Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 9th, 2021

Senegal | ቀጣዩ የሉሲፈራውያኑ ጥቃት የኢትዮጵያን ቀለማት በተዋሰችዋ በሴኔጋል ላይ | ኢትዮጵያውያኑ ግን እያለቁም ያንቀላፋሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2021

የመንግስት ተቃዋሚ መሪውን ኦስማን ሶንኮን መታሰር ተከትሎ የሴኔጋል ተቃውሞ ክፉኛ ተባብሷል። ይህ ለሴኔጋል ያልተለመደ ነው።

ሴኔጋል አስራ አምስት ሚሊየን ነዋሪዎች ሲኖሯት ፺፭/95% ሙስሊም ፭/5% ክርስቲያኖች ናቸው። አንድ ተቃዋሚ ታሰረ ተብሎ በዩጋንዳ፣ በሴኔጋልና በሌሎች አፍሪቃ አገራት አመጽ ሲካሄድ ይታያል፤ በሃገራችን ግን የበሰሜኑ ጀነሳይድ እየተፈጸመ፣ በመሓል አገር ግድያዎች እየተካሄዱ፣ ተቃዋሚዎች እየተገደሉና እየታሠሩ ለሆዱ ብቻ የሚያስበው አማራውና ጋላማራው ጭጭ ብሎ ተኝቷል። የታሰረውን የሴኔጋሉን ተቃዋሚ ከጃዋር እና እስክንድር “መታሰር” ጋር እናነጻጽረው። ጃዋር እንኳን ለኦሮሙማ አጀንዳ ማስፈጸሚያ በስልት ነው እንጂ “የታሰረው” ትክክለኛ እስረኛ አይባልም፤ ለአመጽ እንደ ሮኬት የሚምዠገዠጉት ቄሮዎች የት አሉ? አዎ! ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ጃዋር መሀመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ እና ለማ መገርሳ የዘረጉላቸውን የዋቄዮ-አላህ ጂሃድ ፍኖተ ካርታ ተከትለው በተዋሕዷውያን ላይ ጭፍጨፋ በማድረግ ላይ ናቸው። በእነ እስክንድር ነጋ ጉዳይ ላይስ እንደ ሴኔጋሉ በወኔ አመጽ ሊቀሰቅሱ የሚሹ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችና አማራዎች የት ጠፉ? አዎ! እነርሱም በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ቁጥጥር ሥር ስለሆኑ ወኔያቸው የሚቀሰቀሰው በተዋሕዶ ትግራዋያን ላይ ሲሆን ብቻ ነው። እስኪ እናስበው ባለፉት ሦስት ዓመታት ያ ሁሉ በታሪካችን ታይቶ የማይታወቅ ጉድ በሃገራችን ሲከሰት ጠቅላይ ሚንስትሩ መለስ ዜናዊ ቢሆን ኖሮ ምን ዓይነት ከባድ አመጽ ሊቀሰቀስ እንደሚችል። ግን ክአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር ሲነጻጸር መለስ ዜናዊ መልአክ እንደነበር አሁን እያየነው ነው።

ለማንኛውም፤ ሉሲፈራውያኑ በያዙት የዓለምአቀፍ ሕዝብ ቁጥር ቅነሳ አጀንዳ በተለይ የአፍሪቃን የሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ዛሬ ከመቼውም በተጠናከረ እየሠሩ ነው። ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪቃ የሕዝብ ቁጥር ማደግ ከፍተኛ መለኮታዊ ሚና የምትጫወተው አክሱም ጽዮን እንደሆነች ደርሰውበታል፤ ስለዚህ ይህን በረከትሰጪ የንብ ቀፎ በማፈራረስ ንቡቹን መጨረስ ይሻሉ። ከፊሉን በጦርነት፣ ከፊሉን በበሽታ፣ ከፊሉን በተበከለ ምግብና መጠጥ፣ ከፊሉን በክትባት፣ ከፊሉን በስደት! ለአፍሪቃ የተመደበላት የሕዝብ ቁጥር ከ ኅምሳ ሚሊየን አይበልጥም። የሚተርፉት እነዚህ ኅምሳ ሚሊየንም የዱር አራዊቱን ይንከባከቡ ዘንድ በክፍትአየር የዱር እንስሳት መካነ የሚያገለግሉ ባሪያዎች ይሆናሉ።

ሰሞኑን በአህጉራችን በአፍሪቃ በመናወጥ ላይ ያለችው ኢትዮጵያ ብቻ አይደለችም። በሴኔጋል፣ በመካከለኛው አፍሪቃ ሪፐብሊክ፣ በኒጀር፣ በማሊ፣ በናይጄሪያ፣ በሶማሊያ ከፍተኛ አመጾች እየተካሄዱ ነው። በእዚህ ህውከት እንደተለመደው ጂሃዲስቶች ናቸው ከፍተኛ ሚና የሚጫወቱት። በ ሞዛምቢክ የእስልምና አመጽ 670,000 በላይ ነዋሪዎቹን አፈናቅሏል፣ ለረሃብ አጋልጧል

ከዲቪዲ ስብስቤ አንድ የምወደው ፊልም “The Blast from The Past“ ይባላል፤

በዚህ ፊልም ራንዲ ኒውማን የተባለው ታዋቂ አሜሪካዊ የሙዚቃ ሰው የሚከተለውን ዘፍን ጽፎ ነበር፦

🔥 Randy Newman – Political Science

No one likes us

I don’t know why.

We may not be perfect

But heaven knows we try.

But all around even our old friends put us down.

Let’s drop the big one and see what happens.

We give them money

But are they grateful?

No they’re spiteful

And they’re hateful.

They don’t respect us so let’s surprise them;

We’ll drop the big one and pulverize them.

Now Asia’s crowded

And Europe’s too old.

Africa’s far too hot,

And Canada’s too cold.

And South America stole our name.

Let’s drop the big one; there’ll be no one left to blame us.

Bridge:

We’ll save Australia;

Don’t wanna hurt no kangaroo.

We’ll build an all-American amusement park there;

They’ve got surfing, too.

Well, boom goes London,

And boom Paris.

More room for you

And more room for me.

And every city the whole world round

Will just be another American town.

Oh, how peaceful it’ll be;

We’ll set everybody free;

You’ll have Japanese kimonos, baby,

There’ll be Italian shoes for me.

They all hate us anyhow,

So let’s drop the big one now.

Let’s drop the big one now.

______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ ጨምሮ የሁሉም ሤራ ምንጭ ወደ ብሪታኒያዋ ‘ኢትዮጵያዊት’ ንግሥት ነው የሚወስደን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2021

👉 ሜጋን ማርክል ከልጇ የቆዳ ቀለም ጋር በተያያዘ የብሪታኒያውያኑን ዘውዳዊያን “ዘረኞች ሳይሆኑ አይቀሩም” የሚል ከባድ ክስ አቅርባባቸዋለች፡፡

ልዑል ሃሪ እና ሜጋን ሚርክል የንግሥት ኤልዛቤጥ ፪ኛ ልዑላውያን ቤተሰብ በልጅ አርቺ የቆዳ ቀለም ላይ ሥጋት ነበራቸው ይላሉ። ልጇን ከመወለዱ በፊት ነጭ አድርገውላት አረፉታ!(*ሜጋን ማርክል ከጀርመኗ የኢሉሚናቲዎች ወኪል ከአንጌላ ሜርከል ጋር በጣም ተመሳሳይ የሆነ ስም ነው ያላት)

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ” ደራሲው ፍሰሐ ያዜም በመጨረሻ ጭንብሉን ገልጦ ትረካውን ወደ “የሳጥናኤል ጎል አምሃራ” በሂደት መለወጡ እሱንም እንድጠራጠረው አድርጎኛል። ቀጣዩ “ቍ. ፭ “የሳጥናኤል ጎል በጌምድር” ይሆን?። ኢትዮጵያውያንን ሊጠቅም የሚችል መጽሐፍ ቢሆን ኖሮማ በአዲስ አበባ የመጻሕፍት መደብራት ለገባያ ባልዋለ ነበር። በቃ ሁሉም እየተዝለገለገ ወደ ጎሳው ይሸጎጣል!? ምናልባት ለእርሱም፤ ልክ ለእነ እኅተ ማርያም፣ ዘመድኩን በቀለ(ዳንኤል ክብረት) እና ለሌሎችም፤ በተለይ በአንግሎሳክሰኑ ዓለም (አሜሪካ እና ብሪታኒያ)ለሚገኙ የለቀቁ ድንክዬ “ኢትዮጵያውያን” ልሂቃን ሁሉ ከንግሥቲቱና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው አስቀድሞ የተሰጣቸውና በጽላተ ሙሴ ላይ ያነጣጠረ የፀረ አክሱምጽዮን ስክሪፕት/ Scriptይሆን? መቼስ ሁሉም ዘጠኝ መድኃኒት ሰጥተው አንድ መርዝ ጠብ እያደረጉልን እንደሆነ በግልጽ እያየነው ነው።

ጽዮንን የደፈረ እንቅልፍ የለውም፤ በክሱም ጽዮን ላይ እጅግ በጣም ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ጠላቶቿ የሆኑ ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ!

👉 ቀደም ሲል የቀረቡ፦

🔥 “የአክሱም ጽዮን አንዱ ጠላትና የግራኝ ሞግዚት ኢሉሚናቲው ሮትሺልድ ሞተ”

በአክሱም ጽዮን ፯፻፶፰/758 ምዕመናን ሲጨፈጨፉ ትንፍሽ ያላላችሁ ስውር የጽዮን ጠላቶች፡ ጽላተ ሙሴ በስውር የእያንዳንዳችሁንም ልብ ቀጥ የማድረግ ኃይል እንዳለው በስውር ማሕበረሰባት ዓባላት ላይ በሚቀጥሉት ቀናት፣ ሳምንታትና ወራት የሚፈጥረውን ትልቅ ትርምስ አይታችሁ ተማሩ። ይህ አንዱ ነው።

በትናንትናው ዕለት እንኳን፦

🔥 በአሜሪካ መፈንቅለ መንግስት ተካሂዷል (ትራምፕ ሳይሆን ባይደን ነው ያደረገው)

🔥 የኔዘርላንድ መንግስት ስልጣኑን ለቋል

🔥 የኢስቶኒያ መንግስት ስልጣኑን ለቋል

🔥 የጣሊያን መንግሥት በመፈረካከስ ላይ ነው

🔥 በኡጋንዳ አምባገነኑ ሙሴቬኒ በድጋሚ “ተመርጧል”

🔥 የደቡብ አሜሪካዋ ፔሩ ፍርድ ቤት ቢል ጌትስን ፣ ጆርጅ ሶሮስንና ሮክፌለርን ኮሮናቫይረስን በመፍጠር ከሰሳቸው

🔥 ኦባማን የሚያጋልጡ ተጨማሪ የ “Russiagate” ሰነዶች ለሴኔት እንዲለቀቁ ተዘጋጅተዋል

🔥 የሩሲያ መንግስት ስልጣኑን ከዓመት በፊት ልክ በዚሁ ዕለት ለቋል

🔥 የግራኝ አህዛብ ቄሮ ፋሺስት መንግስትስ?

የዓለማችን ፈላጭ ቆራጭ ከሆኑት ኃይለኛ ቤተሰቦች አንዱ ዓባል የነበረው ባሮን ቢንያም/ ቤንጃሚን ዴ ሮትሺልድ (፶፯/57) ፣ በልብ ህመም ሞተ !!! የአውሮፓ ገዢዎች የሆኑት ሉሲፈራውያኑ የሮትሺልድ/ሮትሻይልድ ቤተሰብ ለብዙ መቶ ዓመታት በዓለም በጣም ኃብታም የሆነ ቤተሰብ እንደሆነ እና ዛሬ ስውር ያልሆነው ስውሩ የነፃ ግንበኞችቹ ኢሉሚናቲ ማህበረሰብ ቁንጮ ቤተሰብ ነው። ይህ “አይሁድ ነኝ” የሚለው የእንሽላሊት ቤተሰብ ጽላተ ሙሴን ለማደን ከተነሳሱት ስውር አካላት መካከል አንዱ ነው።

አረመኔውን ሰባተኛ ንጉሥ ግራኝ አብዮት አህመድን በእነ ኦባማ እና ጆርጅ ሶሮስ በኩል ስልጣን ላይ ያስቀመጠው ይህ ቤተሰብ ሲሆን ዛሬ “በዘመቻ አክሱም ጽዮን” የብሪታኒያ ወኪል የሆነውን ሌላውን አህመድን ለኢትዮጵያ የመደበልንም ይሄው ቤተሰብ ነው።

“የሳጥናኤል ጎል ቍ. ፬|በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት እንዲከፍት የታዘዘው ግራኝ የሲ.አይ.ኤ ምልምል ነው”

👉❖ እኔ ያከልኩበት ማስታወሻ፦

እ.አ.አ በ2012 ዓ.ም በቤልጂም ብራሰልስ ከተማ ነበር ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የተሰዋው። (ነፍሱን ይማርለት! እኔ በወቅቱ እዚያ ነበርኩ። ይገርማል በዚሁ ወቅት ነበር ከሰሜን ያልሆነው አብዮት አህመድ አሊ በሉሲፈራውያኑ ተመርጦ በ2014 ዓ.ም የተቀባው።

👉 ሌላው ደግሞ እኅተ ማርያምን በዚሁ ዓመት እንድትታይ እና ወደ ኢትዮጵያም እንድትገባ ያደረጓት እነርሱ ናቸው የሚል ጥርጣሬ አለኝ። የኢትዮጵያ ዝርያ እንዳላት የሚነገርላት የብሪታኒያዋ ንግሥት ኤልሳቤጥ ፪ኛ ወኪል ትሆንን?

👉 በሃገራችን በየመስኩ በተደጋጋሚ ብቅ ብቅ እያሉ የሰዎችን አእምሮ ለማጠብ የተሰማሩት የ “ዶ/ር” ቹ ብዛት አያስገርማችሁምን? አዎ! በተዋሕዶ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት እንዲከፈት ሲወተውቱና የጦርነት ነጋሪትም የሚጎስሙት እነዚሁ የወደቁት ልሂቃንና ሜዲያዎቻቸው እንደሆኑ እያየነው ነው። አቤት መብዛታቸው!

👉ጌቶቻችንበኢትዮጵያ ስለሚካሄደው ጦርነት‘(ምላሽ) እስላሙን ሎርድ “አህመድን” መድበውልናል

👉“የዋቄዮአላህአቴቴ ጂሃድ በአክሱም ጽዮን | ግራኝ ቀዳማዊ + ምኒልክ + ኃይለ ሥላስ + መንግስቱ + ግራኝ ዳግማዊ + ቤን አሚር”

British Airways (BA) / የብሪታኒያ አየር መንገድ *(የብሪታኒያ ንግሥት የኤልሳቤጥ ፪ኛ ቅድመ አያት ኢትዮጵያዊ ዝርያ እንዳለበት ይነገራል – የንግሥቲቱ ኢትዮጵያዊቷ ሴት አያቷ ለምጻም ነበረች ይባላል። አቴቴ?

የኮሮና ክትባት ስለ ጽዮን ዝም ላሉት? | የኢትዮጵያ ነፍሰ ጡሮች ልጃቸውን ላያቅፉ?”

💭 ክፍል ፬

☆“እኅተ ማርያም” በ22.10.2020

፺፭/95% ነፍሰ ጡሮች ልጃችሁን አታቅፉም!

ባለፈው ቪዲዮዬ ላይ ያነሳኋቸውን አቴቴን እና የብሪታኒያን ንግሥት እናስታውስ። እኅታችን ያገኘችው መልዕክት ከእናታችን ቅድስት ማርያም ሳይሆን በግራኝ አብዮት አህመድ በኩል ከብሪታኒያ ንግሥት ነው። የታቀደው ለአማራ እና ትግሬ ሴቶች ነው፤ ትግሬዎች ይድናሉ፤ አማራስ? በዜጎቻቸው ላይ በዘር ወይም በጎሳና በሃይማኖት ለይተው ጥቃት ለመፈጸም በጣም አመቺ ከሆኑት ጥቂት ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ይገኙበታል።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፩፥፯]

ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።

❖ ❖ ❖ አውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ፤ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በድንግል ማርያም ስም ከሃገራችን ኢትዮጵያ ይወገድልን። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: