Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Orthodox’

America Prevents World No 1 Tennis Player from Entering Country Because He Refuses to Take COVID Vaccine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

🛑 አሜሪካ የአለም ቁጥር ፩ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋቹን ሰርቢያዊውን ኖቫክ ጆኮቪችን ወደ ሀገሯ እንዳይገባ ከልክላለች ምክንያቱም የኮቪድ ክትባት ለመውሰድ ፈቃደኛ ባለመሆኑ።

ዋናው ምክኒያት ግን፤ በተደጋጋሚ እንደጠቆምኩት፤ ጆኮቪች ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በመሆኑ ነው። በኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና በእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን መሪነት በመላው ዓለም ፀረኦርቶዶክስ ጂሃድ በመካሄድ ላይ ነው። አክሱማዊቷ ኢትዮጵያም የዚህ ጂሃድ ሰለባ መሆኗን እያየነው ነው።

Novak = NoVax – Djokovic = DjoCovid – NoVax Djokovid

🛑 Biden Administration Prevents World’s Top Tennis Player from Entering Country Because He Refuses to Take COVID Vaccine

Most people thought that the insane mandates related to the COVID vaccine were over, but this apparently isn’t the case.

👉 FOX News reports:

Novak Djokovic will not participate in the BNP Paribas Open this month after the Biden administration denied his entry to the United States, due to him being unvaccinated against COVID-19.

Djokovic, 35, requested a vaccine waiver, which would have allowed him to enter the U.S. unvaccinated, but it was rejected by the Homeland Security Department.

The 22-time Grand Slam champion subsequently withdrew from the combined ATP-WTA event, which begins Wednesday at Indian Wells Tennis Garden in Indian Wells, California.

The event includes matches in both California and Miami, Florida. It runs through March 19.

The communist-like tactics pushed by the Biden regime, forcing people to do or take things that they do not want, are still in effect.

Despite mounting evidence that the vaccines may make individuals more susceptible to COVID and can be dangerous to your health and even deadly, the Biden regime is still mandating foreigners take the vaccine before coming into the country.

Djokovic refuses to take the vaccine mandated by world elites and it has prevented him from playing the game he loves. Djokovic is taking on the tyranny of the elites around the world.

Biden has prevented Djokovic entry the US before. He recently prevented him from competing in the US in January and prevented him from competing last year as well.

Djokovic was prevented from playing in the French Open and the Australian Open. This past month he was finally permitted to play in the Australian Open and he won.

💭 Orthodox Christians NOVAX & ARYNA Triumph in Australia | What Could be the Message?

💭 It’s obvious, Babylon America and Europe have become Orthodoxphobes. The Jihad is against Orthodox nations: We are seeing it in Russia, Ukraine, Greece, Serbia, Romania, Moldavia, Macedonia, Armenia, Cyprus, Syria, Iraq, Egypt and Ethiopia. All Orthodox Christian nations.

Yes, what we have seen and what we are currently seeing is the continuation of the Islamic Protestant Jihad on Orthodox Christianity.

Orthodox Easter, April 1999: NATO Bombed Serbian Christians During Orthodx Easter Holy Week to help Albanian Muslims

Air Attacks Darken Easter for New York’s Serbs

Mr. Clinton, I was deeply saddened when I heard reports that NATO forces have written “Happy Easter” on some of the bombs dropped over Yugoslavia.

Bill Clinton’s Bastard Army

Orthodox Easter, Sunday, April 16, 1944: USA, GB Were Murdering Their Christian Allies

— NATO is helping and aiding Nazis in Ukraine in massacring Orthodox Christians of Ukraine and Russia

— NATO is helping and aiding Muslims of Turkey and Azaierbjain in massacring Orthodox Christians of Armenia.

A few days ago, investigative journalist Seymour Hersh rightly noted: “”Ukraine War Will Be Over Depending On How Many People Zelensky Wants To Kill”

This is exactly what happens in Ethiopia (The fascist Oromo regime exterminating may be up to three million Orthodox Christians) and what will happen in Ukraine (the Nazi regime of Zelensky exterminating upto 10 million Orthodox Christians of Ukraine, Russia and Moldova.)

💭 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: About 30 Orthodox Christians Were Massacred Inside a Church By The Islamo-Protestant Nobel Peace Laureate PM

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

በጥቂቱ ሰላሳ የሚሆኑ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በኦሮሞው የኖቤል ሰላም ተሸላሚ የሻሸመኔ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተጨፈጨፉ

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

✞✞✞ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን ✞✞✞

እነዚህ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍሮች ሆን ብለው በመድኃኔ ዓለም ዕለት፤ ሆን ብለው በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ከፈጸሙት አሰቃቂ ወንጀል ትኩረቱን በዚህ መልክ ለማስቀየስ ይህን ከባድ ወንጀል በስተደቡብ በድፍረት ጀመሩት.. አይይይ!

ከአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ አገዛዝ ጋር ትናንትናም ዛሬም ያበረና በማበር ላይ ያለ ሁሉ ወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞውች በሕዝበ ክርስቲያኑ እና ኦሮሞ ባልሆኑት ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረስ ላለው ግፍና መከራ በምድርም በሰማይም ይጠየቅበታል። ዛሬ ምን፣ ማንና እነማን እንደሆናችሁ በደንብ አውቀናችኋል! ወዮላችሁ! ወዮላችሁ! ወዮላችሁ!

💭 The Orthodox Christians were killed in attacks on a church in southern Ethiopia on Saturday, according to reports by a religious media outlet.

The violence erupted against a backdrop of tensions in the ancient Ethiopian Orthodox Tewahedo Church after rebel bishops created their own synod in Oromia, the country’s most populous region.

Abune Henok, Archbishop of Addis Ababa Diocese, described the incidents in the Oromia city of Shashamene as “shameful and heartwrenching”, according to the Church-affiliated Tewahedo Media Center (TMC).

The TMC said two Orthodox Christian youths had been killed, and another four people injured, when Oromia special forces attacked the church in Shashamene, which lies about 250 kilometres (150 miles) south of Addis Ababa.

It later said there had been sniper fire on the church from nearby high-rise buildings that had killed a woman and injured others.

Abune Henok called on the authorities in Oromia, also the largest geographic region in Ethiopia, to stop the “persecution” of Orthodox Christians, according to the TMC.

A statement issued by the Holy Synod later urged clergy and the faithful to wear black in protest, and called for peaceful demonstrations at churches at home and abroad on February 12.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Vax Pusher Bill Gates Watches Unvaccinated Novax Djokovic as He Wins at The Australian Open

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖ እነ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምንና አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድን ሥልጣን ላይ እንዲወጡ ካደረጓቸው ሉሲፈራውያን ባለኃብቶች መካከል አንዱ የሆነውና ቀንደኛ የክትባቶች አራማጁ ቢል ጌትስ ያልተከተበው ኖቫክ ጆኮቪች የዘንድሮውን የአውስትራሊያ ክፍት የቴኒስ ውድድር ሲያሸንፍ በሜልበርን ተግኝቶ ዓይኑ ደም እስኪለብስ ድረስ ተመልክቷል።

😲 የኖቫክ ጆኮቪች ድል ላልተከተቡና ለኦርቶዶክሳውያን ሁሉ ፍትሕን አስገኝቶላቸዋል ፥ አሁን አቶ ቢል የቆሻሻ ሂሳብዎን ይክፈሉ!

የኖቫክስ ድል እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር በቁጥጥሩ ሥር እንዳደረገ ነው የሚያሳያን። ፈጠነም ዘገየም በራሱ ጊዜ ፍትሕን ያሰፍናል።

😲 It’s a justice for all the unvaccinated – Pay your Trash Bill!

Novax’s Win is How You Know God is in Control.

💭 The Serbian tennis star beat Stefanos Tsitsipas in three sets in the final in Melbourne on Sunday in front of Bill Gates. Djokovic was unable to compete in the tournament last year over his refusal to have the COVID vaccine.

In 2022, Novak Djokovic was first jailed and then deported from Australia after former immigration minister Alex Hawke found the tennis star posed a risk to public health and order because Novaxx was not vaxxed.

☆ Rafael Nadal short on sympathy for Novax Djokovic

Australian Open, January, 2022

‘If you are vaccinated, you can play’

☆ Indian Wells: Two month later, March 2022, Nadal loses finals because of chest pain and breathing problems. A pain “like a needle that being pressed”, describes Nadal downed in the final at Indian Wells.

“I was in pain. It’s hard to breathe. I don’t know if it’s in my ribs… When I breathe, when I move, it’s like a needle being pressed. And it’s not just the pain, it affects my breathing,” the then 35-year-old Spaniard explained in a press conference.

👉 Here’s what other tennis stars are saying about Djokovic’s vaccine saga

https://www.npr.org/2022/01/14/1073033973/djokovic-australian-open-updates

💭 Bill Gates — After Reaping Huge Profits Selling Biontech Shares — Trashes Effectiveness Of Covid Vaccines

Bill Gates, long recognized as one of the world’s foremost proponents of vaccines, raised some eyebrows at a recent talk in Australia when he admitted there are “problems” with current COVID-19 vaccines.

Speaking at Australia’s Lowy Institute as part of a talk entitled “Preparing for Global Challenges: In Conversation with Bill Gates,” the Microsoft founder made the following admission:

“We also need to fix the three problems of [COVID-19] vaccines. The current vaccines are not infection-blocking. They’re not broad, so when new variants come up you lose protection, and they have very short duration, particularly in the people who matter, which are old people.”

Such statements came as a surprise to some in light of Gates’ longstanding support of — and investments in — vaccine manufacturers and organizations promoting global vaccination. However, they were the latest in a string of developments in recent weeks that have increasingly called the COVID-19 vaccines, in particular, into question.

‘This is a grift’: Gates’ investments in mRNA vaccines reveal ‘conflict of interest’

Several analysts and commentators were critical of Gates — but not due to disagreement with the statements he made in Australia. Instead, they argued that he had previously heavily invested in mRNA vaccines at the same time he encouraged a global COVID-19 vaccination campaign and supported mandatory vaccination.

Speaking Jan. 25 on The Hill TV’s “Rising,” co-hosts Briahna Joy Gray and Robby Soave addressed Gates’ statements. Soave initially agreed at face value with Gates’ criticism of current mRNA vaccines, saying:

“He really nails it on the issues that we’re having: the short duration of protection, not a significant discernable impact on the transmission of cases … not a massive benefit for a lot of otherwise healthy and younger people.”

However, Soave — who on Jan. 19 revealed “Facebook files” indicating the CDC significantly influenced content moderation and censorship on the platform pertaining to COVID-19 vaccines — then pointed out Gates’ prior investments that contributed to the development of mRNA vaccine technology.

Soave said, “Bill Gates was a major proponent of mRNA technology … he was an investor in BioNTech, which developed the mRNA vaccine for Pfizer.”

“We were just doing some digging,” continued Soave, “[and] we saw that he sold a lot of those shares at … how much profit was that?”

“10x,” replied Gray. “He invested $55 million in BioNTech back in 2019 and it’s now worth north of $550 million. He sold some stock … at the end of last year, I believe it was, with the share price over $300, which represented a huge gain for him over when he invested.”

Soave then unleashed critical comments directed at Gates:

“Let’s follow that trajectory: [Gates] invests heavily in BioNTech, ‘mRNA vaccines are great, this is the future,’ he talks about the vaccine timeline and how we can develop it faster, ‘we might have to cut some corners on safety’ … All in … sells it … makes a huge amount of money … but now it’s ‘yeah, it’s okay, it could be better, but what we really need is this breath spray.’”

Soave was referring to a statement Gates made during his recent talk in Australia, immediately prior to his remarks regarding the mRNA vaccines, where he said:

“We think we can also have, very early in an epidemic, a thing that you can inhale that will mean that you can’t be infected, a blocker, an inhaled blocker.”

Gray raised the issue of conflicts of interest between individuals such as Gates who hold significant positions with drug and vaccine manufacturers, and the federal government’s spending of large sums of taxpayer money to purchase these products. She said:

“This is a grift. These companies are extracting money, taxpayer money as it were, to pay for medical treatments that are not indicated by medical professionals and are less useful than what we already have.

“At the same time, the Biden administration is opening its doors, revolving doors, to people from these various industries like Jeff Zients, who is the new chief of staff for Joe Biden … who has spent his entire career at the kinds of companies, investing in the kinds of companies, that have been overcharging the government for Medicare and Medicaid payments and exact kinds of overpayments. It is an enormous grift and one that is incredibly common.”

Zients was formerly the Biden administration’s “COVID czar” and publicly pushed for universal vaccination.

Soave then said that Gates’ statements, and the broader issue of conflicts of interest between drug and vaccine proponents and the federal government, give credence to the assertions long made by “anti-vaxxers and the like.” He said:

“For there not to be more interrogation of his conflict of interest here by the mainstream is deeply disturbing, and for people who have been skeptical of this aspect of Pfizer and the drug development around COVID and who have been shot down in the media as kooks, anti-vaxxers and the like, I frankly think that this issue of pharmaceutical corruption and people pushing various interventions, having an investment in profit, should have been an issue that the left was leading on.

“We have to be more transparent about the fact that people who are having input in what the government policy is going to be, what’s going to be required people, the Biden administration tried to require people to get this, shouldn’t it be known at least when there are hundreds of millions of dollars of financial interests at stake for the people advising this? And their tune changes as it follows the money!”

Investigative journalist Jordan Schachtel also had scathing remarks following Gates’ statements in Australia, writing on his blog:

“Microsoft founder Bill Gates, who served as one of the architects of Covid hysteria and had more of an impact than any other individual on the disastrous global pandemic policies, has finally acknowledged that the mRNA shots he’s been promoting for two years are nothing more than expired pharma junk.

“Translation: Gates admits that the shots are impossible to align with rapidly developing variants, they expire in lighting speed, and they don’t stop transmission. And they don’t work for the only at-risk portion of the population.”

Schachtel called this “an incredible reversal from the man who once advertised the shots as the cure to the coronavirus,” drawing upon Gates’ previous statement: “everyone who takes the vaccine is not just protecting themselves but reducing their transmission to other people and allowing society to get back to normal.”

In 2021, Gates described the mRNA vaccines as “magic,” saying they would be a “game changer” in the next five years.

Gates warns about ‘next pandemic,’ praises lockdowns, calls for more pandemic simulations

As reported by the Daily Mail Jan. 23, Gates’ talk in Australia was notable for some additional statements he made.

Gates “called for greater global cooperation using the COVID-19 pandemic as an example of how countries could improve on their response if they worked together,” arguing that “political leaders needed to set aside their differences and work together to prepare for the next virus.”

He also praised Australia’s strict lockdown policies, saying:

“Some of the things that stand out are that Australia and about seven other countries did population scale diagnostics early on and had quarantine policies.

“That meant you kept the level of infection low in that first year when there were no vaccines.”

Gates also called for more “pandemic simulations” to assist world leaders in dealing with “future pandemics.” He said:

“The one thing that still hangs in the balance is will we have the global capacity and at the regional and country levels that would mean that when an (infectious disease) threat comes up we act in such a way that it doesn’t go global.

“We need to be doing every five years a comprehensive exercise at both country and regional levels of pandemic preparedness and you need a global group that’s scoring everybody.”

As part of such preparedness, Gates called upon countries to have “standby tools,” including vaccines, in place for the next pandemic:

“So there’s a class that’s got measles in it, a class of flu, a class of coronavirus, and a fourth class, all of which we need to have standby tools, both antivirals and vaccines that can deal with those. It’s very doable. So on the tools front, we can be far more prepared.”

Schachtel noted that Gates was a sponsor of Event 201, a simulation conducted Oct. 18, 2019, which “predicted” a global coronavirus pandemic. One of the sponsors of Event 201 was the Bill and Melinda Gates Foundation (BMGF).

The BMGF is a partner of Gavi, The Vaccine Alliance and holds a seat on its board. In turn, Gavi closely collaborates with the ID2020 Alliance, a strong proponent of “vaccine passports,” as previously reported by The Defender. Microsoft and the BMGF are founding members of ID2020.

According to the same report by The Defender, the BMGF in September 2022 pledged $1.27 billion in support of “global health and development projects.”

And as previously reported by The Defender, the BMGF previously committed, in June 2020, $750 million toward the development of the AstraZeneca vaccine at Oxford University, and conditional funding of $150 million to the Serum Institute of India — the world’s largest vaccine manufacturer by number of doses produced and sold.

The Serum Institute also received a $4 million grant from the BMGF in October 2020 to support research and development as part of the COVID-19 response, while in August 2020, the Serum Institute, in partnership with the BMGF and Gavi, agreed to produce up to 100 million doses of COVID-19 vaccines for low- and middle-income countries.

In a posting on his official blog in December 2020, Gates wrote that his foundation “took on some of the financial risk” for the vaccine, so that if the Oxford-AstraZeneca vaccine was not approved, the Serum Institute wouldn’t “have to take a full loss.”

Gates’ remarks latest in a string of negative press for COVID, mRNA vaccines

Gates’ remarks in Australia — and the attention they received from the press — represent the latest in a series of less-than-flattering media portrayals about COVID-19 and mRNA vaccines in recent weeks.

On Jan. 22, the Wall Street Journal published a highly critical editorial regarding the FDA’s non-disclosure of data pertaining to the efficacy of the COVID-19 bivalent boosters. Allysia Finley, a member of the newspaper’s editorial board, wrote:

“Federal agencies took the unprecedented step of ordering vaccine makers to produce them and recommending them without data supporting their safety or efficacy.”

She also accused vaccine makers of “deceptive advertising.”

Thanks @WSJ for taking vaccine makers + federal agencies to task for pushing the bivalent COVID-19 boosters without having any data to demonstrate that they are either safe or effective.https://t.co/cwPhbyXafd

— Robert F. Kennedy Jr (@RobertKennedyJr) January 23, 2023

On. Jan 13, during a live television appearance on the BBC, cardiologist Dr. Aseem Malhotra “truthbombed” the network when he made the “unprompted” suggestion that mRNA vaccines pose a cardiovascular risk.

An undercover video released by Project Veritas released Jan. 25 showed Jordon Trishton Walker, Pfizer’s director of research and development, strategic operations, admitting the pharmaceutical company is “exploring” mutating COVID-19 “ourselves” via “directed evolution,” to then “preemptively develop new vaccines” against them.

A follow-up video showed Walker assaulting Project Veritas founder James O’Keefe when confronted with the recording of his statements.

Sen. Ron Johnson (R-Wis.) on Thursday called for a Congressional investigation against vaccine manufacturers and the COVID-19 vaccine approval process, in response to the Project Veritas revelations.

“Federal health agencies have been captured by Big Pharma and grossly derelict in their duties throughout the pandemic,” said Johnson.

“It’s time for Congress to thoroughly investigate vaccine manufacturers and the entire COVID vaccine approval process,” he added.

And today, Sen. Marco Rubio (R-Fla.) sent a letter to Pfizer CEO Albert Bourla in response to the Project Veritas videos, stating:

“I write in response to troubling reports on Pfizer’s intention to mutate the SARS-CoV-2 (COVID) virus through gain-of-function, or ‘directed evolution,’ as detailed by Pfizer Director of Research and Development, Jordan Walker.

“As has been proven time and time again, attempts to mutate a virus, particularly one as potent as COVID, are dangerous. If the claims detailed in the video are true, Pfizer has put its desire for profit over the concern of national and global health and must hold itself accountable.”

Statements made by cartoonist Scott Adams of “Dilbert” fame regarding the COVID-19 vaccines also garnered attention. In a video dated Jan. 22, Adams said, “The anti-vaxxers clearly won, you’re the winners!” due to their distrust of the government and corporations.

And Elon Musk, owner and CEO of Twitter, responding to separate comments made by Adams about the significant prevalence of COVID-19 vaccine-related adverse events, tweeted: “I had major side effects from my second booster shot. Felt like I was dying for several days. Hopefully, no permanent damage, but I dunno.”

Musk followed up with a second tweet, stating: “And my cousin, who is young & in peak health, had a serious case of myocarditis. Had to go to the hospital.”

Several comments from journalists tweeted in response to Musk’s statements anecdotally referred to increasing numbers of individuals experiencing such COVID-19 vaccine injuries.

👉 Courtesy: NaturalNews

_____________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Orthodox Christians NOVAX & ARYNA Triumph in Australia | What Could be the Message?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🎾 በዘንድሮው የአውስትራሊያ የሜዳ ቴኒስ ውድድር ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖቹ ኖቫክ ጆኮቪች (ኖ-ቫክስ) እና አሪና ዛባሌንካ ድል በድል ሆኑ | መልእክቱ ምን ይሆን?

የሰርቢያ ቴኒስ ኮከብ ኖቫክ ጆኮቪች እሑድ ቀን በሜልቦርን ከተማት ግሪካዊውን እስጢፋኖስ ትሲሲፓስን በሦስት ስብስቦች ነበር በቀጥታ በመቅጣትና ታላላቅ ውድድሮችንም በብዛት በማሸነፍ (፳፪/22 ግራንድ ስላም)የዓለምን የቴኒስ ክብረወሰን እኩል ያደረገው። አራቱ ታላላቅ የሜዳ ቴኒስ ውድድሮች፤ የአውስራሊያው ክፍት፣ የፈረንሳይ ክፍት፣ የእንግሊዙ ዊምብልደን እና የአሜሪካ ክፍት ናቸው።

ኖቫክ ጆኮቪች የኮቪድ ክትባትን ለመከተብ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ባለፈው ዓመት መወዳደር አልቻለም ነበር።

ላለፉት አስራ አምስት ዓመታት የሜዳ ቴኒሱን ዓለም በበላይነት በመቆጣጠር ላይ ያለውና የአሁኑ የዓለማችን ቍ. ፩ የቴኒስ ስፖርተኛ የሰርቢያ ኦርቶዶክሱ ኖቫክ ጆኮቪች እሑድ ዕለት የዘንድሮውን የአውስትራሊያ ክፍት ውድድር በአስገራሚ መልክ በማሸነፍ ታሪክ ሠርቷል።

ባለፈው ዓመት ላይ፤ በዚህ ቪዲዮ እንዳወሳሁት፤ ፀረ-ኮቪድ ክትባት አቋም ያለው ኖቫክ ጆኮቪች በአውስራሊያው ውድደ እንዳይወዳደር ታግዶ ነበር። እንዲያውም ወደ እስር ቤት ከገባ በኋላ ከሜልበርን አውስራሊያ ተጠርፎና የሦስት ዓመት ቪዛ እገዳ ተደርጎበት ነበር።

እ.ኤ.አ. በ 2022 ኖቫክ ጆኮቪች በመጀመሪያ ታሰረ እና ከዚያ የተባረረ ከዚያ ከተባረረ በኋላ ከቀድሞ የኢሚግሬሽን ሚኒስትር አሌክስ ሀይክ ኖቫክ ጆኮቪችን የኮቪድ ክትባትን ባለመከተቡና ፤ለሕዝብ ጤና እና ሥርዓቱ አደጋ ነው’ በማለት ከአውስራሊያ እንዲጠረፍ ተደርጎ የነበረው።

ዘንድሮ ግን ያውም የክትባቶች ቀንደኛ አቀንቃኝ ከሆነው የማይክሮሶፍት ባለቤት ከባለኃብቱ ቢል ጌትስ ፊት መቀዳጀቱ ድሉን የበለጠ ያጣፍጠዋል። ፍትሕ ሁሌም በመጨረሻ ታሸንፋለችና!

💭 የ2023 አውስትራሊያ ክፍት ውድድር ለመጨረሻው ዙር የደረሱት አራቱ ስፖርተኞች፤

  • ❖ ኖቫክ ጆኮቪች፤ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ
  • ❖ እስጢፋኖስ ትሲሲፓስ፤ የግሪክ ኦርቶዶክስ
  • ❖ አሪና ዛባሌንካ፤ የቤሉሩሲያ ኦርቶዶክስ
  • ❖ ኤሌና ሪባኪና፤ የሩሲያ-ካዛክ ኦርቶዶክስ

የሚገርመው፤ ኦርቶዶክስ ቤላሩሲያዊቷ “አሪና ዛባሌንካ” እና ኦርቶዶክስ ኢትዮጵያዊቷ የረጅም እርቅት ሩጫ ንግሥት እና የዓለም ክብረ ወሰን ሰባሪዋ ለተሰንበት ግድይ ገጽታቸው መመሳሰሉ ነው።

🎾 Orthodox Christian Novak Djokovic Wins Australian Open a Year After Deportation

💭 The Serbian tennis star beat Stefanos Tsitsipas in three sets in the final in Melbourne on Sunday. Djokovic was unable to compete in the tournament last year over his refusal to have the COVID vaccine.

In 2022, Novak Djokovic was first jailed and then deported from Australia after former immigration minister Alex Hawke found the tennis star posed a risk to public health and order because Novaxx was not vaxxed.

💭 Australian Open 2023 — The four Finalists:

  • ❖ Novak Djokovic: Serbian Orthodox
  • ❖ Stefanos Tsitsipas: Greek Orthodox
  • ❖ Aryana Sabalenka: Belarusian Orthodox
  • ❖ Elena Rybakina: Russian-Kazakh Orthodox

Surprisingly, Orthodox Belorusian “Aryina Sabalenka” and Orthodox Ethiopian track and field queen and multiple world record holder, Letesenbet Gidey are similar in appearance.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russian Orthodox Hockey Player Refuses to Put on LGBT Flag. His Jersey is Now Sold Out

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2023

💭 በሰሜን አሜሪካ የበረዶ ሆኪ ሊግ (NHL) ለ ‘ፊላዴልፊያ ፍላየርስ’ የሚጫወተው የሩሲያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የበረዶ ሆኪ ተጫዋቹ ‘ኢቫን ፕሮፖሮቭ’ የሰዶማውያን ባንዲራ ያረፈበትን መለዮ ለመልበስ ፈቃደኛ ባለመሆኑ የግብረ-ሰዶማውያን ደጋፊዎች እና ሊበራ ሜዲያዎች ወረዱበት፤ ነገር ግን በስፖርቱ ተከታታዮች ዘንድ አድናቆትንና ተወዳጅነትን በማትረፉ ኢቫን ፕሮፖሮቭ የሚያጠልቀው መለዮ በይበልጥ በብዛት በመሸጥ ላይ ይገኛል።

የኢቫን ቡድን ሁሉም የሰዶማውያኑን መለዮ እንዲያጠልቅ ሲታዘዝ፤ ሩሲያው ኢቫን ግን፤ “ሰው የመረጠውን ቢያደርግ ግድ የለኝም፤ ነገር ግን እኔ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ስለሆንኩ፤ ሃይማኖቴ አይፈቅድልኝም!” ነበር ያለው።

ኢቫን ፕሮቮሮቭ ቆራጭ፣ ጎበዝና ጀግና! ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ስፖርተኛ ነው።

በአዲስ አበባ እና በሌሎች የኦሮሚያ ሰዶምና ገሞራ ከተሞች ሰሞኑን ለኦርቶዶክስ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን፤ “ባንዲራችንን አውለብልቡ፤ መዝሙራችንን ዘምሩ!” በማለት ያዙን ልቀቁን በማለት ላይ የሚገኙትን ከሃዲ ጋላኦሮሞዎች መፋለም ለሚገባቸው ወገኖች ትልቅ ትምህርት ነው።

የግብረሰዶማውያኑ፣ የመሀመዳውያኑ እና ኢአማኒያኑ ተግባር ተመሳሳይ መሆኑን እያየን ነውን?

አዎ! ወይ ቅዱስ መንፈስ ወይ እርኩስ መንፈስ ብቻ ነው ሊኖር የሚችለው። ወይ የክርስቶስ ቤተሰቦች፤ የእግዚአብሔር ልጆች ነን፤ አሊያ ደግሞ የሰዶማዊው መሀመድ ቤተሰቦች፤ የዋቄዮአላህሉሲፈር ልጆች ናቸው። ከሁለት አንዱን መምረጥ ግድ ነው።

በመላው ዓለም በመካሄድ ላይ ያለው ውጊያ መንፈሳዊ ነው፤ እንደምናየውም ጦርነቱ ከየአቅጣጫው የሚካሄድባቸው ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች እና ኦርቶዶክስ ቤተ ክርቲያናቸው ናቸው።

👹 ከዋቄዮአላህሉሲፈር ጎን ሆነውና ለክርስቶስ ተቃዋሚውም በመስገድ እራሳቸውን ለሲዖል እጩ በማድረግ ላይ ያሉት የክርስቶስ፣ የኦርቶዶክስ ክርስትና፣ የኢትዮጵያና ግዕዝ ቋንቋ ጠላቶች፤

  • እስማኤላውያኑ መሀመዳውያን
  • ጋላኦሮሞዎች
  • ኦሮማራ ዲቃላዎች
  • ኤዶማውያን ፕሮቴስታንቶች
  • የሰዶም ዜጎች
  • አማኒያን

ናቸው።

ክርስቶስ እግዚአብሔር አምላኩን የሚፈራ፣ ኢትዮጵያ አገሩንና ተዋሕዶ ክርስትናዋን የሚወድ፣ ለተዋሕዷውያን እጣ ፈንታ ልቡ የሚመታ፣ ማንነቱንና ምንነቱን ጠብቆ እስከወዲያኛው ዓለም ለመዝለቅ የሚሻ ሁሉ እነዚህን በግልጽ የሚታዩቱን ጠላቶቹን በጥበብ፣ በቆራጥነትና በጭካኔ ሊዋጋቸው ይገባዋል። “ሁሉን አቃፊነት” አልሠራም፤ ፈጽሞም አይሠራም! የመለሳለስ፣ የ“እዬዬ!” እና የወሬ ዘመን አብቅቶለታል። ተግባር! ተግባር! ተግባር!

👹 እስላማዊቷን የኩሽ ኦሮሚያ ለመመስረት ትልቅ ህልም ያላቸው ከሃዲዎቹ ጋላኦሮሞዎቹ የኢትዮጵያና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ጠላቶች እራሳቸውን እንዲያጋልጡ ሲገደዱ ሰነባብተዋል። ሰሞኑን “ሲኖዶስ መስርተናል ቅብርጥሴ” በማለት በመሿሿማቸው ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን እና የክርስቶስ ቤተሰቦች ማልቀስ ሳይሆን፤ ልክ እንክርዳዱ ከስንዴው እንደሚለየው በደስታ “እልልል!” ነው ማለት የሚገባቸው። ብዙዎች ሳይድኑ በመቅረታቸውና ወደ ጥልቁ ለመውረድ በመብቃታቸው እስልምና እና ፕሮቴስታንቲዝም ከገቡበት ግዜ ጀምሮ በጣም ተረብሸናል፣ በእጅጉ አዝነናል አልቅሰናል። አሁን ግን ጊዜው አብቅቶለታል። አዎ! ዛሬ ሁሉም አንድ በአንድ እራሳቸውን እንዲያጋልጡ እየተደረጉ ነው፣ እየተመነጠሩ ነው፤ ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ ከእነዚህ አረሞች ትጸዳ ዘንድ ግድ ነው።

አባታችን አባ ዘወንጌል “አሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉን ትክክል መሆኑን እያየነው ነው። እንግዲህ የተበከለውና የቆሸሸው የምንሊክ ብሔር ብሔረሰብ የመጨረሻ ትውልድ ዲቃላ ሁሉ የመጽጂያ ሰፊ ጊዜና ብዙ አጋጣሚዎች ለመቶ ዓመታት ያህል ተሰጥቶት ነበር፤ ግን ዛሬም፤ አውቆቱም ሆነ ሳያውቀው፤ አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” 666 አውሬውን በማገልገል ላይ ነው። መላው ዓለምም ይህን አውቆታል! አሁን ጊዜው እያለቀ ነው! ይህ ማስጠንቀቂያ ከአማራ እና ትግራይ አብራክ ለወጡትና እግዚአብሔርንና ጽዮን ማርያም እናቱን ለከዱት ለሻዕቢያዎች፣ ሕወሓቶችና ብእዴን አብኖችም ጭምር ነው። ወዮላቸው!

መዳን የሚሹና አጋንንታዊ የሆነው ጋላ-ኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ይህን የስጋ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ንቀው ብሎም አባቶቻቸውንና እናቶቻቸውን ትተው እንደሚጓዙና እንደማይጓዙ የሚፈተኑበት ጊዜ አሁን ነው። የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው ሊያገኙት ከሚችሉት የመንፈስ ማንነትና ምንነት ይበልጥባቸዋልን? የሚመርጡትስ ክርስቶስን ወይንስ ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን? በቅርቡ የምናየው ነው የሚሆነው!

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮]❖❖❖

ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”

👹 የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው።

🛑 ወይ እነርሱ ወይ አንተ! ወይ የእግዚአብሔር መንግስት ይነግሣል ወይ የሰይጣን!

🏒….while LGBT Supporters and Media freak out over his decision

A Russian Orthodox hockey player, Ivan Provorov, refused to partake in a “pride” charity event and put on an LGBT jersey. While his team allowed him to exercise his conscience, supporters of Sodom were enraged by this, telling him to go back to where he came from and urging his team to be sued for a million dollars.

Ivan Vladimirovich Provorov is a defenceman and alternate captain for the Philadelphia Flyers of the National Hockey League (NHL).

EJ Hradrek, an NHL commentator, gave an emotional rant about how Provorov should go back to Russia for refusing to partake in the alphabet cult.

Hradrek says that to partake in an LGBT event is to integrate into American culture. Well, many Americans defied this by buying Provorov’s jersey which is now sold out.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ የገና በዓል ከአውሮፓ የሚለየው በምንድን ነው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2023

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Ethiopian Head’ on The Coat of Arms of Pope Benedict XVI | “የኢትዮጵያ ራስ” በሮማው ጳጳስ በበነዲክቶስ ፲፮ኛ አርማ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2023

💭 The Coat of Arms of His Holiness Benedict XVI, clearly showing the influence of the Ethiopian tradition, including the Red, Gold and Green colors of Zion. We also see ‘Caput Aethiopum’ (literally “Ethiopian Head”)

👉 Additionally / በተጨማሪ፤

  • ❖ ቫቲካን፡ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ የኢትዮጵያ ኮሌጅን ሲጎበኙ፤ እ.አ.አ በ1969 ዓ.ም
  • ❖ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ አራተኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ኃይለ ሥላሴን በቫቲካን ሲያስተናግዱ፤ 1970 ዓ.ም
  • ❖ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ከሮማው ጳጳስ ከፍራንሲስኮ ጋር በቫቲካን፤ እ.አ.አ በ2016 ዓ.ም
  • ❖ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ በቫቲካን የሚገኘውን የጳጳሳዊ የኢትዮጵያ ኮሌጅ የመቶኛ ዓመት ክብረ በዓል በ2020 ዓ.ም ላይ አከበሩ

👉 አንድ የማልረሳው ክስተት፤ እ..አ በ2005 .ም ላይ በጣም ትሑቱ ጀርመናዊ ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ ፲፮ጀርመንን ሲጎበኙ የአደባባይ መድረክ ላይ አንድ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባትን ሲያስተዋውቋቸው በነዲክቶስ ለኢትዮጵያዊው ጳጳስ ያሳዩአቸውን ክብርና የሰጧቸውን አትኩሮት ነበር።

  • ❖ Pope Paul pays visit to Ethiopian College in Vatican, Rome:1969
  • ❖ Pope Paul IV plays host to a visit from the Emperor of Ethiopia Haile Selassie (9 Nov 1970)
  • ❖ Pope Francis meets Patriarch Matthias of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Vatican city.
  • ❖ Pope Francis celebrates the centenary of the Pontifical Ethiopian College in the Vatican in 2020

Former Pope Benedict XVI Dies on the Monthly Feast Day of St. Uriel The Archangel | R.I.P

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

እናት አክሱም ጽዮን እንዴት ሰነበተች? የጽዮንን ቀለማትስ መልሰዋቸው ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 30, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ ኅዳር ፳፩ ጽዮን ማርያም ❖❖❖

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፪፤]✞✞✞

  • ፲፫ እግዚአብሔር ጽዮንን መርጦአታልና፥ ማደሪያውም ትሆነው ዘንድ ወድዶአታልና፥ እንዲህ ብሎ።
  • ፲፬ ይህች ለዘላለም ማረፊያዬ ናት፤ መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ።
  • ፲፭ አሮጊቶችዋን እጅግ እባርካለሁ፥ ድሆችዋንም እንጀራ አጠግባለሁ።
  • ፲፮ ካህናቶችዋንም ደኅንነትን አለብሳቸዋለሁ፥ ቅዱሳኖችዋም እጅግ ደስ ይላቸዋል።
  • ፲፯ በዚያ ለዳዊት ቀንድን አበቅላለሁ፥ ለቀባሁትም ሰው መብራትን አዘጋጃለሁ።
  • ፲፰ ጠላቶችንም እፍረትን አለብሳቸዋለሁ፤ በእርሱ ግን ቅድስናዬ ያብባል።

ዛሬም ስለ ጽዮን ዝም ማለቱን የመረጡትና አክሱም ጽዮንን ለአውሬው ግራኝ አህመድ ዳግማዊ አሳልፈው የሰጧት ቃኤላውያን፤ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊትም ለግራኝ አህመድ ቀዳማዊ በተመሳሳይ መልክ አሳልፈው ሰጥተዋት ይሆን? ከነበረ ይህ ትልቅ እርግማን ነው!

ዛሬ ከአዲስ አበባ በቀጥታ የሚተላለፉትን ክብረ በዓላት እስካሁን እንዳየሁትና እንደሰማሁት ማንም ስለ ቅድስት እናታቸው ስለ አክሱም ጽዮን ሲያነሱና ከሁለት ዓመታት በፊት የተሰውትን ሰማዕታት አባቶቻችንና እናቶቻችንን፣ ወንድሞቻችንና እኅቶቻችንን ሲያስታውሷቸው አልሰማሁም። በጣም ያሳዝናል!

በኢራን አንዲት ምስኪን ኩርድ ወጣት ሴት በፖሊስ ተገደለችብን ብለው ኩርዶቹም፣ ፋርሶቹም፣ ባሉቺዎቹም፣ አዛሪዎቹም ሁሉም በጋራ ያው ለሦስት ወራት ያህል ቁጣቸውን በአመጽ በመግለጽ ላይ ናቸው። የኛዎቹ ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዓብያተክርስቲያናት ሁሉ እናት በሆነችው በአክሱም ጽዮን ታቦተ ጽዮንን ከወራሪ አህዛብ ሰአራዊት ለመከላከል ሕይወታቸውን ለሰውት አንድ ሺህ ለሚሆኑ ወገኖቻቸው፤ በትንሹና በዝቅተኛ ደረጃ እንኳን ሲናገሩ፣ ሲሰብኩ አይሰሙም። እንኳን ከሃይማኖት ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው ጎን ሆነው ለቤተ ክርስቲያናቸው ሊታገሉና ሊዋጉ። እንደው እምነት ያለ ሥራ ብቻውን ያድናልን?

❖❖❖[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፪]❖❖❖

  • ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
  • ፲፭ ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥
  • ፲፮ ከእናንተ አንዱም። በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?
  • ፲፯ እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
  • ፲፰ ነገር ግን አንድ ሰው። አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል።
  • ፲፱ እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
  • አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
  • ፳፩ አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?
  • ፳፪ እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?

ለመሆኑ ብጹእነታቸው ቅዱስ ፓትርያርኩስ ምን ብለው ይሆን? ምነው ድምጻቸውን አጠፉ?

ሕወሓቶችስ አምና በኅዳር ጽዮን ዕለት በአክሱም ቤተ ክርስቲያን ላይ በድፍረት ሰቅለውት የነበረውን የሉሲፈርን/ቻይናን ጨርቅ አውርደውትና በቦታውም የጽዮንን ሰንደቅ መልሰውት ይሆን? አፈናውን ካልቀጠሉበት በቅርቡ የምናወቀው ይሆናል።

👉 ከዓመት በፊት የቀረበ ጽሑፍ

እንግዲህ አብዛኛዋ ትግራይ ከፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ “ነጻ ከወጣች” ሦስት ወራት ሞልቶታል፤ ታዲያ ለምንድን ነው እስካሁን ዝርዝር መረጃ ያልወጣው? ምን እየጠበቁ ነው? ምንስ የሚደብቁት ነገር ይኖር ይሆን?

ዛሬ በጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዕለት ሌሊቱን ሙሉ እንቅልፍ ነስተውኝ የነበሩት የሚከተሉት በጣም ከባባድ የሆኑ ጥያቄዎች ናችው፤

በትግራይ ያሉ የጽዮን ማርያም ልጆች፣ የአባታችን የአቡነ አረጋዊ ልጆች፤ አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼ፣ እኅቶቼ እና ልጆቻቸው ምን እየተመገቡ ነው? ለምንድን ነው ምንም ዓይነት ወሬ የማንሰማው?

ይህ የዘር ማጥፋት ጦርነት ከጀመረበት ዕለትና ከመጀመሩም ከዓመታት በፊት ሳወሳው የነበረው ነው። እንዲህ የሚል ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤

እውነት እንደሚሉን በትግራይ ጦርነት እየተካሄደ ነውን? አይመስለኝም! የሚመስለኝ “ውጊያ አለ” እያሉ በሁሉም በኩል የተቀነባበር ጭፍጨፋ በትግራይ ክርስቲያን አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ላይ እየተካሄደ ነው። ይህ ደግሞ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ጭፍሮች የሆኑት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ መሀመዳውያንና ኢአማንያን ሁሉ ምኞትና ፍላጎት መሆኑ የታወቀ ነው። በዓብያተ ክርስቲያናት፣ በገዳማትና ታሪካዊ ቦታዎች አካባቢ፤“ውጊያ እየተካሄደ ነው!” መባሉንና ጭፍጨፋዎቹም በእነዚህ ቦታዎች እየተካሄደ እንደሆነ ልብ እንበል። “እዚህ አለን!” እያሉ በመጥራት በወገኖቻችን ሕይወት ላይ የኩኩሉሉ ድብብቆስ ጨዋታ የሚጫወቱ ይመስላል። 😠😠😠

በእውነት ህወሀቶች ከሠሩት በጣም ግዙፍ ስህተት ተምረው የወገኖቼን ስቃይ እና ሰቆቃ ማቆም ቢፈልጉና ለደቡባውያን የሰጡትን በረከትና ዕድል ወደ ሰሜን የመመለስ ፍላጎት ቢኖራቸው ኖሮ ትግራይ ሆነው ሳይሆን ጥይት መተኮስ የነበረባቸው፤ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ግራኝን በደፉትና የጦርነቱንም አቅጣጫ ወደ ደቡብ በቀየሩት ነበር። ላለፉት ሦስት ዓመታት ስለፍፍ የነበረው ይህን ነው፤ “ባካችሁ ጡት አጥባትችሁ ያሳደጋችሁትን ሰይጣን ድፉትና ወደ አስኩም ጽዮን መጥታችሁ ንስሐ በመግባት ኢትዮጵያን የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ላላቸው ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን አስረክባችሁ ታሪክ ሥሩ!” ስል ነበር። እውነት ለመናገር ልክ ጦርነቱ እንደተጀመረ ህወሀቶች በሦስት ቀናት አዲስ አበባ ይገባሉ የሚል እምነት ነበረኝ። እንዴት ነው በወሬ ካልሆነ፤ አንዴም በአግባቡ ሲበቀሉ የማናያቸው?

የሚገርም ነው፤ እንደ ጋዛ ገላጣማ ከሆኑና እስራኤል 24/7 ዓይኖቿን ከምትተክለበት ትንሽ ቦታ ፍልስጤማውያኑ አሸባሪዎች ለዓመታት ሮኬቶችን ወደ እስራኤል መተኮስ ችለው ያው ከእስራኤል ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በቅተዋል። በሌላ በኩል እነ ሳውዲና ኤሚራቶች እንዲሁ 24/7 ክትትል ከሚያደርጉባት ከገላጣማዋ የመንም የአሥር ዓመት ዕድሜ እንኳን የማይሞላቸው ሁቲነፃ አውጪዎች እስከ ጂዳና ሪያድ ድረስ የሚደርሱ ሮኬቶችንና ድሮኖችን በመላክ የበቀል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው።

ታዲያ የኔ ጥያቄ፤ ለሃያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ የነበሩት ህወሀቶች ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም እንዴት ተሳናቸው? ምንም ዓይነት የወታደራዊ ዕውቀት የሌለን እኛ ታዛቢዎች እንኳን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች በአሰብ ቤዛቸው ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ድሮኖችን ለክርስቲያን ኢትዮጵያ ጭፍጭፍጨፋ እያሰፈሩ መሆናቸውን ከሁለት ዓመት በፊት ከሩቅ ሆነን ስንጠቁም ነበር። እውነት የህወሀት ጄነራሎች ይህ መረጃ ሳይኖራቸው ቀርቶ ነውን? ዛሬም ኤሚራቶች የየመንን ደሴት ለዚሁ ተግባር በማዘጋጀት ላይ ናቸው፣ ግራኝ ከቱርክ ድሮኖችን ሊሸምት ነው ወዘተ” እያልን ነው፤ ነገር ግን የትግራይም ሆኑ የኢትዮጵያ ሜዲያዎች ለዚህ ትልቅ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት ሲሰጡት አይታዩም።

ለመሆኑ ለምን ይሆን በትግራይ ህፃናት ላይ የኬሚካል ቦምቦችን ሲጥል የነብረውን ምርኮኛ ኦሮሞ ፓይለትን ለቅቀውት ወደ ደብረ ዘይት እንዲመለስ ያደረጉት? የትግራይ ቀሳውስትና ካህናት በሰበባሰቡ እየተገደሉ ነው፤ እያለቁ ያሉት ክርስቲያኖች ናቸው፤ ታዲያ ምናልባት ዛሬም የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ደቡባውያን እየሠሩ ስለሆኑ ይሆን፤ “ሕዝቤ” የሚሉትን ሕዝብ ሊከላከሉት ያልቻሉት/ያልፈለጉት? የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው “ብሔር በሔረሰቦች” በጋራ ተናብበው በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እያካሄዱ ግፍ እየሠሩ ታዲያ ህወሃቶች ዛሬም “የብሔርብሔረሰቦች እኩለነት” የሚለውን የተሰወረና የተሸፈነ ንድፈ ሀሳብ ተጠቅመው ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሃገረ ኢትዮጵያ የነገሰውን የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ህግ) ፣ የሞትና ባርነትን ሥርዓት ለማስቀጠል ይሻሉን?

ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የህወሀት/ሻዕቢያ/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ (ሁሉም የስጋ ማንነትንና ምንነትን በኢትዮጵያ ለማንገሥ የተነሱ የምኒልክ አራተኛ ትውልድ ናቸው) የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ይህ መሆኑን ነው። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የህወሀት/ሻዕቢያ/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ከዚህ በፊት ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና በደል እየደረሰበትና በደል ፈጻሚዎቹም አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ መሆናቸው በግልጽ እየታወቀ፤ እንዴት ነው ህወሀቶች የበቀል እርምጃ የመውሰድ ከበቂ በላይ ብዙ ምክኒያቶች ኖሯቸው በግራኝ አገዛዝ አባላት ላይ እስካሁን አንድም የጥቃት እርምጃ መውሰድ ያልቻሉት/ያልፈለጉት? ታዲያ ህወሃት እና ኦነግ/ብልጽግና/ብአዴን/አብን በእነ ሳሙራ ዩኑስ፣ ኬሪያ ኢብራሂም እና አረከበ እቁባይ በኩል አብረው ተናብበው እየሠሩ ይሆንን?

💭 ይህ ጥርጣሬየ ከንቱ ሊሆን የሚችለው የሚከተለውን ካየን ብቻ ነው፦

  • 👉 ፩ኛ. እነ ግራኝ አብዮት በእሳት ሲጠረጉ
  • 👉 ፪ኛ. ‘ህወሀትየሚለው የመጠሪያ ስም ሲቀየር
  • 👉 ፫ኛ. ባለ ሁለት ቀለሙ እና ኮከብ ያረፈበት የሉሲፈር ባንዲራ ከትግራይ ሲወገድ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Nobel Peace Prize Laureate Waging Full-Scale Genocide Against Orthodox Christians of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2020

What is happening in Ethiopia’s so-called Oromia region is a full-scale genocide of Non-Oromos and Orthodox Christians like what happened in Armenia’s and Rwanda`s genocide against the Armenians and Tutsi. If you are not familiar with what happened in Rwanda, please watch the film by the name “Hotel Rwanda” and compare what you see out there with the graphic footages that are coming from the so-called Oromia region of Ethiopia.

The only difference between the genocide against the Tutsi and that of the genocide against the Non-Oromos and Orthodox Christians in the so-called Oromia region of Ethiopia is that the genocide being committed in Ethiopia by the Oromo Muslims against the Non-Oromo ethnic groups and Orthodox Christians is not being exposed and it is being covered up by the Ethiopian regime, led by an Oromo Muslim-Protestant Prime Minister and the usual suspects; his luciferian masters like the UN, The West, Islamic Nations and human rights organizations such as AI, HRW etc.

The number of people massacred and displaced people and the extent of the destruction of property in the recent attack in the Oromo region of Ethiopia is much higher than what the explosion caused in Lebanon last week. Yet, the ignorant Abiy Ahmed is still silent on this tragedy – while preferring to become the first head of state to express his condolence and sorrow over the deadly explosion in Lebanon Beirut. That was made on purpose; just to show his unqualified contempt and disdain for the historical Ethiopian nation – traitor to the nation. Turning a deaf ear to the horrific massacre in Ethiopia is additional evidence that the rhetoric about human rights in the world is agenda-driven, partisan, politically motivated, and dangerously hypocritical too.

If you watch the video footage of the genocide happening in Ethiopia, it is really sickening and simply beyond my forbearance to receive these kinds of news every day. What kind of person does that kind of cruelty to another human being? Non-Oromos and Orthodox Christians especially Amharas and Gurages, are being burned alive, slaughtered by machete, children were murdered, women were raped, their properties were vandalized and looted.

What is even more mind boggling is that the Oromo immigrants living in Europe and America have the audacity to come out, in the very country they are living in, to protest against Abiy’s regime; not because Abiy is doing too little to protect Christians and non-Oromo groups living in the region but because his regime has started doing too little to stop the genociders after they did their damage. I am assuming, in their mind, they have the right to kill others. The so-called “Human-rights” organizations like Amnesty International and Human Rights Watch are silent on the on-going Genocide. News channels such as Al-jaazeera International are airing their genocidal propaganda 24/7 and are playing a major role in fanning the genocide against Orthodox Christians and the Non-Oromos in Ethiopia.

___________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: