Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Uganda’

Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

💭 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

ፓርላማው ማንኛውንም ራሱን በተመሳሳይ ጾታ ግንኑትነት አፍቃሪነት የመደበ፣ ወይም የጾታ ለውጥ ያስደረገ እንዲሁም በእንግሊዝኛ ምሕጻራቸው ኤልኪው ዝርዝር ውስጥ የሚካተት የጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋን ሁሉ ወንጀለኛ ያደርጋል።

በጸደቀው አዲሱ ሕግ መሠረት የተመሳሳይ ጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋ ዘለግ ያለ የእስር ጊዜ ይጠብቀዋል።

ይህ ብቻም ሳይሆን ሕጉ እነዚህን የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎችን በጉያው ያቀፈ፣ በቤተሰብ ደረጃ ያስጠለለ፣ ወዳጃቸው የሆነ ወይም አብሯቸው ያለ ሰው “እከሌ እና እከሌ” ብሎ ለሕግ አካላት ማንነታቸውን የማጋለጥ ግዴታን በሌሎች ላይ ይጥላል።

በምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኡጋንዳ የተመሳሳይ ጾታ ቀድሞም ሕገ ወጥ ተደርጎ ነው የቆየው።

ይህ ሕግ ከሕገ ወጥነቱ አልፎ ነገሩን ወንጀል እና በተራዘመ እስር የሚያስቀጣ ያደርገዋል።

👉 እንግዲህ በቅርቡ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ለፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእስር ማዘዣ ያወጣል።

ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው.…

አምና ላይ፤ “የትግራይ ተዋጊዎች በኡጋንዳ እየሰለጠኑ ነው” ሲሉን ነበር። አሁን ደግሞ በምስራቅ ኡጋንዳ የሚኖሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ የክርስቶስ ሐዋሪያዎችየተሰኘ እምነት ተከታዮች የዓለም ፍጻሜ በቅርቡ የሚጀምረው ከአካባቢያቸው መሆኑን በማመን ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው።

ኡጋንዳዊያኑ የእምነቱ ተከታዮች ንብረታቸውን በመሸጥ ወደ ኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ እየገቡ ያሉት ከየካቲት ጀምሮ እንደሆነ የኡጋንዳ ፖሊስ ተናግሯል። ግን ኡጋንዳዊያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በየት በከል እንደሆነ ዘገባው አላብራራም።

ከመቶ ሺህ በላይ ሶማሌዎች ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ናቸው፣ ደቡብ ሱዳኖችም እንዲሁ።

የኢትዮጵያ እናት አክሱም ጽዮን ማንም እንዳይገባባትና እንዳይወጣባት በፋሲቶቹ ጋላኦሮሞዎች የሚመራው አረመኔ አገዛዝ ያው ለአምስት ዓመታት በሂደት ዙሪያዋን ዘጋግቷታል።

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ! አይ ለእነዚህ ከሃዲዎችና አረመኔዎች እየመጣባቸው ያለው መዓት! ከኡጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ የገቡትም ኢቦላንና ኮሌራን ተሸክመው ሊሆን ይችላል!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች እጅግ እጅግ እጅግ በጣም ከባባዶች ናቸውና ምንም መዳኛ አይኖራቸውም! እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው!

💭 Members of parliament in Uganda have passed a bill that would make homosexual acts punishable by death.

Nearly all the 389 legislators voted on Tuesday for the anti-homosexuality bill that introduces capital and life imprisonment sentences for gay sex and ‘recruitment, promotion and funding’ of same-sex ‘activities’. The bill will now go to President Yoweri Museveni, who can veto it or sign it into law. But in a recent speech he appeared to express support for the bill. The bill marks the latest in a string of setbacks for LGBTQ+ rights in Africa, where homosexuality is illegal in most countries.

👉 Courtesy: The Guardian

👉 Soon the ICC will Issue Arrest Warrant for President Yoweri Museveni.

…Let’s connect the dots….

💭 Hundreds of Ugandan Sect Members Flee to Ethiopia, Fearing Doomsday

Leaders of sect convinced them that end of world is near and death is about to strike their area.

HUNDREDS of people belonging to a religious sect in eastern Uganda have fled from their villages to Ethiopia, Ugandan police said Sunday.

Police said that according to their investigations, the sect members fled to escape the end of the world, which they believe will start from their area.

According to the Anadolu Agency, they said the members of the sect were told by its leaders that their area would soon be hit with death and all the people there would die. They reportedly sold off their property and fled to Ethiopia, from where they are communicating with some of their relatives in Uganda.

‘We are investigating a religious sect called Christ Disciples Church with its base located in Obululum village in the eastern Uganda district of Serere. We started the investigations after getting information that people were being trafficked to Ethiopia since February and it is going on till today,’ area police spokesman Oscar Ogeca told Anadolu’s Godfrey Olukya.

He said the people, who number in the hundreds, were told by their leaders that death is coming soon to their area and the only place they would be safe is in Ethiopia. They were convinced that they should go and spread the gospel there.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ugandan President ‘Not Happy’ on Ethiopia’s TPLF Retreat

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 9, 2021

Ugandan President Yoweri Museveni is reportedly not happy after he was told that Ethiopia’s Tigray People’s Liberation Front (TPLF) was retreating, two months after advancing on the Ethiopian capital Addis Ababa which sparked concerns among the international community.

Speaking to Sudans Post this morning, a TPLF diplomat in Nebraska, United States said Museveni has told Debretsion Gebremichael that he has a ‘strong disapproval’ of the decision by TPLF forces to retreat after making gains against Ethiopian federal forces.

“What happened in Afar and Amhara regions was not only a defeat for the TPLF and its allies, but it is also a disappointment for the President of Uganda Yoweri Museveni who is not happy at all after all the gains and advances that we have made against the dictatorial regime of Abiy Ahmed,” the official told reporters on condition of anonymity.

“When he was told that the forces are retreating back towards Tigray, Museveni said in his own words, that ‘I am not happy and I have a strong disapproval for what your troops have done to please those forces’ and this is what he said, but it was something that was outside of our power,” the official added.

Museveni and his son are believed to be pro-Tigrayans in the ongoing Ethiopian conflict.

In November his son Gen. Muhoozi Kainerugaba who is also a senior army commander sent shivers down the spines of some people for openly backing the Tigrayan rebel forces currently fighting the elected government of PM Abiy Ahmed.

Gen. Muhoozi posted on his verified Twitter account saying: “Our great Tigrayan brothers and sisters cannot be defeated. They have an unconquerable spirit!”

Two days earlier, Gen. Muhoozi had openly stated that he supports the cause of the Tigrayan forces who are currently fighting the government of President Abiy Ahmed.

“I urge my great and brave brothers in the Tigrayan Defence Forces to listen to the words of General Yoweri Museveni! I am as angry as you and I support your cause. Those who raped our Tigrayan sisters and killed our brothers must be punished!”

‘We have to turn back’

In a statement, TPLF leader Debretsion said the decision by his leadership to retreat was necessary due to unforeseen circumstances has Ethiopian federal forces have deployed heavily along the areas recently occupied by the Tigray People’s Liberation Front.

“We evaluated the overall situation, both ours as well as that of the enemy, and arrived at the decision on our own. We have to turn back; we shouldn’t continue in the present [course]; we have to carry out additional tasks, additional adjustments’ – it was after we identified this that we arrived at the decision,” he said in the statement.

“It was a tough decision but one which had to be made. We have to understand that it was a correct decision. [The decision] wasn’t made because of diplomatic pressure or through discussions,” he added.

The rebel leader further pointed out that “We don’t make discussions which the people of Tigray are not aware of or diplomatic activities which the people of Tigray have not accepted… This is a time of fierce struggle.”

____________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ ሽብር በካምፓላ ኡጋንዳ | አዲስ አበባ ተዘጋጂ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2021

kampala Terror | የካምፓላ ሽብር

💭 በኡጋንዳ ርዕሰ ከተማ በ ካምፓላ በተደረጉ ሁለት የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶች ቢያንስ ስድስት ሰዎች ሲሞቱ አርባ የሚሆኑ ቆስለዋል።

😈 ዘመነ ሽብር፣ ዘመነ ጥላቻ፣ ዘመነ ግድያ፣ ዘመነ ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ😈

አይይ ኦሮሞ! አይይ አማራ! አይ አዲስ አበባ! የፋሺስቱን ኦሮሞ አገዛዝ ተፋልማችሁ ለማስወገድ የሦስት ዓመት ጊዜ ነበራችሁ፤ አሁን እያንዳንዷ የኢትዮጵያ ከተማ እና ገጠር ላለፉት ሦስት ዓመታት፣ በተለይ በዚህ በአንድ ዓመት ውስጥ የትግራይ ጽዮናውያን እያሳለፉት ያሉት ጉድ፣ ግፍ፣ ሰቆቃና ስቃይ ሁሉ መቅመስ አለባቸው። ለሰላማዊ ሰልፍ እንኳን መውጣት ያመነታ መንጋ ሰልፈኛ ቢመጣበት አያስገርምም። ምከረው ምከረው፤ እምቢ ካለ መከራ ይምከረው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪፥፲፪]✞✞✞

ስለዚህ፥ ሰማይና በውስጡ የምታድሩ ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ለምድርና ለባሕር ወዮላቸው፥ ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቍጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና።

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፀረ-ተዋሕዶ ሤራ | እነ ፓስተር-ሸክ አህመድ ዓይናቸውን ውሃችን እና ጸበላችን ላይ አነጣጥረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2019

ኢትዮጵያን ባለማቋረጥ ተግተው የሚተናኮሉት ምዕራባውያን እና አረብ ሃገራት ኃይለኛ ነውጥ እየመጣባቸው ነው። ሦስቱ “M-ኤሞች “ ፤ የጀርመኗ ሜርከል፣ የፈረንሳዩ ማክሮን እና የብሪታኒያዋ ሜይ አሁን ቀውስ ደርሶባቸዋል። ዛሬ እንደታወቀው የብሪታኒያዋ ተሪዛ ሜይ ከስልጣን ልትወርድ ነው።

ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ ሥልጣን ላይ ያስቀመጡት ዶ/ር ፓስተር/ ሸክ አብዮት አህመድስ መቼ ነው ስልጣኑን ለኢትዮጵያውያን የሚያስረክበው? ፈጥነህ አስረክብ! ብለንሃል። በኢትዮጵያውያን ፋሲካ በዓል ዋዜማ ሙሉ የህማማት ሳምንትን ሆን ብሎ ላለማክበር ወደ ቻይና ያመራው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ከሙስሊም ወንድሞቹ ጋር በየዕለቱ የኢፍጣር ምሽትን አብሮ ያከብራል። የመስቀልን በዓል ከኢትዮጵያውያን ጋር አብሮ ለማክበር አሻፈረኝ ያለው ዶ/ር አብዮት ለረመዳን በዓል በስታዲየም አብሮ ለማክበር ቢወሰን አይድነቀን፤ እንዲያውም የመስቀሉ ጠላቶች በዓልን ወደ መስቀል አደባባይ ሊያዞረው ይችል ይሆናል፤ ለዋቄዮ አላህ ልጆች ባለፈው መስከረም ፈቅዶላቸው አልነበር!

በየጊዜው የምናገረው ነው፤ እነ ዳግማዊ ግራኝ አህመድ በአሁኑ ሰዓት በጥምቀታችን፣ በቅዱስ ቁርባናችንና በጋብቻ ላይ ጦርነት ከፍተዋል። ዓብያተ ክርስቲያናቱ ጥምቀተ ባሕራቱን እየተነጠቁ ነው፤ ኢትዮጵያዊውን ከባዕድ ጠላት ኪኒኖች እና መርፌዎች ያላቀቁትን ተዓምረኛ ጠበላትን በኢንዱስትሪ እና ጋራጆች ቆሻሻ ለመበከል በመታገል ላይ ናቸው። በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

እነዚህ እርኩሶች የኢትዮጵያን ሕዝብ ቁጥር በተለያዩ መንገዶች (ክትባት በመውጋት፣ በመመረዝ፣ በሳተላይት ጨረር በመቀቀል፣ በማኮላሸት፣ ሕፃናትን በማስወረድ፣ በማስራብ፣ ግጭቶችንና ጦርነቶችን በመፍጠር ወዘተ.) ከመቀነስ ወደ ኋላ አይሉም። ከፍተኛ ፀረኢትዮጵያውያን ወይንም ፀረጥቁር ሕዝብ ሤራውን ከምዕራቡና አረብ ዓለማት ጋር በማበር በመጧጧፍ ላይ ናቸው። “አፍሪቃውያኖች የሚበሉት የላቸው ዝም ብለው ይፈለፍላሉ” በሚል ከንቱ ቅስቀሳ ሕዝቦቻቸውን ፀረአፍሪቃ የሆነ አቋም እንዲይዙ አድርገዋል። ባለፈው ሳምንት “ደይሊ ሜል” “የአፄ ቴዎድሮስን ልጅ የልዑል አለማየሁን አጽም አልመልስም ባለቸው የብሪታኒያ ንግሥት ኤልሳቤጥ ባቀረበው ጽሑፍ ላይ የተሰጡትን የጥላቻ አስተያየቶች ለማስረጃ እዚህ እናንብብ። በአሁን ጊዜ ሰማንያ በመቶ የሚሆኑት የምዕራባውያን ነዋሪዎቻቸው “ጥቁር ሕዝብ” ከፕላኔቷ ዕልም ብሎ ቢጠፋ አንዲት እንባ እንኳን አያነቡም፤ እንዲያውም “ለፕላኔታችን የተሻለ ነው” ነው የሚሉት።

ዕቅዳቸውም ወይም ዓላማቸው ከእንስሳቱ በቀር አፍሪቃውያንን ሙልጭ አድርጎ በማጥፋት እነርሱ ወደ አፍሪቃ መጥተው መስፈር ነው። ከኑክሌር ጨረር ወይም የተፈጥሮ ለውጥ ከሚያስከትሏቸው ክስተቶች (ቅዝቃዜ፣ የውቂያኖስ ጎርፍ፣ ሙቀት…) ጋር በተያያዘ፡ አውሮፓ፣ አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና እስያ ሰውአልባ የመሆን እድል አላቸው። ብቸኛ ተስፋቸው በተፈጥሮ ኃብት የታደለችው አፍሪቃ ናት። ተማሪዎቻቸው በየትምህርት ቤቱ ስለዚህ ክስተት እየተማሩና እራሳቸውንም እያዘጋጁ ነው።

እንደምናየው ይህን አስመልክቱ አፍሪቃውያኑ እውቀቱ እንዲኖራቸው አይፈቅዱላቸውም፤ በተቃራኒው ይኮንኗቸዋል፣ እራሳቸውን እንዲጠሉ ይገፋፏቸዋል፣ ዛሬ ቢነቁ እንኳን ነገ መልሰው ያስተኟቸዋል፣ የተፈጥሮ ኃብቱን እንዳይነኩ/ እንዳይጨርሱባቸው እርበርስ እንዲባሉ፣ እንዲሰደዱና ጠፍተው እንዲቀሩ ይተናኮሏቸዋል።

የዛሬይቱን ኢትዮጵያን እንደ ምሳሌ ብንወስድ፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው” በማለት ጥንታውያን ግሪኮች ይናገሩ ነበር። የስነ ሕይወት / የብዝሕ ሕይወት ሊቅ እና ዓለማቀፋዊ አሳሽ የነበረው እውቁ የሩሲያ ተወላጅ ቨላድሚር ኒኮላይ ቫቪሎቭ፤ “ኢትዮጵያና አፍጋኒስታን የሰው ልጅ ስልጣኔ ምንጮች ናቸው” ሲል ከመቶ ዓመታት በፊት ጠቁሞ ነበር።

እስኪ አሁን እራሳችንን እንጠይቅ፤ ለምንድን ነው ብርቅና ልዩ የተፈጥሮ ኃብትና ሥልጣኔ ባላት ኢትዮጵያ ይህን ያህል የውዳቂዎች መጫዎቻ የሆነችው? ለምንድን ነው እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነ የውሃ ሃብት ባላት አገራችን፤ ሕዝቦቿ ውሃ ላይ ተኝተው ሁሌ የሚጠሙት?

የሚከትለውን አጭር መልዕክት ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ያቀረብኩት፤ በዚያ ወቅት “ጠበል አያድናችሁም፡ እንዲያውም ያሳምማችኋል!“ ሊለን ነው?“ በማለት እራሴን ጠይቄ ነበር።

ፀበላችን ለኛ ፈዋሻችን ለዳቢሎስ ደግማ እንደ እሣት የሚቃጠልበት ነውና ባለፈው ዓመት ላይ፡ ቅ/ ቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን አካባቢ የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ ፀበል ሲወጣ፡ እነ ሸገር ኤፍ ኤም” “ውሃው ኬሚካል አለበት መርዝ ነው! ብለው የቅጥፈት ፕሮፓጋንዳ በመርጨት ፈውስፈላጊ ኢትዮጵያዊ አማኝን ሊያስፈራሩት ሞክረው ነበር።

ሰይጣን ከቤተክርስቲያን አይርቅም | ዲያብሎስ ብርቅ ውሃችንን እና ጠበሎቻችንን ሊበክልብን ይሻል

ይህ እጅግ በጣም አሳዛኝና ሰይጣናዊ የሆነ ሥራ ነው። ዲያብሎስ፡ ክርስቲያን ኢትዮጵያን ከሁሉም አቅጣጫ እየተፈታተናት ነው!

ቪዲዮው ላይ የምትታየው አነስተኛ ወንዝ ሳሪስ አካባቢ ትገኛለች። ወንዟ የምታልፈውም – እኔ ከደረስኩባቸው አካባቢዎች መካከል – በ ላፍቶ መድኃኒዓለምኪዳነምህረት እንዲሁም ሳሪስ አቦ አብያተክርስቲያናት እና ጠበላት አቅራቢያ ነው። ወንዙ ውስጥ ለሚታዩት ነጭ የአረፋ እና ቀይ፡ ደም መሰል ቀለማት መንስዔው ያው ፋብሪካ ነው። አውሮፓና እስያ የተከለከሉ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች በለቡ /ላፍቶ አካባቢ ተከማችተዋል (ለምሳሌ ሃይሌ ጋርሜንት)። እንደደረስኩበት በኢአማንያኑ፣ በጴንጤዎቹ እና በሙስሊሞቹ ባለ ኃብቶች የተቋቋሙት እነዚህ ፋብሪካዎች የኬሚካል ቆሻሻዎቻቸውን እንዳፈቀዳቸው ወደ ወንዙ እየደፉ ብርቅ የሆነውን ውሃችንን በመበከል፤ እጅግ አሳዛኝ የሆነ ተግባር፣ ከፍተኛ ወንጀል እና ኃጢአት እየሠሩ ነው። ለጊዜው ጠበላቱን እንደማይነካ ደርሼበታለሁ፡ ግን፡ እስከ መቼ?!

የዲያብሎስን ተንኮል እያየን ነው? ሰሞኑን በኡጋንዳ እና ዛምብያ የተፈጸመው የ ”ተዓምረኛ ፈውስ” ወንጀል በግልጽ በጴንጤ ፓስተሮችና “እርዳታ ሰጭዎች” በሚባሉት ተቋማት በኩል ነው። በኢትዮጵያ ግን በማያስነቃ ወይም በማያስጠረጥር መልክ፤ ፋብሪካዎችን እና ጋራጆችን በዓብያተ ክርስቲያናት እና ጠበላት አካባቢ እንዲሠሩ በማድረግ ነው። ፋብሪካዎቹና ጋራጆቹ “ሥራ ፈጠሩ” ይባላልግን ብዙ ሠራተኞች በሽታዎች ስለሚታዩ እነዚህ ሠራተኞች ለመፈወስ ወይ የፈረንጁን ኪኒን ይገዛሉ፤ ወይም ጠበል ይጠጣሉ። ኪኒኑን ካገኟት አነስተኛ ደሞዝ ይገዛሉ፤ ጠበሉ ግን በነጻ ነው። ስለዚህ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የሆኑት ባለ ፋብሪካዎች የፈረንጅ አለቆቃቸውን ፍላጎት ለማሟላት ሲሉ እንደ ባርያ የሚያገለግሏቸውን ሠራተኞች የፈረንጅ ኪኒን ባርያ ያደርጓቸዋል፤ ጸበላቱን በመበከል/ ተበክለዋል በማለት።

/ር አህመድ ከሳምንታት በፊት ከኢትዮጵያ የህክምና ዶክቶሮች ጋር ለመነጋገር የፈለገበት እንደለፈለፈው የዶክትሮችን የአሰራር ድክመት ላይ ሂስ ለመስጠት ሳይሆን በህክምናው ዘርፍ ሉሲፈራውያን አገሮቹ የጠነሰሱት ሤራ ስላለ ነው፤ ልክ ሰውዬው ቀደም ሲል እንደጠቆመን፤ “ለጽዳት እንውጣ” ሲል “የዘር እና ሃይማኖት ጽዳት ዘመቻ” አካሂዱ” በማለት “ስውር” የሆነ ትዕዛዝ ለወገኖቹ ማስተላለፉ ነው

አቤት የሚጠብቀው ፍርድ!

ቸሩ እግዚአብሔር ንብረቱን ይከላከላልና፡ ሕዝባችንንም በአግባቡ ይጠብቅልን!

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኡ!ኡ! የሚያሰኝ ጭካኔ በኡጋንዳ እና ዛምብያ | ጴንጤ ፓስተሮች አፍሪቃውያንን በመመረዝ ላይ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2019

በኡጋንዳ፤ አንድ የአሜሪካ ፓስተር በፋብሪካ ከሚገኝ ማቅለጫ ዱቄት ተአምረኛ ፈውስነው፤ “ከወባና ኤች አይ ቪ ያድናል” እያለ በመስጠት ሃምሳ ሺህ ኡጋንዳውያንን መርዟቸዋል፤ ጨቅላ ሕፃናትን ሳይቀር።

52 ዓመት እድሜ ያለው አሜሪካዊው ሮበርት ቦልድዊን “ሉላዊ ፈዋሽ ሚንስትሪ” በተባለው ቸርቹ አማካኝነት በጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች ልብሶችን ለማገርጣት የሚጠቀሙትን ኬሚካል „ፈዋሽ ጠበል“ ነው እያለ ዳንኪራ በሚደረግበት ቸርቹ ውስጥ ኡጋንዳውያንን ለመመረዝ በቅቷል።

ብዚህ ዲያብሎሳዊ ዕቅዱ ላይ ለተሳተፉ ደሀ ኡጋንዳውያን ስማርት ስልኮችን እየሸለመ በመደለል የቀመመውን መርዝ በፈቃዳቸው እንዲወስዱ አታሎአቸዋል።

በሌላ በኩል፤ በተመሳሳይ ሁኔታ በዛምብያም አንድ አፍሪቃዊ ፓስተር ተመሳሳይ መርዝ “ጋኔን ያወጣል” እያለ ለዛምብያውያን በመስጠት ሃያ ሰባት ሰዎችን ገድሏል፤ ብዙዎችንም ክፉኛ አሳምሟል።

እነዚህ እርኩሶች የአፍሪቃውያንን ሕዝብ ቁጥር በተለያዩ መንገዶች (ክትባት በመውጋት፣ በመመረዝ፣ በሳተላይት ጨረር በመቀቀል፣ በማኮላሸት፣ ሕፃናትን በማስወረድ፣ በማስራብ፣ ግጭቶችንና ጦርነቶችን በመፍጠር ወዘተ.) ከመቀነስ ወደ ኋላ አይሉም። ከፍተኛ ፀረአፍሪቃውያን ወይንም ፀረጥቁር ሕዝብ ሤራ በምዕራቡ ዓለም በመጧጧፍ ላይ ነው። “አፍሪቃውያኖች የሚበሉት የላቸው ዝም ብለው ይፈለፍላሉ” በሚል ከንቱ ቅስቀሳ ሕዝቦቻቸውን ፀረአፍሪቃ የሆነ አቋም እንዲይዙ አድርገዋል። በአሁን ጊዜ ሰማንያ በመቶ የሚሆኑት ነዋሪዎቻቸው “ጥቁር ሕዝብ” ከፕላኔቷ ዕልም ብሎ ቢጠፋ አንዲት እንባ እንኳን አያነቡም፤ እንዲያውም “ለፕላኔታችን የተሻለ ነው” ነው የሚሉት።

ዕቅዳቸውም ወይም ዓላማቸው ከእንስሳቱ በቀር አፍሪቃውያንን ሙልጭ አድርጎ በማጥፋት እነርሱ ወደ አፍሪቃ መጥተው መስፈር ነው። ከኑክሌር ጨረር ወይም የተፈጥሮ ለውጥ ከሚያስከትሏቸው ክስተቶች (ቅዝቃዜ፣ የውቂያኖስ ጎርፍ፣ ሙቀት…) ጋር በተያያዘ፡ አውሮፓ፣ አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና እስያ ሰውአልባ የመሆን እድል አላቸው። ብቸኛ ተስፋቸው በተፈጥሮ ኃብት የታደለችው አፍሪቃ ናት። ተማሪዎቻቸው በየትምህርት ቤቱ ስለዚህ ክስተት እየተማሩና እራሳቸውንም እያዘጋጁ ነው።

እንደምናየው ይህን አስመልክቱ አፍሪቃውያኑ እውቀቱ እንዲኖራቸው አይፈቅዱላቸውም፤ በተቃራኒው ይኮንኗቸዋል፣ እራሳቸውን እንዲጠሉ ይገፋፏቸዋል፣ ዛሬ ቢነቁ እንኳን ነገ መልሰው ያስተኟቸዋል፣ የተፈጥሮ ኃብቱን እንዳይነኩ/ እንዳይጨርሱባቸው እርበርስ እንዲባሉ፣ እንዲሰደዱና ጠፍተው እንዲቀሩ ይተናኮሏቸዋል።

የዛሬይቱን ኢትዮጵያን እንደ ምሳሌ ብንወስድ፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው” በማለት ጥንታውያን ግሪኮች ይናገሩ ነበር። የስነ ሕይወት / የብዝሕ ሕይወት ሊቅ እና ዓለማቀፋዊ አሳሽ የነበረው እውቁ የሩሲያ ተወላጅ ቨላድሚር ኒኮላይ ቫቪሎቭ፤ “ኢትዮጵያና አፍጋኒስታን የሰው ልጅ ስልጣኔ ምንጮች ናቸው” ሲል ከመቶ ዓመታት በፊት ጠቁሞ ነበር።

እስኪ አሁን እራሳችንን እንጠይቅ፤ ለምንድን ነው ብርቅና ልዩ የተፈጥሮ ኃብትና ሥልጣኔ ባላት ኢትዮጵያ ይህን ያህል የውዳቂዎች መጫዎቻ የሆነችው? ለምንድን ነው እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነ የውሃ ሃብት ባላት አገራችን፤ ሕዝቦቿ ውሃ ላይ ተኝተው ሁሌ የሚጠሙት?

ከዚህ ጋር በተያያዝ፡ እነ ፓስተር/ሽክ አብዮት አህመድ በአገራችን ምን ዓይነት ዲያብሎሳዊ ሥራ እየሠሩ እንደሆነ በቀጣዩ ቪዲዮ

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት | “አፉ ምግብ ለመብያ እንጂ ለወሲባዊ ተግባር አልተፈጠረም” በማለት ዜጎቿቸውን አስጠነቀቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2018

ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመን ህዝባችንን መጤ ከሆኑ የውጩ ዓለም መጥፎ ባሕል ድርጊቶች በይፋ ለማስጠንቀቅ እንሞክራለን። አፍ ማለት ለወሲብ ሳይሆን ለመብላት ነው፣ የጾታ አድራሻን እናውቃለን፣ ወሲብ የት እንደሆነ እናውቃለን።ሲሉ ፕሬዚደንት ዪዌሪ ሙሰቬኒ በኡጋንዳ ፓርላማ ውስጥ ተናግረዋል።

ጎበዝ!!!

______

Posted in Curiosity, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቤት አረመኔነት | በ 2 ዓመቷ ህፃን ላይ ወሲባዊ በደል የፈጸመው ሙስሊም ኢማም “ሱሪዬ በተዓምር ስለተከፈተ ነው የደፈርኳት” አለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2018

ህፃኗን ከመንገድ ጠልፎ ወደቤቱ ከወሰዳት በኋላ ነበር የደፈራት።

ይህ ዲያብሎሳዊ ቅሌት የተከሰተው በዑጋንዳ ነው። ጉዳዩን የተከታተለው የኡጋንዳ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ 63 ዓመቱን ቅሌታም ኢማም የእድሜ ልክ የእስራት ፍርድ ሰጥቶታል።

በኢማሙ የእስራት ፍርድ ውሳኔ የተቆጡት ብዙ የመስጊዱ ሙስሊሞች ወደ ህፃኗ ቤት አምርተው መኖሪያዋን አውድመውታል።

እነዚህን ርኩሶች ገሃነም እሳት ያቃጥላቸው!

ምንጭ፦ Daily Monitor Uganda

______

Posted in Curiosity, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

Why Africa: Lightning kills 22 students, 1 teacher in Uganda

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 30, 2011

What’s going on in Africa?

Local police spokeswoman Zura Ganyana said Wednesday that 51 students between the ages of 7 and 16 were injured Tuesday. She said the teacher who died was visiting the Runyanya primary school, about 160 miles (some 260 kilometers) west of Uganda’s capital.

Zombo education official John Ojobi says another school 200 miles (some 320 kilometers) northwest of Kampala was also hit by lightning Tuesday, injuring 37 students and two teachers.

Meteorology experts say school buildings are being hit because they don’t have lightning conductors and are built on high ground.

In the past few weeks, lightning strikes around the country have killed at least 38 people.

Local media reported that a further 21 pupils were burned after lightning struck at a second school in Zombo district, around 380 kilometres north of Kampala. Police could not confirm the incident.

Ms Nabakooba could not provide an exact figure for the total number killed by lightning in recent weeks, but local newspaper The Daily Monitor reported a total of 28 killed and scores injured in the past week, including Tuesday’s incidents.

Uganda is experiencing unseasonably heavy rainstorms and concern about the number of recent lightning strikes has prompted politicians to demand an official explanation from government

Eleven people were killed by lightning in two communities in northern Nigeria during torrential rains, Red Cross and local officials said Wednesday.

Eight peasant farmers were killed and another 12 injured on Tuesday during a thunderstorm outside Balanga village in Gombe State.

 

We see it, we hear it, we feel it, yet, we know nothing about it

The Mystery of Lightning

As common as lightning is, it still sparks considerable confusion among scientists.

Many of the basics are understood, but researchers admit they don’t really understand how lightning gets from there to here. And they’re totally baffled by lightning’s link to X-rays, a discovery made back in 2001.

“Nobody understands how lightning makes X-rays,” says Martin Uman, a professor of electrical and computer engineering at the University of Florida. “Despite reaching temperatures five times hotter than the surface of the sun, the temperature of lightning is still thousands of times too cold to account for the X-rays observed.”

That said, Uman added, “It’s obviously happening. And we have put limits on how it’s happening and where it’s happening.”

In new research, Uman and colleagues have taken a step forward in their understanding:

As lightning comes down from a cloud, it moves in steps, each 30 to 160 feet long. In this “step leader” process, X-rays shoot out just below each step millionths of a second after the step completes, the researchers learned.

The finding, based on lightning created in a lab and detailed online this week in the journal Geophysical Research Letters, could eventually lead to better predictions of lightning.

“A spark that begins inside a thunderstorm somehow manages to travel many miles to the ground, where it can hurt people and damage property,” said Uman’s colleague Joseph Dwyer, a professor in the department of physics and space sciences at Florida Institute of Technology. “Now, for the first time, we can actually detect lightning moving toward the ground using X-rays. So just as medical X-rays provide doctors with a clearer view inside patients, X-rays allow us to probe parts of the lightning that are otherwise very difficult to measure.”

But challenges remain.

“From a practical point of view, if we are going to ever be able to predict when and where lightning will strike, we need to first understand how lightning moves from one place to the other,” Dwyer said. “At present, we do not have a good handle on this. X-rays are giving us a close-up view of what is happening inside the lightning as it moves.”

The lab research will continue, and one thing they want to look into: whether lightning strikes to airplanes could produce X-rays harmful to passengers.

 

Source: LiveScience

 

Lightning, Thunder and Rain

In ancient times, most religious scripture taught that lightning bolts were missiles thrown in anger by their gods.9 In China, Taoist scripture regarded the rainbow as a deadly rain dragon.10 In Confucius scripture, the goddess of lightning, Tien Mu, flashed light on intended victims to enable Lei Kung, the god of thunder to launch his deadly bolts accurately.11

Since rain is so necessary to life, ancient people pondered what caused it. Some tried to stab holes in the clouds with spears. The Vedas (Hindu scripture) advised to tie a frog with its mouth open to the right tree and say the right words and rain would fall.

Our Bible also talks about rain, lightning and storms. But it contains none of these superstitious ideas found in the other so- called scriptures. The Judeo-Christian Bible taught that earth’s weather followed rules and cycles. Genesis 8:22. “While the earth remaineth, seed time and harvest, and cold and heat, and summer and winter, and day and night shall not cease.”

Job stated (28:26): “God made decrees [rules] for the rain. And He set a way for the lightning of the thunder:” Centuries later, scientists began to discern the “rules for the rain” that Job talked about. Rainfall is part of a process called the water cycle. Here’s how the cycle works. The sun evaporates water from the ocean. That water vapor rises and becomes clouds. This water in the clouds falls back to earth as rain, collects in streams and rivers and makes its way back to the ocean. That process repeats itself again and again.

About 300 years ago, Galileo discovered this cycle. But amazingly the Scriptures described this cycle centuries before. The prophet Amos (9:6) wrote that God “calls for the water of the sea. He pours them out on the land.” How did Amos know this? He wrote as he was moved by the Spirit of God.

Actually, scientists are just beginning to fully understand God’s “decrees or rules for the rain.” Since 68 BC it was thought that somehow thunder triggered the rainfall. Now scientists are beginning to realize that as stated in Job 28:26, it is lightning that triggers the rain to fall. Job knew this 3,000 years ago. Certainly his writings were inspired of God (2 Peter 1:21).

 

Source: BibleToday.Com

 

 

 

 

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: