Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Eritrea’

Hitler Speech & Nazi Slogans over Austrian Train Loudspeaker Shocks Passengers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2023

🛑 የሂትለር ንግግር እና የናዚ መፈክሮች በኦስትሪያ ባቡር ድምጽ ማጉያ ተሳፋሪዎችን አስደነገጡ።

ከተለመዱት ማስታወቂያዎች ይልቅ፣ በባቡሩ ድምጽ ማጉያ ስርዓት ላይ “ሰላም ሂትለር!” እና “ድል ሂትለር!” ሲጮሁ ብዙ ሰዎችም ይሰማሉ።

ኦፕሬተሩ በቅርብ ቀናት ውስጥ ብዙ እንደዚህ ያሉ ክስተቶች እንደነበሩ ተናግረዋል። አውስትሪያ የአረመኔው ሂትለር የትውልድ ሃገር ናት።

ፋሺዝምና ናዚስም በመላው ዓለም ተመልሰው እየመጡ ነው፤ ይህ ገና ጅማሮው ነው። ኢትዮጵያን የፋሺስት እርኩስ መንፈስ ባላቸው በጋላ-ኦሮምዎቹ በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል የቤተ ሙከራ ምድር እያደረጓት ነው። መንፈሱ ምን ያህል ተመሳሳይ እንደሆነ በደንብ እንታዘብ። ዛሬ ስለ ፍትህና ተጠያቂነት በጭራሽ የማይወራው የጠጡት የንጹሐን ደም ገና ስላላረካቸው ነው፤ በሃገራችንም በመላው ዓለምም ገና ብዙ ሕዝብ ለመጨረስ እየተዘጋጁ ነው።

👉 ከዚህ በፊት የቀረበ ቪዲዮና ጽሑፍ፤

💭 Protestants Demonizing Orthodox Tigrayans | ጴንጤዎች በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ ሲሳለቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 6, 2021

የምኒልክ ኢትዮጵያ እንዲህ የአጋንንት ማራገፊያ አገር መሆኗ ያሳዝናል፤ ያኔ ወደ ቅድስት ምድር ኢትዮጵያ ሰተት ብለው የገቡት ኤዶማውያኑ ፕሮቴስታንቶች፤ አራተኛው የምኒልክ ትውልድ በሆነው በዘመነ ኢሕአዴግ እንደ ግራር ተሰራጭተው ከእስማኤላውያኑ መሀመዳውያን ጋር ሆነው ስልጣን ላይ ወጡ። አሁን ይህን በየዋሕነቱ ሁሉንም ነገር የፈቀደላቸውን (በዘመነ መሐመድ እና በዘመነ ማርቲን ሉተር) የትግራይን ሕዝብ ማጥላላት፣ ማንቋሸሽ ብሎም መጨፍጨፉን መረጡ። ግን የሚጠበቅ ነው፤ ሰይጣን ጊዜው በጣም አጭር እንደሆነ ስለሚያውቅ በድፍረት የማሽሟጠጫው ጊዜ ስለሆነ ነው፤ አጋንነት ከሁሉም አቅጣጫ እየተሸነፉ ስለሆኑ በጣም ተበሳጭተዋልና ነው፣ የጽዮን ልጆች ጠላታችንን ለይተን በማወቅ ከስህተታችን እንማር ዘንድ ግድ ስለሆነብን ነው።

😈 እስኪ እነዚህ የአጋንንት ፋብሪካዎች የሚያደርጉትን እንመለከት፤

የአረመኔው ግራኝ የኦሮሞ ፕሮቴስታንት እና እስላም አገዛዝ በተዋሕዶ ትግራይ ላይ ጦርነት የከፈተበት ዋንኛው ምክኒያት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማጥፋት፣ ጽላተ ሙሴን ለመስረቅ እና የጽዮን ማርያምን መታሰቢያ ለማስወገድ እንዲሁም የትግራይ ሕዝብ ጽላተ ሙሴ በደሙ ውስጥ የተዋሐደው ሴማዊበመሆኑ ነው። እኛ ነን እንጂ ይህን በደንብ አጠንቅቀን የማናውቅ፤ እነርሱ በደንብ አውቀውተዋል/ደርሰውበታል። በዚህ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ፤ እኔ በአቅሜ እንኳን ላለፉት ሃያ ዓመታት፤ “ኢትዮጵያ በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ተከብባለች፣ አጋጣሚውንና ወቅቱን እየጠበቁ ነው።” ስል ነበር፤ ወደ ጦማሬ ገብተን መመልከት እንችላለን።

አሁን የሚገርመው ነገር ይህ ፋሺስታዊ/ናዚያዊ አገዛዝ የፕሮቴስታንቶች አምልኮ ክልል ከሆነበትና ፕሮቴስታንቶችንም ለሰላሳ ዓመታት ያህል በእስር ቤት ከአጎረው ከኢሳያስ አፈወርቂ አገዛዝ ጋር አብረው ኦርቶዶክስ ትግራይን ለማጥቃት መወሰናቸው ነው። ይህ እንግዲህ እባባዊ/ዲያብሎሳዊ አካሄድ መሆኑ ነው። በዚህ ዓለም ላይ ወይ ቅዱስ መንፈስ፣ አልያ ደግሞ እርኩስ መንፈስ ብቻ ነው ሊኖር የሚችለው። ስለዚህ ፕሮቴአፍጋኒስታንቲዝም ክርስቲያንዊ ሊሆን አይችልምና እንደተቀሩት ኢክርስቲያንዊ አምልኮዎች፤ እንደ እስላም፣ ሂንዱዊዝም ቡድሂዝም ወዘተ የእርኩስ መንፈስ መገለጫ አምልኮ ነው።

መሀመድ – ማርቲን ሉተር – ዮሃን ክራፕፍ (የኦሮሞ ፈጣሪ) አዶልፍ ሂትለር – የዋቄዮ-አላህ ፋሺዝም። የአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመት ፕሮጀክት! ወስላታው ዳንኤል በቀለ

በጣም ከሚታወቁትና የማይናወጥ ፀረሴማዊያን (አይሁድ ጠልነት/ጽላተ ሙሴ ጠልነት) አቋም ከነበራቸው ግለሰቦች መካከል የፕሮቴአፍጋኒስታንታዊ ተሐድሶው ማርቲን ሉተር እና የጀርመኑ ቻንስለር አምባገነኑ አዶልፍ ሂትለር ይገኙበታል። ስለ ሂትለር ፀረሴማዊነት ብዙ እናውቃለን፤ ሂትለር “ማይን ካምፍ ወይንም የኔ ትግል” የሚለውን መጽሐፉን ሙሉ በሙሉእስኪያሰኝ የኮረጀው ከእስልምናው “ቁርአን/የእኔ ጂሃድ” ነው። ስለ ማርቲን ሉተር ግን ብዙዎች አያውቁም። የፕሮቴስታንት አምልኮ አባት ማርቲን ሉተር On the Jews and Their Lies/ በአይሁዶች እና በውሸቶቻቸው ላይ” በተባለው ዝነኛ ጽሑፉ፤ እንኳን ከአንድ የሃይማኖት መሪ ነኝከሚል ግለሰብ ከተራ ግለሰብ እንኳን የማይጠበቁ የፀረአይሁድ የጥላቻ ጽሑፎችን አቅርቧል። የሚል በተጨመሪ፤ Martin Luther: Hitler’s Spiritual Ancestor፤ የሚለውን መጽሐፍ እናንብበው።

እንደ አባት፣ እንደ ልጅ! አዲስ አበባ የገቡት የመሀመድ፣ የማርቲን ሉተር እና የሂትለር ጭፍሮች ዛሬ በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጸሙት ግፍ ከመሀመድ እና ሂትለር ግፍ የከፋ ነው። ጂሃዲስቶች፣ ናዚዎችና ፋሺስቶች ከሚፈጽሟቸው ወንጀሎች የከፉ ወንጀሎችን ነው በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ የፈጸሙት።

በጣም የሚገርመን፣ የሚያሳዝነንና ሊያስቆጣን የሚገባው አንድ ነገር ግን፤ “ተዋሕዶ ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች ከእነዚህ አረመኔ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጎን ተሰልፈው የትግራይን ምድር ለመውረር ማሰባቸው፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝቧን ለመጨፍጨፍና ለማስራብ መድፈራቸው፣ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ማዕካላትን ማውደማቸው፣ የተዋሕዶ ክርስትና እናት የሆኑትን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ማፈራረሳቸው፣ ሺህ የሚሆኑ መነኮሳትን ከዋልድባ ገዳም ማባረራቸው እጅግ በጣም የሚያስገርም፣ የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ነገር ነው። 😠😠😠 😢😢😢

በሚቀጥሉት ቀናት ከትግራይ ብዙ መውጣት ያለባቸውን ተጨማሪ መረጃዎችን በመጠባበቅ ላይ ነን።

ለምኒልክ ኦሮሞዎች ለመሰለል ወደ ትግራይ ተልከው ከነበሩት ግለሰቦች መካከል፤ የአጼ ዮሐንስ እና የራስ አሉላ አባ ነጋ ጠላት የሆኑት “ዲያቆን” አባይነህ ካሴ አንዱ ነበሩ፤ ዛሬ ልክ እንደተቀሩት የጽዮን ጠላቶች እንደ ቃኤል በመቅበዝበዝ ላይ ናቸው። በጣም ያሳዝናል!

🛑 Travellers on an intercity train in Austria were startled on Sunday when a recording of an Adolf Hitler speech was played on board.

Instead of the normal announcements, a crowd could also be heard shouting “Heil Hitler” and “Sieg Heil” over the train’s speaker system.

The operator said there had been several such incidents in recent days.

One passenger on the Bregenz-Vienna service told the BBC that everyone on the train was “completely shocked”.

David Stoegmueller, a Green Party MP, said the speech by the Nazi German leader was played over the intercom shortly before the train, an ÖBB Railjet 661, arrived in Vienna.

“We heard two episodes,” he said. “First there was 30 seconds of a Hitler speech, and then I heard ‘Sieg Heil’.”

Mr Stoegmueller said the train staff were unable to stop the recording and were unable to make their own announcements. “One crew member was really upset,” he added.

In a statement sent to the BBC, Austrian Federal Railways (ÖBB) said: “We clearly distance ourselves from the content.

“We can currently assume that the announcements were made by people directly on the train via intercoms. We have reported the matter to the police,” the ÖBB said.

It is understood that complaints have been filed against two people.

Mr Stoegmueller said he had received an email from a man who was on the train with an old lady who was a concentration camp survivor. “She was crying,” he said.

He said another passenger remarked that when other countries had technical problems, it involved the air conditioning breaking down.

“In Austria, the technical problem is Hitler.”

Hitler was born in Austria and emigrated to Germany in 1913 as a young man.

👉 Courtesy: Firstpost + BBC

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

China: Mind-Blowing Welcoming Ceremony for The Evil War Criminal Isa Abdella Afewerki

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2023

😈 Satan Worship Leads to The Cold Blooded Murder & Massacre

(Tibet & Tigray)

  • -Thesis (Western Edomites + Eastern Ishmailites)
  • -Antithesis (China + Russia)
  • -Synthesis (Depopulation)
  • ተሲስ (ምዕራባውያኑ ኤዶማውያን + ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን)
  • ፀረፀረስታ (ቻያና + ሩሲያ)
  • ውህደት/መደመር (የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ)

😈 የሰይጣን አምልኮ ወደ እርኩስ የደም ማፍሰስ እና እልቂት ይመራል።

(ቲቤት እና ትግራይ)

በወንጀለኞቹ ሻዕብያዎች በኩል ለከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ያንን የሉሲፈር/ቻይናን ባንዲራ ያቀበለቻቸው ቀይቷ ቻይና በቲቤት ግዛት፤ ኤርትራና ጋላ ኦሮሞ ደግሞ በትግራይ ላይ እየፈጸሙት ያሉት ጀነሳይድ ነው። ልክ እንደ ትግራይ ተራራማ የሆነችውና በአብዛኛው በጣም ተመሳ ሳይ የሆነ መንፈሳዊ ስብዕና ያላት ቲቤት ያው እንደ ትግራይ ለብዙ ዓመታት ዙሪያዋን በቻይና ተከብባ ከፍተኛ ችግር ላይ ትገኛለች። የውጭ ሰዎች ወደ ቲቤት መግባት አይችሉም፤ ቲቤት እንደ ትግራይ ዝግ ናት። ለረጅም ጊዜ የሃን ቻይናዎች በቲቤት ብዙ ግፍ እየሠሩ ነው። ዓለምም ልክ እንደ ትግራይ ጉዳይ ዝም፣ ጭጭ ነው። ወስላታው ነፃ ግንበኛ’ዳላ ላይማ’ልክ እንደ እነ ግራኝ አህመድ፣ አፈወርቂ አብደላ-ሃሰንና ደብረ ሲዖል/ጌታቸው ረዳ የሉሲፈራውያኑ ወኪል ነው።

በትግራይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደ ጀመረ በሕዝብ ደረጃ ከሁሉም አገራት ቀድመው ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ጋር ሕብረት ያሳዩት የቲቤት መነኮሳት ነበሩ። ይህ ያለምክኒያት አልነበረም። ከእኔ ልምድ በመነሳት የቲቤት፣ ኔፓልና ኮርያ ሕዝቦች ከአክሱም አካባቢ የፈለሱ ሕዝቦች ናቸው የሚል ግምት አለኝ።

👉 ቪዲዮውን በድጋሚ እልከዋለሁ…

💭 በጎንደር እና ሐረር ካሉ ‘ክርስቲያኖች’ ይልቅ የቲቤት ተራራ ቡድኻ መነኮሳት ለአክሱም ጽዮን ቀርበዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 14, 2021

👉 ይህን የእርኵሱን የኢሳ አፈቆርኪ አብደላ-ሃሰንን ጉደኛ ምስል ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ሳይ የሚከተለው የእግዚአብሔር ቃል ነው ብልጭ ያለብኝ ፥ የግድያ አጋሩ ግራኝ አህመድም፤ እየተኳኳለ እንኳን፤ በቁሙ የሞተ አውሬ ነው የሚመስለው፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱፥፮]❖❖❖

በዚያም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም፥ ሊሞቱም ይመኛሉ ሞትም ከእነርሱ ይሸሻል።

💭 Between November 2020 and September 2021 the Ishmailites Arab Emiratis used Chinese drones to massacre hundreds of thousands of ancient Orthodox Christians of Ethiopian with the blessing of the United States.

For many decades, even the hypocritical international community, including the UN, has been deeply concerned by the rampant, systematic violence and atrocities committed by the Eritrean government, which is regarded as one of the most repressive regimes with its human rights and corruption records being among the worst in the world (Human Rights Watch and Transparency International, 2021). These include arbitrary arrests and incommunicado detentions under extreme punitive conditions, torture and inhuman treatment, enforced disappearances, extra-judicial killings, and the denial of fair trials, access to justice and due process of law. There are severe restrictions on freedom of movement, peaceful assembly, association, expression, religion or belief (UNHRC, 2021).

From a country with a total population of about 3.5 million, more than 1,800 Eritrean refugees cross the border into eastern Sudan every month (UNHCR, 2020). A previous generation of these people – thousands in number- still lives in the refugee camps in eastern Sudan for the last five decades.

For these elderly Eritreans, like many other younger ones, the haunting memory of their motherland remains a gruesome nightmare – a land and its incubus mnemonics they wish they could forget.

Alongside his evil Oromo counterpart, Abiy Ahmed Ali from Ethiopia dictator and war criminal Isaias Abdella-Hassan Afwerki must be brought to the criminal court to face justice for the atrocities, war crimes and crimes against humanity his Eritrean troops committed during 2 Years of #TigrayGenocide.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ilhan Omar Ousted from Foreign Affairs Committee – The ‘Jezebel’ Jihad SQUAD Rages over Her Ouster

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 3, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ኢልሀን ኦማር ከውጪ ጉዳይ ኮሚቴ ተባረረች፤ የኤልዛቤላውያኑጂሃድ ቡድን ኢልሃን በመባረሯ ተናደደ

የሚነሶታዋ ጂሃዳዊት የግራኝ እና ጂኒ ጃዋር ሞግዚት በአይሁዶችና ክርስቲያኖች ላይ ካላት ጥላቻ የተነሳ ነው ከዚህ ኮሜት እንድትባረር የተደረገችው። ከኢሳያስ አፈወርቂ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ከሶማሌው ፋርማጆ ጋር በመሆን ጋላኦሮሞዎቹና አጋሮቻቸው በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃዱን ያካሂዱ ዘንድ የእነ ሄንሪ ኪሲንጀርን፣ ጆርጅ ሶሮስን፣ ቱርኮችንና አረቦችን ተልዕኮ ለማሳካት አብረው ከሠሩት የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች መካከል ኢልሃን ኦማር አንዷ ናት። ሚነሶታ! ሚነሶታ! ሚነሶታ!

  • ☆ Jihadi Ilhan Omar
  • ☆ Jihadi Rashida Tlaib
  • ☆ Atheist Alexandria Ocasio-Cortez
  • ☆ Voodoo Woman Cori Bush
  • ☆ Speaker Kevin McCarthy

💭 Democrats attacked the “Islamophobic” removal of Rep. Ilhan Omar (D-MN) from the House Foreign Affairs Committee, shouting “No!” to the decision they blamed on racism, xenophobia, and “white supremacy,” as they accused Republicans of merely targeting a Muslim woman of color.

On Thursday, the House voted along party lines to remove the Somali-born Democrat from her seat on the Foreign Affairs Committee through a resolution citing her past remarks on Jews and Israel.

Omar closed the debate by noting her Muslim immigrant background, asking, “Is anyone surprised that I am being targeted?”

The vote passed 218 to 211, with all Democrats voting against the resolution and only one Republican, Rep. David Joyce (R-OH), voting “present.”

Democrats could be heard screaming “Nooo!” during the vote.

The move follows Speaker Kevin McCarthy’s vow to do so last year, citing Omar’s “antisemitic” and “anti-American” comments.

n response to the decision, Democrats lost themselves in defending the Minnesota “Squad” member and condemning her removal.

“St. Louis & I rise in support of Rep. Ilhan whose work on the Foreign Affairs Committee has made this institution a better place,” said fellow “Squad” member Rep. Cori Bush (D-MO).

“Rep. Omar has been repeatedly harassed by GOP Members for existing as a Muslim woman, & this resolution is yet another racist, xenophobic attack,” she added.

💭 Some curious facts:

1. August 2019 – Ilhan Omar and current husband and political consultant Tim Mynett tried to have his ‘still wife’ Dr. Beth Mynett killed. (Ilhan Omar stole my husband) But ‘Margery Magill’was stabbed to death, instead, by the possible Ethiopian agent of Ilhan – 24-year-old Eliyas Aregahegne – because Dr. Beth Mynett and Margery Magill looked exactly alike – both Magill and Mynett are redheads and lived and worked blocks from each other.

D.C. Police Chief said investigators aren’t sure what the apparent motive was in the stabbing. There was no robbery or attempted sexual assault and the suspect did not appear to be under the influence of drugs or alcohol when he was arrested.

Dr. Mynett was suing for divorce from her husband Tim who was having an affair with Ilhan Omar.

2. March 2019 – We were witnessing the pre- amble to the planned genocide against Christians of Northern Ethiopia that was to take place two years later.

Chief of Mission Natalie E. Brown welcomed the first U.S. Congressional delegation in 14 years, led by Congresswoman Karen Bass, chairman of the House Foreign Affairs Subcommittee on Africa, Global Health, Global Human Rights, and International Organizations. She was joined by freshmen Congress members Joe Neguse and Ilhan Omar. They met with Eritrean officials, members of the diplomatic community and young Eritreans, as well as toured the sites of Asmara.

💭 Somali Terrorists in The #AxumMassacre | It’s Jihad against Christian Ethiopia

💭 የሶማሊያ አሸባሪዎች በአክሱም ጭፍጨፋ | በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ/በአክሱም ጽዮን ላይ የታወጀ ጅሃድ ነው

😈 Did Jihadist Ilhan Omar Help Organize The Massacre of Ethiopian Christians by Somalis?

😈 ጂሃዳዊት ኢልሀን ዑመር የአክሱም ክርስትያን እልቂትን በማደራጀት ረድታለች? በአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ ጭፍጨፋ ከመካሄዱ ከዓመት በፊት በአስመራ ከ ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ከሶማሊያው ፋርማጆ መሀመድ አብዱላሂ ጋር ተገናኝታ ነበር። የቅድስት ማርያምን ቤተ ክርስቲያንንም ለመጎብኘት ደፍራ ነበር።

ከዓመት በኋላ የፋሺስቱ ኦሮሞ፣ የኢሳያስ ቤን አሜርና የሶማሊያ አህዛብ ሰአራዊቶች በአክሱም ጽዮን ከአንድ ሽህ በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን አባቶቼንና እናቶቼን እንደ ዶሮ እየቆራረጡ ጨፈጨፏቸው። በአክሱም ጽዮን ተመሳሳይ ጭካኔ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በሌላው ሶማሊያዊ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ተፈጽሞ ነበር። ሶማሌዎችና ኦሮሞዎች አክሱም ጽዮንን በጣም ይጠሏታል!

☪ Jihadist Ilhan in Asmara, in front of St. Mary Church

☪ ጅሃዳዊት ኢልሀን በአስመራ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት

Jihadist Ilhan Omar was in Asmara, Eritrea one year before The massacre at Saint Mary of Zion Church in Axum, Ethiopia. Somali + Oromo + Eritrean Ben Amir tribe Muslim Jihadist massacred over 1000 Orthodox Christians on on 28 and 29 November 2020.

💭 We May Never Know The Full Truth About The Axum Massacre/ ስለ አክሱም ጭፍጨፋ ሙሉ እውነቱን ላናውቅ እንችላለን፤

💭 New Revelations፡ Somali Troops Committed Atrocities in Tigray as New Alliance Emerged, Survivors Say:

The handwriting was there on the wall for anyone who will see it. It happened 500 years ago with the 1st Jihad campaign of Ahmed (Gragn) ibn Ibrahim al-Ghazi and Ottoman Turkey, it’s happening now courtesy of Abiy Ahmed (Gragn) Ali. We won’t be surprised if the whole the massacre was planned and carried out with the help of Mohammed ‘Farmajo’ (Somali) + Mustafa Mohammed Omar (President of the Somali Regional State in Ethiopia, who is a wolf in sheep’s clothing and brother-in-Jihad to evil Abiy Ahmed) + Minnesotan Somali Jihadi Ilhan Omar who went to see cruel Isaias Afewerki in Eritrea, three years ago. She even visited the St. Mary Church of Asmara. Wow!

3. August 2021 – Meet Rep. Cori Bush and Her Fellow Faith Healers

Missouri Dem supposedly cured of COVID through faith-healing-by-phone

  • Cori Bush, representative for Missouri, is a follower of a Nigerian faith healer
  • Charles Ndifon, based in Rhode Island, guided her as she opened a church
  • Rep. Bush fell ill with the virus in March 2020 and was hospitalized
  • After receiving treatment in hospital, she recovered and released
  • However, pastor Ndifon has tried to claim the credit, saying he got rid of the virus by praying with her on the phone
  • Another member of his congregation, Chris Chris, claimed Ndifon can cure AIDS and make paralyzed people walk

Following her rise to prominence as an activist in the criminal justice reform movement, Bush was elected to Congress last year. She touted her work as a pastor for Kingdom Embassy International and a registered nurse during her campaign.

Since taking office, the congresswoman has focused on issues such as health equity for mothers—whom she refers to as “birthing people”—and the alleged rise of white supremacy within Congress. Bush also joined “The Squad,” a clique of far-left members that includes Reps. Alexandria Ocasio-Cortez (D., N.Y.) and Ilhan Omar (D., Minn.).

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Female European Ministers Meet Black Hitler Who Massacred Over a Million Orthodox Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2023

💭 Germany and France are providing armor to the Neo-Nazi regime of Ukraine and advocate for war 24/7 – whereas in Ethiopia, they suddenly style themselves as angels of peace. The attempt of America’s and Europe’s governments to rehabilitate the fascist Oromo regime that massacred more than one million Orthodox Christians, whose evil army brutally raped up to 200.000 Christian women and girls, even monks, is highly irresponsible, heartless and cruel. Where is the humanity left nowadays? Where is the empathy?! This moment in history will never be forgotten!!!

💭 Russian Missile Storm Thunders Kharkiv; Blitz Hours After German Minister Analena Baerbock’s Visit

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አንድ ምስል የአንድ ሺህ ቃላት ዋጋ አለው፤ ወስላታዋን ኤሊዛቤል ሳህለወርቅ ዘውዴን አውሮፓውያኑ እንዲህ ነው የተጠየፏት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2023

ሳህለወርቅ ዘውዴ ከተቀሩት ኤሊዛቤላውያን እኅቶቿ ከጀርመንና ፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ጋር። ጀርመንና ፈረንሳይ ለዩክሬይን ታንክና ሮኬትን ያቀብላሉ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ “የሰላም አምባሳደሮች” ለመምሰል ይሞክራሉ። ከአንድ ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፈው የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጋር እንዲህ መሞዳሞድ በታሪክ በጽኑ ያስጠይቃል። ግብዞች! ቅሌታሞች!

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russian Missile Storm Thunders Kharkiv; Blitz Hours After German Minister Analena Baerbock’s Visit

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2023

💭 የሩሲያ ሚሳይል አውሎ ነፋስ ነጎድጓድ በካርኪቭ ዩክሬይን; ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ ጉብኝት በኋላ በሰዓታት ውስጥ

😈 ትላንት ናዚ ዩክሬን ፥ 🐺 ነገ ደግሞ ፋሽስት ኦሮሞ ወደ ነገሰባት ኢትዮጵያ

😲 የማይታመን – ፌዝ! እንዴት ያለ ክፉ ዓለም ነው፤ ጃል?!

ከዩክሬይኗ ካርኪቭ ከተማ ጉብኝት በኋላ ‘ኩሩ አምላክ የለሿ’ የጀርመብ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ከጨፈጨፈው የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጥቁር ሂትለር ጋር ለመገናኘት በነገው የሀሙስ ዕለት አዲስ አበባን ይጎበኛሉ።

እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2022 የአረንጓዴው ፓርቲ ተባባሪ መሪ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ በጀርመን ሙንስተር ከተማ ለ G7 ስብሰባ የ482 አመት እድሜ ያለው መስቀል ከስፍራው መውጣቱን ተከትሎ ከፍተኛ መዘዝ መጥቶባቸው ነበር።

ቀደም ብሎ፣ በጥቅምት 2022 ደግሞ ማራኪዋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ የሚከተለውን መልእክት በትዊተር ገፃቸው ላኩ።

💭 “በሰሜን #ኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ሰላም እና አፋጣኝ የተኩስ አቁም ስምምነትን ይናፍቃሉ። @_AfricanUnion የተመቻቹ ንግግሮች መጀመር የተስፋ ምልክት ነው። ፓርቲዎቹ በቅን ልቦናና የኢትዮጵያን ሕዝብ ፍላጎት ይዘው እንዲደራደሩ ጥሪዬን አቀርባለሁ። #ትግራይ”

ከነዚህ መገለጦች በኋላ፣ ሚንስትሯ አሁን ከአረመኔው ጥቁር ሂትለር አብዮት አህመድ አሊ ጋር በኢትዮጵያ ለመገናኘት ተዘጋጅተዋል። ታዲያ፣ በዩክሬን ሰላም እንዳታስፋፋ የሚከለክላት ምንድን ነው? ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ለመገናኘትስ ወደ ሞስኮ ለምን አትሄድም? ማን ነው የከፋው፤ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለመጠበቅ እየሞከረ ያለው ፑቲን ፥ ወይስ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ለመጨፍጨፍ ‘የቻለው’አብዮት አህመድ አሊ?

አይይ! ዛሬ የኤርትራ ጦር ከትግራይ እንዳይወጣ የከለከሉት የተባበሩት መንግስታት፣ አሜሪካ እና አውሮፓ መሆናቸውን በግልፅ እያየን ነው። በቀጣዮቹ ቀናት የጀርመኑ እና የፈረንሳይ ኤልዛቤል ሴት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የትግራይ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖችን አፍኖ እንዳይንቀሳቀሱ ያገታቸው፣ የጠለፋቸው እና አስርቦ እየጨረሳቸው ያለውን አረመኔውን የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ለማወደስና ለመሸለም አዲስ አበባ ሊሄዱ ነው።

እንግዲህ አውሮፓውያኑ ሚንስትሮች ለወኪላቸው ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤“ከሕወሓትና ሻዕቢያ ጋር ተናብባችሁና ‘ሕዝባችሁን’ ዘጋግታችሁ ጨርሱት እኛ ዓይናችንን እንከድናለን፤ ዋናው ነገር ክርስቲያን ስደተኞች ወደ አውሮፓ አይምጡብን! ደግሞ ሥራችሁን በደንብ እየሠራችሁ ነውና በርቱ፤ ትንሽ ዩሮ እንሰጣችኋለን፤ አሁን እንኳን ደስ ያላችሁ! ደስ ያለን” ለማለት ነው ወደ አዲስ አበባ የሚያመሩት።

💭 A barrage of Russian missiles struck the northeastern Ukrainian city of Kharkiv. The onslaught was witnessed just hours after a surprise visit by German Foreign Minister Annalena Baerbock to the city. The German Minister’s visit antagonised Russian President Vladimir Putin, resulting in a fusillade. Ukrainian firefighters were seen scrambling as Russian troops rained missiles. Kharkiv has faced heavy bombardment during the war, but the frontline has moved east since a Ukrainian counteroffensive last year retook territory from Russia. Putin’s troops have again launched a massive offensive after the German minister’s visit. Watch this report for further information.

😈 Yesterday Nazi Ukraine – 🐺 Tomorrow Fascist Oromo of Ethiopia

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery! What a wicked world?!

After Kharkiv, Ukraine ‘the proud atheist’ German foreign minister Annalena Baerbock will be visiting Ethiopia this Thursday to meet with black Hitlers of the fascist Oromo regime that has massacred over a million Orthodox Christians.

Back in November 2022, Green Party Co-Leader and Foreign Minister Annalena Baerbock came under fire over the removal of a 482-year-old crucifix from the venue for a G7 meeting in the German city of Münster.

Earlier, in October 2022, the attractive Foreign Minister Annalena Baerbock tweeted the following message:

After these revelations, she is now ready to meet black Hitler aka Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. So, what’s / who’s blocking her from promoting peace in Ukraine? Why doesn’t she travel to Moscow to meet the Russian President Vladimir Putin? Who is worse, Putin who is trying to protect Orthodox Christians — or Abiy Ahmed Ali who has been ‘enabled’ to massacre over a million Orthodox Christians.?”

Today, we are clearly seeing that it is the United Nations, the United States and Europe that prevent the war criminal Eritrean army from leaving Tigray. In the following days, the German and French Jezebel-female foreign ministers are are set to visit Addis Ababa to praise and reward the barbaric Gala-Oromo regime that is blocking, abducting and starving Orthodox Christians of Tigray – who may emigrate to Europe – to death.

These atheist European politicians went to Abuja, Nigeria two weeks ago to reward the ally of the barbaric Jihadist Ahmed Ali, the Islamic Nigerian junta, which is committing genocide against Nigerian Christians.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

70% of UN Human Rights Council Members Such as Eritrea Are Human Rights Violators & War Criminals

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2023

70% of UN rights council members are non-democracies, says watchdog

UN Watch director says electing genocidal and authoritarian regimes to panel ‘is like naming Al Capone’ to fight organized crime, makes it difficult for body to carry out positive work

The top United Nations human rights body started the year with a majority of its members defined as non-democratic countries and many accused of severe rights violations.

Only 14 members elected to the 47-member UN Human Rights Council, based in Geneva, are considered “free” countries by the rights group Freedom House, leaving 70 percent of slots occupied by nations designates as “partly free” or “not free.”

“When the world elects regimes like Eritrea, Somalia, China, Cuba, Pakistan, to its highest human rights body, that’s like naming Al Capone and his gang to fight organized crime. It’s a betrayal,” said UN Watch executive director Hillel Neuer in an interview with ILTV.

When such states are elected to the panel, “it’s very hard for the world to take it seriously, and it raises the question, how can they even implement mandates that are positive, like the inquiry created on Iran,” Neuer added, referencing a recently formed probe into unrest in the Islamic Republic sparked by the death in custody of 22-year-old Kurdish-Iranian woman Mahsa Amini.

The Human Rights Council has 47 member states, which are elected to three-year terms by the UN General Assembly through direct and secret ballots.

Neuer noted in a tweet that countries with questionable human rights records such as Eritrea, Somalia,Sudan,Algeria,Qatar, Cuba,China,Vietnam, Pakistan, Kazakhstan, and Bangladesh are members of the council. All Islamic and Atheist nations.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Meet the 2023 U.N. Human Rights Council. Members Now Include: Eritrea, Sudan, Somalia, Algeria, Qatar | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2023

💭 እ.ኤ.አ. የ 2023 የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤትን እንተዋወቅ። በዚህ ምክር ቤት የሚካተቱት ሃገራት፤ ኤርትራ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ አልጄሪያ፣ ኳታር ናቸው | ዋዉ! ጉድ ነው! ግን ብዙም አይግረመን፤ የሚጠበቅ ነው! የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ነው። የኤርትራ ሰአራዊት ከትግራይ እንዳይወጣ የሚያደርጉት እነ ተመድ፣ እነ አሜሪካና አውሮፓ መሆናቸውን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። በሚቀጥሉት ቀናት ደግሞ የጀርመንና የፈረንሳይ ኤሊዛቤላውያን ሴት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ወደ አውሮፓ ሊሰደዱ የሚችሉትን የትግራይ ተወላጆች አፍኖ በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያለውን አረመኔውን የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ሊያሞግሱትና ሊሸልሙት ተዘጋጅተዋል።

💭 እ.ኤ.አ. የ 2023 የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤትን እንተዋወቅ። በዚህ ምክር ቤት የሚካተቱት ሃገራት፤ ኤርትራ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ አልጄሪያ፣ ኳታር ናቸው | ዋዉ! ጉድ ነው! ግን ብዙም አይግረመን፤ የሚጠበቅ ነው! የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ነው። የኤርትራ ሰአራዊት ከትግራይ እንዳይወጣ የሚያደርጉት እነ ተመድ፣ እነ አሜሪካና አውሮፓ መሆናቸውን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። በሚቀጥሉት ቀናት ደግሞ የጀርመንና የፈረንሳይ ኤሊዛቤላውያን ሴት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ወደ አውሮፓ ሊሰደዱ የሚችሉትን የትግራይ ተወላጆች አፍኖ በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያለውን አረመኔውን የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ሊያሞግሱትና ሊሸልሙት ተዘጋጅተዋል።

እነዚህ ኢ-አማኒያን የአውሮፓ ፖለቲከኞች ከሁለት ሳምንታት በፊት በናይጄሪያ ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም ላይ ያለውንና የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን አጋር የሆነውን እስላማዊውን የናይጄሪያን ጁንታ ለመሸለም ወደ አቡጃ ናይጄሪያ አምርተው ነበር።

👉 የጀርመን ድምጽ እንዴዘገበው፤ “ጀርመን የተዘረፉ ቅርሶችን ለናይጀሪያ መመለስ ጀመረች

Germany’s Foreign Minister Annalena Baerbock and Nigerian Culture Minister Lai Mohammed pose after signing a declaration to transfer the ownership of the Benin bronzes in Berlin, Germany July 1, 2022. REUTERS/Lisi Niesner


በጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ባርቦክ የተመራዉ ከፍተኛ የጀርመን ልዑካን ቡድን በናይጀሪያ ዋና መዲና አቡጃ፤ በተካሄደዉ እና «ታሪካዊ» በተባለዉ ሥነስርአት ላይ ከ 120 ዓመት በፊት በእንጊሊዝ ቅኝ ግዛት ዘመን የተዘረፉ ቅርሳ ቅርሶችን መልሰዋል። በርግጥ የጀርመንዋ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌላ ቤርቦክ እንደተናገሩት በጀርመን ሙዚየሞች የሚገኙት በቤኒን ሥርወመንግሥት ዘመን የተሰሩት ቅርሳ ቅርሶች የባህልና የቅርስ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የማነት ጉዳይም ነዉ። ሚኒስትሯ አቡጃ ላይ ከናይጀሪያዉያን ባለስልጣናት ፊት ለፊት ቆመዉ እንደተናገሩት ዛሬ እዚህ የመጣነው የቤኒን ነሐስ ቅርሶች ባለቤት ለሆነዉ ለናይጀሪያ ህዝብ ለመመለስ ነው፤ የመጣነዉን ስህተቱን ለማስተካከል ነዉ።ወደ አፍሪቃ የተመለሱ ቅርሶች ዳግም ላለመሰረቃቸዉ ምን ማስተማመኛ አለ?”

ነጥብጣቦቹን እናገናኛቸው

ለማንኛውም፤ ዳግማዊ አፄ ዮሐንስ አራተኛ ሲነሱ ተመድ እና የአፍሪቃ ህብረት የተሰኙትን ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ምድር ያስወጧቸዋል። እኔ መሪ ብሆን በተለይ ከንቱውን የአፍሪቃን ህብረትን ከአዲስ አበባ እንዲነሳ አደርግ ነበር። ለኢትዮጵያ መጥፎ እድል ያመጣ ድርጅት ነውና!

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery!

💭 14 countries were elected to the Human Rights Council for the 2023-2025 term including Eritrea, Sudan, Somalia, Algeria and Qatar. These, mainly Islamic, countries are currently involved in the genocide of the Orthodox Christian population of Ethiopia.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኤርትራዊው የ፲፬/14 ዓመቷን ታዳጊ በስለት ወግቶ ሲገድላት የ፲፫/13 ዓመቷን ልጃገረድ ደግሞ በጽኑ ጐዳት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2022

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

💭 ኡልም፣ ጀርመን – የ፲፬/14ዓመቷ ታዳጊ ከኤርትራ በመጣ ጥገኝነት ጠያቂ በጩቤ ተወግታ ተገድላለች።

ሁለቱ ልጃገረዶቹ በጠዋት ወደ ትምህርት ቤት በመጓዝ ላይ እያሉ ነበር በ፳፯ ዓመቱ ኤርትራዊ ጥቃት የተፈጸመባቸው።

የጀርመን ፖሊስ እንዳለው አጥቂው ከጎረቤት ጥገኝነት ጠያቂዎች መኖሪያ ቤት መጥቶ ከወንጀሉ በኋላ እንደገና ወደዚያ ሸሸ። ፖሊስ ከልዩ ሃይል ጋር ሲፈተሽ፣ እዚያም ሶስት ነዋሪዎችን፣ ሁሉም ከኤርትራ የመጡት ጥገኝነት ጠያቂዎች ነበሩ።” ሶስተኛውና ተጠርጣሪው ተጎድቶ ህክምና ሊደረግለት ግድ ሆኗል

በእስካሁን እንደ መርማሪዎቹ ግኝቶች፣ ልጃገረዶቹ ምናልባት በጥቃት ፈጻሚው ቤት በተገኘው ቢላ ጥቃት ነው የደረሰባቸው። በዚያን ጊዜ ልጃገረዶቹ ወደ ትምህርት ቤት እየሄዱ ነበር። የ የ፲፬/14ዓመቷ ልጅ ከጥቃቱ በኋላ ወደ ሆስፒታል ከመወሰዷ በፊት በቦታው መነቃቃት ነበረባት። የ፲፫/13 ዓመቱ ጀርመናዊ ዜግነት ያላት ልጃገረድ ለሕይወት አስጊ ያልሆነ ከባድ ጉዳት ቢደርስባትም በክሊኒክ መታከም ግን ነበረባት። የጀርመን ፖሊስ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ይህን አሳውቋል

በጣም ያሳዝናል፤ ወገኖቻችን የአእምሮ መለማመጃ ሰለባ ከሆኑ ቆይተዋል! ሁልጊዜ የዚያን የቃኘው ጣቢያን ጉዳይ እናስታውስ።

💭 Heightened Risk of Genocide Against Ancient Orthodox Christians of Tigray, Ethiopia

፫ኛ. ልክ በዚህ ወቅት ነበር አፄ ኃይለ ሥላሴ በአስመራ ተራሮች ስር ስውሩን የአሜሪካ ሲ.አይ.ኤ አደገኛ ወታደራዊ ጣቢያ እንዲሰፍር የተስማሙት። ይህ እ..አ ከ ፲፱፻፵፩ እስከ ፲፱፻፸፯ (1941 – 1977) ድረስ በአስመራ የቆየው ስውር ጣቢያ ቃኘው ጣቢያ በመባል ይታወቃል። እንግዲህ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያ በአሜሪካ ቁጥጥር ስር ነበረች ማለት ነው። አፄ ኃይለ ሥላሴን ከሥልጣን አስወግደው በሌላው የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛ በመንግስቱ ኃይለ ማርያም ከተኩ በኋላና በእንጦጦ ተራሮች ሥር በሚገኘው ኤምባሲያቸው ውስጥ ተገቢውን የምድር ለምድር ዋሻዎቹን የመቆፈር እድል ካገኙ በኋላ እራሳቸውን ሳያስበሉ ቃኛው ጣቢያን ከአስመራ አንስተው ከኢትዮጵያ ደቡብ ምስራቅ አራት ሺህ ኪሎሜትር ያህል ርቀት ወዳላት የህንድ ውቅያኖስ የዲያጎ ጋርሲያ ደሴት ወሰዱት። ይህችም ግዛት የብሪታኒያ እና አሜሪካ ቅኝ ግዛት ናት። ከዚህ ደሴት ሆነው ኢትዮጵያንና መላው ምስራቅ አፍሪቃን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ይችላሉ። የእንጦጦው የአሜሪካ ኤምባሲ የተሠራበት ቦታ ከምድር በታች በሚገኘው የተራራ ሰንሰለት በደብረ ብርሃን፣ ደሴና ላሊበላ በኩል እስከ አክሱም/አደዋ እና አስመራ ድረስ የሚዘልቅ ነው። ታዲያ ከላይ በሳተላዮችና ማይክሮዌቭ ሰሓኖች ከታች ደግሞ ለዘመናት በገነቧቸው ስውር ዋሻዎች አማካኝነት የሕዝባችንን መንፈስ፣ ስነልቦና፣ ስሜት የሚቆጣጠሩባቸውን ሁኔታዎች ፈጥረዋልን? እኔ ይመስለኛል። ሕዝባችን እየተሠራበት ባለው ግፍና በደል ምንም እንዳልተሰማው ሆኖ እንዲታይና ለአመጽ እንኳን ለመነሳሳት ያልቻለበት ምክኒያት አንዱ ይህ ይመስለኛል። የሻዕቢያ፣ የግራኝ እና የኦሮማራ ወታደሮች ኢትዮጵያዊ ያልሆነ አረመኔነትና ጭካኔም ምንስኤው ይህ ሊሆን ይችላል። ዛሬ ሁሉን ነገር በሚያስብል ደረጃ በሳተላይቶቻቸው በኩል መቆጣጠር ወይንም ማዛባት ይችላሉ። ምግቡ፣ መጠጡ፣ ክትባቱ፣ አየር መበከሉ ወዘተ ታክሎበት በቡድን ወይንም በሕዝብ ላይ ምን እየሠሩ እንደሆነ ለመገመት አያዳግትም።

💭 ፕሮፊሰር ሀይሌ ስለ አሜሪካ ተንኮል | ኢትዮጵያ ጠንካራ አገር እንዳትሆን መንግስቷ ከጦርነት እንዳይላቀቅ ማድረግ አለብን

💭 Ulm, Germany – A 14-year-old girl was stabbed to death by an asylum seeker from Eritrea on Monday.

A 13-year-old child was also injured in the attack that happened while the girls were on their way to school early in the morning.

According to German police, “the attacker had come from a neighboring accommodation for asylum seekers and had fled there again after the crime. When the police searched it with special forces, they found three residents there, all asylum seekers from Eritrea.” The third was injured and had to undergo medical treatment.

“According to the investigators’ findings so far, the girls were probably attacked with a knife. The girls were on their way to school at the time. The 14-year-old had to be revived at the scene after the attack before being taken to the hospital, where she died despite all medical efforts. The 13-year-old, also a German national, had to be treated in a clinic with serious but not life-threatening injuries.” German police said in a press release.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum Massacre: Someone is Trying to Steal The Ark | የአክሱም እልቂት፤ ታቦተ ጽዮንን ማን ሊሰርቅ እንዳሰበ ይመልከቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አይሞክሩትም አይባልም። የቃልኪዳኑ ታቦት ዝምብሎ እቃ ብቻ አይደለም፤ ይህም እንዳልሆነ ሉሲፈራውያኑ ያውቃሉ። ለዚህም ነው በአክሱምም ሆነ በመላው ዓለም አክሱም ጽዮናውያንን ልክ ሔሮድስ እንዳደረገው አሳድደው ከምድረ ገጽ ማጥፋት የሚሹት። እያንዳንዱ ጽዮናዊ ውስጥ የቃልኪዳኑ ታቦት ‘መንፈስ’ ተቀብሮበታል። የሳጥናኤል ዘሮች ይህን ምስጢር ደርሰውበታል፤ የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ መታሰቢያ ለማስታወስ የበቃ ብቻ ነውና ትክክለኛ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያን፤ አሁን ጽዮናውያንን ይህን በውስጣቸው ያለውን ቅዱስ ስጦታ በቁም ነገር ሊንከባከቡት ይገባል። ጊዜውን እንዋጅ፣ በያለንበት አካባቢያችንን በጥሞና እንቃኝ፤ ሉሲፈራውያኑን ለማገልገል ከተጠሩት፣ እራሳቸውን ለምናምኑ አሳልፈው ከሰጡት ወገኖችም ሳይቀር እንራቅ፤ ወደ ዶክተር መሄዱን አናዘውተር፤ መቅኒያችንንና ደማችንን በከንቱ አንስጥ! ነቅተን እንኑር፤ እንጠንቀቅ፤ ውጊያው መንፈሳዊ ነው!

👹 የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች ግን ወዮላቸው! እግዚአብሔርን እየተፈታተኑት ነው። 🔥 አቤት የሚጠብቃቸው እሳት!

❖❖❖[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፭፥፩፡፬]❖❖❖

“ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰዱ፤ ከአቤንኤዘርም ወደ አዛጦን ይዘውት መጡ። ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወስደው ወደ ዳጎን ቤት አገቡት፥ በዳጎንም አጠገብ አኖሩት። በነጋውም የአዛጦን ሰዎች ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ ዳጎንንም አንሥተው ወደ ስፍራው መለሱት። በነጋውም ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ የዳጎንም ራስ እጆቹም ተቈርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ነበር፤ የዳጎንም ደረት ብቻውን ቀርቶ ነበር።”

❖❖❖[1 Samuel 5:1-4]❖❖❖

“And the Philistines took the ark of God, and brought it from Ebenezer unto Ashdod. When the Philistines took the ark of God, they brought it into the house of Dagon, and set it by Dagon. And when they of Ashdod arose early on the morrow, behold, Dagon was fallen upon his face to the earth before the ark of the Lord. And they took Dagon, and set him in his place again. And when they arose early on the morrow morning, behold, Dagon was fallen upon his face to the ground before the ark of the Lord; and the head of Dagon and both the palms of his hands were cut off upon the threshold; only the stump of Dagon was left to him.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: