Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for the ‘Conspiracies’ Category

የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኞቹ ደብረ ጽዮን እና ግራኝ አህመድ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዓይናችን እያየ በጋራ ያሤሩት ሤራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2023

👉 ለዛሬው ሌሎቹን እንደ ኢሳያስ አፈቆርኪ/ አብደላ-ሃሰን ያሉትን 😈 እርኩስ ተባባሪዎቻቸውን ገለል አድርገን…

  • 👹 ቅጥረኛው ጋላ-ኦሮሞ ጂሃዳዊ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ሥልጣን ላይ እንደወጣ፤ ፳፩/21 ሐምሌ ፳፻፲/2010 ዓ.ም፤ ልክ በጽዮን ማርያም ዕለት፤ “አክሱም ላይ መስጊድ የማይሠራበት ምንም ምክኒያት የለም፤ መሠራት አለበት!”
  • 👹 ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ቅድመ ዝግጅት ጉብኝት በአክሱም፤ ሚያዝያ ፳፻፲/ 2010 ዓ.ም
  • 👹 የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ቅድመ ዝግጅት በሃዋሳ መስከረም ፳፫/23 – ፳፭/25 ፣ ፳፻፲፩/2011 ዓ.ም
  • 👹 የሰሜን ክርስቲያኑን አጥፍቶ ደቡቡን ጋላ-ኦሮሞን የማንገሻ ቅድመ ዝግጅት በናዝሬት ሚያዝያ ፲ ፣ ፳፻፲፩/2011 ዓ.ም
  • 👹 ኢ-አማኒው፣ ከሃዲው፣ ወንጀለኛውና የሲ.አይ.ኤ ወኪሉ ደብረ ሲዖል ከ ጋላው አጋሩ ግራኝ ጋር ለዘር ማጥፋት ጦርነቱ ሲጋጁ
  • 👹 ኢ-አማኒው፣ ከሃዲው፣ ወንጀለኛውና የሲ.አይ.ኤ ወኪሉ ደብረ ሲዖል ከኤርትራ/ጅቡቲ/ደቡብ ሱዳን፤ ኅዳር ፳፻፲፫ ዓ.ም

😇 አዎ አባታችን አባ ዘ-ወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦”ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!” አዎ! ወደ እነ ደብረ ሲዖል እየጠቆሙን ነው።

ይህ በፈርዖናዊ ልበ-ደንዳናነት ንሰሐ ለመግባት አሻፈረኝ ያለው እርጉም ግለሰብ በመንፈስም በስጋም በእጅጉ በሽተኛ ነው። ለበሽታው ደግሞ “ለምን?” እያለ የጥላቻ፣ የእልህና የበቀል ምሬቱን በመግለጽ ላይ ያለው በጽዮን ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያ ልጆቿ ላይ ነው። ሰሞኑን አየን፤ በመቐለ ያዘጋጇቸውን ወገኖች ለሰልፍ ጠርቶ ድራማ ለመስራት ሞክሯል። የሉስፌር/ቻይና፣ የአሜሪካና ሱዳን ባንዲራዎችም እንዲውለበለቡ ማድረጉ በትግራይ ሕዝብ ላይ ምን ያህል ስድብ፣ ንቀትና ጥላቻ እንዳለው ይጠቁመናል። በትናንትናው ዕለት ደግሞ ከኢሳያስ አፈቆርኪ/ አበደላ ሃሰን እና ከንቶ ኦሮማራዎች ጋር አሢሩ በምዕራብ ትግራይ የኤርትራን ባንዲራ እንዲውለበለብ አድርጓል። ይህ የእነ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳና የሁሉም ሕወሓቶች ሤራ ነው።

ከቤተ ክህነትም ጋር በተያያዘ እየተደረገ ያለው ነገር ሁሉ የእነዚህ የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኞች ሤራ ነው።

አዎ! ደብረ ሲዖል እና ግራኝ ግኑኝነት በጭራሽ አቋርጠው አያውቁም። ምንን? መቼ? ማንን? መምታትና ማጥቃት እንደነበረባቸው ይወያዩ ነበር፤ ቤተክርስቲያናትንና ገዳማትን፣ ካህናትንና ቀሳውስትን፣ የመለስ ዜናዊን ተከታዮች ማጥቃት እንደነበረባቸው በሙሉው የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ወቅት

ይወያዩ፣ ይጠቋቆሙና ለሲ.አይ.ኤ ሞግዚታቸው መረጃ ያቀርቡ ነበር።

😈 መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሳያስ አፈወርቂ + /ር ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ ወዘተ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው።

👉 ገና ጦርነቱን በጋራ ከመጀመራቸው በፊት ከ፫ ዓመታት በፊት የቀረበ፦

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

💭 ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከሦስት ዓመታት በፊት በናዝሬት ከተማ ፤ ፀረ-ጽዮናውያን ጦርነቱን ከኦሮሞዎች ጋር ተናብበው አቅደውታልን?

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ከሦስት ዓመታት በፊት ወደ አክሱም ለምን ሄደ? ለጂሃድ?

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፳፰]

እግዚአብሔር ፍርዱን ይወድዳልና፥ ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና፤ ለዘላለምም ይጠብቃቸዋል ለንጹሓንም ይበቀልላቸዋል፤ የኅጥኣን ዘር ግን ይጠፋል።”

💭 Is Dr. Debretsion Isaias Afewerki II? | ዶ/ር ደብረጽዮን ዳግማዊ ኢሳያስ አፈወርቂ?

💭 አቶ ጌታቸው ረዳ ከዓመት በፊት፤

  • /ር ደብረጽዮንን ዳግማዊ አፈወርቂ ለማድረግና ጽዮናውያንንም ለዚህ ለማለማመድ የተነገረ፤
  • ፍትሕን ትሻላችሁ ግን አታገኟትም!
  • ነፃነትን ትሻላችሁ ግን አታገኟትም!
  • እናዳክማችኋለን፣ እንሰልባችኋለን፣ እንደ ኤርትራውያን እንበትናችኋለን

💭 ወገኔ፤ ምን ዓይነት 😈 አውሬ ገጠመን?

አምና ላይ ጸሎት በማደርስበት ወቅት ዶ/ር ደብረጽዮንን አስመልክቶ አንድ የሆነ ነገር ታይቶኝ እንደነበረ በጦማሬ እንዲህ በማለት አውስቼ ነበር፤

አንዳንዴ ሳስበው ዶ/ር ደብረ ጽዮንን ሁለተኛ ኢሳያስ አፈወርቂ የማድረግ ዕቅድ አለ፤ ትግራይ እንደ ሃገር ከተመሠረተች የትግራይ ወጣቶች ሁሉ ልክ እንደ ኤርትራውያኑ በብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት እየተገደዱ ወይም ተሰድደው እንዲያልቁ የሚያደርግ ዕቅድ ያለ ይመስለኛል።

በትግራይ ሕዝብ ላይ የተካሄደውን አስከፊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በዚህ ጉብኝት ወቅት ከዶ/ር ደብረ ጽዮን ጋር አብረው አቅደውታልን? ከዚህ በግራኝ ጉብኝት ማግስት እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸው፤ በዚህ ጦርነት ወቅትም የኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ አራማጆቹ እነ አቶ ስዩም መስፍን የተገደሉት የዚህ ጦርነት ተቃዋሚዎች ስለነበሩ ነውን? የሚያውቁት ምስጢር ስለነበረ ነውን?

ይህን በጽዮናውያን አባቶቼና እናቶቼ፤ ወንድሞቼ እና እኅቶቼ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግፍና ሰቆቃ ያመጣውን ጦርነት አብረው አቅደውት ከሆነ የትግራይ ጦር እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ የዘለቀበትም ምክኒያት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ሲዖል የሚገኙትን ተጋሩዎች ወደ ማጎሪያ ካምፕ አስገብቶ፤ በትግራይ ከሚገኙት “ምርኮኞች”ጋር“ የምርኮኞች ልውውጥ በማድረግ ተጋሩን ከመላው ኢትዮጵያ አስወጥቶ በትግራይ ለማጎር አብረው ያቀዱት ከሆነም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንን የሲዖል እሳት እንደሚጠብቃቸው ከወዲሁ እናሳውቃለን። ገና ከጅምሩ ስለው እንደነበረው ዛሬም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከትግራይ ሕዝብ ቍ. ፩ ጠላት ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙ ጋር ተናብበው ነው የሚሠሩት። የስልክ ግኑኝነት እንዳላቸው ከሦስት ወራት በፊት ጠቁመውናል።

ዛሬ ምንም በጎ ነገር ለሕዝባችን እንዳላመጡና ሁሉም ወንጀለኞች ተናብበው እንደሚሠሩ በግልጽ እያየነው ነው። እነዚህ ተናብበው በመሥራት ሕዝቤን በመጨረስ ላይ ያሉት ሰዎች ለጽዮናውያን ከፍተኛ ጥላቻ እንዳላቸው ሆኖ ነው የሚሰማኝ።

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Unprecedented IMF assistance to Ukraine $15.6bn Gift | No April Fools, Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2023

💵 ለዩክሬን ታይቶ የማይታወቅ የIMF ዕርዳታ 15.6 ቢሊዮን ዶላር ስጦታ | ኤፕሪል ፉል የለም፣ ዋው!

💭 ጄኔራል ማይበዩክሬን ያለውን የጦርነት ወጪ ለማካካስ ፔንታጎን 1.8ትሪሊዮን ዶላር ያስፈልገዋል

ጉድ ነው! እርስበርስ ይጎበኛኛሉ፣ እርስበርስ ይሸላለማሉ!

💵 IMF board approves $15.6bn Ukraine loan package

Loan is part of a broader $115bn international support package to help the country meet urgent funding needs.

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Is This Why The Citizens of Sodom Are Persecuting Trump?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2023

የሰዶም ዜጎች ትራምፕን የሚያሳድዱት በዚህ ምክኒያት ነውን?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የቀድሞ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ሕፃናትን ጾታን የሚያረጋግጥ እንክብካቤን የሚያወግዝ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተለቀቀው ቪዲዮ፣ የአሜሪካ መንግሥት የወንድና የሴት ጾታን ብቻ የሚያውቅ ሕግ እንዲያወጣ ጠይቀዋል።

💭 In a video released to social media decrying gender-affirming care for minors, former President Trump called for legislation that would make it so that the US government only recognizes the genders of male and female

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ICC Double Standard: WARRANT for Putin – AWARDS for Ahmed Who Massacred over 1 Million Ethiopian Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2023

💭 የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አድሎ እና ግብዝነት፤ ለፕሬዚደንት ፑቲን የእስር ትዕዛዝ– ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለጨፈጨፈው አብዮት አህመድ አሊ ሽልማት

  • 😈 ICC = European Court of Injustice
  • 👉 They chose a Polish SLAV Piotr Józef Hofmański to announce it, wow!

💭 የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አድሎ እና ግብዝነት፤

ለፕሬዚደንት ፑቲን የእስር ትዕዛዝ– ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለጨፈጨፈው አብዮት አህመድ አሊ ሽልማት

😈 ክፉው የሕወሃት መሪ ደብረፂዮን በዚህ ሳምንት በሲአይኤ/ብሊንከን ጌታቸው ረዳ በሚባል ሌላ ወንጀለኛ ተተካ፣ ሲ.አይ.ኤዎቹ በዚህ ሳምንት ወደ አዲስ አበባ የተጓዙት የተለመደውን ትእዛዝ ለመስጠት ነበር። በ፲፰፻፹፱ ዓ.ም ታላቁን ክርስቲያን ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛውን ከገደሉና በጋላሮሞው ፀረክርስቲያን ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ ከተተኩ በኋል ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፉ በኋላ ልክ እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ ልክ እንደ መንግስቱ ኃይለማርያምና ልክ እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ለዋቄዮአላህሉሲፈር ለማስገበር በቅተዋል።

እንግዲህ ምንሊክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግሱትና ግራኝ አብዮት አህመድ እስክ ስልሳ ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በጋራ ለመጨፍጨፍ በቅተዋል። በወስላታና ከሃዲ የትግራይ እና የአማራ ልሂቃን አጋርነት። እግዚኦ! ነው አየን አይደል ይቅርታ እየተባለ የት እንደደረስን? ጋላሮሞዎቹ አህዛብ ከዘመዶቻቸው ጋር ሳይቀር ልጆች እየወለዱ እግዚአብሔርን ክፉኛ እንዳስቆጡት ሞዓባውያን ከአራት አምስት ሴቶች እንደ እየፈለፈሉ ወደ ገሃነም እሳት የሚጣለውን ሕዝባቸውን ቁጥር ከፍ አደረጉት፤ እኛ ግን የእግዚአብሔር አገልጋይ የሚሆነውን ሕዝባችንን ቁጥር መጨመር አልቻልንም። ይቅርታ የሚለው እኮ የክርስቶስ ቤተሰብ ለሆኑት ለውንድሞቹ እና እኅቶቹ ብቻ እንጅ ለክርስቶስ ጠላቶችና ሊያጠፉን ለሚያልሙ ለክርስቶስ ተቃዋሚዎች አይደለም! በጭራሽ!

አሁን የትኛውም ርካሽ ምትክ ሁሉን ቻይ የሆነውን እግዚአብሔርርን አያታልለውም። በቃ! ከእግዚአብሔር ፍርድ የሚያመልጥ የለም።

😈 ይህ ዓለም ፍትሃዊ ያልሆነ ፣ ክፉ እና ጨለማ ነው!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፪፥፰]❖❖❖

ኃጢአትን የሚዘራ መከራን ያጭዳል፥ የቍጣውም በትር ይጠፋል።”

🔥 Three years into the 21st Century’s most brutal genocidal war in Ethiopia, but the ICC remained silent on the tragic and devastating situation in Ethiopia.

😈 The evil monsters Abiy Ahmed Ali and Isaias Afewerki (Abdullah Hassan) have massacred over a million Orthodox Christians, and have allowed up to 200.000 Women to be raped.

The response to the situation in Ukraine has shown what the ICC is capable of.

It shows that the ICC’s budgetary excuses for inaction on Ethiopia, Eritrea, Afghanistan, Nigeria and others can no longer be maintained.

We now call on the Office of the Prosecutor, and on states parties, to ensure that all investigations receive the same standard of treatment, so that all victims of international crimes have equal access to justice.

Criminal complaints against high-profile Western politicians: CIA agents involved in the rendition of terror suspects as well as former US Presidents, evils like Henry Alfred Kissinger, Zbigniew Kazimierz Brzeziński etc. should be filed by African and Asian countries.

💭 I Expect a Charge Posthumously For:

  • – Ronald Reagen over the raid on Grenada (1983)
  • – George Bush sen. for the raid on Liberia (1990)
  • – Bill Clinton for the invasion and bombing of Serbia (1999)
  • – George W. Bush for the raid on Afghanistan (2001)
  • – George W. Bush for the invasion of Iraq (2003)
  • – Tony Blair for Iraq war crimes (1 million dead) (2003)
  • – Barack Obama, David Cameron and Nicolas Sarkozy for committing war crimes in Libya (2011)
  • – Donald Trump for giving a green light to the fascist Oromo regime of Ethiopia, to the brutal regime of Eritrea, to the United Arab Emirates, to Turkey to open a genocidal war against Orthodox Christians of Northern Ethiopia. (US Presidential election day, 4 November 2020 till today)
  • – Abiy Ahmed Ali of Ethiopia & Isa Afewerki (Abdullah Hassan) of Eritrea and Debretsion of TPLF for massacring and starving to death over a million Orthodox Christians of Northern Ethiopia.

😈 Evil Debretsion of TPLF was replaced this week with another criminal called Getachew Reda by the CIA / Blinken, who were there in Addis Ababa this week to give the usual orderes. They have been doing it since they killed the great Christian Emperor Yohaness lV of Ethiopia in 1889 and replaced with an evil Anti-Christian Oromo Emperor Menelik II, who also massacred over a million Christians of Ethiopia. The next evil Oromo leaders like Emperor Haile Selasie and Mengistu Hailemariam did the evil.

So, Menelik II , Haile Selassie, Mengistu and Abiy Ahmed have massacred and starved to death altogether over 60 million Orthodox Christians of Northern Ethiopia. This is a fact now!

But now, no cheap replacement will deceive The Almighty Egziabher God. No, more! No One Escapes God’s Judgment.

❖❖❖[Proverbs 22:8]❖❖❖

Whoever sows injustice will reap calamity, and the rod of his fury will fail.

👉 Egypt 9 June 2018

The traitor in-chief in front of Egypt president Abdiaziz Sisi and international media, just three months after he assumed the power, that he will work for the interest of Ethiopia’s historical enemies (Arab Muslims), Egypt, Arabia and Turkey.

How on earth have Ethiopians allowed the evvvil Oromo warlord Abiy Ahmed Ali responsible for countless horrendous crimes and atrocities happen to remain in power to this day.?

💭 ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ የእስር ትዕዛዝ አወጣ ፥

ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን በጨፈጨፉት አረመኔዎቹ ጋላሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና የመኑ ኢሳ አፈቆርኪ (አብዱላ ሃሰን) ላይ ግን የእስር ትዕዛዝ ለማውጣት በጭራሽ አያስቡትም። ምክኒያቱም ሁለቱ የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎች ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የሚጨርሱ የጥቁር ሕዝቦችን ቁጥር የሚቀንሱ ጭፍሮቻቸው ናቸውና ነው።

ልብ ካልን ፍርድ ቤቱ የእነርሱ ጭፍሮች ያልሆኑትን የቀድሞ ዩጎዝላቪያ/ሰርቢያ ኦሮቶዶክሶች እና አፍሪቃውያን ላይ ብቻ ነው የእስር ትዕዛዝ የሚወጣው።

😈 ይህ ዓለም ፍትሃዊ ያልሆነ ፣ ክፉ እና ጨለማ ነው!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፪፥፰]❖❖❖

ኃጢአትን የሚዘራ መከራን ያጭዳል፥ የቍጣውም በትር ይጠፋል።”

😈 But they will never think of issuing an arrest warrant against the brutal fascist Oromo Abiy Ahmed Ali and Eritrea’s Isa Afqorki (Abdullah Hasan) who together with their Western, Arab, Turkish and Iranian brothers massacred more than a million Orthodox Christians of Northern Ethiopia. The reason is that the two servants of Waqeyo-Allah-Lucifer are their brothers in arms who will finish off ancient orthodox Christians and reduce the number of Africans for them.

Note that the court only issues arrest warrants against ex-Yugoslav/Serbian Orthodox Christians and Africans who are not members of their luciferian club. This world is unjust, evil and dark!

😈 War criminal US secretary of state Antony Blinken was there in Ethiopia two days ago:

💭 To Rehabilitate The Genocider Black Hitler Ahmed, SoS Antony Blinken Departs For Ethiopia

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

♀️ Cold and Empathyless Female European Ministers Meet Black Hitler – whose Oromo soldiers brutally raped up to 200.000 Christian Women – and Massacred Over a Million Orthodox Christians.

👉 The Franco-German visit, 12 and 13 January 2023

Mme Catherine Colonna, French Minister for Europe and Foreign Affairs pay a joint visit to Ethiopia with Mme Annalena Baerbock, the German Federal Minister for Foreign Affairs.

☆ Yesterday Nazi Ukraine – 🐺 Today Fascist Oromo of Ethiopia

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery! What a wicked world!

😈 The Genocider Oromo-Jihadist PM of Ethiopia Who Masscared Over a Million Orthodox Christians is Now in the USA

💭 Is America Committing Suicide?

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Divide & Rule: The BBC Promoting Inter-Ethnic Conflict And Rivalry in Ethiopia?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2022

🛑 ከፋፍለህ ግዛ፤ ቢቢሲ የጎሳዎች ግጭት እና ፉክክር በኢትዮጵያ እያስፋፋ ነውን?

💭 እየሞተች ያለችው ታላቋ ብሪታኒያ ተንኮሏን በመቀጠል እያነሰች መጥታለች።

ቢቢሲ እና ሶማሌ ዘጋቢዎቹ በኢትዮጵያ ክርስትና እና ሥልጣኔ መነሻ ላይ፤ በሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ እያሴሩ ነው። (አማራ + ትግራይ + ኤርትራ)። ከዘመነ ዳግማዊ ምንሊክ ጀምሮ ላለፉት ፻፴/130 አመታት በስልጣን ላይ ያሉት ደቡባውያን ፋሽስት ኦሮሞ ወራሪዎች ፤ ኢትዮጵያ ከገቡ በ፲፭/15ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እየፈጸሙት ስላለው ግፍ እንዲህ አይነት ዘገባዎችን አያመጡም። ኦሮሞ ክልል እየተባለ በሚጠራው አካባቢ እየተካሄደ ስላለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ መቼም ሲዘግቡ አንሰማም አናይምም። በዚህ ክልል በየቀኑ ከሺህ በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ይጨፈጨፋሉ። ግን ስለነዚህ አሳዛኝ ክስተቶች ምንም አይነት ዘገባ ሰምተን ወይም አይተን እናውቃለንን? አይ! በዚህ የቢቢሲ ቪዲዮ ላይ ዘጋቢው እንኳን ኦሮሞ የሆነውን የመንግስት ሃይሎችን ዘር ባለማንሳት ‘አማራዎችን’ ወንጀለኞች፣ ኦሮሞዎችን ደግሞ ሰለባ አድርጎ መሳል በመፈለግ በመካከላቸው የብሄር እና የሃይማኖት ጥላቻ እንዲፈጠር ለማድረግ ሞክሯል። የዚህ ቪዲዮ ተልዕኮ ይህ ነው! በትግራይም ተመሳሳይ ነገር ነው የምናየው፤ በዳዩን ኦሮሞ ከተጠያቂነት ለማዳን ብዙ እየተሠራ ነው!

በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ ውስጥ እንደምናስተውለው፣ አውሮፓም፣ አሜሪካም፣ ሩሲያም ሆነች ቻይና፣ ሁሉም የተሳሳተውን ወገን ይደግፋሉ፣ በግልፅም ይሁን በተዘዋዋሪ ለበዳዩ አካል ድጋፍ ይሰጣሉ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለው የዘር ማጥፋት ወንጀል በሙስሊሞች ላይ ተደርጎ ቢሆን ኖሮ ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ እናስበው። አዎ! ኔቶ ክርስቲያን ኢትዮጵያን፣ አክሱምንና ላሊበላን በአጭር ጊዜ ውስጥ በቦንብ ባፈነዳቸው ነበር። እ.ኤ.አ. በ1999 ዓ.ም ኔቶ ኦርቶዶክስ ሰርቢያን በኦርቶዶክስ ፋሲካ እሁድ ዕለት በተዋጊ አውሮፕላኖች መጨፍጨፉን አይተናል።

💭 Uncle Joe’s Jihad on Orthodox Christians | የአጎት ጆ ባይድን ጂሃድ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ

ቀደም ሲል የብቃት ማነስ እና በተመሳሳይ ጊዜ ያለው ኢስላማዊ ወደ ላይ መውጣት (በሶሻል ሚዲያ ሁለተኛ ደረጃ እና የቀደመው ባይፖላር አለም ውድቀት እና ዘመናዊው እስልምናን በቁጥጥር ስር ያዋለው) እስላማዊ ጂሃድ ቀጣይነት ያለው እድገት ማድረጉን እንደቀጠለ ነበር። እናም ምዕራባውያን የማያቋርጡ አስቂኝ ድርጊቶችን ፈጽመዋል። ስህተቶች እና የጂሃድ ግስጋሴን የሚያደናቅፍ ምንም አይነት እርምጃ መውሰድ አልቻሉም። ጉዳዩ ካሰብኩት በላይ ማኪያቬሊያዊ ነው።

ምእራባውያን እነዚህን ጂሃዳዊ እንቅስቃሴዎች እንደሚደግፉ ከመቀበል በስተቀር ለእስልምና ጂሃድ/ካሊፋት መነሳሳት ሌላ ምንም ማብራሪያ ሊኖር አይችልም። አሁን የምዕራቡ ዓለም ጂሃድን እና የታለመውን ካሊፋት እንደሚደግፉ በእርግጠኝነት አምናለሁ፣ ነገር ግን ለዚህ የስልጣኔ ክህደት ምክንያቶች ብዙ ሊሆኑ ይችላሉ። ኢስላማዊ ጂሃድ እና ዛቻዎቹ ከወትሮው ወደላይ ከፍ ያሉ አይደሉም ምክንያቱም ከምዕራባውያን ያልተለመደ መፈታታት እና ራስን ማጥፋት (ታሪካዊ ጊዜ እና ተመሳሳይነት የጂሃዳውያን ረዳት-ከንቱነት) ጋር አንድ ላይ በመሆናቸው ነው። ተቃራኒው ነው። ምዕራቡ ዓለም ለተለያዩ ሙስሊም ሕዝቦችና ሃገራት የጋራ ድምፅ መረጋጋትን፣ የመልቲፖላር ደኅንነት ደረጃን እና ታላቅ የኢኮኖሚ እድሎችን ይሰጣል ብለው ያምናሉ። በጣም ያሳዝናል፤ ነገር ግን ምዕራባውያን በጣም ጥልቅ በሆነ የስልጣን እርከን ላይ የሙስሊሙን ካሊፋት መምጣት ይፈልጋሉ።

👹 የፕሬቶሪያውን “የሰላም ሰነድ” ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን (ሁለቱም አሽከናዘ አይሁዳውያን ናቸው) ጋር ሆኖ የሰጠንና ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል ሲረቅቅ የቆየውን “ሕገ-አራዊቱን’ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ከሲ.አይ.ኤ ጋር ሆነው በማውጣት የተሳተፈው እኩዩ አረመኔ አምባሳደር ሄርማን ኮኸን ገሃነም እሳት አፋፍ ጣረ-ሞት ላይ ሆኖ ምን ዓይነት መልዕክት እያስተላለፈ እንደሆነ እንታዘብ፤

💭 BBC & and its Somali reporters are conspiring against the cradle of Ethiopian Christianity – against Christians of Northern Ethiopia. (Amhara + Tigray + Eritrea). They never bring such ‘revelations’ about the atrocities that the fascist Oromo invaders of Southern Ethiopia — that are in power for the past 130 years – are committing since their arrival in Ethiopia in the 15th century. We never hear or see reports on the ongoing genocidal ethnic-cleansing campaign in the so-called Oromo region of Ethiopia. Over thousand Orthodox Christians are massacred daily in this region. But have you ever heard or seen any report about these tragedy? No! Even in this BBC video the reporter, by avoiding the ethnicity of the government forces, which is Oromo – he wishes to portray ‘Amharas’ as Perpetrators, and ‘Oromos’ as victims, inciting ethno-religious animosity between them.

As we currently observe it in Ethiopia, whether Europe, America, Russia or China, they all support the wrong side, providing support to the perpetrator, explicitly or implicitly Imagine the genocide that is taking place against Orthodox Christians of Ethiopia was a genocide against Muslims? NATO would have bombed the hell out of Christian Ethiopia. We saw that in 1999 when NATO blasted Orthodox Serbia on Orthodox Easter Sunday

I had previously believed that incompetence and concurrent Islamic ascendancy (secondary to social media and the fall of the prior bipolar world which kept modern Islam in check) was the reason that Islamic jihad continued to make steady advances, and the West acted out a nonstop Comedy of Errors and could make no progress impeding the advance of Jihad. It is far more Machiavellian than I had imagined.

There is simply no other explanation for the meteoric rise of Islamic jihad/caliphate except to accept the West supports these developments. I am now firmly convinced the West supports Jihad and the aspired Caliphate, but the reasons for the Civilization Treason could be multiple. Islamic jihad and its threats are not unusually ascendant because they are concurrent with the West’s unusual unraveling and self destruction (historical timing and synchronicity being the jihadist’s helper-nonsense). Its the contrary. The West believes a collective voice for disparate Muslims peoples would provide stability, a degree of multipolar security, and great economic opportunities. Very sad, but the West wants a Muslim caliphate at the deepest levels of power.

________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2022

🐺 Congressman Jamie Raskin: „Russia is an Orthodox Country That is Why It Must Be Destroyed„

💭 የግራ-አክራሪው የሜሪላንድ ግዛት ቦለሸቪክ ኮንግረስማን ጄሚ ራስኪን፤ “ሩሲያ የኦርቶዶክስ ሀገር ናት ለዚህ ነው መጥፋት ያለበት” ይላል።

♰ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክስ-ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ ጂሃድ በማካሄድ ላይ እንዳለው እንደ አሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ጂሚ ራስኪንም የሩሲያ ዝርያ ያለው አይሁዳዊ ነው።

👉 በትናንትናው ጽሑፌ፤

“በዚህ ወቅት ፀረ-አይሁድ ጽዮናውያን እና ፀረ-ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ ዘመቻ እንደገና በመቀስቀሱ ፀረ-አይሁድ አቋም እንዳንይዝ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። ሙዚቀኛ ካንዬ (ዬ) ዌስት ሰሞኑን ተገቢ ያልሆኑ ፀረ-አይሁድ ቅስቀሳዎችን እያደረገ በመቀበጣጠር ላይ ይገኛል። ካንዬ እንደ አብዛኛዎቹ የሆሊውድና ሞታውን ኤሊቶች የአእምሮ ቁጥጥር ሰለባ መሆኑ በግልጽ ይታያል። ሆኖም ግን በግለሰብ ደረጃ እንደ የፓትራያርክ አባታችን ከይስሐቅ መንገድ ይልቅ የእስማኤልን የእስራኤል ዘ-ስጋ መንገድ የመረጡ ብዙ አይሁዳውያን ልሂቃን አሉ። ከእነዚህም ዋናዎቹ እነዚህ የሮትሺልድ ቤተሰቦች ናቸው። የሚበቀላቸው እግዚአብሔር ብቻ ነው!”

እንዳልኩት፤ ሁሉንም አይሁዳውያን እንደ እስማኤላውያኑ በጅምላ ከመወንጀል መቆጠብ አለብን፤ ነገር ግን ወስላታው ሌኒን + ስታሊን + ትሮትስኪ እየተፈራረቁ ሲመራ የነበረው የሩሲያው “ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስትና” ቦልሸቪክ አብዮት (1917 – 1923) በአብዛኛው እንደ ጂሚ ራስኪን ባሉ ግራኝ ፀረ-ጽዮናውያን አይሁዶች ነበር። በአክሱም ጽዮን ላይ የተካሄደው ጂሃድ እንዳሳየው፤ የፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስትና ሤራ እንዲህ ግልጽ እየሆነ ይመጣል። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነኝ የሚል ግን አክሱም ጽዮንን ዛሬም በያለበት ካልተከላከለ እንደእነ ፕሮፌሰር ጄሚ ራስኪን እና አንቶኒ ብሊንከን ተፈርዶባቸዋል። ወዮላቸው! በፍሬሜሰኖቹ/ነፃ ግንበኞቹ ማዕከል በሜሪላንድ + ዋሽንግተን + ቪርጂኒያ ዙሪያ ያላችሁ ሁሉ በጣም ተጠንቀቁ! እላለሁ።

💭 Tucker Carlson accuses America of declaring “a jihad” on Russia because it’s “an orthodox Christian country with traditional values”

Carlson: “Russia is an orthodox Christian country with traditional social values and for that reason, it must be destroyed, no matter what the cost to us. So this is not a conventional war, this is a jihad”

TUCKER CARLSON (HOST): The Biden administration is doubling down on the self-destructive mistakes that are destroying the European Union. The White House banned Russian oil, natural gas and coal. It was our moral duty. And then at the same time, the Biden administration crushed domestic oil production here by canceling oil and gas leases. And then, as if that wasn’t enough, the Biden administration sold a piece of our Strategic Petroleum Reserve–maybe this country’s important resource–to China. None of this hurt Putin in any way. All of it impoverishes the United States.

So what could possibly be the justification for doing that? We’ve wondered. Anyone who’s paying attention has had to have wondered that. Well this week, Congressman Jamie Raskin of Maryland–of Bethesda–answered that question. Russia is an orthodox Christian country with traditional social values and for that reason, it must be destroyed, no matter what the cost to us. So this is not a conventional war, this is a jihad.

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate

________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ ከእነ ደብረጽዮን ጋር በጂቡቲ በድጋሚ ተገናኘ? | የቱርክ ድሮኖች ገዳማቱን ለመጨፍጨፍ ተዘጋጅተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2022

👹 አረመኔው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በጂቡቲ!

🔥 ጂቡቲ ወዮልሽ!

👇 ሽባውን የግራኝን ግራ እጅ እንመልከት፤ ገና መላ አውሬነቱ ይፈረፈራል!

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን በዳግማዊ አፄ ምንሊክ በኩል ታላቁን ንጉሠ ነገሥትን አፄ ዮሐንስን ከገደሏቸው ጊዜ አንስቶ በኢትዮጵያ የነገሡትና ሥልጣን ላይ የወጡት ጋላ-ኦሮሞዎቹ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ወኪሎች ናቸው። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊንም የሚፈልጉትን ሥራ እንዲሠሩላቸው ካደረጓቸው በኋላ እና ኢትዮጵያዊ ብሔርተኛ በመሆን ማፈንገጥ እንደጀመሩ ገደሏቸው።

ምዕራባውያኑ በዲቃላው አፄ ምንሊክ በኩል ኤርትራን እና ጂቡቲን ወሰዱ። ዛሬ የምናየው ያኔ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት የተጠነሰሰውን ፀረ-ኢትዮጵያ + ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስትና ሤራቸው ያፈራውን ፍሬ ነው።

ላለፉት ሃያ አመታት፤ “ኢትዮጵያ ተከብባለች፣ ኢትዮጵያን ለመውረር በአፍጋኒስታን እየተለማመዱ ነው” ስንል ይህ እንደሚከሰት ስለታወቀን ነበር። የኢትዮጵያ ታሪካዊ ግዛት ለሆነችው ጂቡቲ ኢትዮጵያ በጣም ብዙ ገንዘብ ትከፍላለች፣ ውድ የመጠጥ ውሃና ግመሎችን በነፃ ትለግሳለች፤ በሌላ በኩል ግን ጂብቲ በጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሤራ በመጠንሰስ ላይ ያሉትን የአውሮፓ፣ እስያ እና አሜሪካ ሃገራት ጦሮችን ታስተናግዳለች።

💭 “ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ከእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ጋር በማበር በሰሜን አፍሪቃው የሜዲተራንያን ባሕር፣ በቀይ ባሕርና ሕንድ ውቂያኖስ ጠረፎች ዙሪያ የሚገኙትን ሃገራትና ቦታዎች በመሀመዳውያኑ እንዲያዙ ያደረጉበት አንዱና ዋናው ምክኒያት የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተልዕኮ ለመፈጸም እንዲያስችላቸው ነው። የሰሜን አፍሪቃ ጠረፎች የክርስቲያኖች እንጂ የመሀመዳውያኑ አረቦች አልነበሩም። ዛሬ በመሀመዳውያኑ ቁጥጥር ሥር የገቡት የኤርትራ (ምጽዋ + አሰብ) የጂቡቲ፣ የሶማሊያ፣ የኪኒያ(ሞምባሳ)፣ ታንዛኒያ (ዛንዚባር) ደቡብ አፍሪቃ (ደርባን) ከክርስቲያኖች ነው አንድ በአንድ የተነጠቁት። ቅኝ ገዥ ፖርቱጋል ከወጣች በኋላ በዛሬይቷ ሞዛምቢክም ተመሳሳይ የባሕር ጠረፎችን የመቆጣጠር ጂሃድ ዛሬ በመካሄድ ላይ ነው። በሲ.አይ.ኤ እና አረቦች የሚደገፈው አል-ሸባብ በ’ካቦ ዴልጋዶ’ ጠቅላይ ግዛቷ ወረራውን በማጧጧፍ ላይ ነው።

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የሺህ ዓመት ዕቅዳቸውን አንድ በአንድ በመተገበር ላይ ናቸው። በአክሱም ጽዮናውያን ሕብረትና መለኮታዊ ብርታት አደዋ ላይ ክፉኛ የተዋረዱት ጣልያኖች እኮ፤ “ግድ የለም ለመቶ ዓመታት የሚሠራ መተተኛ ችግኝ በሰሜን ኢትዮጵያ ተክለን ነው የወጣነው” ብለውን ነበር። ታዲያ ዛሬ ይህን እያየነው አይደለምን?!

ሚጢጢዋ ጅቡቲ፤

  • የጀርመንን
  • የስፔንን
  • የጣሊያንን
  • የፈረንሳይን
  • የዩናይትድ ስቴትስን
  • የብሪታኒያን
  • የቻይናን
  • የሳዑዲ አረቢያን የጦር ሰፈሮች እርስ በእርስ ብዙም ሳይራራቁ በደስታ ተቀብላ እያስተናገደቻቸው ነው። ሩሲያ እና ህንድም እዚያ የጦር ሰፈር ለማቋቋም ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው።

የተበከለውን የዩክሬይንን ስንዴ የጫነችው መርከብ እንኳን የምትራገፈው በጂቡቲ ነው። ከሃዲው ጋላ-ኦሮሞ ንጉስ ምንሊክ ኤርትራንና ጂቡቲን ለባዕዳውያኑ ለምን አሳልፈው እንደሰጧቸው ዛሬስ በደንብ ገብቶን ይሆን? ዋይ! ዋይ! ዋይ!

አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድና ከሃዲዎቹ እነ ደብረ ጽዮን ግኑኝነታቸውን ያቋረጡበት ጊዜ አልነበረም። ላለፉት ሁለት ዓመታት ያለማቋረጥ በጅቡቲ፣ በደቡብ ሱዳንና በሞሪሸስ ይገናኙ ነበር።

የስልክ ግኑኝነታቸውም ተቋርጦ አያውቅም። ማስረጃው በቅርብ ይወጣል!

በጂቡቲ “ድርድር” ሳይሆን እስካሁን ስውር የነበረው “ምክክር” ነው ዛሬ ገሃድ ሆኖ በመካሄድ ላይ ያለው። የአሜሪካ ሄሊኮፕተሮች፣ የኤሚራቶች አውሮፕላኖች ከጂቡቲ ወደ መቐለ በየጊዜው የሚመላለሱት ለምን ይመስለናል? በማንስ ፈቃድ?

👹 ዳግም ያገረሸው የኢ-አማኒያኑ ሕወሓቶችና የአህዛብ ኦሮሞ ሤራ፤

☆ “የሕወሓት አመራሮች ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተደብቀዋል!” አሉን። ከሃያ ወራት በፊት አቶ እነ ጂኒ ጁላ ይህን ካሉን በኋላ ነበር እነ ደብረ ዳሞን መደብደብ የጀመሩት።

☪ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖች መዋዕለ ሕፃናት + ሆስፒታል + ዩኒቨርሲቲ ፥ ቀጣዩ ዒላማ ደግሞ ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት መሆናቸውን እየጠቆሙን ነው!

ይህ ምዕራባውያኑና ምስራቃውያኑ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝና ጽዮንን በከዳው ኢ-አማኒ የሕወሓት ቡድን በኩል የሚያስፈጽሙት ተልዕኳቸው ነው። እነዚህን ንጹሐን ክርስቲያኖች የሚገኙባቸውን ቦታዎች በድሮን እየደበደቡ ሕፃናትና እናቶችን የሚጨፈጭፉት በስልት ነው። እነዚህ አረመኔዎች! ከሃያ አንድ ዓመታት በፊት አሜሪካውያኑ በኒው ዮርክ የሚገኙት ሦስት ሺህ ንፁሀንን በአውሮፕላን ጥቃት መጨፍጨፍ ከቻሉ፤ ሕወሓቶች “የራሳቸውን ሕዝብ” በድሮን የማያስጨፈጭፉበት ምንም ምክኒያት ሊኖር አይችልም። አረመኔው ኢሳያስም እኮ የራሴ” የሚለውን ወጣት ነው እያረገፈ፣ ኩላሊቱን ለአረቦችና ቱርኮች እየሸጠ፣ ደሙን ለባሕር አሳ ነባሪ እያስገበረ ያለው። ትግርኛ ተናጋሪው ኢሳያስ አፈቆርኪ እኮ ነው ከአረመኔው ኦሮሞ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር አብሮ አክሱም ጽዮናውያንን በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያለው። ስለዚህ እነ አቶ ደብረ ጽዮን ተመሳሳይ ጽንፈኛ ተግባር የማይፈጽሙበት ምንም ምክኒያት ሊኖር አይችልም። እግዚአብሔር አምላኩን የካደ፣ ጽዮን ማርያምን የናቀ ብዙ ግፍና በደል የማድረስ አቅም አለው!

“ትግራይ” በተባለው የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ግዛት በሚኖረው ንጹሕ ሕዝቤ ላይ እየተፈጸመ ያለው አሰቃቂ ግፍና በደል ሕዝቡን ከኢትዮጵያዊነቱ፣ ከተዋሕዶ ክርስናው እና ከግዕዝ ቋንቋው ለመለየት መሆኑን በተደጋጋሚ አውስቻለሁ። እየተደረገ ያለው ነገር ሁሉ “ኮሶቮ ኮሶቮ” ይሸተኛል ያለው። በኔቶ የተመራውና በኦርቶዶክስ ሰርቢያ (ዩጎዝላቪያ) ላይ የተካሄደው የምዕራባውያኑ እና ምስራቃውያኑ ጂሃድ ሙስሊም አልባኒያውያንን የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ክርስትና ማዕከል በሆነችው በኮሶቮ ለማንገስ እንደነበረ ዛሬ አየነው።

💭 በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

  • ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
  • አለመረጋጋትን መፍጠር
  • አመፅ መቀስቀስ
  • መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

  • Demoralization
  • Destabilization
  • Insurgency
  • Normalization

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 28, 2022

👉 ዩቲውብ ጊዜ እየወሰደ ነውና እዚህ ይግቡ…

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ይህን ጽሑፍ እና ቪዲዮ ለማዘጋጀት እጅግ በጣም ከብዶኝ ነበር። አንድ ወር ፈጀብኝ፤ ከግንቦት ፲፱ የቅዱስ ግብርኤል ዕለት ጀምሮ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ። ፈተናው በዛብኝ፤ በቂ ጊዜም እንደዚህ ሳምንት አላገኘሁም ነበር። ግን ልክ በዛሬው በቅድስት ማርያም ዕለት፤ በሰኔ ፳፩ አቀርበው ዘንድ መንፈስ ቅዱስ የመራኝ ሆኖ ነው የተሰማኝ። ባካችሁ ትንሽ ጊዜ ወስደን ሙሉውን ቪዲዮ በጥሞና እንከታተለው፤ ብዙ አስገራሚ ክስተት አለ።

❖❖❖[Leviticus 18:21]❖❖❖

“Never give your children as sacrifices to the god Molech by burning them alive. If you do, you are dishonoring the name of your Elohim. I am Yahweh.”

❖❖❖[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩]❖❖❖

ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”

TE(I)GRAY CHILDREN

The ARK OF THE COVENANT

“CHILDREN” + “LUNCH”

💭 In Tigray, Ethiopia, for the past 600 days, children (including infants held or carried by their mothers) are Massacred & starved to death.

TE(i)gray, Ethiopia Genocide – In an out-of-sight War, a Massacre Comes to Light

THE SHOOTINGS BEGAN AFTER LUNCH

It was Friday, Jan. 8, the day after Genna, the Ethiopian Orthodox Christmas. Around 2 p.m., Kidane Tesfay heard gunshots near his family’s home and thought of his two brothers, ages 17 and 20, walking outside.

“When I looked through the door’s peephole, I saw them on the ground, their blood spilling out,” he said in an interview. He also saw soldiers wearing mud-flecked green camouflage gear striding up to the door.

“I had to escape,” Tesfay said. “Luckily our house has another entrance. I ran out the back.”

The Bora massacre was a mass extrajudicial killing that took place in Bora in the Tigray Region of Ethiopia during the Tigray War, on 8 January 2021, with aftermath killings that continued up to 10 January.

💭 Switzerland Davos 2022 – World Economic Forum 22 – 26 MAY – Postponed from 17-21 Jan. 2022

If money is the root of all evil then Davos is the entire forest of evil.

💭 Geneva, Switzerland 24 May 2022

On that very same day, 24 May, in the same country of Switzerland, in the city of Geneva, the World Health Organization’s (WHO) members re-elected Dr. TEdros Adhanom Ghebreyesus as Director General by a strong majority for another five years. Dr Tedros is a native of war-torn TE(i)gray region, Ethiopia, where The Powerful Ark of The Covenant is being kept.

TEXAS CHILDREN

💭 On May 24, 2022, 18-year-old Salvador Rolando Ramos killed nineteen (19) children and two teachers

19 + 2 = 21 = 911 Call = Sep. 11 = Ethiopian New Year’s Day. According to the Ethiopian calendar Hidar 21 (November 30) = Annual feast of St. Mary of Zion (Ark of The Covenant)

TEXAS SHOOTING: How a sunny Uvalde school day ended in bloodshed

Marcela Cabralez, a local pastor, told the Washington Post that her nine-year-old granddaughter was eating her LUNCH with other students when she heard noise coming from outside, including shots and breaking glass.

Dr. Roy Guerrero, who was born and raised in Uvalde and attended Robb Elementary School as a child, was at LUNCH with his staff Tuesday when he started getting frantic texts.

  • ☆ 19 Cops in hallway
  • ☆ 19 Kids dead
  • ☆ Post Covvvid-19 paaandemic

The ‘Publicized’ Uvalde “Shooter.” Salvador Rolando Ramos’ picture…with filled out halo….made to look like Jesus

  • Salvador means SAVIOR
  • Ramos, in Hebrew, means “pleasing; supreme”.
  • Ramos Surname Definition: Descendant of Ramos (palms), a name given to one born during the religious fiesta of Palm Sunday; one who came from Ramos (branch), in Spain.
  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • Davos

💭 Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

💭 Texas Tornadoes, Fires & Heavy Snow | STOP The #TigrayGenocide – And This Won’t Happen to You!

Those in the shadows are satanists…They infiltrated Christianity and Christian lands…those are Luciferians… Satanic Masons…

☆ M & M – Meghan Markle & Matthew McConaughey (Uvalde Native)

The two MM star placement with the crescent of the World Economic Forum (WEF) Stamping it and attempting to replace Mother Mary with their Magna Mater (Great mother aka ISIS) earth goddess worship.

☆ Most world leaders/ elites have names that start with the letter “M”

Cops didn’t engage the shooter because it was yet ANOTHER SATANIC SACRIFICE concocted by secret societies that run Merika and the rest of this hellhole of a planet.

It’s ALWAYS the satanic Deep State performing Death Magic rituals using coded hints to attack Jesus Christ, His Holy Mother Mary and their children, Orthodox Christians…

💭 June 2-5, 2022

Queen Elizabeth II’s Platinum Jubilee: Britain’s big royal party

The queen’s reign has spanned 13 American presidents and 14 British prime ministers.

Do you know that Queen Elisabeth has some Ethiopic ancestry?

You can recognize the “Ethiopian face” on the children of Prince William, and his wife Catherine, the Duchess of Cambridge – specially on Princess Charlotte of Cambridge

Besides, evidence emerged indicating that Prince William is the direct descendant of an Indian woman – as his maternal lineage was revealed in 2013 by a genetic ancestry testing company, BritainsDNA, which carried out tests on the DNA of Princess Diana’s two matrilineal cousins and compared them to a global database of samples.

The Reptilian Elite | The Queen Scares Away Child | ንግስቲቱ ልጁን አስደነገጠችው

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 ተሳቢዎቹ አውሬዎች/እንሽላሊቶቹ/ዘንዶዎቹ በመኻላችን ይገኛሉ። ዛሬ ሁሉንም ነገር የሚቆጣጠሩት የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮችና አብዛኛዎቹ ልሂቃን ሙሉ ሰው ያልሆኑና ተሳቢ የሆኑ ዲቃላ እንሽላሊቶች ናቸው።

ዛሬ እነ ግራኝ አብዮት አህመድን + ኃይለ ማርያም ደሳለኝን + ኦሉሴጎ ኦባሳንጆን + የሰባኛ ዓመት ኢዮቤልዩ ከትናንትና በስቲያ ያከበረችውን ንግስት ኤልሳቤጥን አየናቸው። በኢትዮጵያ እና አሜሪካ ሰሞኑን ሕጻናት እየታገቱና እየተገደሉ ያሉት እንደ ንግስቲቱ ላሉት እንሽላሌቶች መስዋዕት ይሆኑ ዘንድ ይመስላል። ሁሉም ነገር መገጣጠሙ ያለምክኒያት አይደለም።

የኢትዮጵያ ዝርያ እንዳለባት በሚነገርላት ንግሥት የኢዩቤልዩ ክብረ በዓልና ለንግሥቲቱ በተደረገው ትንሽ የብርሃን ትርኢት ወቅት የሆን መልዕክት የያዘ ነገር ለማሳየት የተሞከረ ይመስላል።

ወደ ዛፉየሚያመራው የብርሃን ፍንጣቂ የባፎሜት ምልክት ነው። በተጨማሪ ለእሷ መልካምንና ክፉን መለየት ከሚያስችለው የእውቀት ዛፍ” (በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የሚገኝ ነው፣ የእጣን ዛፍም ከእነዚህ ምስጢራዊ ዛፎች መካከል አንዱና በተለይ ለወረርሽኞች የተፈጠረ ዛፍ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት የዛፎች፣ አታክልቶች፣ እጽዋትና የጤፍና ስንዴ ሰብሎች የማጥፊያም ጦርነት ነው) ተብሎ ከሚጠራው ዛፍ፡ በተለይ ለእሷ ከእንጨት የተሰራ የምርኩዝ ዱላ ይዛ ደፋ ደፋ ስትል ታይታለች።

እንደ ኤደን ገነት እባቦች ወደ ዛፉ ሲሳቡ የሚታዩ ይመስላሉ። በዚህ ስነ ሥርዓት ወቅት ንግስቲቱ አንድ የአምልኮ ሥርዓትጀምራ ይሆናል። እንደ ሔዋን ሰዎችን ለማታለል እባቦቹን የፈታቻቸውም ይመስላል። ዛፉም የተወሰነ የዲ.ኤን.ኤ ንድፍ ነበረው። ከዋቄዮአላህ ወራሪዎች የጥፋት ጂሃድ ጎን የኮኮሮና አር. ኤን. ኤ ክክክትባቱም ከአዳም ያገኘነውንና ህዋሳችን (ሴላችን) ውስጥ የሚገኘውን ተፈጥሯዊ/ከእግዚአብሔር ያገኘነውን ዲ.ኤን.ኤ ለማጥፋት ታስቦ ይመስላል። በዚህች ምድር ላይ ከአዳም ጊዜ ጀምሮ በጣም ጥልቅ የሆነውን የሰው ልጅ የ Y-ክሮሞሶም ክላዶችን/ባዮሎጃዊ ቡድኖችን የሚጋሩት ሰሜን ኢትዮጵያውያንና የደቡብ አፍሪቃ እና ናሚቢያ ኮይሳን ሕዝቦች ብቻ መሆናቸው በደንብ ታውቋል። ታዲያ እንደ ንግስቲቱ ያሉት እንሽላሊቶች እነዚህን ሁለት ሕዝቦች አጥፍተው በሮቦቶች ወይንም እንደ ጃፓን ታማጉቺ ዲጂታል ሰዎችለመተካት የወሰኑ ይመስላሉ።

💭 The Queen receives handcrafted walking stick from the British Army made of wood said to be a ‘protective talisman’ and with engraving pledging Army’s ‘loyal support’

https://www.dailymail.co.uk/news/article-10879687/Queen-receives-handcrafted-walking-stick-Army-wood-said-protective-talisman.html

መላው የንጉሳውያኑ ቤተሰብ ክብረ በዓል አፈጻጸም ውድቀታችን የሚጠቁም ነበር።

👉 እዚህ ይታያል፤

Did anyone else notice the symbology in the Queen’s little light show?

The trail of lights leading to the “Tree” are the baphomet symbol. And she’s holding a walking stick specially made for her from wood which is known as the tree of knowledge.

The entire Royal performance was a nod to our fall.

💭 ከሁለት ሳምንት በፊት ልክ በማክሰኞ ዕለት ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ለሁለተኛ ጊዜ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይረክተር ሆነው በተመረጡበት በኪዳነ ምሕረት ዕለት በአሜሪካዋ ቴክሳስ አስራ ዘጠኝ ተማሪዎችና ሁለት መምህራን ተጨፍጭፈዋል። ይህን ትልቅ ምልክት እናስታውስ፤ በቀጣዮቹ ቀናት እመለስባቸዋለሁ።

💭 After 9-year-old Nathan crawled out of the room to avoid meeting Queen Elizabeth II, Roz Weston and Graeme O’Neil react during ET Canada Live.

😈 ጂሃዳዊው ግራኝ፤

እኔ ከአገር ሲወጣ ኦሮሞዎቹና አህዛብ አጋሮቻቸው ኢትዮጵያን ከሰሜን እስከ ደቡብ በጽኑ ያምሷታል፣ “ክርስቲያኖችን በጥድፊያና በይበልጥ አፍኑ! አፈናቅሉ! ገደሉ!” ይላቸዋል። አስቀድመን እንደጠቆምነው ይህ ቆሻሻ ወደ አጋሩና ወደ ክርስቲያኖች ጨፍጫፊው ወደ መሀመዳዊ ሙሃማዱ ቡሃሪ አንድ ዓይነት ላባ እንዳላቸው ወፎች መብረሩ ያለምክኒያት አይደለም።

🦃 Birds of a Feather Flock Together 🦃

Muslim Brothers in Christian Genocide giving Christians as sacrifices to the god Molech-Waqeyo-Allah

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቴዲ ‘ርዕዮት’፤ “የትግራይ ሕዝብ የሕወሓት ንብረት ነው ያለው ማን ነው? ሕወሓት ምን እየሠራ ነው?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 17, 2022

💭 ቴዲና ጌቾ ያነሳችኋቸው ነጥቦች በጣም አንገብጋቢዎች ናቸው።

😈 ሁሉም ተናብበው እየሠሩ ነው። ሁሉም በጆርጅ ሄገለ ዲያብሎሳዊ ሂደት ፤ “Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር) የሚመሩ ናቸው።

ዛሬ ሕወሓቶች ምን እንደሚያደርጉ ወይንም ስለምን እንደሚደራደሩ ከመጠየቅ አልፈን ከሕወሓት ጀርባ ያሉት ግለሰቦች/ገዥዎች ማንና እነማን እንደሆኑ መመርመር ያለብን ይመስለኛል። እኛ ስህተትየምንለው በእነርሱ ዘንድ ተፈላጊና ተቀባይነት ያለው ነገር ሆኖ ነው የሚታየው። ደግመው ደጋግመው የሚያደርጉት ነገር እኮ የትግራይን ጽዮናዊ ሕዝብ በእጅጉ የሚጎዳ እንደሆነ በተደጋጋሚ አይተነዋል። “ድንጋዩ አንዴ ካደናቀፈህ በድንጋዩ ታሳብባለሁ ሁለቴና ሦስቴ ካደናቀፈህ ግን ድንጋዩ አንተነህ” እንዲሉ፤ ዛሬ ሕዝባችንን እየጨፈጨፈ ያለውን የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ሥልጣን ላይ አውጥተው፣ ታንኩንና ባንኩን ሁሉ አስረክበው ለአሥር ሚሊየን ጽዮናውያን ምንም ዓይነት ነገር እንዳይደርሳቸው፣ ከትግራይም፤“ምርኮኞች” በኬክና ማንጎ ጭማቂ ልደታቸውን ሲያከብሩ የሚያሳዩ ቪዲዮዎችን ከመልቀቅ፣ እህል የጫኑ መኪናዎችን ቁጥር ከመዘገብ፣ ብሎም አሰልቺ የሆኑ መግለጫዎችን ከማውጣት በቀር ስለሕዝቡ ሁኔታ ምንም ዓይነት መረጃ እንዳይወጣ አፍነው የያዙትን የሕወሓት አመራሮች አጥብቀን እንመረምራቸው ዘንድ ግድ ነው።

ቴዲ፤ አንተም ስትለው የነበረው ነው፤ ኢአማንያኑ ሕወሓቶች እየገዙት ያሉትን ክርስቲያን ሕዝብ አይወክሉትም፤ ስለዚህ ትግራይን ከጽዮናውያን አጽድተው እንደ ሰሜን ኮርያና ቀድሞዋ አልባንያ በራሳቸው ኮሙኒስታዊ ርዕዮተ ዓለም በታነጸ ማሕበረሰብ የመተካት ምኞት ዛሬም እንዳላቸው ብዙ ማስረጃዎች አሉ።

የሉሲሲሲፈርን/ቻይናን ባንዲራን በሰፊው ለማስተዋወቅ መብቃታቸውና በኅዳር ጽዮን አስኩም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ ለመስቀል መድፈራቸው አንዱ ማስረጃ ነው። ከዚህ ሁሉ ብዙ አሰቃቂ ዕልቂት ያመጣስህተታቸው በኋላ እንኳን እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ሥልጣኑን አስረክበው ለንሰሐ ወደ ገዳም እንደ መግባት፤ “ሕወሓት የትም አይሄድም፤ ሁላችሁም በሕወሓት የመገዛት ግዴታ አለባችሁ፤ የሕወሓት ታሪክ ከአክሱማውያኑ ታሪክ ጋር እኩል ነው” ለማለት የደፈሩ አምባገነኖች እኮ ናቸው። ጤንነታቸውም በጣም የታወከ መሆኑን እየሰማን ነው።

ቴዲ፡ አንተ ባለፈው ጊዜ የጋበዝካቸው አምባሳደርም፤ “የሚደራደረው በሕዝብ የተመረጠው ሕወሓት ብቻ ነው!” ሲሉህ ነበር። ይህን ስሰማ “ወቸውጉድ!” በማለት ቃለ መጠየቁን ወዲያው አቋረጥኩት። ዛሬም እንዲህ ማለታቸው፣ በተቀሩት የኢትዮጵያ ግዛቶች በአስከፊ ሁኔታ ለሚገኙትና በምዕራብ ትግራይ ለሚጨፈጨፉት ጽዮናውያን አለመቆማቸው፣ (ሂውማን ራይትስ ዋች ዛሬ ተጨማሪ መረጃ አውጥቷል) Ethiopia’s Invisible Ethnic Cleansing The World Can’t Afford to Ignore Tigray በሱዳን ስለሚገኙት የትግራይ ስደተኛ ወገኖቻችን ስለሚገኙበት ሁኔታ ዘገባዎችን ለመስራት እንኳን አለመፈለጋቸው፤ ብሎም ወደ ኤርትራ ገብተው አረመኔውን ኢሳያስን፣ ወደ አዲስ አበባ አምርተው ቆሻሻውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ወደ ባሕር ዳር አምርተው እነ ቧያለውን ለመያዝ አለመሞከራቸው/አለመሻታቸው እንዲሁም መቀሌ ከገቡ ከዓመት በኋላ ዛሬም ትግራይን አፍነው ሕዝቡ ዘሩ ለማይታወቅ ስንዴና ብስኩት ባሪያ እንዲሆን ማድረጋቸው የሚጠቁሙን፤ ዶ/ር ደብረ ጽዮን + ኢሳያስ አፈወርቂ + ግራኝ አብዮት አህመድ ገና ከጅምሩ በጋራ ተናብበው እንደሚሠሩ ነው። ይህ ጉዳይ በቅርቡ ግልጽ ይሆናል። በእኔ በኩል አብረው እንደሚሠሩና ዳግማዊ ኢሳያስ አፈወርቂን በትግራይ ተክለው ወጣቱን እንደ ኤርትራ ጽዮናውያን ወታደር አድርጎና ለስደት ዳርጎ ለመጨረስ እንዳቀዱ እርግጠኛ ነኝ። አካሄዳቸው አንድ ዓይነት ነው። የሕዝብ ቁጥር ቀናሿ ይህች እርጉም ዓለምም ኢሳያስንና ግራኝን እንደደገፈቻቸው እነ ደብረ ጽዮንንም በዚህ ዓይነቱ ራስን-ጠል ተልዕኮ ላይ ድጋፏን ትሰጣቸዋለች።

ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን የገደሏቸው ስለነቁና ከስህተታቸው ተምረው ይህን ምንሊካዊ የብሔር ብሔረሰብ ተረትተረት ርዕዮተ ዓለም ለማስወገድ እንዲሁም ‘ኦሮሞ፣ አማራና ሶማሌ’ የተባሉትን ሕገ-ወጥ ክልሎች ለማፈራረስ ባውጠነጠኑበትና የአፄ ዮሐንስን ፈለግ ለመከተል ባሰላሰሉበት ወቅት ነበር። አዎ! ይህ ያስደነግጣል፤ ግን ኢ-አማንያኑ (ለአንድ የትግራይ ሰው ይህ ትልቅ ክህደት ነው!) እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን የትግራይን ጽዮናዊ ሕዝብ በጣም ይንቁታል! ይጠሉታል! ጥንታውያኑን ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ሁሉ አውድመው ፋብሪካዎችን ቢገነቡ ይመርጣሉ። የጦርነቱ አንዱ ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ይህ ነው! ገና ከጅምሩ እኮ ሰፋፊ ክልሎችን ለኦሮሞ + አማራ + ሶማሌ ሰጥተው የትግራይን ያሳነሷት እኮ “ብዙ ሕዝብ ያላቸው እነርሱ ስለሆኑ ግማሽ ኢትዮጵያን ስንሰጣቸውና ምድሩንም ስናለማላቸው ጸጥ ለጥ ብለው ይገዙልናል ከሥልጣናችን አያስወግዱንም!” በሚል አርቆ-አሳቢነት የጎደለው ድንቁርና ነበር። እኔን ሁሌ የሚቆጠቁጠኝና የሚያናድደኝ አንድ ወቅት፤ ከአስራ አምስት ዓመት ገደማ ወደ አዲስ አበባ አምርቼና ሕወሓት ውስጥ ያሉ ዘመዶቼን ሰብስቤ፤ “ይህ የብሔር ብሔርሰብ ሥርዓት መፍረስ አለበት፤ በተለይ የኦሮሞና ሶማሌ የተባሉትን ክልሎች አፈራርሷቸው፤ አለዚያ ዋና ተጠቂ የሚሆነው የትግራይ ሰው ነው…” ስላቸው “ይህ ሥርዓት ለሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ተስማምቷቸዋል፤ ሁሉም በቋንቋው ቢናገርና ባሕሉንም ቢያዳብር ምናለበት?!” ብለው ሊያስምኑኝ የሞከሩበት ወቅት ነው። እስኪ ይታየን ብዙ የተለያዩ ጎሳዎችና ነገዶች የሚኖሩበትን ግዛት “ሰላማዊ ናቸው አይፎካከሩንም!” በሚል ተንኮል ይመስላል እንደው በጅምላ’የደቡብ ክልል’ ለማለት የደፈሩት፣ የብሔር ብሔረሰቦች ጠላት ለሆነውና ቀደም ሲል እስከ ፳፯/27 የሚጠጉ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ብርቅዬ ነገዶችን ከምድረ ገጽ ላጠፋው ‘አሃዳዊ’ ኦሮሞ ግን፤ “ጌዲዮን፣ ሲዳማን፣ ጉራጌን፣ አማራን፣ ትግሬን፣ ወላይታን፣ ሐመርን፣ ሙርሲን፣ ኮንሶን፣ ጋምቤላን ወዘተ ጨፍጭፍልን” በሚል ሤራ ይመስላል ግማሽ ኢትዮጵያን ቆርሰው ‘ኦሮሞ’ የተባለውን ክልል ፈጠሩለት። በዚህም ሕወሓቶችን የብሔር ብሔረሰብ፤ በተለይ የሰሜን ኢትዮጵያውያን ጠላት ያደርጋቸዋል። ላለፉት አራት ዓመታት በደቡብ ኢትዮጵያ በሚገኙት ቁጥራቸው ዝቅ ባለ ጎሳዎችና ነገዶች ላይ ኦሮሞው ለሚፈጽመውና ወደፊትም ሊፈጽመው ለተዘጋጀው ጭፍጨፋ ዋና ተጠያቂ የሚሆኑት ለመላዋ ምስራቅና ሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ኃላፊነት የተሰጣቸው ሰሜን ኢትዮጵያውያን ይሆናሉ።

ዲያስፐራ ‘ተጋሩን’ በተመለከተ በተደጋጋሚ የምንለው ነው፤ ተጋሩ ለትግራይ ባዕዳዊ የሆነውን የሉሲፈርን/የቻይናን ባንዲራ ከማውለብለብ እስካልተቆጠቡና የጽዮንን/የንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ሰንደቅ እስካላውለበለቡ ድረስ የሚያካሂዷቸው ሰላማዊ ሰልፎችና ክብረ በዓላት ምንም በጎ ነገር አያመጡም፤ 100%! ቴዲ ወንድሜ፤ አንተም ስቱዲዮህ ውስጥ ሰንደቁን መስቀል ማቆምህ ትክክል አይደለምና ትመልሰው ዘንድ እንድጠቁምህ ፍቀድልኝ። እንዴት የማንነታችን መገለጫ የሆኑትን ምልክቶች አሳልፈን እንሰጣለን? ስንቱን ንብረታችንን እንነጠቅ? ምንስ ሊቀረን? በኬሚካል የተመረዘ/ የተበከለ መሬት፣ አየርና ውሃ ተረክበን ዝግ ድንክዬ ሃገር ልንመሠርት? ለማን ስንል? በኤርትራም ያየነው ይህን ነውና አባቶቻችን እነ ቅዱስ ያሬድ፣ ንጉሠ ነገሥታት ኢዛና እና ዮሐንስ፤ እነ ራስ አሉላ ይህን ትውልድ እንዳይረግሙት በጣም እሰጋለሁ።

እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ይበቃቸዋል! ተፈትነዋል፤ ፈተናውንም ክፉኛ ወድቀዋል፤ አሁን ሥልጣኑን ሕዝቡን ለሚወድ አዲስ ትውልድ ባፋጣኝ አስረክበው ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ለፍርድ መቅረብ አለባቸው!

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሕዝቤ ላይ ቍማር ተጫወቱበት | የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የእጅ መጨባበጥ/አለመጨባበጥ ድራማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 16, 2022

😈 የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ግራኝ አብዮት አህመድና የኬንያው ኡሁር ኬንያታ በሶማሊያ ሲገናኙ ካሜራ ፊት የእጅ ሰላምታ ልውውጥ ከማድረግ ተቆጥበው ነበር። ይህ እንግዲህ አብዛኞቹ እንደሚያወሱት፤ “ግራኝን ለማሳፈር” ሳይሆን የተተወነው። በተቃራኒው የትግራይን አሳሳቢ ጉዳይ አስመልክቶ ሌላውን ወስላታ፤ ኦቦ ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ ይተኳቸው ዘንድ እራሳቸውን በእጩነት የማስተዋወቂያ ጥሩ አጋጣሚ ያገኙ ስለሆነ ነው። በግራም በቀኝም የትግራይ ጉዳይ ከሉሲፈራውያኑ እጅ እንዲወጣ አይፈለግምና የሚቃረኑ የሚመስሉ ግለሰቦችና ቡድኖች እርስበርስ ፈጥነው ለመቀያየር/ለመተካካት ወስነዋል።

በበነገታው እኮ ሕወሓት በብርሃን ፍጥነት በኡሁሩ ኬንያታ አስተባባሪነት ናይሮቢ ላይ ከጨፍጫፊው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ድርድር ለማድረግ መስማማቱ የጀነሳይዱ ሤራ አንዱ አመላካች ነገር ነው። እግዚኦ!

ዶ/ር ደብረ ጽዮን “ለአደራዳሪነት” ኡሁሩ ኬንያታን መረጡ። እንግዲህ ድርድሩ ጽዮናውያንን ከጨፈጨፈው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር መሆኑ ነው። ለምን አሁን? “አሁን ትግራይን ተቆጣጥረናታል፣ የሚቀናቀኑን ኃይሎች መትተናቸዋል፣ የጽዮናውያንንም ሕዝብ ቁጥር በበቂ በጋራ ቀንሰናል፣ የቀሩትንም በሁሉም ነገር በእኛ ላይ ጥገኞች እንዲሆኑ አድርገናቸዋል፣ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራንም በሚገባ አስተዋውቀናል” በሚል ሤራ አሁን ከዘር አጥፊው ‘ባላጋራቸው’ ጋር ለመደራደር መምረጣቸውን የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩ አንዳንዶቻችን አውስተነው ነበር። አይይ! ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደብረ ጽዮን እኮ ግኑኝነታቸውን መቼም አቋርጠውት አያውቁም። ወዮላቸው!ሁሉም ነገር (የስለላ ተቋማቱ የስልክ ድምጽ ቅጅዎችን ጨምሮ) በቅርቡ ይፋ ይሆናል።

💭 ሕወሓት የጻፈው የድርድር ደብዳቤ ለጅሃዳውያኑ የጽዮናውያን ጨፍጫፊዎች ሳይቀር ተልኳል፤

  • ለጅሃዳዊው የሴኔጋል ፕሬዚደንት ለማኪ ሳሊ
  • ለጅሃዳዊው የአረብ ኤሚራቶች ፕሬዚደንት ለሸክ መሀመድ (ጽዮናውያንን በድሮን የጨፈጨፈው አውሬስለ አፍሪካ ምን አገባው?)
  • ለጅሃዳዊቷ የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ለሳሚያ ሱሉሁ ሃሰን
  • ለጅሃዳዊው የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ
  • ለሉሲፈራዊው የተመድ ሃላፊ ለአንቶኒዮ ጉቴሬዝ
  • ለሉሲፈራዊው አዲሱ የአሜሪካ አፍሪቃ ቀንድ ልዑክ ለማይክ ሃመር (ሌሎቹ በትግራይ ጀነሳይድ አሰቃቂነት ድንግጠው ነበር ከዚህ ሥልጣናቸውን የለቀቁት። የሁሉም እጅ እንዳለበት አይተዋልና።)
  • ለሉሲፈራዊቷ የአሜሪካ ተመድ አምባሳደር ለሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ

🔥 በአፍሪካ የሉሲፈራውያኑ ማዕከል የሆነችዋ ኬኒያ በአፍሪቃ አንጋፋውን የኮቪድ ክትባት ፋብሪካ ለመክፈት ተስማማች

🔥 ሙስና፤ የኬኒያ ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታና ቤተሰቡ የባሕር ማዶ ግዙፍ ኃብት ሲጋለጥ

የሙስሊም ወንድ የሴቶችን እጅ አይጨብጥም (ግብዞች!)

በቅኝ ግዛት ባርነት ውስጥ ባለመግባታቸው የሚኩራሩት የምንልኪ ፬ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንስጋ የኤዶማውያኑ ቅኝ ግዛት የሙከራ ቤት ምሩቆች ለሆኑት ለኬኒያ + ታንዛኒያ + ናይጄሪያ ሁለተኛደረጃ ነፃ ግንበኞች እራሳቸውን አሳልፈው በመስጠት ሕዝባቸውንበማዋረድና ክፉኛ በመጉዳት ላይ ይገኛሉ።

ወራዶች! አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ኢሳያስ አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን በጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመደበቅ ሁሉንም ነገር ዘግተውና አፍነው ጊዜ በመግዛት ላይ ይገኛሉ። አይይይ፤ ከእግዚአብሔር ምን ሊሠወር የሚችል ነገር ይኖራልን? ፈጽሞ! እኛ እንኳን ደካሞቹ ምን እየተካሄደ እንደሆነ በደንብ እያየነው ነው!

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: