Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 24th, 2021

MSF Says Staff Witness Ethiopian Troops Execute Civilians In Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2021

💭 ኤም.ኤስ.ኤፍ ሰራተኞቹ ምስክሮች እንዳሉት የኢትዮጵያ ወታደሮች በትግራይ ውስጥ ሲቪሎችን ሲገድሉ አይተዋል።

👉 ቢያንስ አራት ሰዎች ከህዝብ አውቶቡሶች ተጎትተው በመውጣት ሲገደሉ አይተናል

👉 Ethiopia: Doctors Without Borders/Médecins Sans Frontières MSF staff attacked after witnessing killings by soldiers in Tigray

👉 At least four men were dragged off public buses and executed

We are horrified by the continued violence in Tigray, Ethiopia. This includes the extrajudicial killings of at least four men who were dragged off public buses and executed by soldiers, while our staff members were present, on Tuesday, March 23.

The latest incident took place on the road from Mekelle to Adigrat, where three MSF staff members were traveling in a clearly marked MSF vehicle. Along the journey they encountered what appeared to be the aftermath of an ambush of an Ethiopian military convoy by another armed group, in which soldiers were injured and killed. Military vehicles were still on fire.

Ethiopian soldiers at the scene stopped the MSF car and two public transport mini-buses driving behind it. The soldiers then forced the passengers to leave the mini-buses. The men were separated from the women, who were allowed to walk away. Shortly afterward, the men were shot.

The M S F team was allowed to leave the scene but saw the bodies of those killed on the side of the road. A short distance farther away, the MSF vehicle was stopped again by soldiers. They pulled the MSF driver out of the vehicle, beat him with the back of a gun and threatened to kill him. Eventually the driver was allowed to get back into the vehicle and the team could return to Mekelle.

This horrific event further underscores the need for the protection of civilians during this ongoing conflict, and for armed groups to respect the delivery of humanitarian assistance, including medical aid. Our teams are still reeling from witnessing the senseless loss of lives from this latest attack.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Coons | አሜሪካዊው ሰኔተር ኩንስ ግራኝን “ዋ! ተናዘዝ” ብለው እንዳስፈራሩት ጠርጥረን ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2021

አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የውጭ ኃይላትን፣ ሜዲያዎችንና ተቋማትን ብቻ ነው የሚፈራው። አይ ለሦስት ሺህ ዓመታት “ነፃነትሽን” ጠብቀሽ የኖርሽው ኢትዮጵያ፤ ምን ዓይነት ወራዳ ግለሰብ ላይ ወደቀሽ?!😢😢😢 ይህ ከንቱ ድውይ ለዚህ ደካማና ሰነፍ ትውልድ ይገባዋል፤ ይህን አውሬ ባፋጣኝ የሚደፋለት ኃይል ካላገኘ ገና ደም ያስለቅሰዋል!

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዘመነ 666 | ጂኒው ግራኝ አህመድ አሊ በፓርላማ ቀባጠረ ፥ ሶሪያዊው አጋሩ አህመድ አሊ በአሜሪካ ፲ ሰዎችን ገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2021

👉 የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ሲገለጥ☆

የአሜሪካዋ ኮሎራዶ ግዛት ገዳይ፤ አህመድ አል አሊዊ አሊ

አብዮት አህመድ አሊ ከ፳ ዓመታት በፊት ጂሃድ በጎንደር ጀምሮ ነበርን?

የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ረዳት ፓይለት፤ አህመድ ኑር መሀመድ

☆ ”አላህ ደም ይወዳል” ሽህ አህመድ አሊ

👉 ኦሮሞው አብዮት አህመድ አሊ እና ሶሪያው አህመድ አል አሊ

በመንፈሳዊ ገጽታቸው እንዴት እንደሚመሳሰሉ እንመልከት

🔥 ክፍል ፩

👉 ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በፓርላማ ቀበጣጠረ ፣ ጂኒውን ለቀቀው!

የአውሬው 666 ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በፓርላማ ቀበጣጠሩ ዝም አሉ፣ በአክሱም ጽዮን ላይ የሠሯቸውን ወንጀሎች ተቀበሉ አልተቀበሉ ትርጉም የለውም! ዋጋ አይሰጠውም። (ግራኝ ዛሬ “እነሱ” እና “እኛ” እያለ ምን አለን፤ ፟”እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋል” አለን፤ አፉን ለከፈተልን እግዚአብሔር አማልክ የተመሰገነ ይሁን። በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ያሠራቸውን ተከቷዮቹን እንዲህ ያዋርድልን፤ በተለይ የአማራ ልሂቃኑን!

💭 አህመድ ሶሪያዊው ፲/10 ሰዎችን ገደለ! ግራኝስ፤ “ዝናብ አዘነብኩ” ነው ያለው?“ ፲፩ ሌላም አውሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፥ የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር። ፲፫ እሳትንም እንኳ ከሰማይ ወደ ምድር በሰው ፊት እስኪያወርድ ድረስ ታላላቆችን ምልክቶች ያደርጋል።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫]

፩ አንድም አውሬ ከባሕር ሲወጣ አየሁ፤ አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት፥ በቀንዶቹም ላይ አሥር ዘውዶች በራሶቹም ላይ የስድብ ስም ነበረ።

፪ ያየሁትም አውሬ ነብር ይመስል ነበር፥ እግሮቹም እንደ ድብ እግሮች፥ አፉም እንደ አንበሳ አፍ ነበሩ። ዘንዶውም ኃይሉንና ዙፋኑን ትልቅም ሥልጣን ሰጠው።

፫ ከራሶቹም ለሞት እንደ ታረደ ሆኖ አንዱን አየሁ፥ ለሞቱ የሆነውም ቍስል ተፈወሰ። ምድርም ሁሉ አውሬውን እየተከተለ ተደነቀ፥

፬ ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት።

፭ ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፥ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው።

፮ እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ።

፯ ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸው ዘንድ ተሰጠው፥ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠው።

፰ ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

፱ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።

፲ ይማረክ ዘንድ ያለው ማንም ቢኖር ወደ ምርኮነት ይሄዳል፤ በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል። የቅዱሳን ትዕግሥትና እምነት በዚህ ነው።

፲፩ ሌላም አውሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፥ የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር።

፲፪ በፊተኛውም አውሬ ሥልጣን በእርሱ ፊት ሁሉን ያደርጋል። ለሞቱ የሆነውም ቍስል ተፈወሰለት ለፊተኛው አውሬ ምድርና በእርሱ የሚኖሩት እንዲሰግዱለት ያደርጋል።

፲፫ እሳትንም እንኳ ከሰማይ ወደ ምድር በሰው ፊት እስኪያወርድ ድረስ ታላላቆችን ምልክቶች ያደርጋል።

፲፬ በአውሬውም ፊት ያደርግ ዘንድ ከተሰጡት ምልክቶች የተነሣ በምድር የሚኖሩትን ያስታል፤ የሰይፍም ቍስል ለነበረውና በሕይወት ለኖረው ለአውሬው ምስልን እንዲያደርጉ በምድር የሚኖሩትን ይናገራል።

፲፭ የአውሬው ምስል ሊናገር እንኳ ለአውሬውም ምስል የማይሰግዱለትን ሁሉ ሊያስገድላቸው፥ ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው።

፲፮ ታናናሾችና ታላላቆችም ባለ ጠጋዎችና ድሆችም ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁሉ በቀኝ እጃቸው ወይም በግምባራቸው ምልክትን እንዲቀበሉ፥

፲፯ የአውሬውም ስም ወይም የስሙ ቍጥር ያለው ምልክት የሌለበት ማንም ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል። ጥበብ በዚህ አለ።

፲፰ አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው።

አብዮት አህመድ አሊ፤

☆ “ቀይ ሽብር” በተሰኘው ለዋቄዮአላህአቴቴ የደም ግብር መስጫው “አብዮታዊ” ዘመን ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ልክ ይህን የቤን አሚሮች ጎራዴ ሲመዝ “አብዮት አህመድ አሊ የተባለው የግራኝ ዝርያ ያለበት አውሬ በአቴቴ መንፈስ በበሻሻ ተፈጠረ።

በባድሜው ጦርነት ወቅት የባርነትንና ሞትን ማንነትና ምንነት ከደቡብ ወደ ሰሜን ወሰደው

ስልጣን ላይ እንደወጣ በመላዋ ኢትዮጵያ ደም በየቦታው መጉረፍ ጀመረ

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድን እንዲከሰከስ አዘዘ

የመጨረሻውን የሞትና ባርነት መንፈሱን ወደ ትግራይ ወሰደው

🔥 ክፍል ፪

👉 በአሜሪካዋ ኮሎራዶ ግዛት አህመድ አል አሊዊ አሊሳ የተባለ ሶሪያዊ ፲/10 ሰዎችን ገደለ

ግራኝ አህመድ አሊ በፓርላማ ጂኒውን በጠራበት ዕለት ሶሪያዊው አህመድ አሊ አሥር ሰዎችን በአሜሪካዋ ኮሎራዶ ገደለ። (ግራኝ እዚያ የሚፈልገው ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን?) አህመድ ከ 6 ቀናት በፊት በማርች 16 ሩገር AR-556 ጠመንጃውን ገዛ 👉 666

More details are emerging the day after a 21-year-old identified as the alleged suspect killed 10 people, including a police officer, during a mass shooting at a Boulder, Colorado, grocery store this week.

The suspect allegedly bought the firearm used in the attack six days earlier, and was known by former classmates to be short-tempered and paranoid, according to reports and an arrest affidavit released Tuesday.

The document did not disclose where Ahmad Al Aliwi Alissa, from the Denver suburb of Arvada, bought the Ruger AR-556 but stated he did so on March 16. Just six days later, he allegedly shot multiple people outside the King Soopers on Table Mesa before entering the store and continuing the killing spree inside.

🔥 ክፍል ፫

ትናንትና የተሰማ አስገራሚ መረጃ፦

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከ፳/20 ዓመታት በፊት በጎንደር መስጊድ ጂሃድ ቀስቅሷልን? ይህ የበሻሻ ቆሻሻ በ1999 ዓ.ም በጅማ በሻሻ ጂሃዱን ጀምሮት ነበር። በዚሁ ዓመት በርካታ ክርስቲያኖች በበሻሻ አቦ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በገጀራእና በእሳት መገደላቸው የሚታወስ ነው።

በትግራይ ጦርነት ዋዜማ☆

👉 ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ በጅማ ተገናኙ፤ እዚያም ኢሳያስ በዋቄዮአላህአቴቴ የባርነትና ሞት መንፈስ ከተጠመቀ በኋላ በትግራይ ላይ ጦርነት አወጁ፤ ስደት፣ ሰቆቃውና ዕልቂቱ ተጀመረ።(በዚህ መንፈስ የወደቁት የአማራ አክቲቪስቶች ለግራኝ፣ ኢሳያስና ኤሚራቶች ወዲያው ድጋፋቸውን ሰጧቸው፤ “ዘራፍ! ያዘው! በለው! ግደለው!” ብለው ፎከሩ)

🔥 ክፍል ፬

ሸህ አህመድ አሊ “አላህ ደም ሲፈስ ደስስስ ነው የሚለው” በማለት የዋቄዮአላህአቴቴን የ666ማንነትና ምንነት በግልጽ መሰከረልን

👉 ቀደም ሲል የቀረቡ፦

ታዲያ ዛሬም ለዳግማዊ ግራኝ አህመድ የኖበል ሽልማት ቢሰጡት ብዙም አያስደንቀንም። የጠበቅነው ነው። ዐቢይ አህመድ በደርግ ዘመን እ..አ በ1976 .ም የተወለደ ነው። ልክ በዚህ ዓመተ ምሕረት ነበር በተዋሕዶ ልጆች ላይ የቀይ ሽብር ዘመቻው የተጀመረው። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ዐቢይ አህመድ ለሃገረ ኢትዮጵያ መጥፎ ዕድል ይዞ መጥቷል፤ ዳግማዊ ግራኝ አህመድ በሚሄድበት ቦታ ሁሉ የእሳት፣ የሞትና የእልቂት ጥላዎች ያንዣብባሉ። (ቀይ ሽብር፣ ባድሜ ጦርነት፣ ሩዋንዳ ዕልቂት፣ የአብያተ ክርስቲያናት ቃጠሎ)

ቀይ ሽብር” በተሰኘው ለዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የደም ግብር መስጫው “አብዮታዊ” ዘመን ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ልክ ይህን የቤን አሚሮች ጎራዴ ሲመዝ “አብዮት አህመድ አሊ የተባለው የግራኝ ዝርያ ያለበት አውሬ በአቴቴ መንፈስ በበሻሻ ተፈጠረ።

በልደት ዕለት የ ፻፸፮/176 ተጓዦቹን ህይወት የቀጠፈው አውሮፕላን ተከሰከሰ ሲባል የታየኝ ኢራኖች አውሮፕላኑን እንደመቱት፤ በቢሾፍቱ ሆራ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድም በገዳይ አብይ አህመድ ትዕዛዝ አሻጥር ተሠርቶበት እንደወደቀና የ፻፶፯/157 ሰዎችን ሕይወት እንደቀጠፈ ነበር። ሁለቱም አውሮፕላኖች የተለያዩ ሞዴሎች ቢሆኑም ከቦይንግ ተቋም መሆናቸው ለጉዳዩ ሌላ ተጨማሪ ክብደት ሊሰጠው ይገባል።

👉 “የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተቃጠለ | ስጋዊው ግራኝ ለኢትዮጵያ መጥፎ እድል አመጣ”

በቻናዋ ሻንግሃይ ፑዶንግ አውሮፕላን ማረፊያ በአንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዕቃ ማመላለሻ አውሮፕላን ውስጥ እሳት ተቀጣጠለ። ምክኒያቱ ምን ይሆን? ለማንኛውም የአህዛብ አገዛዝ ለሃገራችን ብዙ መጥፎ ዕድሎችን ይዞ መምጣቱን እያየነው ነው። ኢትዮጵያ ሃገራችን ከሁሉም አቅጣጫ ነው የተደፈረቸው! ዐቢይ አህመድ የሚመራው የአህዛብ አገዛዝ ባፋጣኝ መወገድ አለበት!

👉 “አየር መንገዳችንን የከሰከሰው ግራኝ ነው| የእህታችን፣ የወንድማችን እና የእኔ ጽንሰሐሳቦች ተገጣጠሙ”

ገዳይ ዐቢይ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ሲበርር የአየር መንገዱ ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ አብረውት እንዲበርሩ ያደርጋል፤ ለምን?

👉 ተክለሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድሐኔ ዓለም

የእሑድ ነሐሴ ፳፬ / ፪ሺ፲፪ ዓ.ም አቡነ ተክለሐይማኖት ዕለት በቀላሉ አላለፈም፦

የተክልዬን ተዓምር ተመልከቱ – አባታችን ሁሉንም ነገር እየጠቆሙን እኮ ነው፤

በኢትዮጵያ ታሪክ እኮ እንደዚህ ዓይነት ቆሻሻ ሰው በመሪነት ቦታ ላይ ተቀምጦ አያውቅም! በምን ዓይነት ሃጢአት ውስጥ ብንዘፈቅ ነው?

በዘመነ ቀይ ሽብር የተወለደው፤ በባድሜ ጦረነት የብዙ መቶ ሺህ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ደም ያስፈሰሰው አብዮት አህመድ በሁለት ዓመት ውስጥ ካስጨፈጨፋቸው ብዙህ ሺህ ኢትዮጵያውያን ጎን የአየር መንገዳችንን አውሮፕላንንም በደብረ ዘይት(ሆራ) አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባቱ የሰዋ ጂኒው እራሱ ነው። (በረዳት ፓይለት አህመድ ኑር መሀመድ በኩል)። ተክለ አህመድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኑ ውስጥ የተከለው መሰሪው ዐቢይ ነው። ቦይንግ ማክስ አውሮፕላን ችግር ያለበት መሆኑን በዓለም በመሀመዳውያን ቁጥር ብዛት የመጀመሪያውን ቦታ ከያዘችው ኢንዶኔዥያ ተመልክቷል። ቀደም ሲል ተመሳሳይ የኢንዶኔዢያ ቦይንግ 737 max8 አውሮፕላን መከስከሱን እናስታውሳለን። መሀመዳውያኑ የኢንዶኔዥያ አየር መንገድ አውሮፕላን አብራሪዎች የአጥፍቶ መጥፋት እቅድ እንደነበራቸው አንዳንድ መረጃዎች ጠቁመውን ነበር።

The Disturbing History Of Pilots Who Deliberately Crash Their Own Planes

In December 1997, Silk Air Flight 185 crashed in Indonesia, killing 104 people on board. Indonesian authorities weren’t sure exactly what had happened, though US investigators suggested the captain may have switched off the flight recorders and caused the plane to dive — possibly after his co-pilot had left the cockpit. At the time of the crash, investigators noted, the pilot had been experiencing significant financial difficulties and had work-related problems.“

በመሀመዳውያኑ ዘንደ በአውሮፕላን እየበረሩ ሰዎችን ይዘው ከሞቱ ወደ እስልምና ጀነት ባቋራጭ ፈጥነው ይገባሉ የሚል እምነት አለ። ግብረሰዶማውያን አብራሪዎችም ተመሳሳይ ስሜት እንዳላቸው ከአምስት ዓመታት በፊት በፈረንሳይ አልፕስ ተራሮች ተከስክሶ የመቶ ሃምሳ ተሳፋሪዎችን ህይወት የቀጠፈው የጀርመን ዊንግስ አየር መንገድ ሰዶማዊ ረዳት አብራሪ ታሪክ ይጠቁመናል።

The Investigation determined that the crash was caused deliberately by the co-pilot, Andreas Lubitz, who had previously been treated for suicidal tendencies and declared “unfit to work” by his doctor.”

👉 በቪዲዮው፦

👉 እሑድ ነሐሴ ፳፬/ ፪ሺ፲፪ ዓ.

ስለ ተክልዬ ያቀረብኩትን ቪዲዮ አስመልክቶ ወንድማችን “ምስክር” ያቀረበው አስገራሚ ጽሑፍ + እኔም አውሮፕላኑን አስመልክቶ የሰጠሁት መልስ

👉 በቀጣዩ ዕለት፤ ሰኞ ነሐሴ ፳፭/ ፪ሺ፲፪ ዓ.

የአንዲት ስሟን ያልሰማሁት እህታችን ድንቅ መረጃ በ “አዲስ ታይምስ” ቻነል፤ “አውሮፕላኑን የከሰከሰው አብዮት አህመድ ነው”

👉 እህታችን የተሰማት ዓይነት ስሜት ምስክርንእና እኔንም ተስምቶናል። እህታችን በጠቆመችን ነገሮች ሁሉ ትክክል ናት፦ “የኢትዮጵያ መሪ” የተባለው አሸባሪው ዐቢይ አህመድ፤ በፌስቡክ + ዩቲዩብ

በተለያዩ አካውንቶች እየገባ ሲቀበጣጥር እንደሚያነጋ፣ የፌስቡክ እና ዩቲውብ አካውንቶችን እንደሚያሳግድ እኔም ካለፈው ዓመት ጀምሮ የደረስኩበት ነው። ገና ብዙዎችን የሚያስደነግጥና ኩምሽሽ የሚያደርግ ጉድ እንሰማለን፤ አሸባሪው ዐቢይ አህመድ ረዳቶቹን እነ ዘመድኩን በቀለን ተጠቅሞ የፌስቡክ እና ዩቲውብ አካውንቶችን ያዘጋል።

አዎ! በጣም አዝናለሁ! ሆኖም ይህን ጉዳይ አልፎ አልፎ መደጋገም አለብኝ፤ እስካሁን ድረስ ይቅርታ ለመጠየቅ ፈቃደኞች አይደሉምና ፥ “ዘማሪ ሉልሰገድን (ሉሌ ቋንቋዬ) እና “ሰማያት” የተሰኙትን ቻነሎች በመጠቀም የእኔን የቀድሞውን “ኢትዮጵያዊ እና ፀረግራኝ” የሆነውን ዩቲውብ ቻነሌን ያዘጋብኝ ዘመድኩን በቀለ እንደሆነ ደርሼበታለሁ። ምክኒያቱ፤ ቻኔሉ የግራኝ አብዮት አህመድን እርኩስ ሤራ ገና ከጅምሩ ተከታትሎ ስለሚያጋልጥ። በዚሁ በወንድማችን የ አዲስ ታይምስ / Addis Times ቻነል ዘመድኩንን በተመለከተ ከሳምንት በፊት ያየሁት አስገራሚ ነገር አለ፤ በቀጣዩ ቪዲዮ ለማቅረብ እገደዳለሁ። ሁሉም ነገር በአጋጣሚ አይደለም።

ኢትዮጵያዊው በማይረቡ ነገሮች እየተጠመደ ጊዜ በመግዛት ላይ ያሉት በግራኝ ዐቢይ አህመድ የሚመሩት ኦሮሞዎች ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ የተባለውን ህገ-ወጥ ክልል ወርረው የቦታውን ነዋሪዎች ባፋጣኝ በመተካት አካባቢውን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በመጣደፍ ላይ ናቸው። ዋናው ዓላማቸው፦ ድኾቹ ኢትዮጵያውያን ቆጥበው ከሰበሰቡት ገንዘብ ያሠሩት የሕዳሴ ግድብ ነው። ገና ዱሮ መጠረግ የሚገባው ከሃዲው ዐቢይ አህመድ አሊ ሁሉን ነገር ከአረቦችና ከግብጾች ጋር ሆኖ ጨርሶታል። በኢትዮጵያ ላይ የሞት ፍርድ የፈረደባት ገና ወጣት እያለ ወደ ባድሜው የጦርነት ድንበር እንደተላከ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ በደንብ ነው ያዘጋጁት፤ ትግርኛውንም ቋንቋ እንዲያጠና ተደርጓል። ማየት የምንችለው እናየዋለን፤ ሰውዬው ጂኒ ጋኔን ነው! ባሁኑ ሰዓት ታላቅ ህልሙን ለማሳካትም የአምሐራና ተጋሩ ተዋሕዶ ወንድማማቾች እርስበርስ እንዲባሉ፣ በበሽታ፣ በረሃብና በስደት እየደከሙ እንዲያልቁ ተግቶ በመሥራት ላይ ነው። ህልማቸው በቤኒሻንጉል ብቻ አይወሰነም፤ ደቡብን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠሩ በኋላ ጎንደርንም፣ ላሊበላንም፣ አክሱምንም የመጠቅለል ትልቅ የወራሪዎች ምኞት አላቸው። ለማንኛውም በእርሱ እና በከሃዲዎቹ ኦሮሞ ወራሪዎች ላይ እሳት ከሰማይ የሚወርድበት ቀን ሩቅ አይደለም!

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigray, Ethiopia | War Crimes Testimonies | የጦር ወንጀሎች ምስክርነቶች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2021

The conflict there started last November, with ethnic and political tensions exploding between the Ethiopian federal government and the Tigray People’s Liberation Front.

It’s all a world away from 2019, when Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed won the Nobel Peace Prize for ending one of Africa’s longest-running conflicts between Eritrea and Ethiopia. Now Ahmed’s troops have been accused of working with the Eritrean army, systematically killing hundreds of unarmed civilians in Tigray. The massacre around Axum last November is well documented. But witnesses have reported violence and executions in other places like Adrigrat.

We managed to get to Tigray and spoke to some of the people who were able to escape the atrocities. We should warn you: this report does contain highly distressing testimony.

______________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Thousands Missing As People Flee Tigray | ሰዎች ከትግራይ ሲሸሹ በሺዎች የሚቆጠሩ ጠፍተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2021

The Eritrean army are occupying villages in Tigray, displacing thousands of residents and refugees.

Eritrean Army Destroys Refugee Camps | የኤርትራ ጦር የስደተኞች ካምፕን አፈረሰ

👉 ባዕዳውያኑ በደንብ አይተውታል ፥ SkyNews

Eritrea has partnered up with Abiy Ahmed to eliminate the People of Tigray

አብይ አህመድ የትግራይ ህዝብን ለማጥፋት ከኤርትራ ጋር አጋር ሆኗል

አሁን ኤርትራ ከሁለት ዐሥርት ዓመታት በላይ ሕወሓትን ያስተዳደረችውን የፖለቲካ ፓርቲ ፥ እና ህዝብን ፥ ለማጥፋት ባደረገው ሙከራ ኤርትራ ከአብይ አህመድ ጋር አጋር ሆናለች።

Ethiopia’s Tigray Conflict: The ‘Twisted Joke’ of Denial in The Violence is Finally Laid Bare

For the past five months the head of the Ethiopian government has adamantly denied the existence of Eritrean troops, together with their military hardware, in the northern region of Tigray.

Today, Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed dropped the pretence, admitting in the country’s House of People’s Representatives there were Eritrean soldiers, “guarding the border against the TPLF (Tigray People’s Liberation Front).”

The statement constitutes official acceptance of the blatantly obvious.

The near-ubiquitous presence of Eritrean soldiers within northern Ethiopia has become something of a twisted joke among locals in Tigrayan cities like Shire.

Dressed in distinctive light camouflage, the Eritreans drive into the central business district to buy supplies, get their vehicles fixed or pick up new equipment.

A short drive outside the city brings you into contract with checkpoints manned by surly Eritrean soldiers.

When we tried to visit the remains of the Hitsats refugee camp – one of two camps thought to have been attacked by Eritrean troops in mid-November – we were stopped by a man in an officer’s cap.

“N’tsaeda seb sifkedn” or “no white people allowed” he barked.

Eritrean soldiers giving orders in Ethiopia: we did as we were told and turned the car around.

There was plenty of evidence of extensive co-operation between leaders of Ethiopia and Eritrea before prime minister Ahmed made his announcement today.

Locked in combat for years, the Ethiopian head and Isias Afwerki, the dictatorial leader of Eritrea, inked a peace deal back in 2018. It was a diplomatic breakthrough that bagged Ahmed the Nobel Peace Prize.

Now, Eritrea has partnered up with Abiy Ahmed in his attempt to eliminate the political party – and people – who ran Tigray for over two decades, the TPLF.

A mixture of Ethiopian and Eritrean troops control the main cities and highways in Tigray and we spotted Eritrean tanks, armoured vehicles and trucks crammed with troops populating an area stretching from Shire up to the Eritrean border.

We stopped at a village and began to chat to group of local women.

The attacks on Shimelba and Hitsats, which are believed to have occurred on or around 19 November, took place amid heavy fighting with the TPLF and may constitute the single worst atrocity in this vicious conflict.

I spoke to a man who said he had witnessed the attack.

“What happened to the people who were here?” I asked.

He said: “People were killed by bullets. Heavy weapons and the tanks were firing and the houses were burnt. This is when the people fled. If they caught them, they killed them. It was the Eritrean army doing this.”

Aid officials told us that Eritrean soldiers attacked Hitsats camp at approximately the same time as Shimelba.

We spoke to man who was living in Hitsats when the troops moved in and he told us he was absolutely terrified.

He said: “When we heard the gunshots, people were running all over, to the left and right. I was (living) in ‘Zone D’ and my friend in Zone A was killed.”

“Sammy” says he was interrogated by troops who accused him of working for anti-government parties and an opposition media organisation called ASENA.

He survived several rounds of questioning and was held with other camp residents for the next two months without food and clean water to drink.

“I cry when I think of it. We ate moringa leaves. We passed our time by eating moringa, crushing and eating the leaves. We were really starving,” he said.

“There was no food or water. I wish I’d never been a refugee.”

In late January, the residents of Shimelba were ordered to leave the camp and ordered to walk 100km to the Eritrean border.

Sammy, who had fled the country in 2019 to avoid mandatory, life-time service in the Eritrean military, realised he was going to be forcibly returned.

“I was limping, there was blisters on my feet. We were injured,” he said.

“We would have preferred to die. It was difficult.”

When he arrived in the border town of Sheraro, the refugee concocted a plan to escape.

He asked a soldier if he could approach a local household and beg for scraps of food as the Eritrean Army had not provided them with anything to eat on their three-day march.

The soldier acquiesced and Sammy used the opportunity to slip away.

The majority were less fortunate.

Aid officials told Sky News they believe thousands of camp residents from Shimelba and Hitsats were forced to return to Eritrea with some required to sign “confession documents” on the way.

The present status of these individuals in unknown.

Sky News understands there were approximately 35,000 residents in both camps but only 7,000 have re-registered as refugees in Ethiopia.

Of this group, the majority have relocated to two other camps in western Tigray (Adi Harush and Mai Aini).

We also know that several hundred Eritreans escaped to Sudan, a thousand or so may be living in Shire and a small number have travelled to cities like the capital Addis Ababa.

That leaves a large number of refugees from both camps unaccounted for – with aid officials here in Ethiopia hugely concerned for their safety.

They fear that many thousands have been killed or abducted back to Eritrea – the country the risked their lives to flee.

Source

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: