Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2024
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጸበል’

በአክሱም ጽዮን ከሚራበውና ከሚጨፈጨፈው ክርስቲያን ይልቅ በወለጋ መስጊድ የተገደለው ሙስሊም የሚበልጥበት “ክርስቲያን”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ትግራይ፣ ኢትዮጵያ፤ የሰው ሰራሽ ረሃብ ክልል | ARTE Report

አክሱም ጽዮናውያን ረሃባቸውን ለማስታገስ ፀበል ብቻ ይጠጣሉ

💭 እንግዲህ አንድ አርቆ-አሳቢና እውነተኛ የሆነ የክርስቶስ ቤተሰብ የሚከተለውን ብሎ መነሳት ነበረበት፤

በአህዛብ አረብ ጠላት ዙሪያየን ተከብቤአለሁ፣ አጋር የሚሆነኝን የክርስቲያን ሕዝቤን ቁጥር መጨመር አለብኝ፤ እግዚአብሔር አምላኬን፣ ተዋሕዶ እምነቴን፣ ኢትዮጵያንና እራሴንም ከክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ታሪካዊ ጠላቶቼ ለመከላከል ከጽዮናውያን ወንድሞቼና እኅቶቼ ጋር ማበር አለብኝ፤ ሌላ አማራጭ አይኖረኝም!”

🛑 ለአንድ መንፈሳዊ ክርስቲያን ሰው ፈተናውን ለማለፍና ስለ ክርስቶስም ለመመስከር ከዚህ የበለጠ ዕድል ይኖር ነበርን?

“ኢትዮጵያዊ ነኝ! “እናት ኢትዮጵያ የደፈረሽ ይዉደም”እያለ ሰንድቁን የሚያውለበልበው መኻል አገር ያለው “ክርስቲያን” ግን ከዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ጋር ፣ ከእስማኤላውያኑ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ባዕዳውያን ታሪካዊ ጠላቶቹ ጋር አብሮ ክርስቲያን ወንድሞቹን መጨፍጨፉንና በረሃብ መጨረሱን መርጧል። ዝምታው ክርስቲያን ሳይሆን አህዛብ/የአህዛብን የስጋ ማንነትና ምንነት የወረሰና የጠፋ መሆኑን ይነግረናል። ይህም ብቸኛው የዓለማችን ሞኝ መንጋ ብቻ መሆኑ እጅግ በጣም ያሳዝናል! ዛሬም ከሠራው በጣም ከባድ ግፍና ወንጀል ምናልባት በንስሐ ተመልሶ እጁን ወደ እግዚአብሔር በመዘርጋት ፈንታ፤ የአጥፍቶ ጠፊን ካባ አጥልቆና ከአበቃለት የአራጁ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ማበሩን ቀጥሎ ልጆቹን በኦሮሞዎች ያስጨፈጭፋል፣ የጽዮናውያንንም ደም ሲፈስ ዝም ብሎ ያያል፤ በወለጋ ሙስሊሞች መስጊድ ውስጥ “በስልት” ሲገደሉ ግን ሌት ተቀን ሲጮኽና ሲያለቅስ ይሰማል። በጽንፈኞቹ ኦሮሞዎች መገደል ከሌለባቸው ሙስሊሞች ቁጥር ይልቅ የክርስቲያኑ ቁጥር ዘጠና አምስት በመቶ እንደሚሆን እንኳን አጣርቶ ለመናገር ብቃት የለውም። በትግራይም ልክ አክሱም ጽዮንን ጨፍጭፈው አንድ ሺህ ወገኖቻችንን ለሰማዕትነት ባበቋቸው ማግስት ነበር በቱርኩ ኤርዶጋን የሚመራው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ “አል-ነጃሽ” በተባለው የሰይጣን መስጊድ ጭፍጨፋውን ያካሄደው። ያኔም በስልት ነበር፤ በመስጊዱ ከተገደሉት መካከል ግማሾቹ ክርስቲያኖች ነበሩ።

ለመሆኑ “እዩን! እዩን! አለን! አለን! የማንቂያ ደወል…” ሲሉ የነበሩት እንደ እነ መምህር ግርማ ወንድሙ፣ ዘበነ ለማ፣ ምህረተአብ አሰፋ፣ ዘመድኩን በቀለ ወዘተ ያሉ ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘስጋ ዛሬ ምን እያሉ ይሆን? ምንም! በጸጸት ተመልስው ለንሰሐ እንደመብቃት ዛሬም ክፍፍልን፣ ጥላቻን፣ ውንጀላን ይሰብካሉ። አንዱ የባቢሎንን በርገር እየበላ፤ “ተከተቡ!” ብሎ ይመክራል፤ ሌላው ደግሞ በዕብሪት፤ “አማራ! አማራዬ! አማራ እዬዬ!” እያለ ጽዮናውያንን ያገላል፣ ይዘልፋል፣ ገንዘብ ይሰበስባል። አቤት በእነዚህ ግለሰቦች ላይ የሚመጣባቸው ፍርድ፤ ወዮላቸው!

❖❖❖[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]❖❖❖

ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”

[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፪፳፩፥፳፪]

እንግዲህ አንተ ሌላውን የምታስተምር ራስህን አታስተምርምን? አትስረቅ ብለህ የምትሰብክ ትሰርቃለህን? አታመንዝር የምትል ታመነዝራለህን? ጣዖትን የምትጸየፍ ቤተ መቅደስን ትዘርፋለህን?”

❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፳]

ማንም። እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?”

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፳፩፡፳፫] “በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም። …… የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።”

[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፳፪፡፳፫]

ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።

ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው ይመስላል፤

[ማቴዎስ ምዕራፍ ፳፫፥፳፯፡፳፰]

እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ በውጭ አምረው የሚታዩ በውስጡ ግን የሙታን አጥንት ርኩሰትም ሁሉ የተሞሉ በኖራ የተለሰኑ መቃብሮችን ስለምትመስሉ፥ ወዮላችሁ። እንዲሁ እናንተ ደግሞ በውጭ ለሰው እንደ ጻድቃን ትታያላችሁ፥ በውስጣችሁ ግን ግብዝነትና ዓመፀኝነት ሞልቶባችኋል።”

💭 ይህ በዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ስለ ትግራይ ሁኔታ በከፊል የሚያሳይ ቪዲዮ ነው። ከቴዲ ርዕዮትፀጋዬ ትክክለኛ እይታ ጋር ባጭሩ ቆርጬ አቅርቤዋለሁ። ከምስጋና ጋር፤ ሙሉውን እዚህ ገብተን ማየት እንችላለን፤

https://www.arte.tv/de/videos/109207-000-A/aethiopien-tigray-die-region-des-hungers/

👉 Courtesy: ARTE

ለመሆኑ የአውሮፓ ሜዲያ እንዴት ሊገባ ቻለ? ለምንስ ነው ሁሌ ባዕዳውያኑ ከሁላችንም ቀድመው የሚገቡት? የትግራይ ሜዲያዎች ምን እየሠሩ ነው? ማንለ ምርኮኞችንከማሳየት ይልቅ እንዲህ ያሉ ዘገባዎችን የማያቀርቡት? ጽዮናውያን አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳሉ ለምንድን ነው የማያሳውቁን?የአክሱም ጽዮን፣ ደብረ ዳሞ፣ ውቅሮ ጨርቆስ፣ ዛላምበሳ አማኑኤል፣ ማርያም ደንገላት፣ ደብረ አባይ ወዘተ ይዞታ ምን ይመስላል? ምን የሚደብቁት ነገር አለ?

ሦስተኛው የአሜሪካ አፍሪቃ ቀንድ ልዩ ልዑክ ከሥልጣናቸው መውረዳቸውን ስሰማ፤ እነዚህ ሰዎች የአውሬውን ኦሮሞ አገዛዝ አረመኔነትና ጭካኔ ስላዩት አንገፍግፏቸውና አስደንግጧቸው ሳይሆን አይቀርም የሚል ጥርጣሬ አለኝ። የቀድሞው ልዑክ ጀፍሪ ፌልትማን በአንድ ቃለ መጠይቅ ወቅት መናገር አቅቷቸው አፋቸው በድንጋጤ ይኮላተፍ እንደነበር አስታውሳለሁ። የትግራይ ኃይሎች የአረመኔዎቹን ኦሮሞዎች ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ደመቀ መኮንን፣ ሽመልስ አብዲሳን፣ ለማ መገርሳንና ጀዋር መሀመድን አንገት ቆርጠው ወደ አስኩም ጽዮን እስካላመጡ ድረስ ፍትህ ሊመጣ አይችልም። እነ መንግስቱ ኃይለማርያምን ስለተዋቸው ነው ሕዝባችን ይህ ሁሉ ግፍና በደል ዛሬ እየደረሰበት ያለው።

የእርስ በርስ ጦርነት ምክንያት የትግራይ ክልል ከሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ተቆርጦ ህዝቡ እየተራበ ነው። የክልሉ ርዕሰ ከተማ መቀሌ የዘመናዊነት አርአያ ነበረች፤ ዛሬ በፈረስ የሚጎተቱ ሰረገላዎች ወደዚያ ይጓዛሉ፤ ምክንያቱም የነዳጅ ማጠራቀሚያ ፯፻700 ዶላር ይሸጣል። በትግራይ ገጠራማ አካባቢዎች ጦርነት እህል መዝራትን አግዶታል፣ ህዝቡ እየተራበ ነው፣ ሕፃናት ቀድመው እየሞቱ ነው።

ለአምቡላንስ ኤሌክትሪክ፣ የወተት ዱቄት እና ቤንዚን የለም። ወደ ከተማው መንዳትም አይጠቅምም ምክንያቱም ሆስፒታሎቹም ሁሉም ነገር የላቸውምና። ጦርነት ብቻ ነው፡በመቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ክልላቸውን ለመከላከል የተመለመሉበት የጎዳና ላይ ማእዘናት ላይ ቀድሞውንም ማየት ይቻላል። አድማሳቸው ፮፻/ 600 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ግንባር ብቻ ነው፤ ጠላቶቻቸው የኢትዮጵያ ጦር እና በስተ ሰሜን የጎረቤት ሃገር ኤርትራ ወታደሮች የቆሙበት ነው።

💭 Ethiopia: Tigray, the Region of Hunger ARTE Reportage

The Tigray region is cut off from the rest of Ethiopia because of the civil war that people are starving. In the past, the regional capital Mekele was once a modern model, today horse-drawn cars drive there, because a tank filling costs 700 dollars. In rural areas of Tigray struggles hindered sowing, people starve, first young children die.

There is no electricity, no milk powder and no petrol for the ambulances. Driving into the city does not help either, as everything is missing in the hospitals. It is war: you can already see this on the street corners, where hundreds of young people are watching, recruited as defenders of their region. Its only horizon is a 600 kilometre long front line: there are its enemies, the army of Ethiopia and the soldiers of the northern neighboring country of Eritrea.

💭 Äthiopien: Tigray, die Region des Hungers ARTE Reportage

Die Region Tigray ist wegen des Bürgerkriegs vom Rest Äthiopiens abgeschnitten, die Menschen hungern. Früher war die regionale Hauptstadt Mekele einmal ein modernes Vorbild, heute fahren dort Pferdewagen, denn eine Tankfüllung kostet 700 Dollar. In den ländlichen Gebieten vom Tigray behinderten die Kämpfe die Aussaat, die Menschen hungern, zuerst sterben die kleinen Kinder.

Es gibt keinen Strom, kein Milchpulver und kein Benzin für die Krankenwagen. In die Stadt zu fahren, das hilft auch nicht, da es auch in den Krankenhäusern an allem fehlt. Es ist eben Krieg: Das sieht man schon an den Straßenecken, wo hunderte Jugendliche wachen, rekrutiert als Verteidiger ihrer Region. Ihr einziger Horizont ist eine 600 Kilometer lange Frontlinie: Dort stehen ihre Feinde, die Armee Äthiopiens und die Soldaten des nördlichen Nachbarlandes Eritrea.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሉሲፈራዊው የኦሮሞ አገዛዝ ለUAE ኤሚራቶች የሰጣቸው ተዓምረኛው የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ የጸበል ቦታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ ♱ መድኃኔ ዓለም

💭 በእውነት ኦሮሞዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት፣ አረከሷት፣ እጅግ በጣም ጎዷት!

አፄ ምኒልክ ፡ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን አስወግደው የሥልጣኑ ዙፋን ላይ ከወጡበት ጊዜ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ የነገሠው የዋቄዮአላህ እርኩስ መንፈስ ነው። አፄ ምኒልክ ሰሜናውያን ክርስቲያኖችን ለአራት ትውልድ ያህል አዳክመው ለመቆጣጠር ሲሉ ትግርኛ ተናጋሪ የሆኑትን ጽዮናውያንን በክህደት ከፋፈሏቸው፣ እርስታቸውንም ቆርሰው ለባዕዳውያኑ ጣልያናውያን እና ፈረንሳውያን አሳልፈው ሰጧቸው። ዛሬም አራተኛውና የመጨረሻው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ ምኒልካዊው ኦሮሞ ትውልድ (ኦነግ + ብልጽጋና + ሕወሓት + ሻዕቢያ + ብዕዴን + ኢዜማ + አብን) በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ድጋፍ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ስለቻለ የለመደውን የክህደት ወንጀል በድጋሚ በመፈጸም ላይ ይገኛል። ይህን በቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘውን ቦታ ለባቢሎን ኤሚራቶች አሳልፎ ሲሰጥ፤ ሕገወጧን የኦሮሚያ ሲዖልን ደግሞ ለቱርክ እና ሳውዲ አረቢያ ለማስረከብ እንደ “ውጫሌ” ስምምነት ውሎችን በስውር በመፈራረም ላይ ይገኛል። በዚህና ሸህ አላሙዲን ሸረተን ሆቴልን በገነባበት ቦታዎች ላይ ከግራኝ አህመድ ቀዳማዊ የተደበቁ ጽላቶች ሊኖሩ እንደሚችሉ ስለተጠቆሙ ነው እነዚህ የአረብ ወኪሎች ቦታዎቹን ለመቆጣጠር የፈለጉት። እንዲሁም እነዚህ አካባቢዎች ዝቅተኛ እና ሞቃታማ ስለሆኑ ብሎም ፍልውሃዎች የሚፈልቁባቸው ቦታዎች ስለሆኑ እባቦቹን የመሳብ ኃይል አላቸውና ነው።

የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው እነ አቴቴ ጣይቱ፤ ልክ እንደ ዛሬዎቹ አቴቴዎች እንደነ ‘እዳነች እባቤ’፤ እባቡ ሳጥናኤል እየመራቸው ከእንጦጦ ወደ ፍልውሃ አካባቢ ወርደው የዛሬውን ምኒልክ ቤተ መንግስታቸውን ገንብተው ሲሰፍሩ፤ ሞቃታማ የሆነውን የኋለኛዋንን አዲስ አበባ ሰፈሮች “ፍልውሃ፣ ቡልቡላ፣ ፊንፊኔ” ብለው ሰየሟቸው። እንግዲህ ለአዲስ አበባ ይህን ስም የሠጣት አቴቴ ጣይቱ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ነው ማለት ይቻላል። የሙቀት ሕግ። እሳተ ገሞራ፣ ወደ ሲዖል መውረጃው ኤርታ አሌ። የእሳተ ገሞራ ኃይል እየተንተከተከ፣ ፍልቅልቅ እያለ (ግራኝን እና ልጆቹን ‘ፍልቅልቄ’ ሲሉ አልሰማንም? አዎ ፍልቅልቄ በምኒልክ ቤተ መንግስት) እየገነፈለ ከታች ከመሬት ወደ ላይ ወደ ሰማይ ቡልቅ ቡልቅ እያለ ከሚፈሰው የፈላ ውሃ ነበር ይህን ስም አቴቴ ጣይቱ ያገኘችው። ያ የጥፋት ውሃ ነበር ለአሁኗ አዲስ አበባ የቀደመ ስም የሆናት። ፊንፊኔ = “እሳት!” ላይ የተዘጋጀች ምድር ናት። ይህ ደግሞ ሲዖል ወይም ‘ገሀነም እሳት’ የተባለው የምድር አፈር ሕግ መሆኑን እናስተውል። በውስጧ እሳት ያዘለች የጥፋትና የሞት ምድር ናት። ቀንና ሌሊት የማያንቀላፋ፣ የሚነድድ እሳት የታቀፈች ምድር ስለሆነች ነበር በአቴቴ ጣይቱ ዓይን ውስጥ በቀላሉ መግባትም የቻለችው። ሞት (ሲዖል) የተባለው የስጋ ፍርድም ይህ የምድር አፈር ሕግ ሲሆን ይህ ደግሞ የዲያብሎስ መንግስት ይባላል። የዲያብሎስ ዓለም “እሳት” ነውና። አቴቴ ጣይቱ ብጡልም ‘ፊንፊኔ’ ብለው የሰየሟትን ፍልውሃማ ቦታ ለመናገሻነት የመረጡታም ስለዚህ የሞትና የባርነት የምድር አፈር ሕግ ነበር። ምክንያቱም የሴት ልጅ የገዥነት ስምና ክብር የተዘጋጀው በሙቀት (እሳት) ሕግ ነውና። የአቴቴ ጣይቱ ንግሥና ግን ከሙቀትም አልፎ በ “እሳት” ሕግ ነውና። እሳተ ገሞራ የተባለው የምድር አፈር ሕግ አስቀድሞም የሰዶምና የገሞራ ሕዝብ ያደርጉ ስለነበረው ታላቅ ርኩሰት የሞትን ፍርድ የተቀበሉበት የገሃነብ እሳት እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል። የሰዶምና የገሞራ ሕዝብ የሻሩት አንዱ የፍቅር ሕግ ሰውን “ወንድና ሴት” አድርጎ የፈጠረውን የእግዚአብሔርን መልክና ምሳሌ ሲሆን በእነርሱም ፈቃድ ሰውን የፈጠረው የመልከኦት መልክና ምሳሌ “ወንድና ወንድ፤ ሴትና ሴት” ሆኖ ይታይ ነበር። አንድ ጾታ። ለዛ ለሞትና ለባርነት በፈጠራቸውም ፈቃድ በኩል እግዚአብሔር “ወንድና ሴት” አይደለም በማለት እውነቱን ይክዳሉ። በዚህም ፈቃድ ደግሞ የሰዶምና የገሞራ ወንዶች የሴቶችን የበላይነት አውጀዋል። “ፊንፊኔም” የተዘጋጀችው በዚህ የገሃነብ እሳት ፍርድ በኩላ ስለሆነ ነበር ለወንዶች ሞት ወደር የሌላት ብቸኛዋ ሲዖል ሆና በአቴቴ ጣይቱ ተመራጭ የሆነችው። ምኒልክና የኢትዮጵያ ወንዶች እንደ መንግስት የሞትን ፍርድ የተቀበሉት በዚህ የገሀነብ እሳት ፍርድ በኩል መሆኑን እናስተውል። በሰማይ የሚኖረን ዕጣ ፈንታ በምድር የተገለጠ ነው። የምድሩ ዕጣ ፈንታችን ነው የሰማዩም ዕጣ ፈንታችን። የምኒልክና የአራቱ ትውልዶች (ምኒልክ (ጣይቱ)+ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት) በሰማይ የሚሆነው ዕጣ ፈንታም በምድር የተለጠ ነበር። ሲዖልና ገሃነብ እሳት።

ዛሬ አዲስ አበባን “ፊንፊኔ! ፊንፊኔ!” የሚሏት ግብዞች ዝቅተኛ ቦታዎች ከተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ የተገኙ መሆናቸውንና የሞትንም ፍርድ የሚቀበሉት ገሀነብ እሳት ፍርድ በኩል መሆኑን በግልጽ እያየን ነው። ኦሮሞዎቹና በመላዋ ኢትዮጵያ ዛሬ ተበታትነው/ተደብቀው የሚገኙት ዲቃላዎቻቸው ውብ ከሆነውና “አበባ” ከሚለው የመጠሪያ ስም ይልቅ “ፊንፊኔ” ላይ ተጣብቀው የቀሩት የሴቲቷ እና የአዛዧ ሳጥናኤል ምኞት/ትዕዛዝ ስለሆነ ነው፣ የሞትና ባርነት ማንነታቸውና ምንነታቸው አስሮና አግቶ ስለያዛቸው ነው። ይህ ጉዳይ ቀላል አይደለም። እነርሱ ይህን ማንነታቸውንና ምንነታቸውን በደንብ ነው የሚያውቁት፤ ስለዚህም ነው የወረራ ጦርነቶችን የሚያደርጉት፤ ለዚህም ነው ልክ እንደ ራዕያት/ኒፊሊሞች(ራያ)ይህን የሞትና ባርነት ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ደብቀው ለማንገስ ሲሉ ሴቶችን እየደፈሩ ብዙ ዲቃላዎችን ለመፈልፈል ከፍተኛ ፍላጎትና ምኞት ያላቸው። በተለይ ደገኞቹና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው የሰሜን ኢትዮጵያውያን ሰዎች አሁን ከገቡበት መቀመቅ ለመውጣት ይህን ሃቅ ማወቅ አለባቸው፤ በጣም እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆነ መረጃ ነው።

አዎ! አፄ ምኒልክ ትግራይን/ኤርትራን ለጣልያን ጂቡቲን ደግሞ ለፈረንሳይ አሳልፈው እንደሰጡት። በእውነት ኦሮሞዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት፤ ለዚህ ደግሞ በቅድሚያ ተጠያቂዎቹ በሃገረ ኢትዮጵያ ሥልጣኑን ለማይገባቸው ኦሮሞዎች በሰፊ ሰፌድ ያስረከቡት ሰሜናውያኑ ናቸው።

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም! ለኦሮሞ ሥልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። በዚህ ፻/100% ትክክል ነበሩ! ታዲያ ይህን እያወቁ እነ አቶ ስብሐት ነጋ ሁሉንም ነገር ለኦሮሞዎች አስረክበው መቀሌ መግባታቸው በወደፊቱ ትውልድ የሚያስጠይቃቸው ትልቅ ወንጀል ነው! ያው እኮ ኦሮሞዎች ሃገርን በመሸጥ ላይ ናቸው፤ ከአረቦች፣ ከቱርኮች፣ ከኢራናውያን፣ ከሶማሌዎች፣ ከኦሮማራዎችና ከኤርትራ ቤን አሚር የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ጋር በመመሳጠር ወደ ኢትዮጵያ ቅጥረኞችን በማስገባት በሰሜናውያኑ ጽዮናውያን ላይ አስከፊ ግፍና በደል በመፈጸም ላይ ናቸው።

ዛሬ ኦሮሞዎቹ ብርጭቆውን መስበር ብቻ አይደለም፤ በዓለምም በኢትዮጵያም ታሪክ ይህን ያህል በአስከፊ መልክ ዘግናኝ፣ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ወንጀል እየፈጸሙ ነው። ጋሎች ከማደጋስካር እና ታንዛኒያ አካባቢ አምልጠው/ተባርረው ውደ ምስራቅ አፍሪቃ ሲገቡ ለአፍሪቃ ቀንድ እራሳቸው መጤዎች የሆኑት ሶማሌዎች እንኳን ሳይቀሩ የጋሎችን አረመኔነት ስለተገነዘቡት ነበር ዛሬ ወደሰፈሩበት የአክሱም ግዛት ገብተው በወረራና የዘር ማጥፋት ተግባር ላይ የተሰማሩት። ቀደም ሲል ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ አጥፍተዋቸዋል፤ ዛሬ ደግሞ በደቡብ ኢትዮጵያ ለሚገኙት ብርቅዬ ወገኖቻችን፣ ለጉራጌዎች፣ ለወላይታዎች እንዲሁም ለአማራው እና ተጋሩ ከፍተኛ አደጋ ፈጥረውባቸዋል። ሞኙ ኢትዮጵያዊ ይህን እየመጣበት ያለውን አደጋ ከታሪክ ጋር እያገናዘበ ማየት እንኳን ተስኖታል። በግልጽ የሚታየውን ሃቁን አውጥቶ እንኳን በጉዳዩ ላይ ለመወያየት ፈቃደኛነት አይታይበትም። ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!!

ቸሩ መድኃኔ ዓለም በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የኦሮሞ አህዛብ አገዛዝ በተለይ በትግራይ የሚጨፈጨፉትን፣ የሚበደሉትን፣ የሚደፈሩትን፣ የሚሰደዱትንና የሚጎሳቆሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያጽናናልን!

“ስሙንም ኢየሱስ አለችው።”[ማቴ ፩፥፳፭] በቤተልሔም ዋሻ የተወለደው የድንግል ልጅ ስሞቹ ስንት ናቸው? ትርጓመያቸውስ ምንድ ነው? …………

😇 የድንግል ልጅ ስሞቹ ፦ ቃል፣ ወልድ፣ አማኑኤል፣ ኢየሱስ, ክርስቶስ፣ መድኃኔ አለም። ስሆኑ ትርጓመያቸውም፦

#ቃል ማለት፦ አንደቤት መናገርያ ማለት ስሆን ከ3ቱ አካላት አንዱ እግዚአብሔር #ወልድ በህልውነት/በመሆን ግብሩ የ #አብ እና የ #መንፈስ ቅዱስ ቃላቸው ስሆን የእግዚአብሔር ቃል ይባላል። ራእይ 19፥13 “በደም የታለሰ ልብስም ለብሶአል ስሙንም “ቃል እግዚአብሔር” አሉት። ቍላስ.1፥16 “በእርሱ ቃልነት እግዚአብሔር ሁሉን ፈጥሮአልና….”

#ወልድ ማለት፦ ከ3ቱ አካላት ፩(1)ዱ ወልድ ስሆን ልጅ ማለት ነው የ #ወልድ አካላዊ ግብሩ መወለድ ማለት ነው የ #አብ የባሕርይ ልጅ ስለሆነ እግዚአብሔር ወልድ ይባላል። ገላ.4፥4,, ዮሐ.ወ 5፥16,, ማቴ 3፥17…

#አማኑኤል ማለት፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ማቴ 1፥23። ይህን በት.ኢሳ 7፥14 ላይ ስሙን እናገኛለን። ይህ ማለት ከድንግል በተዋህደው ተዋህዶ አምላክ ሰው ሆነ ዮሐ.1፥14 …….. 1ኛ ቆሮ 15፥21 አዳምን የመጀመርያው ሰው ይላል ክርስቶስን ደግሞ ሁለተኛው ሰው ይለዋል።

#ኢየሱስ ማለት፦ መድሃኒት ማለት ነው ይህን መጽሐፍ ቅዱስም ይናገራል ሉቃስ 2፥11 “እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት ተወልዶላችኃል” እንዳለ መልአኩ ለእረኞች….

#ክርስቶስ ማለት፦ “ቅቡ /የተቀባ” ማለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን እና በመሰሎቿ አብያተ ቤተክርስትያናት “የተዋሃደ” ተብሎ ይተረጉማል።

#መድኃኒአለም ማለት፦ የአለም መድኃኑት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኒአለም የአለም መድሃኒት እንለዋለን። ሉቃስ 2፥11 ላይ እኔሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳላለ ሉቃስ፤ ዮሐ.ወ 1፥29 ላይ መጥምቁ ዮሐንስ “እነሆ የአለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” እንዳለው እንደገና በሮሜ 5፥12-21 ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል…………..

እኛ ኦርቶዶክሳዊያን በነዚህ ስሞች አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችንን እናከብረዋለን እንጠራዋለን እናመልከዋለን ። “ኢየሱስ ብቻ ስሙ ነው ሌሎችን ከየት አመጣችሁ ለምን ባለወልድ አማኑኤል መድሃኒአለም እያላቹ ትጠሩታላችሁ ኢየሱስ ማለት ብቻ እንጅ” የምሉ ወገኖቻችን አሉና እነዚህን ስሞችን እኛ ኦርቶዶክሶች ፈጥረንለት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱሱ እራሱ እንደምጠራው መገናዘብ ይገባናል። ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይድረሰው የእኛ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ። ክብር ለወለደችው ለድንግል!!!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአውሬው መንግስት በቅዱስ ቍርባን ላይ ጦርነት መክፈቱን አረጋገጠ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2020

በአጠቃላይ በኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያኗ ላይ ግልጽ የሆነ ጦርነቱን ከከፈተ ውሎ አድሯል!ያውም ሆን ተብሎ በሰሙነ ሕማማት፤ በዕለተ ሐሙስ። በዚህ ዕለት ከተፈጸሙ ዐበይት ተግባራት አንዱ መድኃኒታችን ክርስቶስ ይህ ሥጋዬ ነው፤ ይህ ደሜ ነው፤ብሎ አማናዊ ሥጋውንና ደሙን መስጠቱ ነው (ማቴ. ፳፮፥፳፮፳፰)፡፡

ጠላት ዲያብሎስ ግን ኮሮናን እንደማስፈራሪያ እየተጠቀመ “ሥጋ ወደሙን ለመቀበል ጊዜው አይፈቅድም፣ ለሌላ ጊዜ አሸጋግሩት” ብሎ ከሥጋ ወደሙ እንድንርቅ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

👉 ባለፈው ጊዜ የቀረበ

የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እድገታቸው በ “ተሽከርካሪ” ላይ መሠረት እንደማድረጉ ፣ የፍልስፍናዊ፣ ርዕዮት ዓለማዊ ፣ ማሕበረሰባዊ፣ ፖለቲካዊና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎቻቸው ሁሉ በፈላስፋው ጆርግ ሄጌል ጽንሰሃሳብ ላይ፤ ሁሉም ነገር፦

ችግር – እርምጃ – መፍትሔ

ወረርሽኙን በአየር ላይ ይበትናሉ ፤(ከአውሮፕላን፣ ሳተላይት፣ ማይክሮዌቭ የሞባይል አንቴናዎች (3G, 4G,5G) “! !” ተራራቁ፣ አትሰባሰቡ፣ ዝጉ” የሚሉ መግለጫዎችን በየቀኑ ይሰጣሉ ፤ ከዚያም “በቃ መድኃኒት ተግኝቷል ይህን ኪኒን ውሰዱ፣ ይህን መርፌ ተወጉ” ይላሉ።

ወረርሽኙ ገና ባልገባባት ኢትዮጵያ ደግሞ የሉሲፈራውያን አሽከሮች በተጋላቢጦሽ “መፍትሔ – እርምኛ – ችግር” የሚለውን ሃሳብ ተከትላለች። ገና አንድም ሰው ሳይሞት “መድኃኒት ተገኝቷል” ተብሎ እንዲታወጀ ተደርጓል። እንግዲህ እንደ “ሀኪም አበበች” የተባለችውን ሴትዮ ዛሬ ቀድመው ብቅ በማለት“መፍትሔውን” እንዲያቀርቡ ላለፉት ዓመታት ሥራችን ብለው በሜዲያ ሲያስተዋውቋቸው ነበር። ይህ ሁሉ እንግዲህ ሰው መፍትሔውን ከቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ፣ ፀበላትና ማዕጠንት እንዳያገኝ፣ ቤተ ክርስቲያንን እንዲሸሽ ለማድረግ ነው። የእነ “ሀኪም አበበች” መድኃኒት ውጢታማ ካልሆነ ሰው አሁን ከቤተ ክርስቲያን ያሉ መፍትሔዎችን ለመቀበል ተለማምዷልና እነርሱ ላዘጋጁለት የ666 ክትባት ክንዱን እንዲያዘጋጅ ሰው ይገደዳል ማለት ነው።

እስኪ ተመልከቱ፦ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን በየቦታው ሲታረዱ፣ ወጣት ሴት ተማሪዎች እልም ብለው ሲጠፉ፣ የተጨነቁ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በየበርሃው፣ ባሕራቱና ባዕድ አገራቱ ኮንቴነር ውስጥ ታፍነው ሲሞቱ አንዴም የሃዘን መግለጫ ለመስጠት ብቅ ብሎ የማያውቀው ግራኝ አብዮት አህመድ አሁን ፕሬዜደንት ትራምፕን በመኮረጅ የሚወዳት ካሜራ ፊት ዱቅ ማለቱን መርጧል። ሰውየውን ላየውና ልሰማው አልሻም፤ በጣም ነው የሚያቅለሸልሽኝ፤ ግን ለመሆኑ መግለጫውን ለብቻው እየወጣ ነው የሚሰጠው ወይስ እንደ ትራምፕ ማብራሪያዎችን የሚሰጡ ባለሙያዎች አብረውት አሉ?

አብዮት አህመድ “ቤተ ክርስቲያናትን እናዘጋለን!” አለ፤ ተብሏል። ለብልግና ፓርቲው የምርጫ ቅስቀሳዎችን ለማካሄድ የሚሰበስብ ሰው፣ ብር ለማሰበሰብ ሺህ ሰዎችን በአዳራሽ ውስጥ የሚያጉር አስመሳይ ሰው አሁን ለምዕመናን ደህነነት አስቦ? ፣ “አማራና ትግሬ” የተባሉት ኢትዮጵያውያን እርስበርስ እንዲተላለቁ ሌት ተቀን የሚያውጠነጥን መሰሪ ግለሰብ የኢትዮጵያውያን ሕይወት አሳስቦት? ጨምላቃ ሌባ፣ የዲያብሎስ ልጅ! እንደ ግብረሰዶማዊው ግብረአበሩ ኢማኑኤል ማክሮን በፈረንሳይ በየሳምንቱ ሲካሄዱ የነበሩት ዓይነት ተቃውሞዎች ከማየትና ከመስማት አረፍ ይላል። አሁን ፖሊሶችን ወደ ቤተ ክርስቲያን በመላክ ምዕመናን በመግደል ቤተ ክርስቲያንን ማደናገጥና ማሸማቀቅ አያስፈልገውም፤ “ህገ መንግስቱ ቤተ ክርስቲያን እንድናዘጋ ያዘናል” ማለት ይደፍራልና። “እናንተን ብቻ አይደለም፣ ያው መስጊድንም አዘግቻለሁ” ይለናል። መስጊድ? እስልምና ኢአማኒያዊ የክርስቶስ ተቃዋሚ አምልኮ ነው፤ ክርስትና እስከተወገደለት ድረስ ሌላው ነገር ሁሉ ግድ የለውም፤ ሌላ ምንም የሚያጣው ነገር የለም።

የክርስቶስ ተቃዋሚው ጥልቅ የምድር ውስጥ ዋሻዎቹ ውስጥ በሚገኙት የምርምር ላብራቶሪዎች ውስጥ እንደ ኮሮና የመሳሰሉትን አጋንንት ማምረት ጀምሯል። ቪዲዮው ላይ የተጠቀሰው ፊልም አሁን የምንገኝበትን ዘመነ ወረርሽኝ በደንብ አድሮ ይገልጸዋል። ፊልሙን ገና አሁን ማየቴ ነው፤ ይገርማል፡ የዓለም የጤና ድርጅት ተወካይ ሆኖ እንዲተዋናይ የተደረገው ጥቁሩ ተዋናይ “Joseph Anthony Foronda” ነው፤ ገና ከዘጠኝ ዓመት በፊት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን ማስተዋወቃቸው ነበር ማለት ነው።

ለማንኛውም ይህን ቫይረስ የፈጠሩ ሉሲፈራውያን ተቀዳሚ ዒላማቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ናት። በየትኛውም የዓለማችን ሃገር እንደ ኢትዮጵያ ዜጎች ለእምነታቸው በብዛት የሚሰባሰቡባት ሃገር የለችም። በየቤተ ክርስቲያኑ በየገዳማቱ ለቅዳሴ፣ ጸበል ለመጠመቅና በዓላትን ለማክበር እንደ ኢትዮጵያ በዝተው የሚሰባሰቡባት የዓለማችን ክፍለ ሃገር የለችም። ምዕመናን በየቤተ ክርስቲያናቱ ሲሰባሰቡ የሚፈነጥቀውን ኃይል (Vibration) በቴክኖሎጂያቸው ሆነ በሌላ መልክ ደርሰውበታል፣ ከገዳማቱ የሚወጣውን ከፍተኛ ኃይል በትሪሊየን ፒክሰል/ ነጠብጣቦች ቁልጭ አድርገው የማንሳት ብቃት ባላቸው ሳተላይቶቻቸውና ቴሌስኮፖቻቸው ለማየት በቅተዋል።

ስለዚህ ሉሲፈራዊውን የአንድ ዓለም መንግስት ለመመስረት እንቅፋት የሆነችባቸውን ጥንታዊቷን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ማጥፋት እንደሚኖርባቸው አምነዋል። ዋናው ዓላማቸው ክርስቲያኑ ከቤተ ክርስቲያን እንዲርቅና ተሰባስቦ እንዳይጸልይ፣ እንዳይባረክ፣ በጸበል እንዳይድን ነው። “የክርስቶስ ተቃዋሚው ቀጣዩ ሥራ ሕዝበ ክርስቲያኑ ምስጢረ ጥምቀት፣ ምስጢረ ንስሐን እና ምስጢረ ቁርባንን እንዳንካፈል ማድረግ ነው።” በማለት ላለፉት ዓመታት ስጽፍ ነበር። ያው! አሁን ጊዜው ደረሰ!

አሁን እንደ ዱሮው ፋብሪካዎችን፣ ሱቆችና መጠጥ ቤቶችን አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት አቅራቢያ ሄደው መስራት አያስፈልጋቸውም ፤ ወረርሽኙን ተደብቀው አየር ላይ መርጨት የሚችሉበት ጊዜ ነው።

የፈለጉትን ቢያቅዱና ቢያደርጉም ከቤተ ክርስቲያን በፍጹም መቅረት የለብንም!

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከ፪ሺ ዓመት በኋላ ቤተ ክርስቲያን ለኮሮና እጇን ሰጠች | ጃንሜዳ ለአህዛብ ነጋዴዎች ተሰጠ | ጊዚያዊ ድል ለአውሬው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2020

በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ! ባልሳሳት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሁለት ሺህ ዓመት ታሪክ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። “የማንቂያው ደወል” ለካስ ዲያብሎስን ነበር ያነቃው!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲያብሎስ ኮሮናን የፈጠረው ክርስቲያኖች ከቤተ ክርስቲያን እንዲርቁ ለማድረግ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2020

የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እድገታቸው በ “ተሽከርካሪ” ላይ መሠረት እንደማድረጋቸው ፣ የፍልስፍናዊ፣ ርዕዮት ዓለማዊ ፣ ማሕበረሰባዊ፣ ፖለቲካዊና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎቻቸው ሁሉ በፈላስፋው ጆርጅ ሄጌል ጽንሰሃሳብ ላይ፤ ሁሉም ነገር፦

ችግር – እርምጃ – መፍትሔ

ላይ የተመሠረተ ነው።

ወረርሽኙን በአየር ላይ ይበትናሉ ፤(ከአውሮፕላን፣ ሳተላይት፣ ማይክሮዌቭ የሞባይል አንቴናዎች (3G, 4G,5G) “! ኡ! !” ተራራቁ፣ አትሰባሰቡ፣ ዝጉ” የሚሉ መግለጫዎችን በየቀኑ ይሰጣሉ ፤ ከዚያም “በቃ መድኃኒት ተግኝቷል ይህን ኪኒን ውሰዱ፣ ይህን መርፌ ተወጉ” ይላሉ።

ወረርሽኙ ገና ባልገባባት ኢትዮጵያ ደግሞ የሉሲፈራውያን አሽከሮች በተጋላቢጦሽ “መፍትሔ – እርምኛ – ችግር” የሚለውን ሃሳብ ተከትላለች። ገና አንድም ሰው ሳይሞት “መድኃኒት ተገኝቷል” ተብሎ እንዲታወጀ ተደርጓል። እንግዲህ እንደ “ሀኪም አበበች” የተባለችውን ሴትዮ ዛሬ ቀድመው ብቅ በማለት“መፍትሔውን” እንዲያቀርቡ ላለፉት ዓመታት ሥራችን ብለው በሜዲያ ሲያስተዋውቋቸው ነበር። ይህ ሁሉ እንግዲህ ሰው መፍትሔውን ከቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ፣ ፀበላትና ማዕጠንት እንዳያገኝ፣ ቤተ ክርስቲያንን እንዲሸሽ ለማድረግ ነው። የእነ “ሀኪም አበበች” መድኃኒት ውጢታማ ካልሆነ ሰው አሁን ከቤተ ክርስቲያን ያሉ መፍትሔዎችን ለመቀበል ተለማምዷልና እነርሱ ላዘጋጁለት የ666 ክትባት ክንዱን እንዲያዘጋጅ ሰው ይገደዳል ማለት ነው።

እስኪ ተመልከቱ፦ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን በየቦታው ሲታረዱ፣ ወጣት ሴት ተማሪዎች እልም ብለው ሲጠፉ፣ የተጨነቁ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በየበርሃው፣ ባሕራቱና ባዕድ አገራቱ ኮንቴነር ውስጥ ታፍነው ሲሞቱ አንዴም የሃዘን መግለጫ ለመስጠት ብቅ ብሎ የማያውቀው ግራኝ አብዮት አህመድ አሁን ፕሬዜደንት ትራምፕን በመኮረጅ የሚወዳት ካሜራ ፊት ዱቅ ማለቱን መርጧል። ሰውየውን ላየውና ልሰማው አልሻም፤ በጣም ነው የሚያቅለሸልሽኝ፤ ግን ለመሆኑ መግለጫውን ለብቻው እየወጣ ነው የሚሰጠው ወይስ እንደ ትራምፕ ማብራሪያዎችን የሚሰጡ ባለሙያዎች አብረውት አሉ?

አብዮት አህመድ “ቤተ ክርስቲያናትን እናዘጋለን!” አለ፤ ተብሏል። ለብልግና ፓርቲው የምርጫ ቅስቀሳዎችን ለማካሄድ የሚሰበስብ ሰው፣ ብር ለማሰበሰብ ሺህ ሰዎችን በአዳራሽ ውስጥ የሚያጉር አስመሳይ ሰው አሁን ለምዕመናን ደህነነት አስቦ? ፣ “አማራና ትግሬ” የተባሉት ኢትዮጵያውያን እርስበርስ እንዲተላለቁ ሌት ተቀን የሚያውጠነጥን መሰሪ ግለሰብ የኢትዮጵያውያን ሕይወት አሳስቦት? ጨምላቃ ሌባ፣ የዲያብሎስ ልጅ! እንደ ግብረሰዶማዊው ግብረአበሩ ኢማኑኤል ማክሮን በፈረንሳይ በየሳምንቱ ሲካሄዱ የነበሩት ዓይነት ተቃውሞዎች ከማየትና ከመስማት አረፍ ይላል። አሁን ፖሊሶችን ወደ ቤተ ክርስቲያን በመላክ ምዕመናን በመግደል ቤተ ክርስቲያንን ማደናገጥና ማሸማቀቅ አያስፈልገውም፤ “ህገ መንግስቱ ቤተ ክርስቲያን እንድናዘጋ ያዘናል” ማለት ይደፍራልና። “እናንተን ብቻ አይደለም፣ ያው መስጊድንም አዘግቻለሁ” ይለናል። መስጊድ? እስልምና ኢአማኒያዊ የክርስቶስ ተቃዋሚ አምልኮ ነው፤ ክርስትና እስከተወገደለት ድረስ ሌላው ነገር ሁሉ ግድ የለውም፤ ሌላ ምንም የሚያጣው ነገር የለም።

የክርስቶስ ተቃዋሚው ጥልቅ የምድር ውስጥ ዋሻዎቹ ውስጥ በሚገኙት የምርምር ላብራቶሪዎች ውስጥ እንደ ኮሮና የመሳሰሉትን አጋንንት ማምረት ጀምሯል። ቪዲዮው ላይ የተጠቀሰው ፊልም አሁን የምንገኝበትን ዘመነ ወረርሽኝ በደንብ አድሮ ይገልጸዋል። ፊልሙን ገና አሁን ማየቴ ነው፤ ይገርማል፡ የዓለም የጤና ድርጅት ተወካይ ሆኖ እንዲተዋናይ የተደረገው ጥቁሩ ተዋናይ “Joseph Anthony Foronda” ነው፤ ገና ከዘጠኝ ዓመት በፊት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን ማስተዋወቃቸው ነበር ማለት ነው።

ለማንኛውም ይህን ቫይረስ የፈጠሩ ሉሲፈራውያን ተቀዳሚ ዒላማቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ናት። በየትኛውም የዓለማችን ሃገር እንደ ኢትዮጵያ ዜጎች ለእምነታቸው በብዛት የሚሰባሰቡባት ሃገር የለችም። በየቤተ ክርስቲያኑ በየገዳማቱ ለቅዳሴ፣ ጸበል ለመጠመቅና በዓላትን ለማክበር እንደ ኢትዮጵያ በዝተው የሚሰባሰቡባት የዓለማችን ክፍለ ሃገር የለችም። ምዕመናን በየቤተ ክርስቲያናቱ ሲሰባሰቡ የሚፈነጥቀውን ኃይል (Vibration) በቴክኖሎጂያቸው ሆነ በሌላ መልክ ደርሰውበታል፣ ከገዳማቱ የሚወጣውን ከፍተኛ ኃይል በትሪሊየን ፒክሰል/ ነጠብጣቦች ቁልጭ አድርገው የማንሳት ብቃት ባላቸው ሳተላይቶቻቸውና ቴሌስኮፖቻቸው ለማየት በቅተዋል።

ስለዚህ ሉሲፈራዊውን የአንድ ዓለም መንግስት ለመመስረት እንቅፋት የሆነችባቸውን ጥንታዊቷን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ማጥፋት እንደሚኖርባቸው አምነዋል። ዋናው ዓላማቸው ክርስቲያኑ ከቤተ ክርስቲያን እንዲርቅና ተሰባስቦ እንዳይጸልይ፣ እንዳይባረክ፣ በጸበል እንዳይድን ነው። “የክርስቶስ ተቃዋሚው ቀጣዩ ሥራ ሕዝበ ክርስቲያኑ ምስጢረ ጥምቀት፣ ምስጢረ ንስሐን እና ምስጢረ ቁርባንን እንዳንካፈል ማድረግ ነው።” በማለት ላለፉት ዓመታት ስጽፍ ነበር። ያው! አሁን ጊዜው ደረሰ!

አሁን እንደ ዱሮው ፋብሪካዎችን፣ ሱቆችና መጠጥ ቤቶችን አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት አቅራቢያ ሄደው መስራት አያስፈልጋቸውም ፤ ወረርሽኙን ተደብቀው አየር ላይ መርጨት የሚችሉበት ጊዜ ነው።

የፈለጉትን ቢያቅዱና ቢያደርጉም ከቤተ ክርስቲያን በፍጹም መቅረት የለብንም!

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

አይሁዱ ተመራማሪ | ለኮሮና መድኃኒቱ እጣን መሆኑን ብሉይ ኪዳን ጠቁሞናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2020

ቫይረሱ ጋኔን መሆኑን አረጋገጠልን!

ምን እንደሆነ አላውቅም እስከ አለፈው ነሃሴ ወር ድረስ ምናልባት በወር አንዴ ብቻ ነበር እጣን የማጤሰው፤ ካለፈው ጥቅምት ወር አንስቶ ግን በቤትም በመሥሪያ ቤትም በጣም አዘውትሬ አጤሳለሁ፤ የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው፤ ቅዱስ መንፈስ ማድረግ የሚገባንንና የሚጠቅመንን ነገር ሳናስበውና ሳንዘጋጅበት እንድናደርገው ወደ በጎው ነገር ይመራናል።

ዛሬ ወደዚህ አይሁድ ቪዲዮ እንዴት እንደገባሁ ሁሉ አላውቅም፣ ያውም እጣንን በሚመለከት የገባሁበት ገጽ አልነበረም ፤ ግን ያው! ለኮሮና ጋኔን መፍትሄ ይሆናሉ ብዬ ሳስባቸው ከነበሩት ከጸበል፣ ከጸሎት ጎን እጣን እና ከርቤ እንደሚኖሩበት አረጋገጠለን። አሁን በዚህ በጣም እርግጠኛና ደስተኛ ነኝ።

ደካሞችና ምስጋና ቢሶች ሆነን ነው እንጂ አምላካችን እኮ የሚጠቅሙንን ነገሮች ሁሉ ሰጥቶናል፤ ጸበሉንም፣ ጸሎቱንም፣ እጣኑና ከርቤውንም በነጻ ሰጥቶናል። እጣንና ከርቤ ከወርቅ በላይ የሆኑበት ዘመን ላይ ደርሰናል። ለብዙ በሽታዎች ፈውስ እንደሆኑ ሳይንሱ ሳይቀር እያረጋገጠልን ነው። Seeing the Unseen of the Combination of Two Natural Resins, Frankincense and Myrrh

እጣኑን በአግባቡ እናጢስ፤ ወገኖቼ፤ ነገር ግን ከተለመደው የቡና ስነ ሥርዓት ወቅት፣ በተለይ ከኦጋዴን እና አረብ ዕጣኖች ጋር አብሮ ማጤሱን ዛሬውኑ ማቆም አለባችሁ! አባቶች ይህን አስመልክቶ አንድ ይበሉን!

አየን አይደለም?! ጠላት ዲያብሎስ ለብዙ ሳምንታት በቂ የኮሮና ቫይረስ በአውሮፕላን እንዲረጭ ካደረገ በኋላ ወሮበላው መንግስት “በረራዎችን አቁሜአለሁ ፣ ይቅርታ ቅብጥርሴአለን። ቫይረሱ ልክ እንደ አንበጣ እስኪፈለፈል የሁለት ሳምንታት ጊዜ ይወስድበታል ተብሏል። ስለዚህ አባቶች ልክ እንደ ጆርጂያ ኦርቶዶክስ አባቶች በተለይ አዲስ አበባን በመኪና እና በሄሊኮፕቶር እየዞሩ ዛሬውኑ ደጋግመው ጸበል ቢረጩና እጣን ቢያጤሱ ትልቅ ሥራ ይሆን ነበር። በተለይ ምዕመናን ለቅዳሴ የማይመጡ ከሆነ ይህ መደረግ አለበት። ቀዝቃዛዎቹ የጉንፋን ወራት ከመጀመራቸው በፊት አስቀድሞ መደረግ ያለበት አንዱ ተግባር ይህ ሊሆን ይገባል።

UPDATE

የመንፈስ ቅዱስን ሥራ እያየን ነው፡ ወገኖቼ? ዋው! የሚገርም ነው፦ ያው መምህር ጳውሎስም እንዲህ ይለናል፦

የማዕጠንት ጊዜ ነው፤ ማዕጠንት ጥሩ ነው፤ በሽታ የሚያርቅ ነው፤ እጣኑንን እያሸተታችሁካህናት በየቤቱ በመዞር ጸሎተ ማርያም እየደገሙና ማዕጠንት እያደረጉ ቢያልፉ በሽታው ያልፋል ከተማው ይታጠላንል አስፈላጊ ከሆነ”።

ወደ እዚህ እንግባና ሙሉውን እናዳምጥ፦

አስደናቂ ስብከት በሽታው የሚርቀው በማዕጠንት ነው መምህር ጳውሎስ መልካሥላሴ ክፍል፪

ቃለ ሕይወት ያሰማልን!

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህ በዝምታ አይታለፍም | ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2020

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፮|

በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።

ውሀችን / ጸበላችን ከመካ እና ውሀን ከተሞች የፈለሰውን የኮሮና ጋኔን ያርቅልናል!

እስኪ ይታየን፤ ከግብጽ እና አረቦች ጠላቶቻችንን ጎን በመሰለፍ የህዳሴው ግድብ እንዳይገነባ ፊርማዋን ያስቀመጠችው ጂቡቲ ንጹህ ውሀ ከኢትዮጵያ በነፃ ተሰጥቷታል። ኢትዮጵያን ለመውረር ያቀዱትን የኤዶማውያን እና እስማኤላውያን የጦር ሠራዊቶች በግዛቷ የምታስተናግደዋ ጂቡቲ ኢትዮጵያውያን የማይጠጡትን ንጹሕ ውሀ በነፃ ትጠጣለች።

ጥንታውያን ግሪካውያን ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው በማለት ይናገሩ ነበር። ታዲያ ይህን ምስጢር ጠላቶቻችን ስለሚያውቁ ኢትዮጵያውያን ይህን እግዚአብሔር የሰጣቸውን ፀጋ አውጥተው እንዳይጠቀሙና ወደፊት እንገነባታለን ለሚሏት አዲሷ ዓለም ውሃው እንዳይነካባቸው ኢትዮጵያውያኑ ከሽንት ቤት ተጠራቅሞ የተጣራውን ውሃ ብቻ እንዲጠጡ ማድረግ አለብን ስላሉ ያው እነ ቆቃ ተገንብተዋል። እነዚህም የውሃ ማጠራቀሚያዎች ከላይም ከታችም እንደማይበከሉ የሚታወቅ ነገር የለም። የጣናው እንቦጭም ከአውሮፕላን ላይ ተረጭቶ የተተከለ የአትክልት አውሬ ነው።

በእሳቱ ለመጠረግ ችቦው ውስጥ በመግባት ላይ ያሉት የሃገራችን ጠላቶች በውሀው፣ በአየሩና በምድሩ ላይ ነው ጥቃት እየፈጸሙ ያሉት። ከሁሉም አቅጣጫ!

ለዘመናት ለኢትዮጵያውያኑ መንፈሳዊ እና ስጋዊ በጎነት፣ ጤንነትና ብልጽግና ብቸኛውን ሚና የምትጫወተው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነች በየቦታው እየፈለቁላት ያሉት ጠበላት ምስክሮች ናቸው። ይህ ቀላል ነገር አይደለም፤ ይህን በተለይ በያዝነው ዘመን በጣም ክቡር የሆነውን የጸበል ውሃ ነው ጠላቶቻችን ሊነጥቁን የሚሹትና። አሁን ለተጀመረው የፀረቤተ ክርስቲያን ዘመቻ አንዱ ምክኒያትም ይህ ነው። ኢትዮጵያዊው ጤናማ እንዲሆን፣ የታመመውም እንዲፈወስ አይፈልጉም። “በዓለማችን በጣም ውድ የሆነው ነገር ለእኛ ብቻ የተቀደሱት ተራራዎች ውስጥ ተቀብሮ ይቆይልን” ይላሉ ፤ ውሀ ኬኛ!

በአንድ ወቅት ከግብጽ የመጡ የኮፕት ቤተ ክርስቲያን አባቶች ከእንጦጦ ኪዳነ ምህረት ጠበል ወደ ሰላሳ በርሚል የፀበል ውሃ በጭነት መኪና አስጭነው ወደ ግብጽ ሲወስዱ እና በሌላ በኩል ብዙ የእኛ ሰው ይህን በእጁ የያዘውን ወርቅ ለመጠቀም አለመፍቀዱን ሳይ በጣም ነበር ያዘንኩት። የሚጠመቁ መሀመዳውያንን እንኳን ደስ እያለኝ በየጊዜው አይቻለሁ፤ ግን አንዳንዶቹ ከተፈወሱና ከዳኑ በኋላ የፈወሰቻቸውን ቤተ ክርስቲያን ያጠቋት ዘንድ የዲያብሎስ አባታቸውን ፍላጎት ለመፈጸም ተመልሰው ይመጣሉ።

ይህ ዘመን ሃገራችን ያጠባቻቸውን ጡቷን ሊነክሱባት የሚሹ ከሃዲዎች የበዙበት ዘመን ነው።

በቤተ ክርስቲያን ላይ ጦርነቱ ተጧጥፏል፣ ጠላቶቻችን እግዚአብሔር በሰጠን ጤናማ ውሃችን ላይ ዓይናቸውን አሳርፈዋል፣ ጥምቀተ ባሕር መውረስ ጀምረዋል፣ በጠበላቱ አቅራቢያ የኬሚካል ፋብሪካዎችንና ጋራጆችን ይሠራሉ (አያት፣ ነፋስ ስልክ፣ ፉሪ፣ ለጋሃር፣ ቃሊቲ ወዘተ) ሰው አምላኩ ከሰጠው ንጹህ ምንጩ ሳይሆን “ሃይላንድ” በተሰኘው ላስቲክ ምናምኑን ቀምመው ያዘጋጁለትን ውሃ ካልቻለ በኬሚካል የተበከለውንና የደፈረሰውን ውሃ ብቻ እንዲጠጣ አማራጩን ሰጥተውታል።

ታዲያ ይህ ትልቅ፤ እጅግ በጣም ትልቅ ወንጀል አይደለምን?! በደንብ እንጅ! አዎ! አባታችን አባ ዘወንጌል ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!” ሲሉ 100% ትክክል ናቸው።

_________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ነው | በኦርቶዶክስ አባት የተባረከችው የሩሲያ ሳዩዝ ሮኬት መብረቅ ሳይጎዳት ቀረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2019

Russia’s Soyuz rocket HIT BY LIGHTNING during launch

Russia’s Soyuz-2.1b carrier rocket was struck by lightning just 10 seconds after take-off from the Plesetsk Cosmodrome… but it still weathered the tough hit.

The thunderstorm began shortly before launch of the device which is carrying the Glonass-M navigation satellite. Yet, the strike was no obstacle for the cosmodrome team, and the space journey continued as planned.

ምንጭ

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

ፀረ-ተዋሕዶ ሤራ | እነ ፓስተር-ሸክ አህመድ ዓይናቸውን ውሃችን እና ጸበላችን ላይ አነጣጥረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2019

ኢትዮጵያን ባለማቋረጥ ተግተው የሚተናኮሉት ምዕራባውያን እና አረብ ሃገራት ኃይለኛ ነውጥ እየመጣባቸው ነው። ሦስቱ “M-ኤሞች “ ፤ የጀርመኗ ሜርከል፣ የፈረንሳዩ ማክሮን እና የብሪታኒያዋ ሜይ አሁን ቀውስ ደርሶባቸዋል። ዛሬ እንደታወቀው የብሪታኒያዋ ተሪዛ ሜይ ከስልጣን ልትወርድ ነው።

ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ ሥልጣን ላይ ያስቀመጡት ዶ/ር ፓስተር/ ሸክ አብዮት አህመድስ መቼ ነው ስልጣኑን ለኢትዮጵያውያን የሚያስረክበው? ፈጥነህ አስረክብ! ብለንሃል። በኢትዮጵያውያን ፋሲካ በዓል ዋዜማ ሙሉ የህማማት ሳምንትን ሆን ብሎ ላለማክበር ወደ ቻይና ያመራው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ከሙስሊም ወንድሞቹ ጋር በየዕለቱ የኢፍጣር ምሽትን አብሮ ያከብራል። የመስቀልን በዓል ከኢትዮጵያውያን ጋር አብሮ ለማክበር አሻፈረኝ ያለው ዶ/ር አብዮት ለረመዳን በዓል በስታዲየም አብሮ ለማክበር ቢወሰን አይድነቀን፤ እንዲያውም የመስቀሉ ጠላቶች በዓልን ወደ መስቀል አደባባይ ሊያዞረው ይችል ይሆናል፤ ለዋቄዮ አላህ ልጆች ባለፈው መስከረም ፈቅዶላቸው አልነበር!

በየጊዜው የምናገረው ነው፤ እነ ዳግማዊ ግራኝ አህመድ በአሁኑ ሰዓት በጥምቀታችን፣ በቅዱስ ቁርባናችንና በጋብቻ ላይ ጦርነት ከፍተዋል። ዓብያተ ክርስቲያናቱ ጥምቀተ ባሕራቱን እየተነጠቁ ነው፤ ኢትዮጵያዊውን ከባዕድ ጠላት ኪኒኖች እና መርፌዎች ያላቀቁትን ተዓምረኛ ጠበላትን በኢንዱስትሪ እና ጋራጆች ቆሻሻ ለመበከል በመታገል ላይ ናቸው። በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

እነዚህ እርኩሶች የኢትዮጵያን ሕዝብ ቁጥር በተለያዩ መንገዶች (ክትባት በመውጋት፣ በመመረዝ፣ በሳተላይት ጨረር በመቀቀል፣ በማኮላሸት፣ ሕፃናትን በማስወረድ፣ በማስራብ፣ ግጭቶችንና ጦርነቶችን በመፍጠር ወዘተ.) ከመቀነስ ወደ ኋላ አይሉም። ከፍተኛ ፀረኢትዮጵያውያን ወይንም ፀረጥቁር ሕዝብ ሤራውን ከምዕራቡና አረብ ዓለማት ጋር በማበር በመጧጧፍ ላይ ናቸው። “አፍሪቃውያኖች የሚበሉት የላቸው ዝም ብለው ይፈለፍላሉ” በሚል ከንቱ ቅስቀሳ ሕዝቦቻቸውን ፀረአፍሪቃ የሆነ አቋም እንዲይዙ አድርገዋል። ባለፈው ሳምንት “ደይሊ ሜል” “የአፄ ቴዎድሮስን ልጅ የልዑል አለማየሁን አጽም አልመልስም ባለቸው የብሪታኒያ ንግሥት ኤልሳቤጥ ባቀረበው ጽሑፍ ላይ የተሰጡትን የጥላቻ አስተያየቶች ለማስረጃ እዚህ እናንብብ። በአሁን ጊዜ ሰማንያ በመቶ የሚሆኑት የምዕራባውያን ነዋሪዎቻቸው “ጥቁር ሕዝብ” ከፕላኔቷ ዕልም ብሎ ቢጠፋ አንዲት እንባ እንኳን አያነቡም፤ እንዲያውም “ለፕላኔታችን የተሻለ ነው” ነው የሚሉት።

ዕቅዳቸውም ወይም ዓላማቸው ከእንስሳቱ በቀር አፍሪቃውያንን ሙልጭ አድርጎ በማጥፋት እነርሱ ወደ አፍሪቃ መጥተው መስፈር ነው። ከኑክሌር ጨረር ወይም የተፈጥሮ ለውጥ ከሚያስከትሏቸው ክስተቶች (ቅዝቃዜ፣ የውቂያኖስ ጎርፍ፣ ሙቀት…) ጋር በተያያዘ፡ አውሮፓ፣ አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና እስያ ሰውአልባ የመሆን እድል አላቸው። ብቸኛ ተስፋቸው በተፈጥሮ ኃብት የታደለችው አፍሪቃ ናት። ተማሪዎቻቸው በየትምህርት ቤቱ ስለዚህ ክስተት እየተማሩና እራሳቸውንም እያዘጋጁ ነው።

እንደምናየው ይህን አስመልክቱ አፍሪቃውያኑ እውቀቱ እንዲኖራቸው አይፈቅዱላቸውም፤ በተቃራኒው ይኮንኗቸዋል፣ እራሳቸውን እንዲጠሉ ይገፋፏቸዋል፣ ዛሬ ቢነቁ እንኳን ነገ መልሰው ያስተኟቸዋል፣ የተፈጥሮ ኃብቱን እንዳይነኩ/ እንዳይጨርሱባቸው እርበርስ እንዲባሉ፣ እንዲሰደዱና ጠፍተው እንዲቀሩ ይተናኮሏቸዋል።

የዛሬይቱን ኢትዮጵያን እንደ ምሳሌ ብንወስድ፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው” በማለት ጥንታውያን ግሪኮች ይናገሩ ነበር። የስነ ሕይወት / የብዝሕ ሕይወት ሊቅ እና ዓለማቀፋዊ አሳሽ የነበረው እውቁ የሩሲያ ተወላጅ ቨላድሚር ኒኮላይ ቫቪሎቭ፤ “ኢትዮጵያና አፍጋኒስታን የሰው ልጅ ስልጣኔ ምንጮች ናቸው” ሲል ከመቶ ዓመታት በፊት ጠቁሞ ነበር።

እስኪ አሁን እራሳችንን እንጠይቅ፤ ለምንድን ነው ብርቅና ልዩ የተፈጥሮ ኃብትና ሥልጣኔ ባላት ኢትዮጵያ ይህን ያህል የውዳቂዎች መጫዎቻ የሆነችው? ለምንድን ነው እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነ የውሃ ሃብት ባላት አገራችን፤ ሕዝቦቿ ውሃ ላይ ተኝተው ሁሌ የሚጠሙት?

የሚከትለውን አጭር መልዕክት ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ያቀረብኩት፤ በዚያ ወቅት “ጠበል አያድናችሁም፡ እንዲያውም ያሳምማችኋል!“ ሊለን ነው?“ በማለት እራሴን ጠይቄ ነበር።

ፀበላችን ለኛ ፈዋሻችን ለዳቢሎስ ደግማ እንደ እሣት የሚቃጠልበት ነውና ባለፈው ዓመት ላይ፡ ቅ/ ቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን አካባቢ የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ ፀበል ሲወጣ፡ እነ ሸገር ኤፍ ኤም” “ውሃው ኬሚካል አለበት መርዝ ነው! ብለው የቅጥፈት ፕሮፓጋንዳ በመርጨት ፈውስፈላጊ ኢትዮጵያዊ አማኝን ሊያስፈራሩት ሞክረው ነበር።

ሰይጣን ከቤተክርስቲያን አይርቅም | ዲያብሎስ ብርቅ ውሃችንን እና ጠበሎቻችንን ሊበክልብን ይሻል

ይህ እጅግ በጣም አሳዛኝና ሰይጣናዊ የሆነ ሥራ ነው። ዲያብሎስ፡ ክርስቲያን ኢትዮጵያን ከሁሉም አቅጣጫ እየተፈታተናት ነው!

ቪዲዮው ላይ የምትታየው አነስተኛ ወንዝ ሳሪስ አካባቢ ትገኛለች። ወንዟ የምታልፈውም – እኔ ከደረስኩባቸው አካባቢዎች መካከል – በ ላፍቶ መድኃኒዓለምኪዳነምህረት እንዲሁም ሳሪስ አቦ አብያተክርስቲያናት እና ጠበላት አቅራቢያ ነው። ወንዙ ውስጥ ለሚታዩት ነጭ የአረፋ እና ቀይ፡ ደም መሰል ቀለማት መንስዔው ያው ፋብሪካ ነው። አውሮፓና እስያ የተከለከሉ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች በለቡ /ላፍቶ አካባቢ ተከማችተዋል (ለምሳሌ ሃይሌ ጋርሜንት)። እንደደረስኩበት በኢአማንያኑ፣ በጴንጤዎቹ እና በሙስሊሞቹ ባለ ኃብቶች የተቋቋሙት እነዚህ ፋብሪካዎች የኬሚካል ቆሻሻዎቻቸውን እንዳፈቀዳቸው ወደ ወንዙ እየደፉ ብርቅ የሆነውን ውሃችንን በመበከል፤ እጅግ አሳዛኝ የሆነ ተግባር፣ ከፍተኛ ወንጀል እና ኃጢአት እየሠሩ ነው። ለጊዜው ጠበላቱን እንደማይነካ ደርሼበታለሁ፡ ግን፡ እስከ መቼ?!

የዲያብሎስን ተንኮል እያየን ነው? ሰሞኑን በኡጋንዳ እና ዛምብያ የተፈጸመው የ ”ተዓምረኛ ፈውስ” ወንጀል በግልጽ በጴንጤ ፓስተሮችና “እርዳታ ሰጭዎች” በሚባሉት ተቋማት በኩል ነው። በኢትዮጵያ ግን በማያስነቃ ወይም በማያስጠረጥር መልክ፤ ፋብሪካዎችን እና ጋራጆችን በዓብያተ ክርስቲያናት እና ጠበላት አካባቢ እንዲሠሩ በማድረግ ነው። ፋብሪካዎቹና ጋራጆቹ “ሥራ ፈጠሩ” ይባላልግን ብዙ ሠራተኞች በሽታዎች ስለሚታዩ እነዚህ ሠራተኞች ለመፈወስ ወይ የፈረንጁን ኪኒን ይገዛሉ፤ ወይም ጠበል ይጠጣሉ። ኪኒኑን ካገኟት አነስተኛ ደሞዝ ይገዛሉ፤ ጠበሉ ግን በነጻ ነው። ስለዚህ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የሆኑት ባለ ፋብሪካዎች የፈረንጅ አለቆቃቸውን ፍላጎት ለማሟላት ሲሉ እንደ ባርያ የሚያገለግሏቸውን ሠራተኞች የፈረንጅ ኪኒን ባርያ ያደርጓቸዋል፤ ጸበላቱን በመበከል/ ተበክለዋል በማለት።

/ር አህመድ ከሳምንታት በፊት ከኢትዮጵያ የህክምና ዶክቶሮች ጋር ለመነጋገር የፈለገበት እንደለፈለፈው የዶክትሮችን የአሰራር ድክመት ላይ ሂስ ለመስጠት ሳይሆን በህክምናው ዘርፍ ሉሲፈራውያን አገሮቹ የጠነሰሱት ሤራ ስላለ ነው፤ ልክ ሰውዬው ቀደም ሲል እንደጠቆመን፤ “ለጽዳት እንውጣ” ሲል “የዘር እና ሃይማኖት ጽዳት ዘመቻ” አካሂዱ” በማለት “ስውር” የሆነ ትዕዛዝ ለወገኖቹ ማስተላለፉ ነው

አቤት የሚጠብቀው ፍርድ!

ቸሩ እግዚአብሔር ንብረቱን ይከላከላልና፡ ሕዝባችንንም በአግባቡ ይጠብቅልን!

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅ/ ሚካኤል ድንቅ ተዓምር | ቀይዋ ጨረቃ ላይ እና የጥምቀት ምንጣፌ ሥር ኢትዮጵያን አየኋት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 21, 2019

ከዚህ በፊትም በተመሳሳይ መልክ ጨረቃዋ ታይታኝ እንደነበረው፥ አሁን ደግሞ በቃና ዘገሊላ፣ በቅዱስ ሚካኤል ዕለት፣ በጥምቀት ማግስት፣ በጨረቃ ግርዶሽ ወቅት፤ ደም የለበሰችው ጨረቃ የኢትዮጵያን ቅርጽ ቁልጭ አድርጋ ታሳያለች።

ይህ አልበቃ ብሎ፣ በየጊዜው በጸበል ስጠመቅበት የነበረውን የቤቴን ምንጣፍ ሳነሳው ላሚኔቱ ወለል ላይ (እርጥበቱ አወፍሮታል) የኢትዮጵያ ቅርጽ ቁጭ ብላ ታየችኝ፤ ማመን እስኪያቅተኝ ድረስ፤ ምን ይሆን? አልኩ። ድንቅ ነው!

ለማንኛውም ከሰይጣን ጋር ተመሳጥራችሁ በእናት ኢትዮጵያ ላይ ሤራ የምትጠነስሱ የውስጥም የውጭም ጠላቶቿ የስልጣን ጊዚያችሁ እያለቀ ነው። ቅዱስ ሚካኤል በቅርቡ ጥልቁ ጉድጓድ ውስጥ ይከታችኋል!

ጨረቃዋ ዛሬም ደም ለብሳ ትታያለች!

____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »