተለይ በኢትዮጵያ ሕፃናት ላይ ከፍተኛ አትኩሮት ያላቸው ግብረሰዶማውያኑ እኹይና ፀያፍ ተግባራቸውን ከመፈጸም አይቆጠቡም።

💭 Ethiopian World Federation asks The President of Malawi to institute investigations on integrity of Madonna’s Malawi charity, Raising Malawi

👉 Courtesy: Nyasa Times

Ethiopian World Federation, an organisation established in the United States in 1937 to promote love and good-will among Ethiopians at home and abroad, has made surprising stance on world celebrated performing artist, Madonna Louise Ciccone — who adopted four Malawians.

The Federation, which has since transformed into a global diaspora organisation, is asking the Malawi leader, President Lazarus Chakwera to prevent “homosexual and transgender” allegations over the adoption of the Malawian children for possible “human trafficking and social experiments”.

In opening the investigations, the Federation is also asking Chakwera to look into the integrity of Madonna’s Malawi charity, Raising Malawi — and “restrict her and her associates accessibility to Africa and to African children as a precautionary measure until a thorough investigation is done into child trafficking, sex exploitation, sexual slavery, adoption reversal, threat of coercion, fraud, deception and abuse of power or vulnerability”.

The Federation quotes Malawi Penal Code that provides in Section 137A: ‘Indecent practices between females. Any female person who, whether in public or private, commits any act of gross indecency with another female person, or procures another female person to commit any act of gross indecency with her, or attempts to procure the commission of any such act by any female person with herself or with another female person, whether in public or private, shall be guilty of an offense and shall be liable to imprisonment for five years’.

The petition makes references to a book that Madonna wrote in 1992 called ‘SEX’, which “features adult content including softcore pornography and simulations of sexual acts including sadomasochism (the derivation of sexual gratification from the infliction of physical pain or humiliation either on another person or on oneself)”.

“Gay porn stars were photographed in pornographic pictures with Madonna performing vulgar sex acts with the same sex which should have been disclosed during her adoption case in 2006 in Lilongwe, Malawi.

“Madonna had to sign a contract that forbade the book from including images of child pornography, bestiality, or religious imagery. Shortly after signing that agreement, Madonna founded a company called Maverick, a partnership with Time Warner.

“She now holds total artistic control over any work released by Maverick, who is now the book’s publisher. The agreement she signed with Time Warner with the sexually explicit content in the book Sex was null and void.”

The petition further says the “psychology behind her ability to release child pornography, religious imagery, bestiality and vulgar pornography has prompted her to open an orphanage in Malawi named ‘Raising Malawi’ in 2006 to host social experiments on vulnerable African children in Malawi”.

It adds that in the same 2006 when Madonna founded the charity “she falsely accused [David Banda’s] father of being absent” when she was applying to adopt him.

Madonna is being accused of using David Banda “for sexual exploitation and social experiments today”. Pictures are awash on social media of David Banda wearing female clothes, makeup and wearing earrings — whilst the two holding hands like two lovers.

The organisation further says Justice Fiona Mwale, who presided over the adoption application, is alleged to have made “a series of harsh questioning of [Madonna’s] motives” — and quotes the Judge as saying in her judgement: “In determining her motives, I questioned the petitioner at length about the impact of her decision which could be construed as robbing Malawi of its most precious resource, its children.”

“We firmly believe that Malawi has been robbed of its most precious resource — its children,” contends Ethiopian World Federation. “In 2013, the country accused Madonna of ‘bullying’ state officials and making diva demands — and of citing her Raising Malawi charity as the reason for doing so.

“After another appeal, the Supreme Court granted Madonna the right to adopt her second child from Malawi, Mercy James. In 2017, Malawi granted the singer permission to adopt again, and she became mother to twin baby girls Esther and Stella Mwale.

“After careful review and facts presented regarding the psychological, physical and mental abuse of African children on January 11, 2018, the U.S. Embassy in Addis Ababa confirmed that Ethiopian Parliament passed new legislation banning adoptions by foreigners on January 9, 2018.

“In 2019, nearly 70% of human trafficking victims in the U.S. were identified as either being sex trafficked, or victims of both forced labor and sexual exploitation.

“The High Court recently stated that 25 million people worldwide are not afforded their fundamental right to freedom; however, the International Labor Organization estimates the number of human trafficking victims to be approximately 40 million,” said the petitioners — citing the link https://sites.uab.edu/humanrights/2021/12/13/the-current-state-of-sex-trafficking-and-celebrity-perpetrators/.

The petition also accused the government of Malawi of failing “to do a complete social background check on the adoptive parent” and they have reason to believe that Madonna “is using these children as a social experiment in response to the heavy LGBTQ community push for sodomy in America”.

“We, the global diaspora, the Black People of the World at the Ethiopian World Federation, Incorporated are concerned that the integrity of Africa and the cultural traditions should be preserved, not exploited or discredited.

“In 2013, Malawi accused Madonna of exaggerating her contributions to the impoverished country and unreasonably demanding special treatment during a tour there and Madonna has used social media to discredit the culture and policies that Malawi has in place to protect our children globally.”

The organisation says, concerned about the welfare of all black people of the world, the Ethiopian World Federation has existed since 1937 “in order to effect unity, solidarity, liberty, freedom and self-determination — to secure justice and maintain the integrity of the entire African continent, which is our divine heritage and a policy we uphold, defend and protect”.

The Federation operates from 105 West 125th Street #1095, New York, NY 10027–4444 — whose email is www.theethiopianworldfederation.org/ewf@theethiopianworldfederation.org.

______________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Major Earthquake Likely to Strike Sodom California Soon | ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ሰዶም ካሊፎርኒያን በቅርቡ ሊመታ ይችላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 3, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖ Colors of Zion / የጽዮን ቀለማት ❖

🔥 እሑድ በግሪጎርያኑ አዲስ ዓመት መጀመሪያ ዕለት ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ካሊፎርኒያን ለሁለተኛ ጊዜ መትቷት ነበር። ከዚህ በተጨማሪ፤ የካሊፎርኒያ ከተሞች በኃለኛ ጎርፍ በመጥለቅለቅ ላይ ናቸው።

🛑 Quake Prediction Says “Signal Just Hit,” Warns of Potential Big Earthquake From San Francisco To LA

An earthquake rattled parts of Northern California on Sunday for the second time in two weeks. The 5.4-magnitude quake was centered about 30 miles south of Eureka. On Dec. 20, a 6.4-magnitude earthquake also struck near Eureka.

Now one quake prediction research firm warned that the next big one could be imminent.

On Monday morning, Quake Predictions published a warning that read for the next two days — there is a “dangerous situation” of the likelihood of a 7.0-magnitude “in the San Francisco Bay to NW of Los Angeles area.”

Magnitude 6.4 Earthquake Rocks Sodom California, Aftershocks Expected

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

What Does Elon Musk Want to Tell Us with The “I’m Not Brainwashed!!„ Tweet?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የትዊተር እና ቴስላ ባለቤት ኢለን ማስክ አእምሮዬ አልታጠበም!!” በሚለው ትዊቱ ምን ሊነግረን ይፈልጋል?

👉 ምስሉ ላይ፤

  • የግብረሰዶማውያን ባንዲራ
  • የእስላም/ሉሲፈር ግማሽ ጨረቃና ኮከብ
  • የአሜሪካ ባንዲራ
  • የኮሚኒስቶች ማጭድና መዶሻ
  • የክትባት መርፌና የፊት ጭንብል
  • የጥቁር ህይወት ዋጋ አለው !!
  • ፌሚንስቶችአርማ
  • የመገናኛ ብዙኃን
  • ማህበራዊ ሚዲያ

💭 ቡድን ቍ. ፩፤

‘ውደዱ’፤ እሺ! ፥ ‘ጥሉ’ ፤ እሺ! ‘ለስለፍ ውጡ’፤ እሺ! ፥ ‘ጩኹ!’፤ እሺ! ፥ ዝም በሉ’፤ እሺ! ፥ ‘ይሔን ብሉ፣ ይሔን ጠጡ፤ እሺ! ፥ ‘ሳቁ ዝፈኑ’ እሺ! ፥ ‘የሉሲፈርን ባንዲራ አውለብልብ’፤ እሺ! ፥ ‘ተሳደቡ’፤ እሺ! ፥ ‘ሰላም፣ ሰላም’ በሉ’ ፤ እሺ! ፥ ‘ክተት ክተት በሉ፤ አካኪ ዘራፍ! በሉ፣ ጦርነት፣ ጦርነት’ በሉ፣ ዝመቱ፤ እሺ! ፥ ‘ግደሉ’፤ እሺ! ፥ ‘አልቅሱ፤ እርርርይ ን’ እሺ!

  • 👉 ቡድን ቍ. ፩ ፤ ፰፭/85 % የሚሆነው ሁሌ እሺ!’ ባይ ፣ ሁሌ ታዛዥ ባሪያ የሆነ፤ በራሱ ላይ የማይተማመን፣ እንዲሁም ቡድን ቍ. ፫ የሚመክረውን፣ የሚጠቁመውንና የሚያስጠነቅቀውን የማይሰማና የማያይ ስብስብ ነው።
  • 👉 ቡድን ቍ. ፪፤ ፲/10 % የሚሆነው ሳጥናኤል የራሱ ሰው አድርጎ የፈጠረው እንሽላሊት/ሬፕትሊያን ነው። ይህም በስጋ ሕግና ሥርዓት የሚኖር ሉሲፈር የሰጠውን እውቀትና ጥበብ እየተጠቀመ የሚፈጥር፣ ቀያሽ መሪና ጠያቂ፤ ደም መጣጭ በሌላው ላይ ጥገኛተውሳክ የሆነ፤ የቡድን ቍ. ፩ን ሞኝነት፣ ስንፍና እና ድክመት ተጠቅሞ ቡድን ቍ. ፫ን እያሳደደና እየተዋጋ ሳጥናኤልን በምድር ላይ ለማንገሥ የሚመኝ የምኞት ስብስብ ነው።
  • 👉 . ፫፤ ፭/5 % የሚሆነው ደግሞ መለኮታዊ ተልዕኮ ያለው፣ የአምላኩንና የራሱን ሥራ ብቻ የሚሠራ፣ በሰዎች ላይ ጥገኛ ያልሆነ፣ በራሱ የሚተማመን ታዛቢ። አባታችን አባ ዘወንጌል “አሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉን እዚህ ቡድን ውስጥ ነው የሚገኘው።
  • The flag of Sodom
  • Islamic/Lucifer Crescent Moon and Star
  • American flag
  • Communist hammer and sickle
  • Vaccination needle and face mask
  • Black Lives Matter!!
  • The logo of ‘Feminists’
  • The Medias
  • Social media

💭 Elon Musk Wears Satanic Costume with Baphomet on it For Halloween

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: