Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 4th, 2021

Remarks by Ambassador Greenfield at the UN | Eritrean & Amhara Forces Get out of Tigray Immediately

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2021

💭 አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ በጸጥታው ምክር ቤት፤ “የኤርትራ እና የአማራ ኃይሎች ትግራይን ባፋጣኝ ለቅቀው መውጣት አለባቸው።

አዎ! ለራሳቸው፣ ለሕዝባቸውና ለኢትዮጵያ ሲሉ ትንሽ የማሰቢያ አንጎል ከቀራቸው፡ በኢሳያስ መድፍ እና በአረብ ድሮን እርዳታ ከወረሯቸው ከወልቃይት፣ ሁመራ፣ ማይካድራ፣ ራያ ወዘተ ባፋጣኝ ለቅቀው በመውጣት ጎንደርን ከሱዳንና ግብጽ መከላከል አለባቸው። ለሰሩት ከባድ፤ እጅግ በጣም ከባድ ወንጀል በምድርም በሰማይም ይጠየቁበታል።

Remarks by Ambassador Linda Thomas-Greenfield at the UN Security Council Virtual Stakeout Following Security Council Discussions on Ethiopia

The United States is alarmed by the humanitarian and human rights situation in Ethiopia. What’s happening in Ethiopia has had, and will continue to have, devastating consequences for thousands of innocent people, and it poses a direct threat to regional peace and security. We need to address it immediately.

The onus to prevent further atrocities and human suffering falls squarely on the Ethiopian government’s shoulders. We urge the Ethiopian government to support an immediate end to the fighting in Tigray. And to that end, the prompt withdrawal of Eritrean forces and Amhara regional forces from Tigray are essential steps. And we urge the broader region to work fast and together toward a peaceful solution.

For our part, the United States is committed to working bilaterally and multilaterally to help secure an end to the violence.

We are committed to holding perpetrators of abuses and violations on all sides to account. And we are committed to addressing and assisting with the humanitarian and the human rights crisis.

To that end, this week we have deployed a Disaster Assistance Response Team to Ethiopia to lead the scale-up of U.S. government humanitarian assistance.

Our goal is to help people affected by the conflict in the Tigray region, and our hope is that others will join us in this urgent, necessary, life-saving effort.

__________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia | Civilians Massacred. Journalists Arrested. People Starving to Death.

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2021

Here’s a look at the turmoil in Tigray as the Security Council meets behind closed doors on Thursday to discuss it

Civilians massacred. Journalists arrested. People starving to death. Ethiopia’s government is under growing pressure to allow the world to see firsthand what has occurred in its embattled Tigray region as its Nobel Peace Prize-winning prime minister rejects “partisan interventions.”

That pressure is expected to spike this month as the United States chairs the United Nations Security Council and addresses the first major African crisis of the Biden administration. Millions of dollars in aid to Ethiopia, a key security ally in the region, are at stake.

Here’s a look at the turmoil in Tigray as the Security Council meets behind closed doors on Thursday to discuss it:

WHAT ABOUT CIVILIANS MASSACRED?

Last month The Associated Press exposed the killing of an estimated 800 people in the city of Axum, citing several witnesses, and a week later Amnesty International reported “many hundreds” killed there, citing more than 40 witnesses. Soldiers from neighboring Eritrea, long an enemy of Tigray’s now-fugitive leaders, were blamed.

Ethiopia continues to deny the Eritreans’ presence, even as senior officials with the interim Tigray government that Ethiopia appointed are increasingly outspoken about them. There is growing concern that Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed, who won the Nobel in 2019 for making peace with Eritrea, has now teamed up with it in war. Eritrea called the AP story on Axum “outrageous lies.”

Amid the denials, untold thousands of civilians have been killed as Ethiopian and allied forces pursue the former Tigray leaders who once dominated Ethiopia’s government before Abiy took office in 2018. Each side came to regard each other as illegitimate, then turned to fighting.

Axum is far from the only massacre alleged in the Tigray conflict. More are now coming to light as telephone service resumes in the region and more people flee.

The Telegraph, citing witnesses, has reported one in Debre Abay. CNN, citing witnesses, has reported one in Dengelat. And Agence France-Presse further exposed the Dengelat killings during a rare visit to the scene.

On Thursday, U.N. human rights chief Michelle Bachelet said her office has corroborated information about incidents including “mass killings” in Axum and Dengelat, and warned of possible war crimes. Victims “must not be denied their rights to the truth and to justice,” she said, urging Ethiopia to let independent monitors into Tigray.

After U.S. Secretary of State Antony Blinken over the weekend issued the strongest statement yet from Washington on Tigray and spoke with Abiy this week, the prime minister’s office on Wednesday reversed its skeptical stance on the Axum massacre and said it was investigating “credible allegations” in the city and elsewhere in the region.

But human rights groups and others are calling for independent international investigations, ideally led by the U.N., arguing that a government accused of involvement in atrocities cannot effectively investigate itself.

CAN JOURNALISTS REPORT FROM TIGRAY?

Yes, at their peril. Ethiopia in recent days began allowing a limited number of foreign media outlets to visit Tigray — the AP did not receive permission — but several Ethiopian media workers with the outlets were quickly detained.

Even as it announced the limited media access, Ethiopia warned journalists to essentially behave themselves. The government’s statement on Wednesday said Ethiopian defense forces would “ensure the security” of journalists in the parts of Tigray under their control, but those who leave the areas do so at their own risk. And journalists who break national laws, “including by aiding and abetting criminal entities and perpetrators, will be held accountable.”

The Committee to Protect Journalists this week criticized Ethiopia’s actions, saying that “the scarcity of independent reporting coming out of Tigray during this conflict was already deeply alarming. Now, the Ethiopian military’s arrests of journalists and media workers will undoubtedly lead to fear and self-censorship.”

Without unhindered access to Tigray, it is challenging to determine the fate of an estimated 6 million people four months after the region was cut off from the world.

ARE PEOPLE STARVING TO DEATH?

Yes, according to local officials, though it’s not clear how many. While humanitarian aid to Tigray has increased in recent weeks, aid workers have said it is far from enough and some 80% of the region remains unreachable.

In the starkest warning yet, the Ethiopian Red Cross last month said if humanitarian access didn’t improve, thousands of people would be starving to death in a month, and tens of thousands in two months.

Ethiopia’s government on Wednesday said it had distributed food aid to some 3.8 million people, and it again asserted that humanitarian organizations now have unfettered access to Tigray.

But humanitarian workers say the reality is far different, citing obstacles from authorities and the insecurity. An access map published this week by the U.N. humanitarian agency showed much of Tigray inaccessible beyond major roads and cities.

The fighting, which is ongoing in parts of Tigray, erupted on the brink of harvest in the largely agricultural region and sent an untold number of people fleeing their homes. Witnesses have described widespread looting by Eritrean soldiers as well as the burning of crops, while forces from the neighboring Amhara region have reportedly occupied large parts of Tigray.

This week a senior interim Tigray official, Gebremeskel Kassa, told the BBC that “we are not able to know the whereabouts of a million people.”

The U.S. now says both the Eritreans and the Amhara forces should leave Tigray immediately.

Source

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

In Ethiopia’s Holy City of Axum 50 People ‘Live’ in a Small Box

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2021

በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ ያሉ የትግራይ ቤተሰቦች እርዳታ ሲቀበሉ፡፡ 

❖❖❖በኢትዮጵያ ቅድስት ከተማ በአክሱም 50 ሰዎች በትንሽ ሣጥን ውስጥ ይኖራሉ?!❖❖❖

አሰቃቂ ጭፍጨፋ በተካሄደባትና ለመላው ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ቅዱስ በሆነችው ከተማ፤ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በረሷት ብቸኛዋ ከተማቸው?😢😢😢

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ጂሃድ በአክሱም ጽዮን | ግራኝ ቀዳማዊ + ምኒልክ + ኃይለ ሥላስ + መንግስቱ + ግራኝ ዳግማዊ + ቤን አሚር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ይህ ነገር ከበድና ጠለቅ ያለ ነውና፤

አንድ አምላክ በሆኑ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ንጹሕ ልዩ ክቡር ጽሩይ በሆኑ በሦስትነት ወይም በሥላሴ እያመንኩና እየተማጸንኩ ጠላቴ ሰይጣንን እክድሃለሁ። የሥላሴ ስም የሕሙማን መፈወሻ የክፉዎች አጋንንት ማባረሪያ፣ የአስማተኞችን ወይም የጠንቋዮችን ጥበብ የሚያጠፋና የሟርተኞችን መርዝ የሚያከሽፍ ነውና፤ ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ በሥላሴ ስም ከአጠገባችን፣ ከሃገራችን እና ከሕዝባችን ይወገዱልን።

በመጀመሪያው ክፍል ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ፥ በቀጣዩ የሲ.ኤን.ኤኗ ቤኪ አንደርሰን ያረጋግጡልናል። ድንቅ ነው!

666 አውሬው ከ1400 ዓመታት በፊት ከመካ መዲና በኤርታ አሌ በኩል አድርጎ ወደ ሃገረ ኢትዮጵያ ገባ። ለመስፈርም የመረጠው ቦታ አክሱም ጽዮንን (ውቅሮን) ነበር። ኢትዮጵያ ካስተናገደቻቸው እስከ ፳፯/27የሚጠጉት የውጭ ወረራዎች (የዛሬውን አካትቶ) ፳፬/24ቱ በትግራይ ክፍለ ሃገር የተካሄዱ ናቸው። ምክኒያቱ አንድ እና አንድ ነው፤ አውሬው ተዋሕዶ ክርስትናን ለማጥፋት መሠረቷን አክሱም ጽዮንን ማናጋት እንዳለበት ስለሚያውቅ ነው። ይህን ሁሉ ዘመን አልተቻለውም፤ ወደፊትም አይቻለውም፤ እንዲያውም ይህ የመጨረሻው ሙከራ ነው። የትግራይ ምድርና ትክክለኛውን የተዋሕዶ ክርስትናን የሚከተለውና መንፈሳዊ የሆነውን ኢትዮጵያዊ ማንነትንና ምንነትን ይዞ የቆየው ሕዝቧ እንደ ሌሎቹ ወደ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ የተቀየሩት ሕዝቦች የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ወራሪ ሕዝቦች ጋር ሳይዳቀል ስለኖረና ልክ እንደ እስራኤላውያን አይሁዶች እራሱን ከዲቃላነት ጠብቆ በመቆየቱ ነው። የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ወራሪዎች የትግራይን ሴቶች በመድፈር ላይ የሚገኙበት አንዱ ምክኒያት ይህ ከዲቃላ ነፃ የሆነው ማንነታቸው ቀናተኛውን፣ ምቀኛውንና፣ ገዳዩን አውሬ ስላስቆጣውና ስለረበሸው ነው። በሥላሴ ስም ዘሩ ሁሉ የተኮላሸበት ይሁን! ይህን ሃቅ ዋጥ እናድርገውና፤ ኢትዮጵያን እና ተዋሕዶ ክርስትናን ለማዳን ወደፊትም ይህ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኝ ኢትዮጵያ የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ዘሮች ጋር ሳይዳቀል መኖር አለበት። (ይህን መዳን የሚፈልጉ የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ዝርያዎች ሁሉ በትህትና ሊደግፉት ይገባል)። ዛሬ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ብዙ መስዋዕት እየከፈሉበት ያሉበት ይህ የጂሃድ ጥቃት በጉን ከፍዬሎች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የመለያ ዕድል ፈጥሮላቸዋልና፤ የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ተሸካሚዎችን ማራቁ ተገቢ ነው። መዳቀሉ ኩነኔ ነው ወይንም የተዳቀሉ ሁሉ ፍዬሎች ናቸው ማለቴ አይደልም፤ ተዳቅለው ምርጥና ልዩ የሆኑ ወንድሞቼንና እኅቶቼን በቅርቡ አውቃለሁ፤ ነገር ግን እነርሱ ጥቂቶቹ በጣም ጠንካሮችና ጎበዞች ስለሆኑ ነው እንጅ አብዛኞቹ ዲቃላዎች በጣም ስለሚከብዳቸው በአቴቴ መንፈስ የመሰረቅና የመውደቅ ዕድላቸው በጣም ቀላል ስለሆነ ነው። ፃድቃኑ አባቶቻችን እነ አቡነ አረጋዊ፣ አቡነ ተክለ ሐይማኖት፣ አቡነ ኃብተ ማርያም፣ አቡነ አብዬ እግዚ ከእግዚአብሔር ቅዱሳን መላእክት ጋር ሆነው ከፍተኛ ውጊያ በአክሱም ጽዮን ዙሪያ በማካሄድ ላይ ናቸው። ትምህርት ይሆነን እና ጠላቶቻችንንም እናውቅ ዘንድ ነው ስቃያችንና መከራችን የበዛው እንጂ ፃድቃኑ እና ቅዱሳኑ ውጊያውን በደቂቃ የመጨረስ ኃይልም ብቃትም አላቸው።

👉 ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት የመካ እና መዲና ሰዎች የመሀመድን ሦስት የሴት አማልክት ይዘው ወደ አክሱም ጽዮን በመምጣት እንቁላሎቻቸውን በሰሜን ኢትዮጵያ ፈለፈሉ፤ በሕንድ (በኢትዮጵያ) ውቂያኖስ ከማደጋስካርና ዛንዚባር አካባቢ የፈለሱት ጋሎች ደግሞ የአቴቴን እንቁላል ይዘው ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ገቡ። ሁለቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አክሱም ጽዮንን በተለይ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት ከተዋጓት በኋላ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት (ጣልያን፣ ቤልጂም እና ጀርመን እንደ ሃገር የተቋቋሙት ከ150 ዓመታት በፊት ነው) በዔዶማውያኑ ምዕራባውያን ረዳትነት ዛሬ የምናየውን መንግስታቸውን ከአድዋው ድል በኋላ አቋቋሙ። በኢትዮጵያ የነገሠችውን ፒኮኳን እናስታውሳት፤ ልክ እንደ አፄ ምኒሊክ የስጋ ማንነትና ምንነታቸው ያሸነፋቸውና በሆራ የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ የተጠመቁት ኦሮሞው ንጉሥ አፄ ኃይለ ሥላሴ የሰዶሟን ፒኮክ ከነነፍሷ ወደ ቤተ መንግስት አስገቧት፤ በመፈጸሚያው ወቅት ደግሞ ኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ ሃውልቷን አቆመላት።

ወደ ቪዲዮው እንመለስና፤

ቀይ ሽብር” በተሰኘው ለዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የደም ግብር መስጫው “አብዮታዊ” ዘመን ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ልክ ይህን የቤን አሚሮች ጎራዴ ሲመዝ “አብዮት አህመድ አሊ የተባለው የግራኝ ዝርያ ያለበት አውሬ በአቴቴ መንፈስ በበሻሻ ተፈጠረ።

ከፃድቃኑ አባቶቻችን ጎን እንደ ሲ.ኤን.ኤን ያሉ ሜዲያዎች የአቴቴን እርኩስ መንፈስ በማጋለጡ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ ናቸው። ቪዲዮው ላይ የቀረበችው የሲ.ኤን.ኤን የረጅም ጊዜ ዘጋቢ ቤኪ አንደርሰን ለብዙ ዓመታት ቃል አቀባይ ሆና የምትሰራበት ቦታ አቡ ዳቢ/ Abu Dhabi/ UAE ነው። ኤሚራቶች ደግሞ በአክሱም ጽዮን ላይ ብዙ ግፍ ያደረሱ የሦስቱ የመሀመድ ሴት አማልክት እርኩስ ግዛት ናቸው።

👉 ቤን አሚር / Ben Amir (BA)

👉 አብዮት በሻሻ / Abyot Beshasha (AB – BA)

👉 ቤኪ አንደርሰን / Becky Anderson (BA)

👉 አቡ ዳቢ/ Abu Dhabi (AB – BA)

British Airways (BA) / የብሪታኒያ አየር መንገድ *(የብሪታኒያ ንግሥት የኤልሳቤጥ ፪ኛ ቅድመ አያት ኢትዮጵያዊ ዝርያ እንዳለበት ይነገራል – የንግሥቲቱ ኢትዮጵያዊቷ ሴት አያቷ ለምጻም ነበረች ይባላል። አቴቴ?

👉 የወራሪዎቹ የዋቄዮአላህ ጋሎች እና አረቦች ግልጽ ሀበሻን የማጥፋት ሤራ

ጥቅምት ፳፪/፪ሺ፲፫ ዓ./ ኡራኤል – November 1, 2020

የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጄኔራል አብዱልፈታህ አል-ቡርሃን አዲስ አበባ ገባ ፤ በግራኞች አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ታጅቦ የጋሎችን ካባ፣ ሰይፍ፣ ጦርና ጋሻ ተሸለመ ፤ “ሕዳሴ ግድብ ኬኛ!” አሉ።

🔥 የአሕዛብ አምላክ ትንሳዔ (Reincarnation)

ፒኮክ የአሕዛብ አምላክ ትንሳዔ | የጌታን ትንሣኤ በሰዶምና ጎሞራ ትንሳዔ የመተካት ዲያብሎሳዊ ሤራ

በስቅለት ዕለት በኢትዮጵያ ሰማይ የማርያም መቀንት፡ “ለዋው! ውጤት” ብቻ የታየን ይመስለናልን? በትንሣኤ ዕለት ሕፃናትን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መርዘው የገደሏቸው እንዲያው ባጋጣሚና በስህተት ይመስለናልን? ዐቢይ ፒኮክ አህመድ የአቴቴን እህት፤ የትንሳዔ ምልክት የሆነችውን ግራኙን የሕንዱን አምላክ ሺቫን ፒኮክ በትንሣኤው ዕለት ብቅ ያደረጋትስ በአጋጣሚ ይመስለናልን?

👉 “የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን”

አላህ የሚለው ስም የጨረቃ አምላክ የግል መጠሪያ ስሙ ነበር፡፡…የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋባ፡፡ ሁለቱ በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክትን አስገኙ፡፡ እነዚህ ሦስት አማልክትም አልላትአልኡዛ እና አልማናት ይባሉ ነበር፡፡

👉 መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

ከእስልምና መምጣት በፊት ዐረቦች ብዙ ወንድና ሴት አማልክትን ያመልኩ ነበር፡፡ እያንዳንዱ ጎሳም የራሱ “አምላክ” ነበረው፡፡ በዛን ዘመን “አላህ” የሚታወቀው የጨረቃ አምላክ ተብሎ የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡን ከአላህ ጋር የሚያማልዱ ናቸው ተብለው ይታመኑ የነበሩ ሦስት ልጆች ነበሩት፡፡ እነዚህ የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር፡፡

🔥 ለእባብ መርዝ መድኃኒቱ የራሱ የእባቡ መርዝ ነው!

❖❖❖ ፃድቃኑ አባቶቻችን አቡነ/Abune (AB) ተክለሃይማኖት እና አቡነ አብዬ /Ab’bye (AB) ይህን የአቴቴ ችግኝ ከሃገረ ኢትዮጵያ በአፋጣኝ ይንቀሉልን!❖❖❖

[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፰]

፱ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ታደርግ ዘንድ አትማር።

፲ ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥

፲፩ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።

፲፪ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው፤ ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።

፲፫ አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን።

፲፬ የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል።

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »