Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Knife Attack’

ኤርትራዊው የ፲፬/14 ዓመቷን ታዳጊ በስለት ወግቶ ሲገድላት የ፲፫/13 ዓመቷን ልጃገረድ ደግሞ በጽኑ ጐዳት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2022

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

💭 ኡልም፣ ጀርመን – የ፲፬/14ዓመቷ ታዳጊ ከኤርትራ በመጣ ጥገኝነት ጠያቂ በጩቤ ተወግታ ተገድላለች።

ሁለቱ ልጃገረዶቹ በጠዋት ወደ ትምህርት ቤት በመጓዝ ላይ እያሉ ነበር በ፳፯ ዓመቱ ኤርትራዊ ጥቃት የተፈጸመባቸው።

የጀርመን ፖሊስ እንዳለው አጥቂው ከጎረቤት ጥገኝነት ጠያቂዎች መኖሪያ ቤት መጥቶ ከወንጀሉ በኋላ እንደገና ወደዚያ ሸሸ። ፖሊስ ከልዩ ሃይል ጋር ሲፈተሽ፣ እዚያም ሶስት ነዋሪዎችን፣ ሁሉም ከኤርትራ የመጡት ጥገኝነት ጠያቂዎች ነበሩ።” ሶስተኛውና ተጠርጣሪው ተጎድቶ ህክምና ሊደረግለት ግድ ሆኗል

በእስካሁን እንደ መርማሪዎቹ ግኝቶች፣ ልጃገረዶቹ ምናልባት በጥቃት ፈጻሚው ቤት በተገኘው ቢላ ጥቃት ነው የደረሰባቸው። በዚያን ጊዜ ልጃገረዶቹ ወደ ትምህርት ቤት እየሄዱ ነበር። የ የ፲፬/14ዓመቷ ልጅ ከጥቃቱ በኋላ ወደ ሆስፒታል ከመወሰዷ በፊት በቦታው መነቃቃት ነበረባት። የ፲፫/13 ዓመቱ ጀርመናዊ ዜግነት ያላት ልጃገረድ ለሕይወት አስጊ ያልሆነ ከባድ ጉዳት ቢደርስባትም በክሊኒክ መታከም ግን ነበረባት። የጀርመን ፖሊስ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ይህን አሳውቋል

በጣም ያሳዝናል፤ ወገኖቻችን የአእምሮ መለማመጃ ሰለባ ከሆኑ ቆይተዋል! ሁልጊዜ የዚያን የቃኘው ጣቢያን ጉዳይ እናስታውስ።

💭 Heightened Risk of Genocide Against Ancient Orthodox Christians of Tigray, Ethiopia

፫ኛ. ልክ በዚህ ወቅት ነበር አፄ ኃይለ ሥላሴ በአስመራ ተራሮች ስር ስውሩን የአሜሪካ ሲ.አይ.ኤ አደገኛ ወታደራዊ ጣቢያ እንዲሰፍር የተስማሙት። ይህ እ..አ ከ ፲፱፻፵፩ እስከ ፲፱፻፸፯ (1941 – 1977) ድረስ በአስመራ የቆየው ስውር ጣቢያ ቃኘው ጣቢያ በመባል ይታወቃል። እንግዲህ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያ በአሜሪካ ቁጥጥር ስር ነበረች ማለት ነው። አፄ ኃይለ ሥላሴን ከሥልጣን አስወግደው በሌላው የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛ በመንግስቱ ኃይለ ማርያም ከተኩ በኋላና በእንጦጦ ተራሮች ሥር በሚገኘው ኤምባሲያቸው ውስጥ ተገቢውን የምድር ለምድር ዋሻዎቹን የመቆፈር እድል ካገኙ በኋላ እራሳቸውን ሳያስበሉ ቃኛው ጣቢያን ከአስመራ አንስተው ከኢትዮጵያ ደቡብ ምስራቅ አራት ሺህ ኪሎሜትር ያህል ርቀት ወዳላት የህንድ ውቅያኖስ የዲያጎ ጋርሲያ ደሴት ወሰዱት። ይህችም ግዛት የብሪታኒያ እና አሜሪካ ቅኝ ግዛት ናት። ከዚህ ደሴት ሆነው ኢትዮጵያንና መላው ምስራቅ አፍሪቃን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ይችላሉ። የእንጦጦው የአሜሪካ ኤምባሲ የተሠራበት ቦታ ከምድር በታች በሚገኘው የተራራ ሰንሰለት በደብረ ብርሃን፣ ደሴና ላሊበላ በኩል እስከ አክሱም/አደዋ እና አስመራ ድረስ የሚዘልቅ ነው። ታዲያ ከላይ በሳተላዮችና ማይክሮዌቭ ሰሓኖች ከታች ደግሞ ለዘመናት በገነቧቸው ስውር ዋሻዎች አማካኝነት የሕዝባችንን መንፈስ፣ ስነልቦና፣ ስሜት የሚቆጣጠሩባቸውን ሁኔታዎች ፈጥረዋልን? እኔ ይመስለኛል። ሕዝባችን እየተሠራበት ባለው ግፍና በደል ምንም እንዳልተሰማው ሆኖ እንዲታይና ለአመጽ እንኳን ለመነሳሳት ያልቻለበት ምክኒያት አንዱ ይህ ይመስለኛል። የሻዕቢያ፣ የግራኝ እና የኦሮማራ ወታደሮች ኢትዮጵያዊ ያልሆነ አረመኔነትና ጭካኔም ምንስኤው ይህ ሊሆን ይችላል። ዛሬ ሁሉን ነገር በሚያስብል ደረጃ በሳተላይቶቻቸው በኩል መቆጣጠር ወይንም ማዛባት ይችላሉ። ምግቡ፣ መጠጡ፣ ክትባቱ፣ አየር መበከሉ ወዘተ ታክሎበት በቡድን ወይንም በሕዝብ ላይ ምን እየሠሩ እንደሆነ ለመገመት አያዳግትም።

💭 ፕሮፊሰር ሀይሌ ስለ አሜሪካ ተንኮል | ኢትዮጵያ ጠንካራ አገር እንዳትሆን መንግስቷ ከጦርነት እንዳይላቀቅ ማድረግ አለብን

💭 Ulm, Germany – A 14-year-old girl was stabbed to death by an asylum seeker from Eritrea on Monday.

A 13-year-old child was also injured in the attack that happened while the girls were on their way to school early in the morning.

According to German police, “the attacker had come from a neighboring accommodation for asylum seekers and had fled there again after the crime. When the police searched it with special forces, they found three residents there, all asylum seekers from Eritrea.” The third was injured and had to undergo medical treatment.

“According to the investigators’ findings so far, the girls were probably attacked with a knife. The girls were on their way to school at the time. The 14-year-old had to be revived at the scene after the attack before being taken to the hospital, where she died despite all medical efforts. The 13-year-old, also a German national, had to be treated in a clinic with serious but not life-threatening injuries.” German police said in a press release.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጂሃድ ከአክሱም እስከ ጀርመን | ሶማሌው ሦስት ንጹሐን ጀርመናውያንን በቢለዋ ወግቶ ገደላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2021

በደቡባዊ ጀርመን ቩርዝበርግ ከተማ ውስጥ ከስድስት ዓመታት በፊት ለጥገኝነት ወደ ጀርመን የገባው ሶማሌ ጎዳና ላይ ባደረሰው የቢላ ጥቃት ቢያንስ ሦስት ፫/3 ሰዎች ሲገደሉ ፭/5 ሰዎች ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። የባቫርያ ግዛት አስተዳዳሪ ወንጀሉን ፈጻሚው የ፳፬/ 24 ዓመቱ ሶማሊያዊ ስደተኛ እንደሆነ አስታውቀዋል።

______________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እርኩሱ የአቴቴ መንፈስ የተጠናወታት የእንግሊዟ ከተማ በርሚንግሃም | የሜንጫ ግድያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 7, 2020

ኢትዮጵያን በተለይ ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ጠፍሮ ያሰራት የአቴቴና ወሴን ጋላ የሞትና ባርነት መንፈስ ወደ አውሮፓ እና አሜሪካ ተጉዞ ጥላቻና ሞትን በመዝራት ላይ ይገኛል።

Everywhere You Go, Always Take The Weather With You / በሄዱበት ቦታ ሁሉ ሁል ጊዜ የአየር ሁኔታን ይዘው ይሂዱ” እንዲሉ ከሃዲ ጋላዎቹም በሄዱበት ቦታ ሁሉ አቴቴን ይዘው ይሄዳሉ

ጳጉሜን ፪ሺ፲፪ ዓ.Birmingham/በርሚንግሃም ከተማ

👉 Atete /አቴቴ – Machete/ማሼቴ ማጭድ ሜንጫ ገዳ ገዳይ – ሞት

አንድ የ፳፯/27 ዓመት ሰው ካራ/ሜንጫ ይዞ ለሁለት ሰዓታት ያህል በመንገድ ላይ ሰዎችን ለመገደል በመሯሯጥ አንድ ሰው ለመግደልና ሰባት ሰዎችን ክፉኛ ለማቁሰል በቅቷል።

ልብ በሉ፤ ባለፈው ሳምንት በጀርመኗ ዞሊንገን አምስት ልጆቿን ገድላለች የተባለቸው እናት እድሜዋ ፳፯/27 ነበር። የዞሊንገን ከተማ በካራ/ቢለዋ እና መቆራረጫ መሳሪያዎች በመላው ዓለም የምትታወቅ ከተማ ናት። አይታችሁ ከሆነ እዚያ የተመረተ ካራ ”በዞሊንገን የተሠራ/Made in Solingenእንጅ “በጀርመን የተሠራ” አይልም።

👉 ዘመነ እሳት | ባለፈው ሳምንት ኦሮሞ ሙስሊሞች ጋኔናቸውን ያራገፉባት የእንግሊዝ ከተማ በእሳት ጋየች

👉 የትናንትናው የበርሚንግሃም ቃጠሎ፤ ዝንጀሮው “ኪንግ ኮንግ” ጥቁሩ ደመና ላይ ይታያል!

ሐምሌ ፪ሺ፲፪ ዓ.

👉 ኦሮሞዎቹ የዋቄዮ/አላህ እና አቴቴ ልጆች

በብሪታኒያ የጂሃድ ዋና ከተማ በ በርሚንግሃም

ነሐሴ ፪ሺ፲፪ ዓ.Birmingham/በርሚንግሃም ከተማ፤

👉 ኦሮሞዎቹ የዋቄዮ/አላህ እና አቴቴ ልጆች ሰልፍ የወጡበት ቦታ ላይ የሴት ቅርጽ ያለው ምስል እየር ላይ ታየች፤ አቴቴ?

👉 ኦሮሞ ሙስሊሞች በብሪታንያ ሁለተኛ አንጋፋና የጂሃድ ዋና ከተማ በ በርሚንግሃም ኢትዮጵያ ውስጥ በክርስቲያኖች ላይ የሚካሄደውን ጀነሳይድ በዚህ መልክ እየደገፉ ነው።

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአሜሪካዋ ሜይን ግዛት ሶማሌዎች እርስበርስ በጎራዴ ተራረዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 4, 2018

ሶማሌ ወጣቶች ባለፈው አርብ በአሜሪካዋ ሜይን ግዛት ሁለተኛ ትልቅ ከተማ በሆነችው በለዊስተን ከተማ ነው ሶማሌዎች ከሰገዱ በኋላ በዋናው መንገድ ላይ በጎራዴና በቢላ እስኪደሙ ድረስ እርስበርስ የተጨፋጨፉት

ቢዲዮው ላይ የእሳት አደጋ መከላከያ የፈሰሰውን ደም ከከተማዋ ጎዳና ላይ ሲያጥብ ይታያል።

ክአንድ ወር በፊት፡ በረመዳን ወቅት በዚህችው ከተማ የሶማሌ ሙስሊሞች አሜሪካውያን የመናፍሻ ጎብኝዎችን ጀንበር ስትጠልቅ መደብደባውቸውን የሚያሳይ ቪዲዮ አቅርቤ ነበር። (አብሮ ተካትቷል)

ሙስሊም ያልሆኑትን ሕዝቦች ለማመስና ለማስቆጣት ከሚጠቀሙባቸው መንገዶች አንዱ ይህ ነው፦

ሶማሌዎች በጣም በጥባጮች ስለሆኑ የክርስቲያኑን ዓለም ያውኩ ዘንድ በዲያብሎስ ደቀ መዛሙርት በባራክ ሁሴን ኦባማና በክሊንተን ወንጀለኛ ቤተሰብ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩትን ሶማሌዎች ወደ ክርስቲያኑ ዓለም እንዲሰደዱ ተደረጉ፤ አዲስ አበባችንንም ጨምሮ። በከባድ ሸክም ላይ ሌላ ሸክም አከሉብን!

አስቀያሚ የሆነውን ሲዖላዊ አለባበሳቸውን እንመልከት፤ ያውም እዚህ አሜሪካ መጥተው!

ሁሉም ዓይነት መሸፋፈን አንድ ዓይነት አይደለም፤ እነርሱ የሚሸፋፈኑት ለመታየት፣ አለን ለማለት፣ እስልምናን ለማስተዋወቅና ለወረራ ነው፤ አምላክን በመፍራት አይደለም። በዲያብሎስ ፈቃድ ልጆች የሚፈለፍሉትም ለዚሁ ዓላማ ስለሆነ የሰይጣን ሠራዊት አባላት ናቸው ማለት ነው። ታዲያ ሌላውን ለመግደል በማሰብ ልጅ የምትጸንስ ከሆነ በፍጹም የእግዚአብሔር ልጅ ልትሆን አትችልም፤ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን፣ በእርሱ ፈቃድ የተጸነሰ አይደለምና፤ ልክ እንደ እስማኤል።

ዲያብሎስ መኮረጅ ይወዳልና ሴት ተከታዮቹ “እንደ ቅድስት ማርያም ነው የለበሱት” በማለት የእመቤታችንን እና ልጆቿን ክብር ለመቀነስ ብሎም የሚያይ ሁሉ እንዲንቃትና እንዲጠላት ለማድረግ ይሻል። የዲያብሎስ ወንድ ልጆቹ ደግሞ ጢማቸውን እንዲያሳድጉ በማድረግ፡ “ያው እንደ ቅዱሳን ነብያቱ ጢም አላቸው” በማለት የእግዚአብሔርን ቅዱሳን ክብር ለመቀነስ ብሎም የሚያይ ሁሉ እንዲንቃቸውና እንዲጠላቸው ለማድረግ ይሞክራል።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በ ቤተልሔም ክርስቲያን በጎቻቸውን ሲጠብቁ የነበሩትን መነኩሴ፡ በቢላ ወጋቸው ሙስሊሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 17, 2018

በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ ቦታ በቤተልሔም የልደት ቤ/ክርስቲያንን ለመጎብኘት የመጡትን ሴት ክርስቲያኖች ከሙስሊሞች ለመከላከል ወደ ገዳማቸው አስገብተው በሩን ሲዘጉባቸው ነበር አባ ፋዲ ሻሉፋ በቢላ የተወጉት። ቢደሙም፡ አወጋጉ በጣም የከፋ ባለመሆኑ አገልግሎታቸውን ወዲያው ለመቀጠል በቅተዋል።

ክርስቶስ በተወለደባት ቤተልሔም ክርስቲያኖች ቀስበቀስ እያለቁ ነው።

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲፡ ፲፩]

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ።

መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል።”

ክርስቲያን ወንድሞች እና እህቶች፡ ጦርነት ላይ ነን!

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

የረመዳን ጋኔን | ምግብ ስትበላ የነበረችውን ጀርመናዊት ፖሊስ በቢላ የወጋት ኤርትራዊ ሙስሊም ተገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 4, 2018

ሜዲያዎች እንደዘገቡት ከሆነ፦

ባለፈው ረቡዕ ዕለት፡ ከኮሎኝ ወደ ሰሜን ጀርመኗ ፍሌንስቡርግ ከተማ በሚጓዝ ባቡር ላይ፡ ከባቡሩ ልትወጣ የነበረችውን ሴት ፖሊስ ኤርትራዊው በቢላ ሲወጋት ፖሊሷ ሽጉጧን አውጥታ ገደለቸው። ፖሊሷን ሊረዳ የመጣ አንድ መንገደኛም እንዲሁ በቢለዋ ተወግቶ አብሯት ቆስሏል።

ኤርትራዊው ስሙ ማህሙድ ጀማል ሲሆን፡ እ..አ በ2015 .ም፡ በአውስትሪያ በኩል አድርጎ፡ ጀርመን አገር በመግባት፡ ሬክሊንግሃዘን በምትባል ከተማ ጥገኝነት የተሰጠው፡ የ24 ዓመት ሰው ነበር።

ዝርዝር

Ramadan Rage: Islamic Terrorists Kill 352, Wound 449 in Nearly Three Weeks

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የረመዳን ጋኔን በለንደን | ብስክሌት ጋላቢው ባለመኪናውን በ “ዞምቢ ጎራዴ” አሳደደው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 1, 2018

ልክ እንደ የመናውያን የለንደን ነዋሪዎችም ይህን የሚያህል ጎራዴ በኪሳቸው ውስጥ ሸጉጠው ይዘዋወራሉ፤ ይገርማል፡ አይደል?! እንግዲህ የሳጥናኤል ዓለም ይህን ይመስላል!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: