Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Jews’

Italian Tourist Killed In Tel Aviv Terror Attack | Ramadan Bombathon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2023

💭 በእስራኤሏ ቴል አቪቭ ከተማ የሽብር ጥቃት የጣሊያን ቱሪስት ተገደለ፣ ስድስት ብሪታናውያን ቆሰሉ | የረመዳን ፍንዳታ

💭 Six Brit and Italian tourists injured and one killed in Tel Aviv suspected attack

A 30-year-old man from Italy was killed and four other people are receiving medical treatment for mild to moderate injuries after a car rammed into a group of people and flipped over in Tel Aviv, Israel

Police said a car rammed into a group of people near a popular seaside park before flipping over.

Police said they shot the driver of the car. The driver’s condition is unknown at the moment.

Israel’s Foreign Ministry referred to the incident as a “terror attack”, a term Israeli officials use for assaults by Palestinians.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

34 Rockets Fired From Lebanon Hit Israel Causing Injuries | Here We Go Ramadan Bombathon!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 6, 2023

🔥 ከሊባኖስ የተተኮሱ ፴፬/34 ሮኬቶች በእስራኤል ላይ ጉዳት አደረሱ | እነሆ የሰይጣናዊው ረመዳን ቦምብቶን ፥ ያውም በአይሁዶች ፋሲካ ቀናት እና በክርስቲያኖች ፋሲካ ዋዜማ፤ በቅዱስ አማኑኤል ዕለት!

እነዚህ ሮኬቶች በሰሜን እስራኤል በገሊላ ክልል ላይ ነው የተተኮሱትገሊላ ብዙ የኢየሱስ ተአምራት የተፈጸሙበት ቦታ ነው፣ በአዲስ ኪዳን እንደተጻፈው፣ በገሊላ ባህር ዳርቻ።

🥚 That is, During Passover – and on the eve of Easter 🥚

These rockets were fired at the Galilee region in northern Israel. The Galilee is where many of the miracles of Jesus occurred, according to the New Testament, on the shores of the Sea of Galilee.

🔥 Rockets were fired from Lebanon into Israel on Thursday and answered by a burst of cross-border artillery fire, officials said, amid escalating tension following Israeli police raids on the Al-Aqsa mosque in Jerusalem.

The Israeli military said it had intercepted at least one rocket as sirens sounded in northern towns near the border, while two Lebanese security sources said there had been at least two attacks, with multiple rockets.

Israeli news outlets reported that around 34 rockets were launched from Lebanon, half of which were intercepted, while five landed in Israeli areas. Israel’s ambulance service said one man had sustained minor shrapnel injuries.

In a written statement, the United Nations peacekeeping force in south Lebanon (UNIFIL) described the situation as “extremely serious” and urged restraint. It said UNIFIL chief Aroldo Lazaro was in contact with authorities on both sides.

Israeli broadcasters showed large plumes of smoke rising above the northern town of Shlomi and public sector broadcaster Kan said the Israel Airports Authority closed northern air space, including over Haifa, to civilian flights.

“I’m shaking, I’m in shock,” Liat Berkovitch Kravitz told Israel’s Channel 12 news, speaking from a fortified room in her house in Shlomi. “I heard a boom, it was as if it exploded inside the room.”

👉 Courtesy: SkyNews

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Israel: Ethiopian Cultural Center in Lod Torched, Two Arab Muslims Arrested

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2023

🔥 በእስራኤሏ ሎድ የኢትዮጵያ የባህል ማዕከል ተቃጥሏል፤ በቃጠሎው የተጠረጠሩ ሁለት የአረብ ሙስሊሞች ታሰረዋል

ያሳዝናል፤ እኛ ኢትዮጵያውያን በየሄድንበት ሁሉ መከራና ስቃይን፣ ጥላቻንን ጥቃትን የምንጋፈጥበት ዘመን ላይ እንገኛለን፤ በኢትዮጵያ፣ በአፍሪቃ፣ በአሜሪካ፣ እስያ፣ አውሮፓና አውስትራሊያ ብንገኝም ከፈተናው የትም አናመልጠም።

የሚገርም ነው አይሁዱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ወደ ኢትዮጵያ በሚያመሩበት ወቅት፤ የእስራኤሉም ጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያም ኔቴንያሁ ወደ “ጴጋሞን” በርሊን ለማምራት አቅደው ነበር፤ ነገር የም ዕራብ ሜዲያዎች “በእስራኤል የሰብ ዓዊ መብትን” እየተጋፋቸውን እያሉ በመጮኽ ላይ ስለሆኑ ጉብኝታቸውን አዘግይተውታል።

እንግዲህ ከእኛ ጋር እናነጻጽረው፤ ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ የበቃውን አረመኔ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለመጎብኘት ወደ አዲስ አበባ ሲያመሩ “ለሰብዓዊ መብት እንቆረቆራለን” የሚሉት ሜዲያዎችና መንግስታት ሁሉ ዝም ጭጭ ብለዋል። ግብዝ፣ አስቀያሚና ቆሻሻ ዓለም!

Too bad; We Ethiopians are in an age where we face suffering, hatred and violence wherever we go. Even if we are in Ethiopia, Africa, America, Asia, Europe and Australia, we will not escape the challenge anywhere.

It is surprising that when the Jewish US Secretary of State Anthony Blinken is heading to Ethiopia; Israeli Prime Minister Binyamin Netanyahu too planned to go to “Pergamon” Berlin; However, they delayed their visit because the Western media are shouting loud that “Israel is violating human rights”.

The German government is under pressure for hosting Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu, who was due to arrive in Berlin later Wednesday and facing strong criticism over planned legal reforms.

On the eve of Netanyahu’s departure for Germany and ahead of a planned trip to Britain, 1,000 writers, artists and academics wrote to the two European nations’ ambassadors urging their governments to scrap the visits.

👉 Berlin under fire over Netanyahu’s visit

👉 So let’s compare this with the situation in Ethiopia and encounter ‘double standards:

When the US Secretary of State Antony Blinken heades departs for Ethiopia to meet the barbaric Gala-Oromo Ahmed Ali, who massacred more than a million Orthodox Christians, all the media and governments that said, “We will fight for human rights” say and do nothing. Hypocritical, ugly and dirty world!

💭 Mixed Jewish-Arab city has been a flashpoint of nationalistic crime in the past.

Israel Police have arrested two Arabs on suspicion that they set fire to the “Beit HaGadzo,” a cultural center for Ethiopian Jews located behind the pre-military training school in the Ramat Eshkol neighborhood of Lod.

“We will not be silent,” local residents responded, and announced that they would be holding a demonstration. “At 8:30 p.m. we will all gather at the site for the evening prayer and raise a cry of protest.”

Investigators from the Lod Police Station used advanced technological means to investigate the crime leading to the swift apprehension of two Lod residents aged 18 and 25, who are suspected of the arson. At the conclusion of their interrogation, it will be decided whether to ask the court to extend their detention.

👉 Courtesy: Israelnationalnews

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 8, 2022

💭 Tucker Carlson: Zelenskyy’s cabinet is devising ways to punish Christians

Fox News host Tucker Carlson gives his take on the Russia-Ukraine conflict and American worship of Zelenskyy.

👉 በዩክሬን፣ በሩሲያ፣ በአርሜኒያ፣ በሰርቢያ፣ በማቄዶኒያ፣ በቆጵሮስ፣ በሶሪያ፣ በኦራቅ፣ በግብጽና በሃገራችን ኢትዮጵያ ሉሲፈራውያን እየተዋጉ ያሉት ኦርቶዶክስ ክርስናን ነው።

👉 የሚከተለው ጽሑፍ ባለፈው ወር ላይ የቀረበ ነው፤

💭 ሁልጊዜ ከማልረሳቸው ነገሮች መካከል አንዱ፤ ገና የአስራ አምስት ዓመት ልጅ እያለሁ በዓለማችን ዙሪያ በሚካሄዱት ሁኔታዎች ላይ ከፍተኛ የማወቅ ጉጉት ነበረኝ፤ የእያንዳንዱን አገር ዋና ከተማ ከእነ መሪያቸው ለመሸምደድም በቅቼ ነበር፤ ታዲያ ያኔ በተለያዩ አገራት የመዘዋወር አጋጣሚው ስለነበረኝ በተለይ ዘረኞችና ጎሰኞች አገራትን በታታኞቹ በሆኑት ሕዝቦች ላይ ሳጠና የመጡልኝ፤

  • ☆ በእኛ ሃገር፤ ጋላ-ኦሮሞዎች እና ‘ኤርትራውያን’
  • ☆ በስፔይን፤ ባስኮችና ካታላኖች
  • ☆ በጀርመን፤ ባቫራውያን (ሙኒክ ከተማ)
  • ☆ በስዊዘርላንድ፤ በሮማንዲ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በሶቪየት ሕብረት/ሩሲያ፤ ዪክሬይናውያን
  • ☆ በዩጎዝላቪያ፤ የክሮኤሽያ ክሮአቶች
  • ☆ በቤልጂም፤ የደቡብ ቫሎኒያ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በብሪታኒያ፤ ስኮትላንዳውያን
  • ☆ በአሜሪካ፤ ቴክሳሳውያን
  • ☆ በካናዳ፤ በኩቤክ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች

😈 ታዲያ እነዚህ የየሃገራቱ ጠንቆች፣ የአንድነትና የክርስትና ጠላቶች መሆናቸውን ዛሬ በደንብ መረጋገጡን ሳውቅ ያኔ የጠቆመኝ ኃይል ዛሬም አብሮኝ ያለው መሆኑን አምኛለሁ።

❖❖❖ [ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯] ❖❖❖

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤”

💭 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Islamists in Mozambique Demand Christians, Jews to Convert to Islam or pay ‘Jizya Tax’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

እስላሞች በሞዛምቢክ ባሉ ክርስቲያኖች እና አይሁዶች ላይ ‘የጂዝያ ግብር’ እንዲጣል አዘዙ።

የሞዛምቢክ ነዋሪዎች ፷/60% የሚሆኑት ክርስቲያኖች ፣ ፳/ 20% ደግሞ መሀመዳውያን ናቸው።

👉 ይህ በኢትዮጵያም የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ / አርመኔዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ያቀዱት ነገር ነው። “ኬኛ! ልዩ ጥቅም… ወዘተ” የሚሏቸው የወረራ መሳሪያዎቻቸው እንዲሁም በአክሱም ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ከበባ/እገዳ፣ የጽዮናውያንን ባንክ መዘጋት፣ ገንዘባቸውን መዝረፍ ሁሉ የዚህ የግፍ ቀንበር የሰይጣናዊ/ እስላማዊ ጂዝያ አካል ነው።

እነዚህ አውሬዎች የኢትዮጵያውያን፣ የክርስቲያኖችና አይሁዶች ብቻ ሳይሆኑ የመላው የሰው ልጅ ዘር ጠላቶች ናቸው። አስተያየት ሰጭው በትክክል፤ “እስልምና ከሰው ህይወት ጋር አይጣጣምም።” ይለናል።

አዎ! በእነዚህ ቀናት በአክሱምም መሀመዳዊውን ኤርትራዊዘፋኝ “የድል ዜማውን” እንዲያሰማ የተደረገውም ነገር ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በቱርክ የተደገፉት የግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ጭፍሮች አድርገውት እንደነበረው ነው። ለዚህ ትልቅ ድፍረትና ቅሌት ደግሞ አዲስ አበባ፣ ባሕር ዳር፣ መቀሌና አስመራ ያሉት ጋላ ኦሮሞዎች ተጠያቂዎች ናቸው፤ በቅርቡ ትልቅ ዋጋ ይከፍሉበታል፤ ወዮላቸው! ውጊያችን መንፈሳዊ ነው!

የአብርሐም፣ ይስሐቅና ዮሴፍ አምላክ ፤ “ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው” ይለናል።

❖❖❖[መክብብ ፫፥፩፡፰]❖❖❖

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።”

🔥 የዚማ ሕግና የጂዝያ ግብር ፥ እስላማዊ የግፍ ቀንበር በአይሁድና በክርስቲያኖች ላይ

የኸይበር ወረራ ሙስሊሞች እስከ ዛሬ ድረስ ከአይሁድና ከክርስቲያኖች ጋር ላላቸው ግንኙነት መሠረት የጣለ የታሪክ ክስተት ነበር፡፡ መሐመድ በኸይበር ወረራ ወቅት በሕይወት የተረፉትን አይሁድ ሃይማኖታቸውን ይዘው እንዲቆዩ የፈቀዱላቸው ቢሆንም ያንን ማድረግ ይችሉ ዘንድ አንድ ቃል ኪዳን አስገብተዋቸው ነበር፡፡ ይህ ቃል ኪዳን “የዚማ ቃልኪዳን” ወይም “የመገዛት ቃልኪዳን” በመባል ይታወቃል፡፡

ዚማ” የሚለው ቃል “ዘማ” ከሚል የአረብኛ ግሥ የተገኘ ሲሆን “(ክፉ ጠባይን በተመለከተ) መውቀስ፣ ምስጋና መንፈግ፣ ስህተትን ፈልጎ ማግኘት፣ መገምገም፣ ማሔስ” የሚሉ ትርጉሞች አሉት፡፡ የማመስገን ተቃራኒ ነው፡፡ ዚማ ጥፋት ወይም ስህተትን ከመፈፀም የተነሳ የሚመጣ ተጠያቂነትን የሚያመለክት ሲሆን ቢፈርስ ወይም ቢጣስ ቃል ኪዳን አፍራሹን ወገን ተጠያቂ ሊያደርግ የሚችል ስምምነትን ወይም ቃል ኪዳንን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ስምምነቱን የሚፈርሙ ሰዎች ደግሞ “ዚሚ” በመባል የሚታወቁ ሲሆን የገቡትን ቃል ኪዳን እስካላፈረሱ ድረስ ሕይወታቸው በሕግ ይጠበቃል፡፡ ዚሚዎች የመጀመርያ የሚገቡት ውል ለሙስሊሞች እንደ ደም ካሳ የሚቆጠር “ጂዝያ” በመባል የሚታወቅ ግብር መክፈል ነው፡፡ ይህ ግብር የሚከፈለው ሕይወትን ለማቆየት ነው፡፡ ሙስሊሞች ግብሩን የሚቀበሉት እንደ ተጎጂ አካል በመሆን ነው፡፡ ማለትም አንድ ጂሃዳዊ ክርስቲያኑን ሲገድል የገደለውን ሰው ንብረት፣ ሚስትና ልጅ የራሱ የማድረግ ዕድል ይኖረዋል፡፡ ነገር ግን ካልገደለው ይህንን ጥቅም በማጣት “ተጎጂ” ስለሚሆን የጉዳት ካሳ ሊከፈለው ይገባል ማለት ነው፡፡ በሌላ አባባል ጂዝያ የሚከፈለው ሙስሊሞች ከገዛ ራሳቸው ዚሚውን እንዲጠብቁት ነው፡፡ የሚከተለው የቁርአን ጥቅስ ስለ ጂዝያ ክፍያ የሚናገር ነው፡

ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች [አይሁድና ክርስቲያኖችን ለማመልከት ነው] እነዚያን በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እውነተኛውንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው፡፡” (የንስሐ ምዕራፍ 929)

መሐመድ ዚሚዎች እንዳይገደሉ አጥብቀው ከልክለዋል፡፡ ምክንያቱን ሲናገሩ ደግሞ የሙስሊሞች የገቢ ምንጭ ስለሆኑ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡

በሸሪኣ ሕግ መሠረት ሴቶች፣ ድኾች፣ ህሙማንና አቅመ ደካሞች ጂዝያን እንደማይከፍሉ ቢነገርም ነገር ግን ከአርመንያ፣ ከሦርያ፣ ከሰርብያና ከአይሁድ የተገኙ ምንጮች እንደሚመሰክሩት ህፃናት፣ መበለቶች፣ ወላጅ አልባዎችና ሙታን እንኳ ሳይቀሩ ጂዝያ መክፈል ይጠበቅባቸው ነበር፡፡ የዚሚ ማሕበረሰቦች ከጂዝያ በተጨማሪ የሚከፍሏቸው ብዙ የግብር ዓይነቶች ነበሩ፡፡ ሙስሊሞች ለንግድ ወይም ለመጓጓዣ የሚከፍሏቸው ሌሎች ቀረጦች በሙሉ ዚሚዎች በእጥፍ እንዲከፍሉ ይደረጋል፡፡ በጦርነት ምክንያት የሚወጡትን ወጪዎች ለማካካስ ሙስሊም ገዢዎች የዚሚ ማሕበረሰቦች የሚበዘበዙባቸውን ስልቶች ይነድፉ ነበር፡፡ ሙስሊም ሽፍቶችና አማፅያን ደግሞ ግለሰቦችን አፍኖ በመውሰድ ወጆ (የማስለቀቂያ ክፍያ) እንዲከፈል ያስገድዱ ነበር፡፡ ብዝበዛውን መቋቋም ካለመቻላቸው የተነሳ ብዙ ክርስቲያኖች ልጆቻቸውን ለባርነት እስከመሸጥ ደርሰዋል፡፡

🔥 የዚማ ቃል ኪዳን እጅግ አዋራጅና ዘግናኝ ገፅታዎች አሉት፡-

የጂዝያ አከፋፈል ሥርዓት

  • ግብር በሚከፈልበት ቀን በቆሻሻ በተሞላ ዝቅተኛ ቦታ እንዲቆሙ ይደረጋል፡፡
  • ዚሚው የመጓጓዣ እንስሳትን በመጠቀም ሳይሆን በእግሩ እየሄደ ወደ ቦታው መምጣት አለበት – አንዳንድ ምንጮች በእጁና በጉልበቱ እየዳኸ መምጣት እንዳለበት ይናገራሉ፡፡
  • ተቀባዩ በመቀመጥ እርሱ ግን በመቆም ክፍያውን መፈፀም ይኖርበታል፤ – ተቀባዩ ከእርሱ በላይ ከፍ ብሎ ይቀመጣል፡፡
  • ዚሚው ወዲያና ወዲህ ክፉኛ ይገፈታተራል፤ እንዲፈራና እንዲርበተበትም ይደረጋል፤ ይዋረዳል፡፡
  • ግብር ተቀባዩ በእጁ ላይ ጅራፍ ይይዛል፡፡
  • ዚሚው ለምን እዛ እንደተገኘ የሚያውቅ ቢሆንም እንዲከፍል ቀጭን ትዕዛዝ ይሰጠዋል፡፡
  • ድብደባ ይፈፀምበታል፡፡
  • ሊገደል እየተወሰደ እንዳለ ምርኮኛ ልብሱን በመያዝ ወይም አንገቱ ላይ ገመድ ታስሮ በመጎተት ጎሮሮው ታንቆ ወደ ፊት እንዲደፋ ይደረጋል፡፡
  • ልክ እንደሚሰየፍ ሰው ወይም እንደሚታረድ ሰው ማጅራቱ ላይ ወይም ደግሞ ጎሮሮው ላይ ይመታል (በሰይፍ የእርድ ምልክት ይደረጋል)፡፡
  • ፀጉሩን ከግንባሩ አካባቢ እንዲቆርጥ ይታዘዛል፡፡ ይህም የሚደረገው አንገቱን ከመቆረጥ መትረፉን እንዲያስታውስ ነው፡፡
  • ሌላው አንገትን የመቆረጥ ምልክት የብረት ማነቆ በአንገት ላይ ማጥለቅ ነው፡፡
  • እንደሚሰየፍ ሰው ጢሙ ተይዞ ይጎተታል፡፡
  • ራሱ ላይ ቆሻሻ ይጣልበታል፡፡
  • ሙስሊሙ ሰው የዚሚው አንገት ላይ ይቆማል፡፡
  • ክፍያውን ከፈፀመ በኋላ ከሰይፍ ማምለጡን ለማመልከት ወደ ጎን ተገፍትሮ እንዲያልፍ ይደረጋል፡፡
  • የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዘው የማይንቀሳቀሱ ወይም የጣሉ ዚሚዎች ሕይወታቸውን ለከፍተኛ አደጋ ያጋልጣሉ፡፡

የዚሚ ግዴታዎች

  • በእስልምና ስር ባለ ግዛት ውስጥ ወደ ክርስትና ወይም ወደ ይሁዲ የሚቀየር ሙስሊም ይገደላል፡፡ ሰዎች እምነታቸውን ይዘው እንዲቆዩ ተፈቅዷል ነገር ግን ወደ እስልምና ካልሆነ በስተቀር ወደ ሌላ እምነት መቀየር ክልክል ነው፡፡
  • አንድን ሙስሊም እምነቱን እንዲቀይር ለማድረግ መሞከር በሞት ሊያስቀጣ የሚችልና የተከለከለ ተግባር ነው፡፡
  • አንድ ዚሚ እስልምናን እንዳይቀበል እንቅፋት መሆን የተከለከለ ነው፡፡
  • አንድ ሙስሊም ወንድ ክርስቲያን ወይም አይሁዳዊት ሴት ማግባት ይችላል ነገር ግን ልጆቻቸው በሸሪኣ ሕግ መሠረት ሙስሊሞች ናቸው፡፡ ያ ቤተሰብ የሙስሊም ቤተሰብ ነው፡፡ ዚሚ ከሙስሊም ሴት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሊኖረው አይችልም፡፡ ይህንን ተግባር መፈፀም እስከ ሞት የሚደርስ ቅጣት ያስከትላል፡፡
  • ወደ እስልምና የሚቀየር ማንኛውም ሰው በቤተሰቡ ውስጥ ልዩ የውርስ መብት ይኖረዋል – የሚሰልም ወይም የምትሰልም የትዳር አጋር በፍቺ ወቅት ልጆችን የማሳደግ ልዩ መብት ታገኛለች ወይም ያገኛል፡፡
  • ከወረራ በኋላ አዲስ አብያተ ክርስቲያናትን መገንባት የተከለከለ ነው፡፡ ያረጁትንም ማደስ የተከለከለ ነው፡፡
  • ቅዱሳት መጻሕፍቶቻቸውን በማባዛት ማሰራጨት የተከለከለ ነው፡፡
  • የዚሚ ቤቶች ከሙስሊም ቤቶች ያነሱና ዝቅ ያሉ መሆን አለባቸው፡፡ ሲወጡና ሲገቡ እንዲያጎነብሱ የቤታቸው በር ጠባብና አጭር መሆን አለበት፡፡ በጥንቷ እስፔን ውስጥ የሚገኙ አይሁድ ይኖሩባቸው የነበሩ አጫጭር ቤቶች እስከ ዛሬ ድረስ ይታያሉ፡፡
  • ዚሚዎች በተለየ ሁኔታ መልበስና ከሙስሊሞች ያነሱ አልባሳትን መጠቀም ይኖርባቸዋል፡፡
  • እስላማዊ ስሞችን መጠቀም ክልክል ነው፡፡ ይህም በቀላሉ ተጋላጭ እንዲሆኑ የታለመ ነው፡፡
  • ዚሚ የሚቀመጥበትን ቦታና የሚሄድበትን መንገድ ለሙስሊም ሰው የመልቀቅ ግዴታ አለበት፡፡
  • ዚሚ የትህትና አቋቋም ሊኖረው ይገባል፡፡
  • ዚሚ በሙስሊም ሰው ላይ እጁን ማንሳት (መምታት) በሞት ወይንም አካልን በመቆረጥ የሚያስቀጣ በጥብቅ የተከለከለ ድርጊት ነው፡፡ በምንም ምክንያት አንድን ሙስሊም መምታት የተከለከለ ነው፡፡
  • ሙስሊሞችን መስደብ የተከለከለና በሞት የሚያስቀጣ ነው፡፡
  • ዚሚ መሳርያ ሊኖረው ወይንም ሊይዝ አይችልም፡፡ ክርስቲያኖችና አይሁድ ራሳቸውን የሚከላከሉበት ምንም መንገድ መኖር የለበትም ማለት ነው፡፡ (ዛሬ እንኳ በአንዳንድ የሙስሊም አገራት የሚኖሩ ክርስቲያኖች መሳርያ መያዝ ስለማይፈቀድላቸው የቤተ ክርስቲያን ዘበኞች ሙስሊሞች ናቸው፡፡)
  • የሙስሊም ሰው ደም ከዚሚ ሰው ደም ጋር እኩል አይደለም፡፡ ለምሳሌ ያህል አንድን ሙስሊም መግደል በሞት የሚያስቀጣ ቢሆንም የሸሪኣ ሕግ እንደሚናገረው ሙስሊም ያልሆነን ሰው በመግደሉ ምክንያት ማንም ሙስሊም በሞት መቀጣት የለበትም፡፡
  • ዚሚ ሌላውን ዚሚ ከገደለ በኋላ ቢሰልም ከቅጣት ሊያመልጥ ይችላል፤ ወደ እስልምና የሚቀየር ማንኛውም ሰው ከሚጠብቀው የሞት ቅጣት ያመልጣል፡፡
  • ክርስቲያኖችና አይሁድ ሕዝባዊ ሥልጣን ሊኖራቸው አይችልም፤ ወይንም በሥልጣን ከሙስሊሞች በላይ እንዲሆኑ አይፈቀድላቸውም፡፡
  • ሙስሊም ባርያ ሊኖራቸው አይችልም ወይም ከሙስሊም ባርያን መግዛት አይችሉም፡፡
  • በእስላማዊ ሸሪኣ ፍርድ ቤት ዚሚ በሙስሊም ላይ የሚሰጠው ምስክርነት ተቀባይነት የለውም፡፡
  • አንድ ሙስሊም ከፍተኛ ቅጣት በሚያስከትል ክስ አንድን ክርስቲያን ቢከስ የክርስቲያኑ ምስክርነት ራሱን ለመከላከል የሚበቃና ተቀባይነት ያለው አይደለም፡፡ አንድ ሙስሊም ወንድ ክርስቲያን ሴት ቢደፍር ቃሏ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  • ዚሚዎች ሙስሊም ወታደሮችን የማስጠለልና የመመገብ ግዴታ አለባቸው፡፡ በስምምነቱ መሠረት ጂሃድን ሊደግፉ ይገባል፡፡
  • ዚሚዎች ከሙስሊም ጠላቶች ጋር መወዳጀት፣ እነርሱን መርዳትም ሆነ ከእነርሱ እርዳታን መቀበል የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች በእስልምና ቁጥጥር ስር ካለ አካባቢ ለቆ መሄድ የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች በአደባባይ እምነታቸውን በምንም ዓይነት መንገድ እንዲያንፀባርቁ አይፈቀድም፡፡ መስቀል ማሳየት አይችሉም፡፡ በሃይማኖታቸው መሠረት የቀብር ስርኣት መፈፀም አይችሉም፡፡ ደወል ሊኖራቸው አይችልም፡፡ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው መዘመርም ሆነ ማስተማር አይችሉም፡፡
  • ዚሚዎች ልጆቻቸውን ስለ እስልምና ከማስተማር ተከልክለዋል፡፡ በሥርኣቱ ስር ተጨቁኖ መሠቃየት እንጂ የሥርኣቱን ምንነት ማወቅ የተከለከለ ነው፡፡
  • እስልምናን፣ መሐመድንና የዚማን ሥርኣት መተቸት በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች ፈረስ እንዳይቀመጡ ተከልክለዋል ምክንያቱም በደረጃ ከሙስሊሞች በላይ ከፍ ያደርጋቸዋልና፡፡
  • አህያ እንዲቀመጡ የሚፈቀድላቸው ሲሆን እግራቸውን በማንፈራጠጥ እንስሳው ላይ መቀመጥ አይችሉም፡፡ ሁለቱም እግሮቻቸው ወደ አንድ አቅጣጫ ዞረው በጎን መቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
  • በብዙ ቦታዎች ዚሚዎች ከሌላው እንዲለዩ በልብሳቸው ላይ የተለየ የቀለም ምልክት እንዲኖራቸው ይጠበቅባቸው ነበር፡፡
  • በብዙ ቦታዎች አንድ ዓይነት ጫማ እንዲጫሙ አይፈቀድላቸውም ነበር፡፡
  • በሕዝባዊ መታጠብያ ቦታዎች ከሙስሊም ተለይተው እንዲታወቁ የአንገት ማነቆዎችን ወይም ቃጭሎችን እንዲያጠልቁ ይገደዱ ነበር፡፡
  • በተለያዩ አካባቢዎች የዚሚን ማሕበረሰቦች የሚያዋርዱ የተለያዩ ተግባራት ጥቅም ላይ ይውሉ ነበር፡፡ ለምሳሌ ያህል የሞሮኮ አይሁድ የቆሻሻ መጣያዎችን እንዲያፀዱ፣ የሞቱ እንስሳትን እንዲያነሱና የሞት ፍርድ በተፈፀመባቸው ወንጀለኞች ጭንቅላት ላይ ጨው እንዲነሰንሱ ይገደዱ ነበር፡፡
  • ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች ርኩሶች እንደሆኑ ከሚናገረው የቁርአን ቃል በመነሳት (928) በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን በሐመዳን (ኢራን አገር) ይኖሩ የነበሩ አይሁድ በበረዶና በዝናባማ ቀን ከቤት እንዳይወጡ ይከለከሉ ነበር፡፡ ይህም የተደረገበት ምክንያት ሰውነታቸውን የነካ እርጥበት ኋላ ላይ የሙስሊሞችን እግር በመንካት እንዳያረክሳቸው በሚል ነበር፡፡

በዚህ ኢሰብዓዊ ሕግ መሠረት ከዚሚ ማህበረሰብ መካከል አንድ ሰው የገባውን ቃል ኪዳን በማፍረስ አንዱን ሕግ እንኳ ተላልፎ ቢገኝ ሙስሊሞች መላውን የዚሚ ማሕበረሰብ የመቅጣትና የመግደል መብት አላቸው፡፡ በእስላማዊ አነጋገር ደማቸው ሐላል (የተፈቀደ) ይሆናል ማለት ነው፡፡ ግብሩ እጅግ አስጨናቂ ከመሆኑ የተነሳ አእምሯቸውን የሳቱ፣ መድረሻቸውን ሳያውቁ ጠፍተው በመንከራተት የሞቱ ብዙ ክርስቲያኖችና አይሁድ መኖራቸውን ታሪክ ዘግቧል፡፡

👉 የ፲፰/18ኛው ክፍለ ዘመን ሞሮኮዋዊ ሐታች የነበረው ኢብን አጂባህ ሱራ 9፡29 ላይ አስተያየት ሲሰጥ እንዲህ አለ፡-

ዚሚው ነፍሱን፣ መሻቱንና መልካም ዕድሎቹን ሁሉ በገዛ ፈቃዱ እንዲገድል ይታዘዛል፡፡ ከሁሉም በላይ ለሕይወት፣ ለሥልጣንና ለክብር ያለውን ፍቅር መግደል ይኖርበታል፡፡ ዚሚው የነፍሱን ጥማት መለወጥ አለበት፤ ሙሉ በሙሉ እስኪገዛ ድረስ ነፍሱን መሸከም ከምትችለው በላይ ማስጨነቅ አለበት፡፡ ከዚያ በኋላ መሸከም የማይችለው ነገር አይኖርም፡፡ ለጭቆናና ለኃይል ጥቃት ግዴለሽ ይሆናል፡፡ ድህነት እና ኃብት ለእርሱ አንድ ይሆናሉ፤ ሙገሳና ንቀት አንድ ይሆኑበታል፤ መከልከልና መስጠት አንድ ይሆኑበታል፤ ማግኘትና ማጣት አንድ ይሆኑበታል፡፡ ስለዚህ ሁሉም ነገር አንድ ሲሆንበት ፍፁም በሆነ መገዛት ከእርሱ የሚፈለገውን ነገር ማቅረብ ይችላል፡፡”

👉 ኢብን ከሢር በመጽሐፉ ውስጥ እንዲህ በማለት አስፍሯል፡

አላህ በቁርአኑ ‹የተዋረዱ ሆነው ጂዝያን እስኪከፍሉ ድረስ ተጋደሏቸው› ብሏል፡፡ ሙስሊሞች የዚማን ሕዝቦች ማክበር ወይንም ከሙስሊሞች በላይ ከፍ ማድረግ አልተፈቀደላቸውም፤ ምክንያቱም እነርሱ ዕድለ ቢሶች፣ ቆሌያቸው የተገፈፈና ወራዶች ናቸውና፡፡ ሙስሊም የተሰኘው ዘጋቢ ከአቡ ሁራይራ ሰምቶ እንዳስተላለፈው ነቢዩ እንዲህ ብለዋል፡– ‹አይሁድን ወይንም ክርስቲያኖችን ሰላም አትበሏቸው፤ ማናቸውንም በመንገድ ላይ ብታገኙ ወደ ጠባቡ የመንገዱ ጠርዝ ግፏቸው፡፡› ለዚህ ነው የታማኞች መሪ የነበረው ኡመር አል ከታብ (አላህ ይውደደውና) ሁላችንም የምናውቃቸውን ቅድመ ሁኔታዎቹን ክርስቲያኖች እንዲቀበሉ የጠየቀው፡፡ እነዚህም ቅድመ ሁኔታዎች ውርደታቸው፣ ቅለታቸውና እፍረታቸው ቀጣይነቱ እንዲረጋገጥ ለማድረግ የታለሙ ናቸው፡፡”

ይህ አስጨናቂ ሕግ አውሮፓውያን የሙስሊም አገራትን በቅኝ ገዢነት እስከያዙበት ዘመን ድረስ ቀጥሎ ነበር፡፡ ዛሬም ቢሆን በብዙ ሙስሊም አገራት ውስጥ በተወሰነ መልኩ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ሦርያን፣ ግብፅን፣ ኢራንን፣ ኢራቅን፣ ቱርክን፣ ሳውዲ አረቢያን፣ ኳታርን፣ ማውሪታኒያን፣ ኒጀርን፣ ናይጄሪያን፣ ቻድን፣ ኢንዶኔዥያን፣ ፓኪስታንን፣ ባንግላዴሽን፣ አፍጋኒስታንን በመሳሰሉት አገራት ውስጥ እየኖሩ የሚገኙት ክርስቲያኖችና አይሁዶች እነዚህን ኢሰብዓዊ ሕግጋት ተቋቁመው ያለፉ ናቸው፡፡

💭 The Islamic State in Mozambique (ISM) has ordered Christians and Jews to pay a Jizya tax for infidels as a sign of their submission to an Islamic Caliphate, the Barnabas Fund reported Thursday.

Christians and Jews in the region have been threatened with death unless they either convert to Islam, vacate the area, or pay the tax.

“We will escalate the war against you until you submit to Islam,” states a handwritten message from ISM. “Our desire is to kill you or be killed, for we are martyrs before God, so submit or run from us.”

The letter, which menaces Christians and Jews with “endless war” if they do not submit to Islam or pay the tax, also threatens moderate Muslims with death if they do not join the Islamist cause.

The ISM publishes a weekly newsletter, which has also demanded that Jews and Christians either convert to Islam or pay the infidel tax.

In demanding the Jizya, which according to sharia law allows Jews and Christians to remain in the land as second-class “dhimmi,” the ISM is echoing the tactics applied by the Islamic State in Iraq, Syria, and elsewhere.

In 2014, the Islamic State issued a statement demanding that Christians in Mosul either convert to Islam, pay the Jizya, leave the city, or be killed. This led every in the region to leave, ending 2,000 years of Assyrian Christian presence.

In 2015, the Islamic State launched a series of attacks on Christian towns along the Khabour River in northeast Syria, during which the jihadists abducted hundreds of Christian hostages, who were similarly told they must convert to Islam, pay the Jizya, or face death.

The imposition of the Jizya has repeatedly been employed as a means of emptying regions of Christians.

💭 Selected Comments:

☆ Islam is incompatible with human life.

☆ Islam has always used the edge of the sword to evangelize. Muslims do not assimilate. They always try to dominate. The West had better recognize this, or they will be the next Mozambique.

☆ Mozambique has a Christian majority at least 60% mostly from the Portuguese ,

and about 20% Muslim.

☆ Where is the UN? As always, selective response measures to radical Islam.

☆ The UN hates Jews and Christians.

☆ The UN is composed of a Muslim majority voting bloc. The OIC. The organization of Islamic cooperation. The rest are communist that side with them. The UN will do nothing but run interference and cover this up. And attack any that try to speak out about it.

☆ Yet we still give them foreign aid? That is ridiculous.

☆ God bless and protect these Christians in danger for their faith in our Lord and Savior , Jesus Christ.

👉 Courtesy: Breitbart News

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Divide & Rule: The BBC Promoting Inter-Ethnic Conflict And Rivalry in Ethiopia?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2022

🛑 ከፋፍለህ ግዛ፤ ቢቢሲ የጎሳዎች ግጭት እና ፉክክር በኢትዮጵያ እያስፋፋ ነውን?

💭 እየሞተች ያለችው ታላቋ ብሪታኒያ ተንኮሏን በመቀጠል እያነሰች መጥታለች።

ቢቢሲ እና ሶማሌ ዘጋቢዎቹ በኢትዮጵያ ክርስትና እና ሥልጣኔ መነሻ ላይ፤ በሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ እያሴሩ ነው። (አማራ + ትግራይ + ኤርትራ)። ከዘመነ ዳግማዊ ምንሊክ ጀምሮ ላለፉት ፻፴/130 አመታት በስልጣን ላይ ያሉት ደቡባውያን ፋሽስት ኦሮሞ ወራሪዎች ፤ ኢትዮጵያ ከገቡ በ፲፭/15ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እየፈጸሙት ስላለው ግፍ እንዲህ አይነት ዘገባዎችን አያመጡም። ኦሮሞ ክልል እየተባለ በሚጠራው አካባቢ እየተካሄደ ስላለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ መቼም ሲዘግቡ አንሰማም አናይምም። በዚህ ክልል በየቀኑ ከሺህ በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ይጨፈጨፋሉ። ግን ስለነዚህ አሳዛኝ ክስተቶች ምንም አይነት ዘገባ ሰምተን ወይም አይተን እናውቃለንን? አይ! በዚህ የቢቢሲ ቪዲዮ ላይ ዘጋቢው እንኳን ኦሮሞ የሆነውን የመንግስት ሃይሎችን ዘር ባለማንሳት ‘አማራዎችን’ ወንጀለኞች፣ ኦሮሞዎችን ደግሞ ሰለባ አድርጎ መሳል በመፈለግ በመካከላቸው የብሄር እና የሃይማኖት ጥላቻ እንዲፈጠር ለማድረግ ሞክሯል። የዚህ ቪዲዮ ተልዕኮ ይህ ነው! በትግራይም ተመሳሳይ ነገር ነው የምናየው፤ በዳዩን ኦሮሞ ከተጠያቂነት ለማዳን ብዙ እየተሠራ ነው!

በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ ውስጥ እንደምናስተውለው፣ አውሮፓም፣ አሜሪካም፣ ሩሲያም ሆነች ቻይና፣ ሁሉም የተሳሳተውን ወገን ይደግፋሉ፣ በግልፅም ይሁን በተዘዋዋሪ ለበዳዩ አካል ድጋፍ ይሰጣሉ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለው የዘር ማጥፋት ወንጀል በሙስሊሞች ላይ ተደርጎ ቢሆን ኖሮ ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ እናስበው። አዎ! ኔቶ ክርስቲያን ኢትዮጵያን፣ አክሱምንና ላሊበላን በአጭር ጊዜ ውስጥ በቦንብ ባፈነዳቸው ነበር። እ.ኤ.አ. በ1999 ዓ.ም ኔቶ ኦርቶዶክስ ሰርቢያን በኦርቶዶክስ ፋሲካ እሁድ ዕለት በተዋጊ አውሮፕላኖች መጨፍጨፉን አይተናል።

💭 Uncle Joe’s Jihad on Orthodox Christians | የአጎት ጆ ባይድን ጂሃድ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ

ቀደም ሲል የብቃት ማነስ እና በተመሳሳይ ጊዜ ያለው ኢስላማዊ ወደ ላይ መውጣት (በሶሻል ሚዲያ ሁለተኛ ደረጃ እና የቀደመው ባይፖላር አለም ውድቀት እና ዘመናዊው እስልምናን በቁጥጥር ስር ያዋለው) እስላማዊ ጂሃድ ቀጣይነት ያለው እድገት ማድረጉን እንደቀጠለ ነበር። እናም ምዕራባውያን የማያቋርጡ አስቂኝ ድርጊቶችን ፈጽመዋል። ስህተቶች እና የጂሃድ ግስጋሴን የሚያደናቅፍ ምንም አይነት እርምጃ መውሰድ አልቻሉም። ጉዳዩ ካሰብኩት በላይ ማኪያቬሊያዊ ነው።

ምእራባውያን እነዚህን ጂሃዳዊ እንቅስቃሴዎች እንደሚደግፉ ከመቀበል በስተቀር ለእስልምና ጂሃድ/ካሊፋት መነሳሳት ሌላ ምንም ማብራሪያ ሊኖር አይችልም። አሁን የምዕራቡ ዓለም ጂሃድን እና የታለመውን ካሊፋት እንደሚደግፉ በእርግጠኝነት አምናለሁ፣ ነገር ግን ለዚህ የስልጣኔ ክህደት ምክንያቶች ብዙ ሊሆኑ ይችላሉ። ኢስላማዊ ጂሃድ እና ዛቻዎቹ ከወትሮው ወደላይ ከፍ ያሉ አይደሉም ምክንያቱም ከምዕራባውያን ያልተለመደ መፈታታት እና ራስን ማጥፋት (ታሪካዊ ጊዜ እና ተመሳሳይነት የጂሃዳውያን ረዳት-ከንቱነት) ጋር አንድ ላይ በመሆናቸው ነው። ተቃራኒው ነው። ምዕራቡ ዓለም ለተለያዩ ሙስሊም ሕዝቦችና ሃገራት የጋራ ድምፅ መረጋጋትን፣ የመልቲፖላር ደኅንነት ደረጃን እና ታላቅ የኢኮኖሚ እድሎችን ይሰጣል ብለው ያምናሉ። በጣም ያሳዝናል፤ ነገር ግን ምዕራባውያን በጣም ጥልቅ በሆነ የስልጣን እርከን ላይ የሙስሊሙን ካሊፋት መምጣት ይፈልጋሉ።

👹 የፕሬቶሪያውን “የሰላም ሰነድ” ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን (ሁለቱም አሽከናዘ አይሁዳውያን ናቸው) ጋር ሆኖ የሰጠንና ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል ሲረቅቅ የቆየውን “ሕገ-አራዊቱን’ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ከሲ.አይ.ኤ ጋር ሆነው በማውጣት የተሳተፈው እኩዩ አረመኔ አምባሳደር ሄርማን ኮኸን ገሃነም እሳት አፋፍ ጣረ-ሞት ላይ ሆኖ ምን ዓይነት መልዕክት እያስተላለፈ እንደሆነ እንታዘብ፤

💭 BBC & and its Somali reporters are conspiring against the cradle of Ethiopian Christianity – against Christians of Northern Ethiopia. (Amhara + Tigray + Eritrea). They never bring such ‘revelations’ about the atrocities that the fascist Oromo invaders of Southern Ethiopia — that are in power for the past 130 years – are committing since their arrival in Ethiopia in the 15th century. We never hear or see reports on the ongoing genocidal ethnic-cleansing campaign in the so-called Oromo region of Ethiopia. Over thousand Orthodox Christians are massacred daily in this region. But have you ever heard or seen any report about these tragedy? No! Even in this BBC video the reporter, by avoiding the ethnicity of the government forces, which is Oromo – he wishes to portray ‘Amharas’ as Perpetrators, and ‘Oromos’ as victims, inciting ethno-religious animosity between them.

As we currently observe it in Ethiopia, whether Europe, America, Russia or China, they all support the wrong side, providing support to the perpetrator, explicitly or implicitly Imagine the genocide that is taking place against Orthodox Christians of Ethiopia was a genocide against Muslims? NATO would have bombed the hell out of Christian Ethiopia. We saw that in 1999 when NATO blasted Orthodox Serbia on Orthodox Easter Sunday

I had previously believed that incompetence and concurrent Islamic ascendancy (secondary to social media and the fall of the prior bipolar world which kept modern Islam in check) was the reason that Islamic jihad continued to make steady advances, and the West acted out a nonstop Comedy of Errors and could make no progress impeding the advance of Jihad. It is far more Machiavellian than I had imagined.

There is simply no other explanation for the meteoric rise of Islamic jihad/caliphate except to accept the West supports these developments. I am now firmly convinced the West supports Jihad and the aspired Caliphate, but the reasons for the Civilization Treason could be multiple. Islamic jihad and its threats are not unusually ascendant because they are concurrent with the West’s unusual unraveling and self destruction (historical timing and synchronicity being the jihadist’s helper-nonsense). Its the contrary. The West believes a collective voice for disparate Muslims peoples would provide stability, a degree of multipolar security, and great economic opportunities. Very sad, but the West wants a Muslim caliphate at the deepest levels of power.

________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

2022 US Midterm: America Elects Jihadists Who Hate Orthodox Christians & Jews

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2022

💭 “First they came for the socialists, and I did not speak out—because I was not a socialist. Then they came for the trade unionists, and I did not speak out—because I was not a trade unionist. Then they came for the Jews, and I did not speak out—because I was not a Jew. Then they came for me—and there was no one left to speak for me.”—Martin Niemöller

💭 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopians Can’t Get The Same Embrace From Israel as Ukrainians | ኢትዮጵያውያን እንደ ዩክሬናውያን ተመሳሳይ እቅፍ ከእስራኤል ማግኘት አይችሉም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 14, 2022

💭 ኢትዮጵያውያን እንደ ዩክሬናውያን ተመሳሳይ እቅፍ ከእስራኤል ማግኘት አይችሉም

በጣም የሚገርመኝ ንጽጽር፤ ነጭ ክርስቲያንዩክሬናውያን አፍሪካውያን በአውሮፓ ባቡሮች እንዳይገቡ ከለከሉ ጥቁር አፍሪካውያን የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ደግሞ የትግራይ ተወላጆች ወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው 360 ዲግሪ ዙሪያዋን የተከበበችውን ትግራይን ጥለው ወደ ሱዳን እንዳይሰደዱ እንቅፋት ሆነው አቤላውያኑን እየገደሉ ወደ ተከዜ ወንዝ ይወረውሯቸዋል። ይህ እንግዲህ ከድንቁርናውና ከጭካኔው ጎን የትግራይ ስደተኞች በሱዳን በኩል ወደ አውሮፓ እንዳይገቡ ለአውሪፓውያኑ ውለታ እየዋሉላቸው መሆኑን ነው። ዱሮ እስከ ሊቢያና ግብጽ ድረስ ዘልቀው መጓዝ ይችሉ ነበር፤ ዛሬ ግን በዚህ መልክ በሱዳን ጠረፍ እንዲወገዱ እየተደረጉ ነው። ዋዉ! በእርግጥ አፍሪካውያን ስለ ዩክሬናውያን ድርጊት፣ ወይም አውሮፓውያን ስለሚያደርጉላቸው ቅድሚያ የሚሰጠው አያያዝ ቅሬታ የማቅረብ መብት አላቸውን? የትግራይ አፍሪካውያን ላለፉት ፲፭/15 ወራት በአፍሪካውያን ወንድሞቻቸውና እህቶቻቸው በአረመኔያዊ ግፍ ሲንገላቱ፣ ሲገደሉ እና የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲካሄድባቸው አፍሪካውያን ምንም ሳይናገሩና ሳይሰሩ ሲቀሩ ዛሬ የሞራል ልዕልና ሊጠይቁ ይችላሉን?! በጭራሽ! አይገባቸውም! እንዴት ያለ ነውር ነው!

ታዲያ ዛሬ እስራኤልም ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ቅድስት ምድር ኢየሩሳሌምን እንዳይሳለሙ ብታግዳቸው ሊገርመን ይገባልን? አይሁዱም፣ ሙስሊሙም፣ ፕሮቴስታንቱም፣ ካቶሊኩም፣ ሂንዱውም፣ ቡድሃውም፣ ኢአማኒያኑም ሁሉም፤ የት አለ ኢትዮጵውያዊ/ክርስቲያናዊው ፍቅራችሁና ወንድማማችነታችሁ? በቅኝ አልተገዛንም የእግዚአብሔር ልጆች ነንትላላችሁ፤ ታዲያ አሳዩና!” እያሉን እኮ ነው።

በግድየለሽነትና ከእግዚአብሔር ሕግጋት በመራቅ፤ እኛ እኮ ተቻችለንና ተፋቅረን ነው የምንኖረው!” እያለ የሚመጻደቀውና ዛሬ ለነገሠው የኢትዮጵያ ዘስጋ ባሪያ በመሆን ከሙስሊሙም ከመናፍቃኑ ጋር በግብዝነት ተደበላልቆ ቡና እየጠጣ፣ ጫት እየቃመና ጥንባሆ እያጤሰ ስለሚኖር ልክ የአህዛብን ባሕርያት ወርሶና አህዛብ የሚሠሩትን ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም ላይ ይገኛል።

በዚህ መልክ ከቀጠለ የውጩ ዓለም ኢትዮጵያውያንንእንደ አውሬ ማየት ስለሚጀምር ልጆቻቸው በመላው ዓለም ይሰቃያሉ፤ ሥራ ለመቀጠር፣ መኖሪያ ቤትና ትምህርት ቤት እንኳን ለማግኘት እጅግ በጣም ነው የሚከብዳቸው። ኢትዮጵያዊ የተባለ ሁሉ ፊቱን ሸፍኖና አንገቱን ደፍቶ የሚሄድበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። የም ዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያኑ ይህን ነበር ለዘመናት ሲመኙ የነበሩት፤ ዛሬ በኦሮሞ ጭፍሮቻቸው አማካኝነት በጣም በረቀቀና ዲያብሎሳዊ በሆነ መልክ ጽዮናውያንን ከገደል አፋፍና ወንዝ ላይ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለው በመጣል፣ በእሳት አቃጥለው ቪዲዮ በመቅረጽ ለመላው ዓለም በማሳየት ላይ ናቸው።

የበቀል አምላክ፣ አንተ እግዚአብሔር ሆይ፤ የበቀል አምላክ ሆይ፤ በኦሮሞዎችና ደጋፊዎቻቸው 😈 ላይ እሳቱን 🔥 ከሰማይ ፈጥነህ አውርድባቸው!

💭 Ukraine- Russia Agree to Allow Humanitarian Corridors | Unthinkable In Ethiopia’s Blockaded Tigray

💭 ዩክሬን – ሩሲያ የሰብአዊነት ኮሪደሮችን ለመፍቀድ ተስማሙ | በትግራይ ግን እንዲህ ያለ ሰብዓዊነት የማይታሰብ ነው

የዩክሬይኑ ጦርነት በትግራይ ስለተፈጸመው አሰቃቂ ልብ ሰባሪ ሁኔታና በኮቪድ ክትባት ሳቢያ በቢሊየን የሚቆጠሩ የዓለማችን ዜጎችን ስቃይ ከሚፈጥረው ቁጣ ትኩረቱን ለማዞር ታስቦ ነው። ሌላው ዓለም እኮ፤ “እናንተ እራሳችሁ ለራሳችሁ ወገን ያልተቆረቆረላችሁ እንደ በፊቱ ትኩረቱን ልንሰጣችሁ አይገባንም!” እያሉን ነው። ለዩክሬይን እይሰጡ ያሉትን ድጋፍ እያየነው አይደል!

😈 አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! እናንት አረመኔዎች፤ እንደው እሳቱን ያውርድባችሁ! 🔥

💭 Ethiopian Jews Can’t Get The Same Embrace From Israel as Ukrainians

👉 Courtesy: Ynetnews

Opinion: Ukraine crisis is clear evidence of a racial imbalance in how the world responds to tragedies; while many open their doors to Europeans, few do so when it comes to refugees from Ethiopia, or other countries with populations of color

The past few days I couldn’t stop crying about the situation in Ukraine. Watching the news, reading articles and hearing reports took me to dark moments in my past. My heart broke to see people being victims again in a war that they did not choose to be part of.

I have watched videos of fathers saying goodbye to their children, mothers trying to save their babies. When I watch the news it invokes painful memories of my own childhood, of my family’s history. I don’t remember the experience of escaping civil war and famine in Ethiopia as a child. However, I heard and learned about it over the course of my childhood through my father, my family and my community. With the very limited information that I had, I began to piece together the true history of my people.

I only had a few years of happy home memories before everything changed forever. This was after my family and I escaped, in 1990, from a war-torn Ethiopia where Jews were targeted, and settled in Israel, in the town of Beit She’an. My fondest memories are of gathering around the dinner table, talking about our days and laughing at my father’s jokes. I was too young to realize the realities of being a refugee and the racism around me. I was in a naive reality, before the horrors of the world were to enter my life.

My father got sick when I was still very young. I was around 10 years old when I heard him cry for the first time. I didn’t understand why, but the more I listened carefully the more I started to hear him. He repeated one name so often that I had to ask someone in my family who it might be. It was his nephew, who was killed in front of my father by agents of the Derg junta as my father watched, unable to do anything to save him.

The world around me shattered. I learned that the world is a cruel place, and that there are people who are meant to suffer unfathomable things when they don’t deserve it because of disconnected leaders with selfish agendas.

I was overwhelmed and overjoyed, then, to see how the world came together in condemning and isolating Russian President Vladimir Putin for what he is doing to Ukraine. The way Israel and the world acted so quickly to help Ukrainians to escape, and to help others to fight the war alongside them, was nothing short of extraordinary. When people started to advocate for Ukraine, I joined. I changed my profile picture on social media to the Ukrainian flag.

A few days later, however, someone from my Ethiopian community asked why I didn’t post the Ethiopian flag, when the government there has recently and regularly targeted civilians in a 16-month-old war against rebellious forces of the Tigray People’s Liberation Front.

I was ashamed. I had done what many white people do: I had brushed off what happened to my people, to Africa, to the Middle East, South Asia and Latin America. Why does the survival of one country matter more than another’s? Why does one group of people have more value than another?

When I realized my mistake, I felt rage and the urge to do something about it. I started to do research, make phone calls, ask questions. I reached out to everyone I knew in order to find out more about what is happening in Ethiopia and what we are doing about it.

There is clear evidence of a racial imbalance in how we respond to tragedies, not just in Israel but throughout the world. Many countries have opened their doors to the Ukrainian people, but not to refugees from Ethiopia, or other countries with populations of color.

Despite a pledge to speed up its evacuations of some of the relatives of Ethiopian Israelis who remain in the country in the midst of an escalating civil war, the Israeli government seems to be making it more difficult for Ethiopian Jews to make it into Israel. Case in point: The Israeli High Court has frozen the planned entrance of 7,000-12,000 Ethiopians into the country for more than a month. Meanwhile, the same government is preparing to receive several thousand Jewish Ukrainians, and to take in 5,000 non-Jewish Ukrainian refugees.

Preventing these Ethiopians from entering Israel keeps them in harm’s way while their case gets reviewed by the High Court, and it’s all because of those in Israel who question the Jewishness of those individuals. Ukrainians of any faith are rushed in, while Ethiopians of Jewish heritage are kept out.

The Ukrainian conflict is a perfect example of the world’s hypocrisy. It shows how little Black and brown skin matters. The voices of other refugees aren’t shared on Instagram, TikTok and Twitter. War in Ethiopia and other countries is not as appealing to the international media.

But it’s up to each one of us to be their voice. We’re seeing big companies, sports teams, celebrities and governments boycotting Russia and blocking Putin in every way they can. But my wish is that the world will also treat Black and dark-skinned people the way they treat those who are white. A world, for example, that won’t stand for border guards in a war-torn Ukraine preventing brown students from fleeing the country while allowing white Ukrainians to get out.

What is happening in Ukraine is appalling, and we should all absolutely unite to fight oppression and murder any time it happens, but we can’t only do this when it is appealing to our racial or economic biases. Ethiopia is worthy of our time; all suffering around the world is worthy of our time. If we cared about human life more than we care about oil and military spheres of influence and our own racial biases, there would be less suffering in this world.

Let’s be a megaphone for the voices that have been drowned out.

Source

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Is This Ethiopia’s Last Stand? | ይህ የኢትዮጵያ የመጨረሻ አቋም ነውን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2021

👉 Courtesy: The Hill

“ወንጀለኛው አብይ አህመድ በከፈተው ጦርነት የመጨረሻ ሊሆን የሚችለውን ደም አፋሳሽ አቋም ሲያዘጋጅ።”

መንግስት እራሱን ለማዳን የጥላቻ እና ሰብአዊነት የጎደላቸው ንግግሮች በብዛት መጠቀሙ የመጨረሻውን የመከላከያ እርምጃ አካል በሆነው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ላይ ለመሰማራት ሊሆን እንደሚችል ያሳያል።

በጠቅላይ ሚኒስትሩ እራሱ በሚሰጣቸው መግለጫዎች እና በመንግስት መገናኛ ብዙሀን እየተመራ ሁሉንም የትግራይ ተወላጆች ለማሳደድ ተመሳሳይ ጥረቶች አሉ፤ መንግስት እራሱን ለማዳን የጥላቻ እና ሰብአዊነት የጎደላቸው ንግግሮች በብዛት መጠቀሙ የመጨረሻውን የመከላከያ እርምጃ አካል በሆነው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ላይ ለመሰማራት ሊሆን እንደሚችል ያሳያል

As Prime Minister Abiy prepares what is possibly a final, bloody stand in the war he has wrought

There are similar efforts to scapegoat all Tigrayans, led personally through the prime minister’s statements and state media, though the rampant use of hateful and dehumanizing speech makes the case that the government may well be inciting genocide as part of its last-ditch defense effort to save itself.

As Ethiopia crosses the one-year mark since the start of its devastating war in the Tigray region, Prime Minister Abiy Ahmed is preparing the capital, Addis Ababa, for one final stand against a blitzkrieg attack at the hands of Tigrayan rebels, who months ago turned the tide of the war and who now stand poised to turn out the country’s Nobel prize-winning prime minister.

In the process, as international diplomats and Ethiopian-Americans scramble to leave the country, the risk of state-sponsored genocide, and even state collapse, remain frighteningly real scenarios that will have catastrophic consequences for the country, the region, and U.S. interests for years to come.

This was an unfathomable scenario at the start of the conflict. Abiy promised a limited “law-and-order operation” against a select number of Tigrayan leaders who challenged his rule through, in his mind, an unwavering commitment to an anachronistic ethnically-based system they put in place during their more than 20 years of autocratic rule.

In reality, Abiy likely never believed Tigrayans would “go along to get along” and so set about from the start of his time in office to weaken their ties to the state and ensure their future banishment from power. It was those efforts to treat Tigrayans as Tigrayans treated the majority of Ethiopia’s ethnic groups during their time in power that created the self-fulfilling prophecy Abiy is now struggling to survive.

But with the bulk of the Ethiopian army’s best fighters and tacticians hailing from Tigray, the government has slowly seen its overwhelming strategic advantage eroded on the battlefield against a rump force more adept at insurgency combat and clearly more motivated by a fight for its literal survival.

The government’s response to its own tactical shortcomings and sagging morale has been to wage an asymmetric battle against not just the Tigrayan Defense Forces but more broadly against the people of Tigray. A recent joint report from the United Nations and Ethiopia’s own human rights body points out the widespread use of sexual violence as central to the government’s war strategy.

An ongoing government humanitarian blockade of the region has for months put more than 900,000 civilians at risk of famine and forced Tigrayan fighters to expand their fight into neighboring Amhara and Afar regions in a bid to break the siege, expanding the death toll and humanitarian suffering.

There are similar efforts to scapegoat all Tigrayans, led personally through the prime minister’s statements and state media, though the rampant use of hateful and dehumanizing speech makes the case that the government may well be inciting genocide as part of its last-ditch defense effort to save itself.

Reports this past week of mass roundups of Tigrayans living in and around Addis Ababa, under a far-reaching state of emergency declaration “to ensure national security,” suggest a possible last-ditch effort to deter the oncoming onslaught by holding hostage an entire people.

As the situation deteriorates, and the vast human and economic implications begin to take shape for the region, Ethiopia’s neighbors have only just begun to respond. Forced by the possible fall of one of Africa’s most important cities and the continent’s diplomatic capital, after months of callously treating the devastating conflict as Ethiopia’s “internal affair,” Kenya, Uganda and the African Union itself are finally calling for a ceasefire and political talks.

While Washington and its European allies have been sustained in their condemnations of the violence and abuses, they have done little to force either side’s hand to relent. Importantly, a bipartisan Senate bill, introduced last week in the Foreign Relations Committee, makes use of the Biden administration’s own Executive Order sanctions regime — rolled out in September but never applied — by mandating “the imposition of targeted sanctions against individual actors … undermining efforts to resolve the conflict or profit from it.”

Coupled with a freeze of more than $200 million in trade preferences — which, again, the administration was forced to announce last week under congressional deadline — and efforts to impose costs on belligerents are only beginning to take shape after a year of fighting.

As Prime Minister Abiy prepares what is possibly a final, bloody stand in the war he has wrought, will last-minute calls for calm and pressure tactics be enough to change the calculations of the warring parties and avoid catastrophe in the Horn of Africa?

Source

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የምርኮኛው እምባ | የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ለኦሮሙማ ፕሮጀክቱ ሲል ደቡብ ኢትዮጵያውያንንም የእሳት እራት አደረጋቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2021

😈 እንግዲህ ከኦሮሞዎች ጋር በተያያዘ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከኦሮሞ ወረራ እና ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ይህ መረሳት የሌለበትና ዝም ብለን ካለፍነው ሁላችንንም በታሪክ የሚያስጠይቀን ክስተት ነው። “በብሔር ብሔረሰብ እኩልነት ርዕዮተ ዓለም ተረት ተረት” ኦሮሞ ላልሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎች እና ብሔሮች ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ኦሮሞ ለማንገሥ የሚሠራ ማንኛውም ዓይነት ሥራ ወደ ሲዖል የሚያስገባ የወንጀልና ግፍ ሥራ ነው የሚሆነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችንና ጎሳዎች ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ ከፍ ብለው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት መነሳሳታቸውን እያየናቸው ነው።

በደቡብ የሚገኙ በቁጥር አናሳ የሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎችና ብሔሮች በኦህዴድ/ ኦነግ፣ በ አብዮት አህመድ/ ለማ መገርሳ/ሽመልስ አብዲሳ እና ጃዋር መሀመድ ጥምር፣ ስውርና ግልጽ መንግሥት በኩል እንዲጠፉ በግልጽ እየተሠራበት ነው። ከአምስት መቶ/መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዋቄዮ-አላህ የወረራ እና ዘር ማጥፋት ዘመቻ ከደቡብ እስከ ሰሜን ቀጥለውበታል። አብዛኛውን ሕዝብ እባባዊ በሆነ መንገድ እያታለሉት ነው። ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ለማየትና ለማወቅ እንዳይችል ማድረጋቸው ምን ያህል ስውር የሆነ ሰይጣናዊ ኃይል እንደተሰጣቸው ነው የሚጠቁመን። ሰው ታውሯል፣ ደንቁሯል፤ ነገሮችን እንኳን ከታሪክ ጋር እያገናዘበ በአምስት ወይም ስድስት ልኬት ለማየት ዛሬ ጠዋት የተፈጸመውን ነገር እንኳን በሦስት ልኬት አይቶ ለማገንዘብ አልቻለም። ይህ ትውልድ እንደ አፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያዊም ተዋሕዶ ክርስቲያንም አይደለም የምንለው በምክኒያት ነው።

ኦሮሞዎች በደቡብ እና አማካይ ኢትዮጵያ ከአምስት መቶ እና መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ያጧጧፉትን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከፍ ብለውና የኢሳያስ አፈወርቂን፣ የምዕራባውያኑን ኤዶማውያንን፣ የምስራቃውያኑን እስማኤላውያኑን፣ እንዲሁም የአማራን እና ሌሎች በሔረሰቦችን እርዳታ ስላገኙ ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ያልተሳካላቸውን የትግራይን ጽዮናውያን የማጥፋት ሕልማቸውን “ይህ የማይገኝ ወርቃማ ጊዜ/እድል ነው” በሚል ወኔ ተነሳስተው ለማሳካት ከሦስት ዓመታት በፊት አንስቶ በመወራጨት ላይ ናቸው። ግን አልተሳካላቸውም፤ ሐቀኛ ጽዮናዊ መጥቶ ከኢትዮጵያ ምድር እስከሚያጠፋቸውም ድረስ፤ ብዙ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ እንጂ መቼም ቢሆን አይሳካላቸውም። በሃገረ ኢትዮጵያ የመኖር መለኮታዊ ፈቃድ አልተሰጣቸውምና።

👉 ለማስታወስ ያህል፤

በደቡብ ኢትዮጵያ፤ በኮንሶ፣ አማሮ፣ ደራሼ፣ ቡርጂና አሌ ወረዳዎች የሚኖሩት እንደ ኮሬ የመሳሰሉት ጎሳዎች ኦሮሞዎቹ ከጉጂዎች ጋር በማበር ስለፈጸሙባቸው የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲህ ሲሉን ነበር፤

አጋዥ አጣን እንጂ ከኦነግ/ ኦዴፓ መንግሥት ጋር እየተዋደቅን ነው። ድሮ ድሮ ከኦነግ ጋር ስንዋጋ ዩኒፎርም ስላልነበራቸው በቀላሉ አንመክታቸውና እናባርራቸው ነበር። አሁን ግን ኦነግ የሀገር መከላከያ አዳዲስ ዩኒፎርም ከዘመናዊ መሣሪያ ጋር መንግሥት ስላስታጠቃቸው መከላከያውንና የኦነግን ሠራዊትን ለመለየት ተቸግረናል። እሱ ነው ያቃተን። እኛ ከሩቅ አይተናቸው የመንግሥት ወታደሮች ናቸው ብለን በደስታ ስንጠብቅ እነሱ አጠገባችን ከደረሱ በኋላ በጅምላ ያለ ርህራሄ ይጨፈጭፉናል። እሱ ነው የቸገረን።

ይሄን ይሄን ስናይ በደቡብ ለምንገኝ በቁጥር አናሳ ለሆንን ብሔር ብሔረሰቦች መጥፋት የአቢይና የለማ መገርሳ መንግሥት ለኦነግ ጭፍጨፋ ይሁንታ የሰጡ ይመስለናል።አሁን የኦነግ ሠራዊት መንደሮቻችንን በማቃጠል። ማሳዎቻችን በማውደም። የምንበላው አጥተን በረሃብ እንድናልቅ የእንሰት ተክላችንን በመጨፍጨፍ፣ አቅመደካሞችን ሳይቀር በቤት እንደተቀመጡ በመጨፍጨፍ ታላቅ የሆነ የዘር ማጥፋት እየተደረገብን ይገኛል።

ሲሉን ነበር።

የኮሬ ህዝብ በደቡብ ክልል በቀድሞው ሰገን አከባቢ ህዝቦች ዞን አማሮ ወረዳ የሚገኝ ህዝብ ነው። አማሮ ብሔሩ የሚኖርበት ምድር መጠሪያ ሲሆን ኮሬ ደግሞ የብሔሩ መጠሪያ ነው። በዞኑ የሚካተቱት ኮንሶ፣ አማሮ፣ ደራሼ፣ ቡርጂና አሌ ወረዳዎች ነበሩ። ሆኖም ግን ዞኑ በቅርቡ በህዝብ አመፅ ሲበተን ከኮንሶ ውጭ የተቀሩት እስካሁን መዋቅር አልባ ናቸው። አከባቢው ከፍተኛ የፀጥታ ችግር የሚታይበት ነው። በአማሮ ችግሩ የተጀመረው ሐምሌ ፲፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. የኦነግ ወታደሮችና የጉጂ ወራሪ ኃይል ዳኖ ቡልቶ በተባለችው የገጠር ቀበሌ ያልታሠበ ተኩስ በከፈቱበት ወቅት ነው። በዚህ ቀን ሦስት በማሣቸው የእርሻ ሥራ ላይ የነበሩ አርሶ አደሮች ሞተዋል።

በመቀጠልም በ፲፱/፲፩/ ፳፻፱ ዓ.ም በቆሬ ቢቆ ቀበሌ ታይቶ የማይታወቅ ዓይነት ተኩስ በጣም ብዙ በሆኑ የኦነግ ሠራዊትና ኦነግ ባስታጠቃቸው የጉጂ ኦሮሞ ሚልሻዎች ተከፈተ። ህዝቡ ሣያስብ የተከፈተ ተኩስ በመሆኑ ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤልን ክብረ በዓል ከሚያከብርበት ለቅቆ ተበታተነ (ቆሬ ቅዱስ ገብርኤል ወቅዱስ ቅርቆስ ቤተክርስትያን) በቅዱስ ገብርኤል አማላጅነት በዕለቱ የቀበሌው ልቀ መንበር መቁሰል እንጂ የሞተ ሰው አልነበረም።

ይህ እየሆነ ያለው በኦሮሚያ ክልል የአማሮን ወረዳ ከሚያዋሰነው ምዕራብ ጉጂ ዞን ውስጥ የመሸገው ኦነግና ኦነግ በሚመልምላቸውና በሚያሰለጥናቸው የጉጂ ሚልሻዎች ነው። ይህንንም በዋናነት የሚያስተባብረው የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር አቶ አበራ ቡኖ ይባላል። የምዕራብ ጉጂ ዞን መቀመጫ ቡሌ ሆራ ነው። በዚህ ዞን የሚገኙ አብዘኞቹ ወረዳዎች እስከአሁን በኦነግ ሥር ናቸው። ለምሣሌ አባያ፣ ገላና፣ ሱሮ ባርጉዳና ቡሌሆራ ናቸው። አማሮ በጥቅሉ ፴፭ ቀበሌያት አሏት። ከነዚህ ውስጥ ፲፮ቱ ቀበሌያት የኦነግና የጉጂ ሚልሻዎች በየሰዓቱ ጥቃት የሚያደርሱባቸው አከባቢዎች ናቸው።

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ በ ፳፻፱ ዓ.ም ላይ የወጣው መረጃ እንደሚነግረን፤

በእስካሁኑ የኦነግና ጉጂ ህዝብ ወረራ የዘር ጭፍጨፋ በኮሬ ህዝብ ላይ የደረሱ በደሎች፤

፩፦ በተጨባጭ ከ፻/100 በላይ ንፁሃኖች (በማሣቸው ላይ የነበሩ አርሶ አደሮች፣ መንገደኞች በመኪና ውስጥ፡ ሾፈሮች፣ ወጣቶች) ህይወታቸውን አጥተዋል።

፪፦ ሁለት ቀበሌያት ማለትም ጀሎና ዶርባዴ ሙሉ በሙሉ ወድመዋል። በእነዚህ ቀበልያት የሚገኙ የመንግሥት ተቋማት፡ ት/ቤትና ጤና ኬላን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ በኦነግ ወድመዋል።

፫፦አማሮ ወረዳን ከሀዋሳና ከአ.አ በዲላ በኩል የሚወስደው ብቸኛው መንገድ ከ ፲፮ /፲፩/ ፳፻፱ ጀምሮ ዝግ ነው። በዚህ መንገድ ለፀጥታ ወደ አማሮ ተልከው የሚመጡ የመከላከያ ሠራዊት አባላትም የኦነግ ጥቃት ሠለባ ናቸው።

፬፦ ታቦት ብቻ ለማስገባት በዝግጅት ላይ የነበርነው የጀሎ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን እንዳልነበረ ሆኗል። የኪዳን ቆርቆሮው ተገንጥሎ በኦሮሞ ታጣቂዎቹ ተወስዷል። በሮቹ ሁሉም ተወስደዋል። ጉልላቱንም ሠብረውታል።

፭፦ በ፲፮/16 ቱ ቀበሌያት የሚገኙ አርሶ አደሮች ሙሉ በሙሉ እርሻቸው ወድሟል። በዚህ ለከፍተኛ ረሃብና እንግልት ተዳርገዋል። በአጠቃላይ ከ፳፭/25 ሺህ በላይ ህዝብ ከቄየው ተፈናቅሎ የሚያየው የለም። ከቡሌሆራና ሞያሌ ኮሬ በመሆናቸው ብቻ የተፈናቀሉ ህዝቦች በጊዜያዊ መጠለያ ናቸው ያሉት። የሚቀመስ ነገር የላቸውም። በብርድና በሃሩር እያለቁ ናቸው።

፮፦ ከአማሮ ዲላ ሐዋሳ የሚወስደው መንገድ በኦነግ በኃይል ቢዘጋም ህዝቡ በአማራጭ ከአማሮ-ኮንሶ ከኮንሶ -አርባምንጭ- ከአርባምንጭ ሶዶ- ከሶዶ ሐዋሳ እየተጠቀመ ቢገኝም በቡርጅና ኮንሶ መካከል በሚገኘው በተለምዶ ሠገን በረሃ ውስጥ ኦነግ በዚያም ምሽግ ሠርቶ እስካሁን ፮/6 ንፁሃንን ገድሎብናል፣ ጤና ጣቢያዎቹን ስላቃጠሏቸው በሽተኞች በቤታቸው እየሞቱ ነው። ተማሪዎች ተመርቀው ወጥተው ሥራ መፈለግ እንኳን አልቻሉም።

በአጠቃላይ በህይወት ያለውም ከፍተኛ የሥነ ልቦና ችግር ውስጥ ነው። መች እንደሚሞት አያውቅምና። ምክንያቱም ሌሊቱን ሙሉ ከኦነግ የሚተኮሰው የክላሽና የመትረየስ ድምፅ አያስተኛህም። ሌሊት ገብተን ከተማችሁን እናቃጥላለን የሚል ዛቻ በየጊዜው ከኦነግና አጋዡ የአብይ እና ለማ መንግስት የሚሰማ ነው እናም ህዝቡ ጫካ ሲያድር ይኸው ድፍን ሦስት ዓመት ነጎደ።

________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: