Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Britain’

Canada: Anti-Jihad Activist Tommy Robinson Arrested By Justin Castro After Giving Address on Free Speech

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2024

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

💭 እንግሊዛዊው የፀረ-ጂሃድ አክቲቪስት ቶሚ ሮቢንሰን በነጻ ንግግር መርሃ ግብር ላይ ንግግር ከሰጠ በኋላ በካናዳው ጠቅላይ ሚስትር በኤዶማዊው የጂሃዳውያኑ አጋር በጀስቲን ‘ካስትሮ’ ትሩዶ ታገተ

👹 ጀስቲን… ጀማል…መሀመዳውያኑ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ጋኔናቸውን/ ጂኒያቸውን የሚጠሩት፤ “ጀ ጁ ጂ ጄ ጅ ጆ” የተባሉትን ፊደሎች በመጠቀም ነው። ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጂራ + ጂጂ + ጃራ + ጂሽታ + ጃማ + ጃኖ + ጃሉድ + ጃል መሮ + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብሪል + ጅኒ + ጀበል + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ + ጁነዲን + ጁንታ + ጁላ + ጅል፣ ጅላንጅል፣ ጅላንፎ…ጃዊሳ”

💭 English political activist Tommy Robinson was arrested on Monday evening in Canada after delivering an address in Calgary on the importance of free speech following which around 10 plain-clothed under-cover police officers detained him.

Tommy Robinson, an outspoken critic of mass migration, and commentator on the incongruity of Islamic beliefs with Western society, particularly majority-Muslim child rape gangs in England, was arrested on an alleged immigration offence after giving a speech to around 150 people in Calgary during his planned three-stop tour of Canada hosted by Ezra Levant’s Rebel News.

Footage posted on social media showed Robinson being handcuffed and put in the back of a police car by what appeared to be undercover officers in street clothes. The right-wing activist was seen laughing while describing his arrest as “absolutely insane”.

“What have I got a warrant out for?” Robinson was heard questioning, to which an officer replied: “You’ve got an outstanding immigration warrant, we’ll talk about it in the vehicle.”

At the time of this reporting, Calgary Police have not made any statement on why the English political campaigner was arrested. However, Robinson has previously been convicted of entering the United States with a friend’s passport.

After spending several hours behind bars, Robinson was released, but said that he had his passport seized and was told to not leave the province of Alberta, potentially preventing him from continuing his speaking tour, which had planned stops in Edmonton and Toronto.

“OK I’m free, well, sort of. None of this makes sense, I’m now detained in Calgary, prevented from leaving the city, these conditions stop me from continuing my tour of Canada and meeting with guests for podcasts. I’m not even allowed to leave to travel home,” Robinson wrote on social media following his release.

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia Christian Genocide: An Appeal to the BBC from Britain’s Tigrayan Community

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2024

💭 በክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል፤ ከብሪታኒያ የትግራይ ማህበረሰብ ለቢቢሲ የቀረበ ይግባኝ፤ የቢቢሲ ወርልድ ሰርቪስ የአማርኛ እና የትግርኛ ፕሮግራሞች ቀጣይነት ያለው/ተከታታይ አድሎ በትግራይ ህዝብ ላይ።

  • ☆ ወገንተኛው ቢቢሲ
  • ☆ ርዕዮተ ዓለም ያለው
  • ☆ ግራ ዘንበል
  • ☆ ነቃ/አስመሳይነት/የሞራል ሽብር
  • ☆ በአጀንዳ የሚመራ
  • ☆ ጸረ ክርስትያን ኣድላዪነት እና ትምክሕተኛ
  • ☆ ሰዶማዊነትን የሚያራምድ
  • ☆ እስልምናን የሚያራምድ (አል-ጀዚራም የቢቢሲ ነው)
  • ☆ ድርብ ደረጃዎች
  • ☆ ግብዝነት
  • ☆ ጨካኝነት
  • ☆ አላዋቂነት
  • ☆ ውሸት

ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሜዲያ ተቋማት ብዙ መጠበቅ የለብንም! እንኳን እነርሱ የእኛዎቹ/የትግርኛ ተናጋሪዎቹን ጨምሮ ከሁለት ሳምንታት በፊት ሰለወጣው ከባድ የትግራይ ጀነሳይድ ሪፖርት ቁምነገር እና ሃላፊነት በተሞላበት በተከታታይ ሲዘግቡ፣ ሲነጋገሩበት፣ ሲመክሩበትና ሰውን ሲያነቁበት በጭራሽ አይታዩም። ሉሲፈራውያኑ የሚሰጧቸውን አጀንዳ ተከትለው በከንቱ በመቀበጣጠር ነው ውድ የሆነውን ጊዚያቸውን የሚያጠፉት። ስለዚህ እንደ ቢቢስ ያሉት ሜዲያዎች ዘገቡ አልዘገቡ ብዙም ሊያሳስበን አይገባም። እነ ቢቢሲ ከርስቲያን በመሆናቸው ብቻ ለሚጨፈጨፉት ኢትዮጵያውያንና አርሜናውያን ቦታ የላቸውም፤ በጋዛ ድራማ እየሠሩ ለሚጨራረሱት መሀመዳውያን አሸባሪዎች ግን ምን ያህል ትኩረት እንደሚሰጧቸው እያየናቸው ነው። እኛን የጎዳ፣ ያጠፋው ወይንም ያዋረደ መስሎ ሲታያቸው ነው ትኩረት የሚሰጡን። አዎ! በረሃብ የተጎዱትን ሕፃናቶቻችንን ምስል ለዓለም የሚያሳዩት ኢትዮጵያን ያዋረዱ መስሎ ስለታያቸውና፤ ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ በፈጠሩት ሥጋዊ የንጉሣዊ ሥርዓት መንፈሳዊውን ታሪካዊ የኢትዮጵያን ንጉሣዊ ሥርዓት ማስወገድ ስላቀዱ ነበር። እ.አ.አ በ1943 ዓ.ም በአፄ ኃይለ ሥላሴ ግብዢያ ትግራይን በአውሮፕላን የጨፈጨፈው የብሪታኒያ ንጉሣዊ አየር ኃይል መሆኑን አንርሳ።

እነርሱን እንርሳቸው! የራሳችንን የቤት ሥራ እራሳችን እንሥራ፤ ያን ሕወሓት የተባለ ከሃዲ የሉሲፈራውያኑን ቅጥረኛ ቡድን እና የቻይናውን ባንዲራውን ለአንዴና ለመጨረሺያ ጊዜ አሽቀንጥረን አስወግደን የጽዮንን ሰንደቅ እና አርማ ከፍ ካደረግን ድሉ፣ ብርታቱና ሰላሙ ወዲያው በበነገታው ይመጣልናል። ውጊያው መንፈሳዊ ነውና፣ መታመኛችንም እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነውና፤ በዚህ 100% እርግጠኛ ነኝ!

When Abiy Ahmed’s Oromo Grand Father Aided by Britain Bombed Tigray into Submission

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 21, 2021

  • ☆ Biased BBC
  • ☆ Ideological
  • ☆ Left-leaning
  • ☆ Woke
  • ☆ Agenda Driven
  • ☆ Anti-Christian Bias and Bigotry
  • ☆ Pro Sodomist
  • ☆ Pro Islamist
  • ☆ Double Standards
  • ☆ Hypocrisy
  • ☆ Cynicism
  • ☆ Ignorance
  • ☆ Falsehood

🛑 BBC World Service Amharic and Tigrigna Programmes Continuing Bias Against the People of Tigray, Ethiopia.

From Mekete Tigray UK, (Community of Tigrayan Diaspora in the UK)

1. We, Mekete Tigray UK, are an independent community association of Tigrayan Diaspora in the UK, set up to promote human rights and peace in Tigray, Ethiopia. We are writing this letter to complain yet again about the editorial policy of BBC World Service Amharic and Tigrigna programmes, which are consistently biased against the people of Tigray in Ethiopia. We have written in the past to the Chairperson of the BBC Board, Mr Richard Sharp, and the Director General, Mr Tim Davie, and have demonstrated several times in front of the BBC Headquarters to demand fair, accurate, balanced coverage and reporting of the crisis in Tigray.

2. Whilst the BBC Amharic and Tigrigna programmes, both the Online News and Radios, report extensively on a wide range of issues occurring in Ethiopia, the programmes deliberately and persistently omit major newsworthy issues pertaining to the crisis in Tigray. Specifically, we are referring to the New Lines Institute of Strategy and Policy Report on the war in Tigray which came out on 3 June 2024. “Genocide in Tigray: Serious breaches of international law in the Tigray conflict, Ethiopia, and paths to accountability” (New Lines Institute Report, 3 June 2024)

3. More than three years since the start of the Genocidal War in Tigray on 2 November 2020, the New Lines Institute – a non-partisan global think tank based in Washington, DC – has conclusively and specifically established after two years of research and analysis involving experts on humanitarian law and genocide, that the Ethiopian and Eritrean armies and the Amhara Regional Forces have committed genocide, ethnic cleansing, war crimes and crimes against humanity against the people of Tigray. This is notwithstanding that all parties to the conflict have committed war crimes. Characterised as the worst humanitarian catastrophe in the 21st Century, the genocidal war has claimed over 1 million Tigrayan lives, the sexual violence against 120,000 Tigrayan women and girls, weaponisation of hunger and starvation as a strategy of war, and the destruction of 85% of Tigray’s social fabric, economy and infrastructure. This landmark report follows the UN Human Rights Council sponsored report by the International Commission of Human Rights Experts on Ethiopia (ICHREE) Report (2023), the US Department of State Report (2023, 2024)) the UK Parliament Tigray Inquiry Report (2023), the Yale University Law School Report (2023), Amnesty International and Human Rights Watch Reports (2020, 2021, 2022, 2024) that established the commission of mass atrocities crimes including ethnic cleansing, crimes against humanity and war crimes in Tigray. Yet, the above catalogued reports received scant attention by BBC Amharic and Tigrigna programmes.

4. Such was the global newsworthy of the report by the New Lines Institute, it was reported amongst others by: ABC News, MSN News, CNN, Al Jazeera, Yahoo News, Reuters, AP, The Globe and Mail, Financial Times, The New Humanitarian, Worldpress.Com, The National Interest, I Africa, Africa Equity Media, Medafrica Times, Radio Alabama, Delta Daily Newspaper, Observer Diplomat, The East Africa Daily, Somali Times, The North Africa Post, Reddit, HRW and so on. Yet not a word from BBC Amharic or Tigrigna.

5. Yet careful monitoring of the BBC World Service Amharic and Tigrigna Online News and Radio broadcasts for the period 3 -7 June 2024 show there is no mention of the New Lines Institute Report on the war in Tigray that claimed a genocide have been committed against the people of Tigray. On what ground does a major report on genocide by a major institution led by internationally recognised legal experts and based on two years of study and research is considered not newsworthy by BBC Amharic and Tigrigna? Why do the BBC Amharic and Tigrigna programmes believe the people of Tigray and Ethiopians in general do not deserve to know about this report? Is this not a deliberate suppression of information that affected the lives of millions of Tigrayans? Is this not consistent with previous BBC Amharic and Tigrigna editorial policy of not reporting on pertinent issues regarding the conflict in Tigray. For example, in the past we complained when the BBC Amharic and Tigrigna Services failed to report the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Patriarch’s statement on the genocidal war against the people of Tigray. which was then globally reported.

6. The scant coverage of the genocidal war in Tigray and its consequences by the BBC World Service pales into insignificance when compared and contrasted with the saturated news coverage of the humanitarian crisis in Ukraine or the Middle East. It appears to the BBC World Service that Tigrayan, Ethiopian or African lives matter less.

7. We humbly demand the BBC World Service, in particular the Amharic and Tigrigna Programmes, to stand by the BBC’s core values of impartiality, accuracy, fairness and factual reporting with no distortion or bias. Tigrayans all over the world demand the BBC maintains a high journalistic and moral standard as it did in the 1984 famine in Tigray and Ethiopia at large.

8. We have attached, for your information, the New Lines Institute Summary and Full Report on the Tigray Genocide published on 3 June 2024, The UN Human Rights Council International Human Rights Experts on Ethiopia Report on mass atrocity crimes committed in Tigray (2023), The UK Parliament Tigray Inquiry Report (2023) and the Yale University Law School Report on the Conflict in Tigray (2023). We have also attached a copy of a hard copy posted to the BBC Board Chairman.

🛑 Over 100 Jewish Creatives Sign Open Letter Accusing BBC of Double Standards

🛑 The leader of the Roman Catholic Church in Scotland has accused the BBC of “institutional bias” against Christianity. Cardinal Keith O’Brien said that mainstream Christian views had been marginalised by the corporation.

🛑 BBC Is Blasted & Accused of ‘Turning Its Back on Christian Britain’ After it Drops Easter Service Broadcast

  • 😈 ቢቢሲ የፈረንጆቹን የትንሳኤ አገልግሎት ስርጭትን ካቋረጠ በኋላ፤ በክርስቲያን ብሪታንያ ላይ ፊቱን አዙሯልየሚል ቁጣ እና ክስ እየቀረበበት ነው

አዎ! የኛዎቹን ጨምሮ ሁሉም ተናበብው በመሥራት ፀረክርስቲያን ጂሃድ በማካሄድ ላይ ናቸው። የኛዎቹ ሕዝብ ክርስቲያኑን ለማሰላቸት የፋሺስታዊው ጋላኦሮሞ አገዛዝ ቅጥረኞች የሆኑት ቻነሎች በየቀኑ በዩቲውብ ከየቤተ ክርስቲያኑ በቀጥታ በማሰራጨት ላይ ናቸው። እንግዲህ ተፈቅዶላቸውና ተከፍለው ክርስትናን ለማርከስ እና ሕዝቡንም ለማሰላቸት የሚጠቀሙበት ሉሲፈራዊ ስልት መሆኑ ነው። ይህ ሊሰመርበት ይገባል!

👉 የተመረጡ አስተያየቶች፡-

☆ ቢቢሲ ሰልፈር ሰልፈር ይሸታል (ተግማምቷል!)።

☆ አዎ ! ቢቢሲ ክርስትናን ተወ። እና እኛ የእንግሊዝ ሰዎችም ቢቢሲን እየተውነው ነው።

☆ ክርስትና እንግሊዝን ታላቅ አድርጎታል። እስልምና እንግሊዝን አሳዘነ።

☆ ቢቢሲ የኢድ አልፈጥርን በዓል ሙሉ ሽፋን እንደሚሰጥ እገምታለሁ።

☆ ሞራል ለረጅም ጊዜ ለቢቢሲ ግምት የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም። እሱን ለመረዳት እስራኤል በክፉ ላይ የምታደርገውን ጦርነትን እንዴት እንደሚሸፍኑት መመልከት ብቻ በቂ ነው። ብዙ የአረብ ገንዘብ እዚያም ይፈስሳል።

☆ ለምንድነው ብዙዎቻችን ‘ሌላውን ቢያናድድ’ እይተባለ የራሳችንን ባህልና ቅርስ እንዳናከብር የተከለከልነው? ነገር ግን በሀገሪቱ ውስጥ ያሉት አናሳ ብሄረሰቦች የራሳቸው በዓላት እንዲያከብሩ ተፈቅዶላቸዋል።

☆ ቢቢሲን አልወድም ነገር ግን የእንግሊዝ ቤተክርስትያን ራሷ ለብዙ ልማዳዊ ክርስቲያናዊ እሴቶች ወደ ኋላ ስትመለስ እያየን አሁን በዚህ ለመፍረድ ከባድ ነው።

☆ የአንግሊካን ቤተ ክርስቲያን አሳፍሪ ናት፣ ቢቢሲም ያሳፍራል፣ ይህ እንዲሆን የፈቀድን እኛ ሁላችንም አሳፋሪዎች ነን።

☆ ዝልግልጉ ኒዖ ሊበራል የሜዲያ ተቋም ቢቢሲ መጥፎ ነው ማለት አለብኝ። ሆኖም በእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን የካንተርበሪ ሊቀ ጳጳስ ጀስቲን ዌልቢ የፓኪስታን ባንዲራ በዌስትሚኒስተር አቢ ላይ እንዲውለበለብ ሲፈቅድö ያኔ ክርስቲያን ብሪታንያ እንደሞተች አውቅ ነበር።

☆ ሟቿ ንግሥት ኤልሳቤጥ ይህን አትፈቅድም ነበር…..በግልጽ ቻርልስ (የሳውዲ ሰይፍ ዳንሰኛ) አላሰበም።

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአንተ ታምኛለሁ ♱

Posted in Ethiopia, Infos, Media & Journalism, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Horses of The Apocalypse in London – The Scourge of Ishmael – Big Ben Clock Stops at 9am

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 25, 2024

🐎 በለንደን የአፖካሊፕስ ፈረሶች እና የእስማኤል መቅሰፍት – የለንደኑ ታሪካዊ የሰዓቶች ንጉሥቢግ ቤን ልክ በ9 ሰዓት ላይ ቆመ። ልብ እንበል፤ ሦስት ሰዓት ነው።

ባለፈው ረቡዕ ዕለት የለንደን ከተማ ጎዳናዎች ላይ ፈርጥጠው ሲሮጡ የነበሩት ሁለት ፈረሶች በከባድየተጎዱ ፈረሶች (ነጩ ደም በደም ሆኗል) ቀዶ ጥገና ክፍል ገብተው በቅርብ ክትትልእያገኙ መሆናቸው የብሪታኒያ ሰራዊት ገልጿል።

በከተማዋ ቤልግራቪያ አካባቢ በሚገኘው ዊልተን ክሪሰንት (ጨረቃ) መንገድ ከሚገነባው ህንጻ ላይ የሚንቀሳቀሰው ፍርስራሽን የያዙ ግንበኞች ተጓዥ የሚጠቀሙበት ፈረሶችን እንደነጠቁ ይታመናል።

🐎 በጎዳናዎች ላይ የሚሮጠው ነጭ ፈረስ ምስል በደም ተሸፍኖ ሲታይ ከአንዳንድ የምጽዓት ፊልም የተወሰደ ይመስላል

ኖሮ ቫይረስበጀርመን ተገኘ፤ ከሽቱትጋርት ከተማ የህዝብ ፌስቲቫል በኋላ ፬፻፴/430 ሰዎች በሆድ ሕመም ተጠቅተዋል። የፌስቲቫሉ ድንኳን ጣራ በዮሐንስ ራእይ ላይ ከተጠቆሙት አራት/ 4 ፈረሶች ቀለማት ጋር ተመሳሳይነ አለው።

ንጉስ ቻርለስ III. በባህላዊ የሳውዲ ሰይፍ ዳንስ (የክርስቶስ ተቃዋሚ)

ፕሬዝደንት ትራምፕ በባህላዊ የሳውዲ ሰይፍ ዳንስ (ፀረክርስቶስ)

እስማኤልም የበዳ አህያ እንደሚሆን አስቀድሞ ተነግሮ ነበር፡

[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፮፥፲፪]❖

እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፤ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል።”

🐎 እና የፍልስጤም ባንዲራ….ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁር እና አረንጓዴ በራዕይ መጽሐፍ ውስጥ ካሉት 4 ፈረሶች ጋር ተመሳሳይ ቀለሞች።

ልክ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ዮሐንስ እንደገለጸለት፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፮፥፰]❖❖❖

“አየሁም፥ እነሆም፥ ሐመር ፈረስ ወጣ፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ስሙ ሞት ነበረ። ሲኦልም ተከተለው፤ በሰይፍና በራብም በሞትም በምድርም አራዊት ይገድሉ ዘንድ ከምድር በአራተኛዋ እጅ ላይ ሥልጣን ተሰጣቸው።”

🛑 በሌላ በኩል፤ ፬/ 4 ቍጥር የሚቆመው በሰዎች እና ኃጢአቶቻቸው ላይ ለመፍረድ ነው፤

  • ☠ ነጭ ሽብር እና ጦርነት
  • 😡 ቀይ-ግርግር እና ግድያ
  • 🌚 ጥቁር – ረሃብ እና በሽታ
  • 🤢 የመጨረሻው የታመመ ፈዛዛ አረንጓዴ – ሞት እና ሲኦል ነው።

🐎 የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች

  • መሀመድ (ነጭ ፈረስ)
  • 😡 አቡባከር (ቀይ ፈረስ)
  • 🌚 ኦማር (ጥቁር ፈረስ)
  • 🤢 ኡትማን/ኡስማን(አረንጓዴ ፈረስ)

🐎 Two ‘SERIOUSLY’ Injured Runaway Household Cavalry Horses undergo operations and are being ‘closely observed’, Army reveals – as it emerges white runaway ‘Vida’ has history of being spooked and ‘kicked soldier in head during King’s coronation’

Rubble Being Moved From A Building On Wilton CRESCENT, a street in the Belgravia area, where builders using a travelator with concrete are believed to have spooked the horses.

The image of the white horse running through the streets covered in blood looks as though it was taken from some apocalypse movie.

The Big Ben Clock Stopped On Wednesday Morning, with the hands stuck at 9am and the wrong number of bongs sounded.

The Elizabeth Tower clock appeared to stop for about an hour, before showing the correct time again at 10:15am. Big Ben’s bongs also sounded 11am at 10:06am, despite the hands of at least two of the clock faces showing 9am.

Norovirus Detected In Germany: 430 people are now sick after the Stuttgart folk festival – The Festival Tent: Same Colors as The 4 Horses in The Book of Revelation

Numerous guests at the Stuttgart Spring Festival suffered from vomiting, diarrhea and nausea after visiting a festival tent. More than 400 visitors are said to be affected, and norovirus was detected in three cases. Now the operator speaks out.

Over the weekend, several hundred people were infected with a gastrointestinal virus in a festival tent on the Cannstatter Wasen. So far, 430 people have reported gastrointestinal complaints. A spokesman for the municipality announced this on Thursday. There were 400 cases last Saturday and 30 on Sunday.

All those affected visited the same festival tent at the weekend and then complained of vomiting, nausea and diarrhea. The spokesman said that there is a high number of unreported cases among those affected because the infection is certainly passed on within the family. So far, norovirus has been detected in three sick people.

King Charles III. in Traditional Saudi Sword Dance (Antichrist)

President Trump in Traditional Saudi Sword Dance (Antichrist)

It Was Foretold That Lshmael Would Be:

❖[Genesis 16:12]❖

“He shall be a wild donkey of a man, his hand against everyone and everyone’s hand against him, and he shall dwell over against all his kinsmen.”

🐎 And the Palestinian Flag….White, Red, Black and Green – Same Colors as The 4 Horses in The Book of Revelation

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

The Ishmaelites hate everyone and everything – specially 3/ Three, like in The HOLY TRINITY.

  • 🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)
  • ☠ White – Mohammed / Baphomet
  • 😡 Red – Abu Bakar
  • 🌚 Black – Umar
  • 🤢 Pale Green – Uthman

🔥 4 stands for judgment of men and their sins.

  • ☠ White – terror and war
  • 😡 Red – chaos and murder
  • 🌚 Black – famine and disease
  • 🤢 Pale sickly green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

“And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

British Police Arrest Christian Victims But Fail/ Don’t Want to Stop Known Muslim Perpetrators

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2024

👮 የብሪታኒያ ፖሊስ ክርስቲያን የጥቃት ሰለባዎችን በቁጥጥር ስር ሲያውልን የታወቁ ሙስሊም ወንጀለኞችን ግን ማስቆም አልቻለም/አልፈለገም

👮 የእንግሊዝ ፖሊሶች ሙስሊም አሸባሪዎችን እና ሰላማዊ ክርስቲያኖችን እንዲህ ይያዛሉ ፥ በለንደን ሃይድ ፓርክ ውስጥ ተናጋሪዎች ኮርነር። የማይታመን ቅሌት 😱

👮 This is How British Police Treat Muslim Terrorists vs. Peaceful Christians – Speakers Corner in London’s Hyde Park. unbelievably terrible 😱

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

IN FULL: New Video of London Met Police ‘Openly Jewish’ Row

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2024

💭 የለንደን ሜት ፖሊስ ግልጽ የአይሁድረድፍ አዲስ ቪዲዮ

ሙስሊሙ ፓኪስታናዊ ከንቲባ በሆነባት በለንደን ከተማ በየሳምንቱ በሚካሄደው የፍልስጤም አሸባሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ ወቅት አንድ ብሪታኒያዊ አይሁድ በመንገድ ላይ ሲራመድ አንድ የፖሊስ መኮኑንአቁሞት መንገዱን እንዳያቋርጥ የሚከተለውን እጅግ በጣም አሳፋሪ፣ አስደንጋጭ እና አስቆጭ ትዕዛዝ ሰጠው፤ “አንተ በግልጽ አይሁዳዊ ነህ። ይህ የፍልስጤም ሰልፍ ነው። እኔ በምንም ነገር አልከሰስህም፣ ነገር ግን እዚህ መገኘትህ ለሚሰጠው ምላሽ እጨነቃለሁ፤ መንገዱን አታቋርጥ!”

ዋይ! ዋይ! ዋይ! የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር ባሪያ የሆኑ አሸባሪዎች የነገሱበት ዘመን። ያው እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን በጋራ ተናብበው እየሠሩ ነው። በቀጠዩ ጠቆር ያለ ቆዳ ያለንን በዚህ መልክ እንደሚያዩን ምንም የሚያጠራጥር አይሆንም። በመላው ዓለም በአይሁዶች፣ ክርስቲያኖች እና ጥቁሮች ላይ ቀስ በቀስ እየታየ ያለው ጥላቻ ብዙዎቻችን ከምናየውና ከምናስበው በላይ እጅግ በጣም የከፋ ነው። ለነገሩማ ይህን ጥላቻ በሃገራችን ነው የጀመሩት። በተለይ በትግራይ ሕዝብ ላይ “ወገናችን” የምናላቸውን ጨምሮ እያሳዩት ያሉት ጥላቻ የእስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ዓለም በአይሁዶች ላይ የሚያሳዩትን ዓይነት ጥላቻ ጋር በጣም የሚመሳሰል ነው። ለብዙ ሺህ ዓመታት አድሎውን፣ ጥላቻውንና ግድያውን ሁሉ ያሳለፉት አይሁዶችስ እራሳቸውን ለመከላከል በቂ ብቃትና ዝግጅት አድርገዋል። ሕዝባችንስ? በተለይ ከጋላኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች በኩል ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እየገጠሙት ያሉትን አድሎዎች፣ ጥላቻዎችና ግድያዎች እንደ እስካሁኑ በቸልተኝነት፣ ግድየለሽነት እና ይቅር ባይነት ሊቀጥልበት ይገባልን? በጭራሽ አይገባም! በይበልጥ የሚያሳዝነው ደግሞ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦረንት ሃይማኖታዊ/መንፈሳዊ ይዘት/ተልዕኮ ያለው መሆኑን ብዙዎች ዛሬም አለመንገዘባቸውና በግልጽ አለመናገራቸው ነው። ከውስጥ ሆነው የሉሲፈርን ባንዲራ እያውለበለቡ ታቦተ ጽዮን ጽዮናውያኑ ሕዝባችንን እንዳይረዳው በማድረግ ላይ ያሉት ከሃዲዎቹን ሕወሓቶች ባፋጣኝ አስወግዶ እነዚህን የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር ባሪያዎች ከሁሉም አቅጣጫ በቆራጥነት ሊፋለማቸው ይገባል። ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መፍትሔ ሊኖር እንደማይችል በመላው ዓለም አስራ አምስት/15 ሚሊየን ብቻ የሚሆኑ አሁዶች በተግባር እያሳዩን ነው።

👉 ቃየን vs አቤል እስማኤል vs ይስሐቅ ኤሳው vs ያዕቆብ / እስራኤል 👈

ያ በጣም አስፈሪ እና የሚያናድድ ነው – በለንደን ሃይድ ፓርክ ውስጥ በሚገኘው ስፒከርስ ኮርነር ተመሳሳይ የእስልምና ደጋፊ ፖሊሶች ተመሳሳይ ነገር በተደጋጋሚ ሲፈጽሙ አይተናል።

በአርሜኒያ፣ በኢትዮጵያ፣ በግብፅ፣ በናይጄሪያ፣ በሊባኖስ፣ በሶሪያ፣ በቱርክ፣ በኢራን፣ በኢራቅ፣ በፓኪስታን፣ በአውሮፓና በአሜሪካ ሳይቀር በክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለውን ስደትና የዘር ማጥፋት ዓለም ሁሉ እንዴት ችላ ሲል እያየን ነው። እኔ ራሴ ጥላቻን እና በሙስሊሞች ፊት ላይ ቅዱስ መስቀሉን አንገት ላይ ሲያዩ ታዝቤአለሁ። መላው አውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ፣ ላለፉት ሃያ አመታት ሙስሊሞች የፀረ አይሁዶች ጥላቻቸውን ሲተፉ ተመልክቻለሁ። በአይሁዶች እና በክርስቲያኖች ላይ መንፈሳዊው ሁኔታ የፈጠረው እስላማዊ ቁጣ ፣ ጥላቻ እና ቅናት እኛ ከምናስበው በላይ በጣም ጥልቅ ነው።

ደህና ፣ ጽሑፉ ግድግዳው ላይ ነው – “መጀመሪያ የቅዳሜ ሰዎች ፣ ከዚያ የእሁድ ሰዎች” ኢስላማዊ መግለጫ በተግባር ላይ ነው!

💭 “መጀመሪያ የመጡት ለሶሻሊስቶች ነው፤ እኔም አልተናገርኩም ምክንያቱም እኔ ሶሻሊስት ስላልነበርኩ ነው። ከዚያም ወደ የሠራተኛ ማኅበራት መጡ፤ እኔም አልተናገርኩም፤ ምክንያቱም እኔ የሠራተኛ ማኅበር ስላልነበርኩ። ከዚያም ወደ አይሁዶች መጡ፤ እኔም አይሁዳዊ ስላልሆንኩ አልተናገርኩም። ከዚያም ወደ እኔ መጡ፤ ስለ እኔ የሚናገር ማንም አልነበረም።”— ድንቁ ጀርመናዊ ማርቲን ኒሞለር።

👉 Cain vs. Abel – Ishmael vs Isaac – Esau vs. Jacob/Israel 👈

💭 An antisemitism campaigner has called for the head of the Metropolitan Police to resign after he was called “openly Jewish” by an officer and threatened with arrest at a pro-Palestinian march in London.

This video filmed by Sky News shows Met Police officers preventing Gideon Falter from crossing a pro-Palestinian march.

In the video, an officer appears to prevent Mr Falter from crossing the road and tells him: “You are quite openly Jewish. This is a pro-Palestinian march. I am not accusing you of anything, but I am worried about the reaction to your presence.”

That is so scary and infuriating – we repeatedly saw similar pro-Islam policing at Speakers Corner in London’s Hyde Park. We are witnessing how the whole world ignores the ongoing persecution and genocide of Christians in Armenia, Ethiopia, Egypt, Nigeria, Lebanon, Syria, Turkey, Iran, Iraq, Pakistan, even Europe and America. I myself see the hatred and in the face of Muslims whenever they see The Holy Cross on my nack. All of Europe and North America, I’ve witnessed Muslims spewing their Anti Jewish hatred for the past twenty years. The spiritually conditioned Islamic anger, hatred, and jealousy towards Jews and Christians is mindbogglingly deeper we think.

Well, the Writing is on the Wall – “First the Saturday People, then the Sunday People” Islamic declaration in action!

💭 “First they came for the socialists, and I did not speak out—because I was not a socialist. Then they came for the trade unionists, and I did not speak out—because I was not a trade unionist. Then they came for the Jews, and I did not speak out—because I was not a Jew. Then they came for me—and there was no one left to speak for me.”—Martin Niemöller

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Woman Was Found Stabbed to Death Inside a £4m Former Ethiopian Embassy Close to London’s Hyde Park

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2024

💭 በለንደን ሃይድ ፓርክ አቅራቢያ በሚገኘው የቀድሞ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፬/4 ሚሊየን ፓውንድ የሚያወጣ ቤት ውስጥ ካሞናን ቲያምፋኒት የተባለች አንዲት የሆንግ ኮንግ/ታይላንድ ሴት በስለት ተወግታ ህይወቷ አልፏል።

👹 የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር ባርያዎች ከነገሡበት ዕለት ጀምሮ የሞትና ባርነት መንፈስ ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል! የትም ማምለጥ የለም! የሚገርም ነው፤ የለንደኑ ዋና የኢትዮጵያ ኤምባሲም የሚገኘው እዚያው ሃይድ ፓርክ አቅራቢያ ከኢስላም ሪፐብሊክ ኢራን ኤምባሲ ጎን ነው። በለንደን ስፒከርስ ኮርነር / የተናጋሪዎች ጥግ ደግሞ እሁድ እሁድ ሰይጣናዊው የእስልምና ጨለማ በክርስቲያኖች ብርሃን ይጋለጣል። ጉድ ነው!

ሌላው፤ Kamonnan/ካሞናን የሚለውን የሟቿን ስም ሳይ ወዲያው የመጣልኝ፤ “መኮንን” የሚለው ስም ነው። ቆሻሻው ግራኝ ልክስክሱን ደመቀ መኮንን ሃሰንን ይደፋው ይሆን? እኔ ግድ የለኝም፤ ፈጠነም ዘገየም እርስበርሳቸው መጠራረጋቸው አይቀርም!

Kamonnan Thiamphanit የሆንግ ኮንግ ቻይና እና ታይላንድ ዜግነት ያላት ሴት ነበረች። ሁለቱ ስሞቿ ሲገጣጠሙ ታይላንድ-ምያንማር ይሰጡናል። በዛሬው ዕለት በታይላንድ እና ምያንማር መካከል የድንበር ግጭት ተቀስቅሷል። ሉሲፈራውያኑ ሰላማዊዎቹን ወንድማማቾችን እርስበርስ በማባላት ላይ ናቸው።

✞✞✞ R.I.P / R.I.F / ./ ነፍሱን ይማርለት ✞✞✞

👉 Courtesy: Daily Mail

27-year-old Kamonnan Thiamphanit, known as Angela to friends, was heard screaming on the evening of Sunday 7 April by neighbours before her body was found by police on Monday.

The Metropolitan Police has referred itself to a watchdog after it emerged calls from friends concerned about her welfare were not acted upon.

Kamonnan Thiamphanit, 27, was found dead by police at a property on Stanhope Place in London’s plush Bayswater area on Monday morning, prompting investigation into reports of screams coming from the building over the weekend.

Neighbours living close to the £4million house, formerly serving the Ethiopian Embassy, told MailOnline they had heard loud music and shouting late on Saturday night and into the early hours of Sunday morning, hours before police received calls expressing concern for the dual-nationality Chinese/Hong Kong and Thai woman.

Police have now confirmed they are ‘supporting her devastated family and friends as best we can as they come to terms with their tragic loss’, noting Ms Thiamphanit, who worked in London, has relatives based overseas.

‘While our detectives are keeping an open mind regarding any motive, I can confirm they believe it is possible that her attacker was known to her,’ said Commander Owain Richards on Thursday.

Residents of the area told MailOnline they believe the house is rented out as an Airbnb-style holiday let and that it does not have any permanent residents, having previously served as the site of the Ethiopian diplomatic mission in the United Kingdom.

One wealthy local said the types of people leasing the property varied – but that most only tended to stay for a short time.

A resident living in Stanhope Place said: ‘All kinds of people rent it for a few days. In early March there were three women in the house who partied over the weekend and made lots of noise.

‘A Swedish family were in the property over Easter. I’ve never seen the victim and she wouldn’t have been in the house for very long. She would have come after Easter because this family were in the house before that.’

Recalling the events of the weekend he said: ‘We heard a lot of loud music coming from the house and it sounded as if they were having quite a party.

‘I remember discussing it with my family and we said that we’d like to speak to the owner but the problem is we don’t know who the owner is. There are lots of people coming and going at that property.’

The £4m home is spread across two floors and also has a basement and roof garden.

Alan Granberg, who lives in a mews home located behind the street, said on Saturday night three different riders accidentally knocked on his door with food deliveries meant for the house in Stanhope Place where Angela’s body was found.

He said: ‘There was lots of noise and music coming from the house and I told the delivery riders that I hadn’t ordered any food.

‘My house is also (the same house number) and whoever ordered the food couldn’t have been there for long and didn’t know the area well because they didn’t give the right directions.’

He added: ‘There are lots of homes in this area which are available on very short term lets. I’ve never seen this woman before and believe she’d only been there a few days.’

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Little Britain: A Muslim Attacks A Christian, The Police Arrests The Christian Victim – and Let The Muslim Perpetrator Go

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 2, 2024

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

🛑 ትንሿ ብሪታንያ፡፤ አንድ ሙስሊም በክርስቲያን ላይ ጥቃት ሰነዘረ፣ ፖሊስ የጥቃት ሰለባ የሆነውን ክርስቲያን አስረ ፥ ወንጀለኛውን ሙስሊም ግን በነጻ ለቀቁት

💭 Sunday, March 31, 2024 | Speakers’ Corner | London UK

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

London Police Officer Tells Woman That Swastika Placard at pro-Palestinian Protest ‘IS OK!’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2024

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

👮 የለንደን ፖሊስ መኮንን ለሴትየዋ የፍልስጤም ደጋፊ በሆነው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ክልክል የሆነውን የናዚዎች ስዋስቲካ ፕላካርድን መያዝ ምንም ችግር የለውም!” አላት

የለንደን ፖሊስ ከጎዳናዎች ቁጥጥር ሆኗል፡ቅዳሜ ዕለት (የምዕራብ ክርስቲያኖች ቀዳም ሥዑር) ፍልስጤማውያን ለመደገፈው በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ወቅት የስዋስቲካ ምልክትን የተሸከሙ ሰልፈኞች በመታየታቸው የተረበሸችው አንዲት አይሁዳዊት ሴት ለፖሊሱ አቤቱታውን ስታቀርብ፤ ፖሊሱ፤ ምልክቱን በአውድ ውስጥ መወሰድ አለበት‘” ብሎ አሳፋሪና አስደንጋጭ መልስ ሰጥቷታል። የብሪታኒያ የሰራተኛ ጥላ ሚኒስትር፤ ጉዳዩ በጣም አሳሳቢ ነውብሏል።

🔥 እንግዲህ ያው ሆን ብለው በፋሲካ ወቅት ለመሀመዳውያኑ እና ለ ኢአማኒዎቹ ግራኞች የተቃውሞ ሰልፍን ያካሂዱ ዘንድ ፈቀዱላቸው?! ✞

ሃገራችንን ጨምሮ መላው አለምን እያናወጠ ያለው የኢስማኤል እና የዔሳው ህብረት ቀጥሏል!

👉 ዛሬ የሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወርሃዊ መታሰቢያ ቀን ነው።

😇 ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚደግፋቸው ወይንም የሚጠብቃቸው ግዛት እና ሃገራት፤

  • ኢትዮጵያ
  • እንግሊዝ
  • አራጎን (ስፔን)
  • ካታሎኒያ (ስፔን)
  • ጆርጂያ
  • ሞልዶቫ
  • ፍልስጤም /እስራኤል

👉 የተመረጡ አስተያየቶች፡

  • ሁሉም ሰው ስዋስቲካ የጥላቻ ምልክት ሆኖ እንደሚያገለግል ያውቃል። ዋናው ጥያቄ ግን፤ እነዚህ ከንቱ ሰልፎች ለምን እንዲቀጥሉ ተፈቀደላቸው?’ የሚለው ነው። የተሳተፉት ግማሾቹ ሰዎች ችግር ለመፍጠር ብቻ ናቸው እና የተቀሩት መቆም ስላለባቸው ብቻ፤ ሁሉም ነገር አስቂኝ ነው።
  • ይህች ሀገር እና ሌሎች ሕዝቦች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ስንት ስቃይና መከራ ያሳለፉብትን ምልክት ዛሬ እንድትጠቀሙበት ተፈቅዶላችኋል!” ብሎ እንደ ማንበብ የሚያስጠላ ነገር የለም።
  • ሀማስ አሸባሪ ነውየሚል ምልክት ያለው ሰው፡ ወዲያው ታሰረ። የሃማስ ደጋፊ ከስዋስቲካ ጋር ለሰልፍ ሲወጣ፡ ተወው! አትንካው! ምክንያቱም ሁሉም ነገር በአውድ መታየት አለበት። ጉድ ነው!
  • ፖሊሶቻችን የጠፉ ነፍሶች ናቸው
  • እና ከጥቂት ወራት በፊት ፖሊስ አንዲት ሴት የፍልስጤም ደጋፊ ሰልፈኞችን ታበሳጫለችናየእንግሊዝ ባንዲራን ለሰልፈኞቹ እንዳታሳይ ተደርጋ ነበር።
  • በዚች ሀገር ነገሮች ተስፋ አስቆራጭ ሆነዋል። በዚህች ሀገር ውስጥ ባሉ ባለስልጣናት ላይ ብዙ እምነት የለኝም ስል እያዘንኩ ነው።
  • እውነታው ግን ሰልፉን መጠበቅ ያለባቸው ፖሊሶች ሰልፉን እየጠበቁ ሳይሆን ለአመጸኞቹ ሰልፈኞች እየተከላከሉላቸው ነው።
  • አለም በግልፅ ደም አፋሳሽ ሆናለች ፣ ነገሮች በጥሩ ሁኔታ አያልቅም።
  • አይሁዶች በዚህች ሀገር ከክርስቲያኖች ውጭ ካሉ ከማንኛውም ሃይማኖታዊ ቡድኖች በጣም ረጅም ጊዜ ኖረዋል። በሰላም የመኖር መብት አላቸው። ሌሎች ቡድኖች ሲፈጽሙ እንደምናያቸው ዓይነቶች ጥቃቶች ሲፈጽሙና በህብረተሰቡም ላይ ስጋት ፈጥረው አያውቁም። እነዚህ የፍልስጤምደጋፊ ሰልፎች በፀረሴማዊ ዝማሬ እና ዛቻ የተሞሉ ናቸው። ተገቢ የሆነ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል።

🔥 Protest during Easter?! ✞

The Union of ISHMAEL and ESAU That Is Shaking The Whole World, Including Our Country, Continues!

👉 Today is the monthly commemoration day of St. Gorge in Ethiopia.

😇 The Martyr Saint George is The Patron Saint of:

  • ❖ Ethiopia
  • ❖ England
  • ❖ Aragon
  • ❖ Catalonia
  • ❖ Georgia
  • ❖ Moldova
  • ❖ Palestine

👮 The Met Police have lost control of the streets’: Force faces questions over Swastika row at pro-Palestine protest after telling Jewish woman the symbol ‘needed to be taken in context’ – as Labour shadow minister says footage is ‘very concerning’

Anti-semitism campaigners have reacted with anger after a Metropolitan Police officer was filmed telling a Jewish woman swastikas being displayed during a pro-Palestinian march in London needed to be “taken in context”.

A London Metropolitan Police officer told a Jewish woman that a swastika is only antisemitic depending on the “context” it is used in after she complained about a placard being displayed during a pro-Palestinian march in London yesterday.

In video footage shared online, the woman asks two police officers: “If someone is carrying a sign with a swastika, you said you wouldn’t arrest them on the spot? They’d have to be investigated online?”

In response, the officer standing further back interjects, saying, “A swastika on its own, I don’t think it’s…” to which the woman filming the interaction says “Yes, it is.”

The first officer then tells the woman that she should “go away and have a look at” the Public Order Act legislation, as “it’s all about it it’s something likely to cause vast alarm and distress,” apparently suggesting that a swastika placard may not fit the legal definition of disturbing the public order.

Asked why he believes that displaying a swastika at a pro-Palestinian march could be deemed anything other than antisemitic, the officer says, “Everything needs to be taken in context, doesn’t it?”

Pushed again to explain a context in which the swastika can be displayed in a way that isn’t antisemitic, the officer tells the woman that he doesn’t have “an in-depth knowledge of signs and symbols.”

He does admit, however, that he knows “the swastika was used by the Nazi party during their inception and the period of them being in power in Germany in 1934.”

👉 Selected comments:

  • Everyone knows they are used as symbols of hate. But the real question is why are these pathetic marches being allowed to continue. Half the people involved are just out to cause trouble & the rest need to stop it’s just ridiculous now.
  • I find it disgusting to read with what this country and others people went through in WW2 that you are allowed to use this as part of a demonstration.
  • Man with ‘Hamas is terrorist’ sign: immediately tackled to the floor. Pro Hamas with swastika: left alone because it’s all about ‘context’.
  • Our Police are lost souls indeed…
  • And yet only a few months ago the police ask a woman not to be showing protesters the English flag as it was upsetting Palestinian protesters, madness
  • Things are desperate in this country . I’m sorry to say I do not have a lot of faith in the authorities in this country.
  • The fact is, they are not policing the march they are protecting the marchers.
  • The world has clearly gone bloody mad, it’s not going to end well.
  • Jews have lived in this country far longer than any other religious groups outside of Christians. They have the right to be able to live in peace. They have never posed a threat to society. Unlike the attacks we see from other groups. These pro Palestinian marches are full of antisemitic chanting and threats. High time they were dealt with.

‘Islamists Are in Charge of Britain Now’ | Ex-Home Secretary’s Stark Warning of ‘Ghettoised’ Britain

  • የቀድሞ የሀገር ውስጥ ፀሐፊዋ ሱኤላ ብሬቨርማን፤ አሁን ብሪታንያ ላይ ቁጥጥር ያላቸው ኢስላማውያን ናቸው፤ ብሪታኒያን እያራቆቷት ነውሲሉ ከባድ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል

Muslim Mayor of London Sadiq Khan: “I’m Proud to Be Anti-Racist But Also Anti-Semitic”

  • እስላሙ የለንደን ከንቲባ ሳዲቅ ካን፤ ፀረዘረኝነት ነገር ግን ፀረ ሴማዊ የሆነ ፓርቲ አካል በመሆኔ ኩራት ይሰማኛል

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Londonistan Ramadan: Brits Are Told By Muslims Not to Eat

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2024

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😈 የለንደን ረመዳን ቅሌት፤ ብሪታንያውያን በሙስሊሞች ምግብ እንዳይበሉ ተነገራቸው

👹 ማሆሜት = ባፎሜት 👹

፩. ሙስሊሙ በለንደን አውቶቡስ ውስጥ አንዲት ሴትትን “በረመዷን ‘ፆሙ’ ለምን ምሳሽን ትበያለሽ!” በማለት ያስቸግራታል። “እኔ ረመዳን እየጾምኩ ነው! ከአውቶብሱ ወጥተሽ ሌላ ቦት ሂጂ እና ብይ!” እያለ አስጨነቃት።

፪. ሙስሊም በለንደን አንዱን ሰራተኛ ሰው “ረመዷን ስለሆነ ምግቡን አስቀምጥ አሁን አትብላ!” እያለ ይነጅሰዋል።

☪ በረመዷን ወቅት ሙስሊሞች ፀሀይ ከመውጣቷ በፊት ከርሳቸውን ይሞላሉ ፀሀይ ከጠለቀች በኋላ ከርሳቸውን ይሞላሉ እና ምሳ በመዝለል ብቻ እንደ ሸሂድ (ሰማዕት) መቆጠር ይፈልጋሉ ። ሙስሊሞች በረመዳን ከዓመቱ በበለጠ ይበላሉ፣ የሰውነት ክብደታቸውም በጣም ይጨምራል። ሙስሊሞች ይፎክራሉ እና ጾማቸውን በአደባባይ ያሳያሉ።

ዕብሪተኞቹ፣ ትሕትና-አልባዎቹ እና ምስጋና-ቢሶቹ የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች የሆኑት መሀመዳውያኑ ጥጋባቸው ገንፍሎ ከራሳቸው እየወጣ ነው። እንግዲህ ልክ የሚያስገባቸው እግዚአብሔር አምላክ በቅርቡ በጽኑ ያስተነፍስላቸዋል! ከኃያሉ አምላክ ፈጽሞ አያመልጡም! የፍርድ ቀን እየመጣ ነው!

እስኪ ይታየን የሑዳዴ ጾምን ጨምሮ ለግማሽ ዓመት ያህል ከስጋ በመቆጠብ ለሚጾሙት ኢትዮጵያውን ክርስቲያኖች ጎረቤት የሆኑት መሀመዳውያን ፍዬሉን፣ በሬውን፣ ግመሉን እና ሰውን በማረዳቸው የተቆጡ ክርስቲያኖች በተመሳሳይ መልክ፤ “ፆማችን ነው፤ ለምን ታርዳላችሁ? ለምንድን ነው ስጋ የምትበሉት? ወዘተ” በማለት መሀመዳውያኑን እንዲህ ሲወተውቷቸው!

አዎ! ☪ ሙስሊሞች እውነተኛውን እግዚአብሔር አምላክን አያመልኩም። ዋቀዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈርን ነው የሚያመልኩት።

👹 MAHOMET = BAPHOMET 👹

1. Muslim man harasses a woman on a London bus for eating her lunch while he is ‘fasting’ during Ramadan.

“I can smell that do you mind eating that somewhere else I’m fasting.”

2. A non-Muslim SHAMED into putting his food away because it’s Ramadan.

☪ Muslims during Ramadan stuff their faces before sunrise , stuff their faces after sundown , and want to be treated like martyrs just for skipping lunch . They actually eat MORE during Ramadan than the rest of the year ! They gain a lot of weight during Ramadan.

Muslims brag and show publicly their fasting.

☪ Muslims don’t worship the real Father. They worship Waqeyo-Allah-Baphomet-Lucifer

Muslim Hordes Display Warlike Dominance Across Europe Under The Pretense of ‘prayer’

  • ☪ የሙስሊም መንጋዎች በመላው አውሮፓ በየአደባባዩ እና መንገዱ ‘ጸሎት/ዱዋ እናደርጋለን፣ እንጾማለን’ በማለት ጦርነታዊ የበላይነትን በማሳየት ላይ ናቸው

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፮፥፭፡፯]❖❖❖

“ስትጸልዩም እንደ ግብዞች አትሁኑ፤ ለሰው ይታዩ ዘንድ በምኩራብና በመንገድ ማዕዘን ቆመው መጸለይን ይወዳሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል። አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።

አሕዛብም በመናገራቸው ብዛት እንዲሰሙ ይመስላቸዋልና ስትጸልዩ እንደ እነርሱ በከንቱ አትድገሙ።”

☪ “እስልምና ሀይማኖት እንኳን አይደለም። ዓለም አቀፋዊ የወረራ አጀንዳውን ለማራመድ አምላክን የሚጠቀም ማኅበራዊ የፖለቲካ ሥርዓት ነው። እስልምና “እምነትን” እንደ ተሽከርካሪ በመጠቀም በአለምአቀፍ መገዛት አጀንዳ ላይ የተሰማራ የ ሰባተኛው/7 ኛው ክፍለ ዘመን አረመኔያዊነት ነው” ሲል የአሜሪካዋ ኦክላሆማ ግዛት የቀድሞ የምክር ቤት ተወካይ አሁን የፌዴራል ኮንግረስ እጩ የሆነው ጆን ቤኔት ተናግሯል። 100% ትክክል!

☆ በጣሊያኗ ግሮሴቶ ከተማ ሙስሊም ወራሪዎች በአላህ ስም የእግረኛ መንገዶችን ዘግተዋል። ዋቀዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ይህን ይፈልጋል ፥ ጣሊያኖች ግን በጣሊያን ውስጥ እነዚህን የትምክህት እና አክራሪነት ድርጊቶችን ማየት እንደማይፈልጉ ይናገራሉ።

☆ በፈረንሳይ ወደ ሦስት ሺህ/3000 የሚጠጉ መስጊዶች አሉ፤ ነገር ግን መሀመዳውያኑ ሙስሊም ያልሆኑትን ነዋሪዎች ለመፈታተን በጎዳና ላይ መስገድን ይመርጣሉ። ዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ይህንን ይፈልጋል ፥ ፈረንሳዮች ግን “እነዚህን የትምክህት እና አክራሪነት ድርጊቶች በፈረንሳይ ማየት አንፈልግም” ይላሉ።

ውሻ ግዛቱን በሽንት ምልክት እንደሚያደርግ ሁሉ በዛሬዋ አውሮፓም ሙስሊም ወራሪዎቹ “በጸሎት/ዱዋ” ስም ተመሳሳይ ድርጊት ይፈጽምሉ። እንደ ጥገኝነት ጠያቂ፣ ተፈናቃይ እና ተገፊ በምዕራቡ ዓለም የእስልምና ጋኔናቸውን ለማራገፍ ዝግጁ ሆነው መጥተዋል። ‘አሁን በቂ ቁጥር አለን!’ ብለው ስለሚያምኑ የተበዳይነት ካባቸውን ጥለው ገና ከጅምሩ ባቀዱት መሰረት…በተለይ ጦርነትን በሚመስል መልክ በግልፅ መንቀሳቀስ እንደሚችሉ አውቀዋል።

በኢትዮጵያማ መሀመዳውያኑ እና እስልምና ለሺህ ዓመት ምን ያህል ጉዳት በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ላይ እንዳደረሱ ለመገመት ከባድ አይሆንብንም። ለመላው ዓለም ብቻ ሳይሆን በተለይ ለአፍሪቃ እና ለኢትዮጵያ ዋናው ችግር እስልምና ነው። ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ በዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር አምልኮ መርከስ አልነበረባትም፤ ይህ አምልኮ እንዲስፋፋ መደረጉ በእግዚአብሔር አምላክ ዘንድ ሃዘንን እና ቍጣን ቀስቅሷል።

ዛሬ ልክ እንደቀደሙት አባቶቻችንና እናቶቻችን እኛም የእስልምናን መራራ ፍሬ እየቀመስነው ነው። ሕዝበ ክርስቲያኑ ነቅቶ ተነስቶ ሃገሩ እና ሕዝቡን እንዳያድን በአጋንንት ረዳትነት በማደንዘዝ፣ በማሰርና በማፈን ፣ ብሎም እርስበርስ እየተበላላ ቁጥሩን ይቀንስ ዘንድ እየተደረገ ነው፤ በዚህም፤ ለጊዜውም ቢሆን፤ መሀመዳውያኑ እና አጋሮቻቸው ሰይጣናዊ ተልእኳቸውን አንድ በአንድ ለመተግበር በቅተዋል።

ክርስቲያኑ ወገናችን ጠላቱን ለይቶ ለመንፈሳዊ ማንነቱና ምንነቱ መታገልና መዋጋት ሲገባው እራሱን እያዳከመና እየጎዳ መኖሩን መርጧል። ሰሞኑን ፓትርያርኩን ጨምሮ ካህናቱ አንድ ሙስሊም ሸኽ መገደሉን ተከትሎ ፈጣን የሃዘን መግለጫ ለማውጣት ሲሽቀዳደሙ ሳይ፤ “እንዴ፤ በሚሊየን በላይ በጎቻቸው ሲገደሉ ዝም ያሉት፤ መንኮሳት፣ ካህናት፣ ቀሳውስትና ምዕመናን ሲረዱ እና በእሳት ሲቃጠሉ ዝም ያሉት፤ እነ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ ዳሞ እና ደብረ አባይ ሲጨፈጨፉ የመታሰቢያ ቀናት እንኳን ለመመደብ ዝም ያሉት ‘አባቶች’ ምን ተሰምቷቸው ነው ለሙስሊሙ ሸኽ ይህን ያህል የተቆረቆሩት?” የሚለውን ጥያቄ ነበር ለመጠየቅ የተገደድኩት። አይይይ! በበሽተኛ ‘ዶ/ሮች’ የምንመራ የበሽተኛ ማሕበረሰብ አባላት ለመሆን መብቃታችን እጅግ በጣም የሚያሳዝን ነው!

❖❖❖[Matthew 6:5-7]❖❖❖

And when you pray, you must not be like the hypocrites. For they love to stand and pray in the synagogues and at the street corners, that they may be seen by others. Truly, I say to you, they have received their reward. But when you pray, go into your room and shut the door and pray to your Father who is in secret. And your Father who sees in secret will reward you. And when you pray, do not heap up empty phrases as the Gentiles do, for they think that they will be heard for their many words.

☪ “Islam is not even a religion. It’s a social political system that uses a deity to advance its agenda of global conquest

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

BBC Is Blasted & Accused of ‘Turning Its Back on Christian Britain’ After it Drops Easter Service Broadcast

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2024

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😈 ቢቢሲ የፈረንጆቹን የትንሳኤ አገልግሎት ስርጭትን ካቋረጠ በኋላ፤ ‘በክርስቲያን ብሪታንያ ላይ ፊቱን አዙሯል’ የሚል ቁጣ እና ክስ እየቀረበበት ነው

አዎ! የኛዎቹን ጨምሮ ሁሉም ተናበብው በመሥራት ፀረክርስቲያን ጂሃድ በማካሄድ ላይ ናቸው። የኛዎቹ ሕዝብ ክርስቲያኑን ለማሰላቸት የፋሺስታዊው ጋላኦሮሞ አገዛዝ ቅጥረኞች የሆኑት ቻነሎች በየቀኑ በዩቲውብ ከየቤተ ክርስቲያኑ በቀጥታ በማሰራጨት ላይ ናቸው። እንግዲህ ተፈቅዶላቸውና ተከፍለው ክርስትናን ለማርከስ እና ሕዝቡንም ለማሰላቸት የሚጠቀሙበት ሉሲፈራዊ ስልት መሆኑ ነው። ይህ ሊሰመርበት ይገባል!

👉 የተመረጡ አስተያየቶች፡-

  • ☆ ቢቢሲ ሰልፈር ሰልፈር ይሸታል (ተግማምቷል!)።
  • ☆ አዎ ! ቢቢሲ ክርስትናን ተወ። እና እኛ የእንግሊዝ ሰዎችም ቢቢሲን እየተውነው ነው።
  • ☆ ክርስትና እንግሊዝን ታላቅ አድርጎታል። እስልምና እንግሊዝን አሳዘነ።
  • ☆ ቢቢሲ የኢድ አልፈጥርን በዓል ሙሉ ሽፋን እንደሚሰጥ እገምታለሁ።
  • ☆ ሞራል ለረጅም ጊዜ ለቢቢሲ ግምት የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም። እሱን ለመረዳት እስራኤል በክፉ ላይ የምታደርገውን ጦርነትን እንዴት እንደሚሸፍኑት መመልከት ብቻ በቂ ነው። ብዙ የአረብ ገንዘብ እዚያም ይፈስሳል።
  • ☆ ለምንድነው ብዙዎቻችን ‘ሌላውን ቢያናድድ’ እይተባለ የራሳችንን ባህልና ቅርስ እንዳናከብር የተከለከልነው? ነገር ግን በሀገሪቱ ውስጥ ያሉት አናሳ ብሄረሰቦች የራሳቸው በዓላት እንዲያከብሩ ተፈቅዶላቸዋል።
  • ☆ ቢቢሲን አልወድም ነገር ግን የእንግሊዝ ቤተክርስትያን ራሷ ለብዙ ልማዳዊ ክርስቲያናዊ እሴቶች ወደ ኋላ ስትመለስ እያየን አሁን በዚህ ለመፍረድ ከባድ ነው።
  • ☆ የአንግሊካን ቤተ ክርስቲያን አሳፍሪ ናት፣ ቢቢሲም ያሳፍራል፣ ይህ እንዲሆን የፈቀድን እኛ ሁላችንም አሳፋሪዎች ነን።
  • ☆ ዝልግልጉ ኒዖ ሊበራል የሜዲያ ተቋም ቢቢሲ መጥፎ ነው ማለት አለብኝ። ሆኖም በእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን የካንተርበሪ ሊቀ ጳጳስ ጀስቲን ዌልቢ የፓኪስታን ባንዲራ በዌስትሚኒስተር አቢ ላይ እንዲውለበለብ ሲፈቅድö ያኔ ክርስቲያን ብሪታንያ እንደሞተች አውቅ ነበር።
  • ☆ ሟቿ ንግሥት ኤልሳቤጥ ይህን አትፈቅድም ነበር…..በግልጽ ቻርልስ(የሳውዲ ሰይፍ ዳንሰኛ) አላሰበም።

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአንተ ታምኛለሁ ♱

😈 BBC is blasted and accused of ‘turning its back on Christian Britain’ after it dropped its coverage of the traditional Easter service at King’s College.

The show has been a feature of the channel’s festive programming since 2010 – but has been dropped in favour of other religious coverage.

It comes after flagship radio show Desert Island Discs sparked fury for inviting a prominent atheist on their Good Friday edition of the show.

Professor Alice Roberts, a scientist and the vice-president of the Humanists UK charity, turned down the chance to take a Bible with her alongside the complete works of Shakespeare – saying: ‘Well I’m not having the Bible, because I’m a humanist!’

The move has been slammed by Christian groups who claim the broadcaster is trying to ‘minimise’ the religion’s role in British culture.

‘The BBC’s motto, ‘Nation shall speak peace unto nation’, is Biblical in origin,’ Andrea Williams, the chief executive of Christian Concern, told The Telegraph.

‘The more the BBC seeks to forget and minimise the primary role of the Christian faith shaping this nation, the darker all things will become.

  • 💭 Tim Cohen: King Charles III is The Anti-Christ
  • 💭 ቲም ኮኸን፤ ንጉስ ቻርለስ ሳልሳዊ ጸረ-ክርስቶስ ነው

👉 Selected comments:

  • The BBC smells of sulphur.
  • YES ! The BBC has abandoned Christianity. And we the British people are abandoning the BBC
  • The late Queen Elizabeth would not approved…..obviously Charles (Saudi Sword dancer) thinks not
  • Christianity made England great. Islam made England mourn.
  • I bet the BBC will be doing full coverage of Eid al-Fitr.
  • Moral is no longer a consideration for the BBC for a long time.
  • To understand it, it’s enough to look at how they cover the war of Israel against evil. A lot of Arab money flows there.
  • Why are we the majority not allowed to celebrate our own culture and heritage in case it upsets someone else but all the minorities in the country are allowed to celebrate theirs.
  • I don’t like the BBC but it’s hard to judge when the Church of England itself keeps turning it’s back on so many traditional Christian values in the constant pursuit of woke.
  • Shame on the church, shame on the BBC, and a SHAME on all of us that have allowed this to happen.
  • I have to say thus is bad by the woke BBC. However, when Archbishop Justin Welby allowed the flag of Pakistan fly over Westminster Abbey. I then knew that Christian Britain had died.

Jesus Christ Our Lord I Trust In You ♱

Posted in Ethiopia, Faith, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »