ለ ፮ሺህ/6000 ዓመታት ተኝቶ የነበረ የአይስላንድ እሳተ ገሞራ ከዋና ከተማዋ ከራይካጃቪክ ብዙም ሳይርቅ ፈነዳ። እሳተ ገሞራው ምን አሳየን? ከአክሱም ጽዮን፣ ከጽላተ ሙሴ + ከኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ጋርስ ምን ያገናኘው ይሆን?
🔥 ከ በስተሰሜን = ቱርክ + ግብጽ = 666
🔥 ከበስተ ደቡብ እና ምዕራብ = ቱርክ + ሱዳን + ሶማሊያ = 666 ዘንዶው ኢትዮጵያን ሊውጣት ሲሞክር
የአውሬው 666 ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ቀበጣጠሩ ዝም አሉ፣ በአክሱም ጽዮን ላይ የሠሯቸውን ወንጀሎች ተቀበሉ አልተቀበሉ ትርጉም የለውም! ዋጋ አይሰጠውም። (አረመኔው ግራኝ ዛሬ “እነሱ” (ኢትዮጵያ ዘ-ነፍስ) እና “እኛ” (ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ) እያለ ምን ቀበጣጠረ፤ “እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋል” ዋው! ዋው! ዋው! የእግዚአብሔር መልአክ ሳይወድ በግዱ አፉን ከፈተበት። ይህን ዲቃላ የዲያብሎስ ጭፍራ እኔ ነኝ በእሳት የምጠርገው! ቃል እገባለሁ! ከአሁን በኋላ የሚናገረው እግዚአብሔር ነው፤ ቅዱሳኑ ናቸው፣ እነ ቅዱስ ሚካኤል ናቸው፣ እነ አቡነ አረጋዊ ናቸው፣ የጽዮን ልጆች ናቸው። ይህንም በቅርቡ እናየዋለን!
❖❖❖ የመጨረሻ ጥሪ! ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ–ስጋ የአክሱም ጽዮን ጠላቶችና ተላላፊዎች ሆይ፥
ከአህዛብ አረቦችና ቱርኮች ታሪካዊ ጠላቶቻችን ጎን ተሰልፋችሁ ከመቶ ሺህ በላይ ንጹሐን ትግራዋያንን ያለ ርህራሄ የጨፈጨፋችሁ፣ ዛሬም የጽዮንን ልጆች በአሳዛኝ መልክ በማሰቃየት ላይ ያላችሁ “አማራ ነን፣ ኦሮሞ ነን፣ ደቡብ ነን” ባዮች እስከ መጭው የጌታችን ስቅለት ዕለት ድረስ ለትግራይ ሕዝብ ተንበርክካችሁ ይቅርታ ጠይቁ፣ ንስሐ ግቡ፥ ልባችሁንም መልሱ!❖❖❖
________________________________________