Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Water’

‘Unknown, Highly Toxic Substance’ Killed Tons of Fish in a European River

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2022

🔥 ‘Gigantic Catastrophe’ / ‘በጣም አስከፊ ጥፋት’🔥

‘ያልታወቀ፣ በጣም መርዛማ ንጥረ ነገር’ በአውሮፓ ወንዝ ውስጥ በብዙ ቶን የሚቆጠር ዓሳ ገደለ

💭 ዓሦቹ በፖላንድ ኦደር ወንዝ ፻፳፬/124 ማይል ርቀት ላይ በአሳ አጥማጆች እና በጎ ፈቃደኞች ተወግደዋል።

ዓሣ አጥማጆች እና በጎ ፈቃደኞች የሟቾችን መንስኤ በማጣራት ቢያንስ ፲/10 ቶን የሞቱ አሳዎችን ከፖላንድ ሁለተኛ ትልቁ የውሃ መንገድ ኦደር ወንዝ ጎትተዋል ።

ፕርዜምስላው ዳካ ፥ የሀገሪቱን ውሃ የሚያስተዳድረው የአገሪቷ ውሃ ልማት ኃላፊ ሁኔታውን እንደ አንድ ግዙፍ የስነምህዳር ጥፋት ገልፀው የፖላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ማትውስ ሞራዊኪ ጥፋተኞችን ለማግኘት እና ለመቅጣት ቃል ገብተዋል።

💭 The fish were removed by anglers and volunteers along a 124 mile stretch of the River Oder in Poland,

Anglers and volunteers have pulled at least 10 tonnes of dead fish from the River Oder, Poland’s second largest waterway, which flows along part of Poland’s border with Germany, with an investigation into the cause of the deaths underway.

Przemyslaw Daca – head of State Water Holding which manages the country’s waters described the situation as a gigantic ecological catastrophe, with Polish Prime Minister Mateusz Morawiecki vowing to find and punish those responsible.

[2 Esdras 5:7-13]

7 Fish will be washed up on the shores of the Dead Sea. The voice of one whom many do not know will be heard at night; everyone will hear it.

8 The earth will break open in many places and begin spouting out flames. Wild animals will leave the fields and forests. At their monthly periods women will bear monsters.

9 Fresh water will become salty. Friends everywhere will attack one another. Then understanding will disappear, and reason will go into hiding,

10 and they will not be found even though many may look for them. Everywhere on earth wickedness and violence will increase.

11 One country will ask a neighboring country if justice or anyone who does right has come that way, but the answer will always be “No.’

12 At that time people will hope for much, but will get nothing; they will work hard, but will never succeed at anything.

13 These are the signs of the end that I am permitted to show you. But if you begin to pray again and continue to weep and fast for seven more days, you will hear even greater things.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Drought Declared on Parts of England | በእንግሊዝ አንዳንድ አካባቢዎች ድርቅ ታወጀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2022

💭 A drought has officially been declared in parts of southern, south-west, central and eastern England.

The announcement means water companies can begin announcing stricter measures to conserve supplies.

The Met Office has also warned of an “exceptional” risk of fires, while much of the country is experiencing sweltering temperatures and little rainfall.

💭 They are all systematically and strategically starving my people to death – and they ain’t seen nothing yet! ሕዝቤን በረሃብ እየቀጡ ነውና፤ ገና ምን ዓይተው፤

👉 GMO + Wheat from war-torn Ukraine?! Dear Lord, please have mercy on us.

💭 I’ve just read the following stories:

👉 Food Fears Are Quickening GMO Crop Approvals, Bioceres Says

  • Consumers more comfortable with drought-resistant crops: CEO
  • Firm expects US wheat planting approval as soon as year-end

👉 U.N. Ship To Begin Moving Wheat to Food Starved People in Ethiopia From Ukraine.

A ship approached Ukraine on Friday to pick up wheat for hungry people in Ethiopia, in the first food delivery to Africa under a U.N.-brokered plan to unblock grain trapped by Russia’s war and bring relief to some of the millions worldwide on the brink of starvation.

_______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

40 MILLION Americans To Lose Their Water | ፵/ 40 ሚሊዮን አሜሪካውያን ውሃቸውን ሊያጡ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 22, 2022

💭 በላስ ቬጋስ አቅራቢያ በድርቅ የተመታ የውሃ ማጠራቀሚያ ከ1930 ዎቹ ወዲህ ዝቅተኛው ደረጃ ላይ ደርሷል።

በኔቫዳ፣ አሪዞና እና ካሊፎርኒያ ውስጥ ከ ፵/ 40 ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያንን ውሃ የሚያቀርቡት በአሜሪካ ውስጥ የሚገኙት ሁለት ትላልቅ የውሃ ማጠራቀሚያዎች ሜድ እና ፓውል ሃይቅ እስከ አሁን ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።

ይህ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ከባድ የውሃ እጥረትን ያመጣል።

🔥 Oh! America, your man Abiy Ahmed Ali continues Massacring and starving millions of Christians of Northern Ethiopia to death – for 600 days. Please get rid of the anti-Christian fascist Oromo regime that hijacked Ethiopia + ‘your’ evil monster PM Abiy Ahmed Ali now. STOP babysitting and supporting this genocidal monster!

😈 ሮማውያኑ ጣልያኖች አልለቀቁንም/ አይለቁንም

💭 Lake Mead: Drought-stricken reservoir near Vegas hits new lowest level since 1930s.

Lake Mead and Lake Powell, the 2 largest reservoirs in the US, which provide water to over 40 million Americans in Nevada, Arizona and California, are at their lowest levels ever.

This will have unprecedented consequences and require drastic water restrictions never seen before.

Major water cutbacks loom as shrinking Colorado River nears ‘moment of reckoning’

As the West endures another year of unrelenting drought worsened by climate change, the Colorado River’s reservoirs have declined so low that major water cuts will be necessary next year to reduce risks of supplies reaching perilously low levels, a top federal water official said Tuesday.

Bureau of Reclamation Commissioner Camille Calimlim Touton said during a Senate hearing in Washington that federal officials now believe protecting “critical levels” at the country’s largest reservoirs — Lake Mead and Lake Powell — will require much larger reductions in water deliveries.

“A warmer, drier West is what we are seeing today,” Touton told the Senate Energy and Natural Resources Committee. “And the challenges we are seeing today are unlike anything we have seen in our history.”

The needed cuts, she said, amount to between 2 million and 4 million acre-feet next year.

For comparison, California is entitled to 4.4 million acre-feet of Colorado River water per year, while Arizona’s allotment is 2.8 million.

The push for a new emergency deal to cope with the Colorado River’s shrinking flow comes just seven months after officials from California, Arizona and Nevada signed an agreement to take significantly less water out of Lake Mead, and six weeks after the federal government announced it is holding back a large quantity of water in Lake Powell to reduce risks of the reservoir dropping to a point where Glen Canyon Dam would no longer generate electricity.

Despite those efforts and a previous deal among the states to share in the shortages, the two reservoirs stand at or near record-low levels. Lake Mead near Las Vegas has dropped to 28% of its full capacity, while Lake Powell on the Utah-Arizona border is now just 27% full.

Touton said it’s critical to achieve the additional cutbacks and her agency is in talks with the seven states that depend on the river to develop a plan for the reductions in the next 60 days. She warned that the Bureau of Reclamation has the authority to “act unilaterally to protect the system, and we will protect the system.”

Though Touton didn’t spell out what that could entail, the Interior Department could impose cuts if the states fail to reach an agreement on their own. Touton said her agency is “working with the states and tribes in having this discussion.”

“We need to see the work. We need to see the action,” Touton said, calling for representatives of the states “to stay at the table until the job is done.”

The Colorado River supplies water to nearly 40 million people in cities from Denver to Los Angeles and farmlands from the Rocky Mountains to the U.S.-Mexico border. The river has long been over-allocated, and its reservoirs have declined dramatically since 2000 during a severe drought that research shows is being intensified by global warming and that some scientists describe as the long-term “aridification” of the Southwest.

Source

💭 Italy at Risk of Famine Due to Drought | ጣሊያን በድርቅ ምክንያት የረሃብ አደጋ ተጋርጦባታል።

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግብጽ | ‘፻ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ከብቶች ከእኛ የበለጠ ውሃ ይጠጣሉ ፥ አባይ የኛ ነው!’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 16, 2020

የግብፅ የውሃ ሀብት እና መስኖ ሚኒስትር ሙሀመድ አብደልአቲ፦ የኢትዮጵያ የከብት እርባታ ከግብፅ እና ከሱዳን ድርሻ የበለጠ የውሃ ሀብት ይፈጃልስለዚህ ኢትዮጵያ አባይን መንካት የለባትም።

የአረብ ተንኮል መቼስ፣ ኢትዮጵያውያንን ምሳሌያዊ በሆነ መልክ በተዘዋዋሪ ከብቶችማለቱ ሊሆን ይችላል። ከሆነም እውነቱን ነው፤ ወላሂ!” ብሎ የሚምል መሪ የሥልጣን ወንበር ላይ መቀመጡ ከብቶችሊያሰኘን ይገባል።

ያም ሆነ ይህ፡ ከግብጾች የዱር አህያነትና እብደት የከፋው ደግሞ የሕዳሴውን ግድብ አስመልክቶ በትናንትናው ዕለት በእንግሊዙ ደይሊ ሜይልጋዜጣ ላይ የወጣው ሰፊ ዘገባ ነው። ርዕሱ፦

በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል ጦርነት ሊፈጥር የሚችለው ግድብ፤ በቻይና ኩባንያዎች የተገነባው የ 3 ቢሊዮን ፓውንድ አንጋፋ ፕሮጀክት መሙላት ስለጀመረና የአባይ ወንዝን ለመቀነስ ስለሚያሰጋው ውጥረት ተፈጥሯል፡፡

The dam that could start a war between Egypt and Ethiopia: Tensions rise as £3billion mega-project built by Chinese firms begins filling up – the Nile to a trickle”

ይህ ዘገባ እስካሁን ከሺህ በላይ አስተያየቶችን አግኝቷል። ለኢትዮጵያነክ ዘገባዎች ይህ ያልተለመደ ክስተት ነው። ከዚህ በይበልጥ የሚያስገርመውና የሚያስቆጣው ደግሞ ዘጋቢው የተጠቀመባቸው ቃላት እና የአስተያየት ሰጭዎቹ አላዋቂነት፣ መረጃአልባነትና ለኢትዮጵያ ያላቸው ንቀት እና ጥላቻ ነው።

GrandEthiopianRnaissanceDam

ለምሳሌ የዘገባው ፀሐፊ (ጠፍቶት አይመስለኝም) ሆን ብሎ እንዲህ ብሏል፦

ኢትዮጵያ ከመኖሯ በፊት በ 1929 .ም ላይ የተፈረመ የቅኝ ግዛት ዘመን ስምምነት ግብፅ በአባይ ወንዝ ላይ ብቸኛ መብት አላት የሚል ዋስትና ሰጥቷታል

The sticking point is a colonial-era treaty signed in 1929, before Ethiopia existed, which guarantees Egypt almost exclusive rights over the waters of the Nile.”

በተረፈ ግድቡን ከቻይና ጋር ለማያያዝ የታቀደው ነገር በአንባብያኑ ዘንድ ውጤታማ ሆኗል፤ አብዛኛዎቹ አስተያየቶች ቻይናን የሚኮንኑ ናቸውና። በተረፈ “ግብጽ ግድቡን በቦምብ መደብደብ አለባት ፥ “ግብጽ የእንግሊዝን ‘Lancaster ቦምብ ጣይ አውሮፕላን መግዛት አለባት

የሚሉትን ፀረኢትዮጵያ የሆኑ የጥላቻ ቃላትን ለማንበብ ይቻላል!

አዎ! ኤዶማውያኑ የዔሳው አሳሞች እና እስማኤላውያኑ የእስማኤል ፍየሎች ህብረት ፈጥረዋል በዲያብሎስ አንድ ናቸውና።

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በዶክተሮች ሊፈታ የማይችለው ወረርሽኝ በጻድቁ ማእጠንት ይታጠናል | የማእጠንት ፀሎት በአሜሪካ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2020

የደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ወአቡነ ሃብተማርያም የማእጠንት ፀሎት በተወሰኑ የቨርጂንያ መንደሮችና ጎዳናዎች

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፰፤]

ሰባተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ እኵል ሰዓት የሚያህል ዝምታ በሰማይ ሆነ

በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው

ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው

የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ

ሌላ የሚገርመው ነገር፤ ልክ እዚህ አካባቢ ነበር ባለፈው ጊዜ የሚከተለው የተከሰተው፦

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይኸው ሰዓቱ ደርሶ አሜሪካ በአቡነ ሃብተማርያም ማዕጠንት እየታጠነች ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2020

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፥፲፮]

እንዲሁ ኋለኞች ፊተኞች፥ ፊተኞችም ኋለኞች ይሆናሉ፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።

ይህን ሳይ የሚሰማኝ፤ “እግዚአብሔር እኛ ኢትዮጵያውያንን በመላው ዓለም በስደትም ሆነ በሌላ አጋጣሚ ከአገራችን አውጥቶ የሚልከን በርገር እየበላን በከንቱ እንድናውደለድል ሳይሆን እንደዚህ እጣኑን እያጨስን መንፈሳዊ ውጊያውን እንድንመራለት፣ ከጠፉት ጋር አብረን እንድንጠፋ ሳይሆን፣ ሁሉም እንዲድን መድኃኒቱን እንድናሳይ ነው።” የሚለው ነው። በእውነት ነው የምለው፤ እኛ ኢትዮጵያውያን በከንቱ ሌላውን ለመምሰል ብንታገልም ምናልባት 90% መንፈሳውያን ሰዎች ነን።

እንግዲህ ያውልሽ አሜሪካ፤ ግብጻውያን አውሮፕላን አብርረው ከሰማይጠቀስ ፎቆችሽ ጋር በማላተም ሦስት ሺህ ዜጎችሽን ገደሉብሽ፣ ፕሬዝደንትሽ ለጉብኝት ወደ ግብጽ ሲመጡ በንቀት ጫማቸውን ወረወሩባቸውዛሬ የከዳሻቸው ኢትዮጵያውያን የተዋሕዶ ልጆች ግን መቅሰፍቱ ሁሉ ከምድርሽ እንዲርቅ ክቡር እጣኑን ከደመናው ጋር አዋሐዱልሽ። ይህን ውለታ አትርሺ፤ አሜሪካ!

የፃድቁ አባታችን አቡነ ሃብተማርያም ቃል ኪዳናቸው ይጠብቀን የመጣውን መቅሰፍት ከአገራቸን ኢትዬጵያና ከመላው ዓለም ይሰውርልን!

መምህር ዘመድኩን እንዳካፈለን፦

መፍትሄው እግዚአብሔር ብቻ ነው።

ጭንቅ ውስጥ በገባችው አሜሪካ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየአደባባዩ፣ በየመንደሩ፣ እየዞረች የጻድቁ አቡነ ሀብተ ማርያምን ዕጣን እንድታጥን ተጠይቃ ይኸው ቃሏን አክብራ በጻድቁ አቡነ ኃብተ ማርያም ጸሎት ምድሪቱን እያጠነች ነው።

ዛሬ መጋቢት ፲፫ / ፲፪ /13/2012 .(Mar.22/2020)

በአሜሪካን ሀገር በሀገሩ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 5:00 PM ላይ በኸረንደን ቨርጂንያ 2472 Centreville Rd.Herndon, VA 20171 የደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ወአቡነ ሀብተማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ካህናቱ የጻድቁ የአቡነ ሀብተ ማርያም ሥዕላቸው ተይዞ

በኸረንደን፣

በረስተን፣

በቻንትሊን፣

በእስትርሊንግና በሌሎችም ከተሞች የሚገኙ አደባባዮችና አውራ ጎዳናዎች በማጠን ላይ ይገኛሉ።

ለዚሁ የአሜሪካን ከተሞችና መንደሮች የማዕጠንት አገልግሎት

መልአከ ሰላም ቀሲስ ሰሎሞን

መጋቤ ካህናት መ/ር ቀሲስ ዮናስ ፍቅረ

ሊቀ ስዩማን መ/ር ቀሲስ ኢዮብ ደመቀ

ሊቀ ልሳናት መ/ር ቀሲስ ጌቱ ተገኑ

ሊቀ ማዕምራን መ/ር ዮሐንስ ለማ

ሊቀ ትጉሀን ዲ/ን አብርሐም ቶማስ

ሊቀ ዲያቆን ገረመው ተዘጋጅተው አገልግሎቱን ጀምረዋል።

አሜሪካ ደንግጣለች። ቤተ ጸሎቶች በሙሉ ተዘግተዋል። የመኪና መንገድ አውራ ጎዳናዎች ሁሉ ጭር ብለዋል። ነገር ግን በእኒህ ሞት ባጠላባቸው የአሜሪካ ጎዳናዎች ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናት አባቶቻችን ጸሎት እንዲያደርጉ የአሜሪካ መንግሥት ፈቅዶላቸዋል። በእውነት ከዚህ ውጪ ሌላ አማራጭ የለም። ይሄ ምልክት ነው። ወደድንም ጠላንም መጪው ዘመን የኦርቶዶክስ ነው። ኦርቶዶክሳዊነት የዓለሙ ሁሉ ሃይማኖት ይሆናል። ሰዎች ሁሉ ወደ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ እምነት ይተምማሉ። የኢትዮጵያ ሃይማኖት የዓለም ሃይማኖት ይሆናል የሚባለው የአበው የትንቢት ቃል በቅርቡ ፍጻሜውን ያገኛል።

ከኢትዮጵያ ውጪ ብቸኛው የጻድቁ አቡነ ሃብተ ማርያም ታቦት የሚገኘውም እዚሁ ቦታ ነው። በቦታውም ብዙ ህሙማን እየተፈወሱ መካኖች መወልዳቸው ብዙዎችን ሲያስደንቅ መኖሩም ተነግሯል። በእውነት መንክር እግዚአብሔር በላዕለ ቅዱሳኒሁእግዚአብሔር በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው፤ የእስራኤል አምላክ እርሱ ኃይልን ብርታትንም ለሕዝቡ ይሰጣል “(መዝሙረ ዳዊት 68:35)

በጻድቁ ዜና ገድል (ገድለ አቡነ ሀብተማርያም ገጽ.117) ላይ ተጽፎና ተመዝግቦ እንደምናገኘው ልዑል እግዚአብሔር ለጻድቁ በሰጣቸው ቃል ኪዳን መሰረት ስማቸው፣ በተጠራበት፣ ማዕጠንታቸው በታጠነበት፣ ዜና ገድላቸው በተነበበትና ባለበት፣ ጠበላቸው በተረጨበት ሥፍራ ፭ቱ መቅሰፍታት ማለትም :-

፩ኛ.መብረቅ

፪ኛ.ቸነፈር

፫ኛ.የረኀብ ጦር

፬ኛ.ወረርሽኝና

፭ኛ.ሰደድ እሳትና የመሳሰሉት ቦታ የላቸውም። ዜና ገድላቸው እንደሚነግረን በአንድ ወቅት ቅዱስ አባታችን ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት ልጆቻቸው በእነዚህ ፭ቱ መቅሰፍታት እንዳይጠቁና እንዳይጎዱ ጻድቁ አቡነ ሀብተማርያምን በቃል ኪዳናቸው ልጆቻቸውን እንዲጠብቁላቸው ሲማጸኑዋቸው የጻድቁ የአቡነ ሀብተማርያም መልስ የነበረው “ወዳጄ ተክለሃይማኖት ሆይ፤ በእኔ ስም ልጆችህና ወዳጆችህ በቃል ኪዳኔ የሚድኑ ከሆነ ይሁን ብለው ቃል እንደገቡላቸው ተመዝግቧል። ይህ ቃል ኪዳን ደግሞ ዘመን ተሻጋሪና ጊዜ የማይሽረው ነው። በእውነት ያለ ሀሰት። እንጠቀምበት።

በኢትዮጵያም በትናንትናው ዕለት የቃሌ አቡነ ሃብተማርያም ገዳም ካህናት አዲስ አበባ ቃሌ አከባቢ ሲያጥኑ መዋላቸው ተዘግቧል። ትናንት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የዐድዋውን ዘማች ታቦተ ጊዮርጊስን ይዛ ማዕጠንቱን ብታካሂድ ወረርሽኙ ድራሹ ይጠፋል በማለት ያሳሰብኩትም ማሳሰቢያዬም መልስ አግኝቷል። የአራዳ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መጋቢት 20 ታቦቱን ይዘው ሊወጡ ነው። የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከትም መጋቢት 13 በአዲስ አበባም የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራትም በጋራ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ አዲስ አበባን እንዲያጥኑ መመሪያ ተላልፏል።

በጣልያን ሊቀጳጳሱን ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስን አናግሬያለሁ። የጣልያን መንግሥት ፈቃድ ለመስጠት ፈቃደኛ ከሆነ እኛ ዝግጁ ነን ብለዋል። የጀርመኑን ሊቀጳጳስ ብፁዕ ዲዮናስዮስንም እንዲሁ አግኝቼ አውርተናል። ፈቃዱ ከመንግሥት ካለ እኛ ዝግጁ ነን።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እጹብ ድንቅ ነው | የአቡነ ሃብተማርያም ገዳም ካህናት አዲስ አበባ ቃሌ አከባቢ ሲያጥኑ ዋሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2020

በዚህ በጣም ተደስቼ ነው የዋልኩት፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!

ትንሽ ቅር ያለኝ ነገር ግን እዚህ ድንቅ ገዳም ተራራ ጫፍ ላይ አንጋፋውን መስቀል ለማስተከል መስነፋችን ነው።

የፃድቁ አባታችን አቡነ አብተማርያም ቃል ኪዳናቸው ይጠብቀን የመጣውን መቅሰፍት ከአገራቸን ኢትዬጵያና ከመላው ዓለም ይሰውርልን!

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አይሁዱ ተመራማሪ | ለኮሮና መድኃኒቱ እጣን መሆኑን ብሉይ ኪዳን ጠቁሞናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2020

ቫይረሱ ጋኔን መሆኑን አረጋገጠልን!

ምን እንደሆነ አላውቅም እስከ አለፈው ነሃሴ ወር ድረስ ምናልባት በወር አንዴ ብቻ ነበር እጣን የማጤሰው፤ ካለፈው ጥቅምት ወር አንስቶ ግን በቤትም በመሥሪያ ቤትም በጣም አዘውትሬ አጤሳለሁ፤ የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው፤ ቅዱስ መንፈስ ማድረግ የሚገባንንና የሚጠቅመንን ነገር ሳናስበውና ሳንዘጋጅበት እንድናደርገው ወደ በጎው ነገር ይመራናል።

ዛሬ ወደዚህ አይሁድ ቪዲዮ እንዴት እንደገባሁ ሁሉ አላውቅም፣ ያውም እጣንን በሚመለከት የገባሁበት ገጽ አልነበረም ፤ ግን ያው! ለኮሮና ጋኔን መፍትሄ ይሆናሉ ብዬ ሳስባቸው ከነበሩት ከጸበል፣ ከጸሎት ጎን እጣን እና ከርቤ እንደሚኖሩበት አረጋገጠለን። አሁን በዚህ በጣም እርግጠኛና ደስተኛ ነኝ።

ደካሞችና ምስጋና ቢሶች ሆነን ነው እንጂ አምላካችን እኮ የሚጠቅሙንን ነገሮች ሁሉ ሰጥቶናል፤ ጸበሉንም፣ ጸሎቱንም፣ እጣኑና ከርቤውንም በነጻ ሰጥቶናል። እጣንና ከርቤ ከወርቅ በላይ የሆኑበት ዘመን ላይ ደርሰናል። ለብዙ በሽታዎች ፈውስ እንደሆኑ ሳይንሱ ሳይቀር እያረጋገጠልን ነው። Seeing the Unseen of the Combination of Two Natural Resins, Frankincense and Myrrh

እጣኑን በአግባቡ እናጢስ፤ ወገኖቼ፤ ነገር ግን ከተለመደው የቡና ስነ ሥርዓት ወቅት፣ በተለይ ከኦጋዴን እና አረብ ዕጣኖች ጋር አብሮ ማጤሱን ዛሬውኑ ማቆም አለባችሁ! አባቶች ይህን አስመልክቶ አንድ ይበሉን!

አየን አይደለም?! ጠላት ዲያብሎስ ለብዙ ሳምንታት በቂ የኮሮና ቫይረስ በአውሮፕላን እንዲረጭ ካደረገ በኋላ ወሮበላው መንግስት “በረራዎችን አቁሜአለሁ ፣ ይቅርታ ቅብጥርሴአለን። ቫይረሱ ልክ እንደ አንበጣ እስኪፈለፈል የሁለት ሳምንታት ጊዜ ይወስድበታል ተብሏል። ስለዚህ አባቶች ልክ እንደ ጆርጂያ ኦርቶዶክስ አባቶች በተለይ አዲስ አበባን በመኪና እና በሄሊኮፕቶር እየዞሩ ዛሬውኑ ደጋግመው ጸበል ቢረጩና እጣን ቢያጤሱ ትልቅ ሥራ ይሆን ነበር። በተለይ ምዕመናን ለቅዳሴ የማይመጡ ከሆነ ይህ መደረግ አለበት። ቀዝቃዛዎቹ የጉንፋን ወራት ከመጀመራቸው በፊት አስቀድሞ መደረግ ያለበት አንዱ ተግባር ይህ ሊሆን ይገባል።

UPDATE

የመንፈስ ቅዱስን ሥራ እያየን ነው፡ ወገኖቼ? ዋው! የሚገርም ነው፦ ያው መምህር ጳውሎስም እንዲህ ይለናል፦

የማዕጠንት ጊዜ ነው፤ ማዕጠንት ጥሩ ነው፤ በሽታ የሚያርቅ ነው፤ እጣኑንን እያሸተታችሁካህናት በየቤቱ በመዞር ጸሎተ ማርያም እየደገሙና ማዕጠንት እያደረጉ ቢያልፉ በሽታው ያልፋል ከተማው ይታጠላንል አስፈላጊ ከሆነ”።

ወደ እዚህ እንግባና ሙሉውን እናዳምጥ፦

አስደናቂ ስብከት በሽታው የሚርቀው በማዕጠንት ነው መምህር ጳውሎስ መልካሥላሴ ክፍል፪

ቃለ ሕይወት ያሰማልን!

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህ በዝምታ አይታለፍም | ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2020

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፮|

በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።

ውሀችን / ጸበላችን ከመካ እና ውሀን ከተሞች የፈለሰውን የኮሮና ጋኔን ያርቅልናል!

እስኪ ይታየን፤ ከግብጽ እና አረቦች ጠላቶቻችንን ጎን በመሰለፍ የህዳሴው ግድብ እንዳይገነባ ፊርማዋን ያስቀመጠችው ጂቡቲ ንጹህ ውሀ ከኢትዮጵያ በነፃ ተሰጥቷታል። ኢትዮጵያን ለመውረር ያቀዱትን የኤዶማውያን እና እስማኤላውያን የጦር ሠራዊቶች በግዛቷ የምታስተናግደዋ ጂቡቲ ኢትዮጵያውያን የማይጠጡትን ንጹሕ ውሀ በነፃ ትጠጣለች።

ጥንታውያን ግሪካውያን ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው በማለት ይናገሩ ነበር። ታዲያ ይህን ምስጢር ጠላቶቻችን ስለሚያውቁ ኢትዮጵያውያን ይህን እግዚአብሔር የሰጣቸውን ፀጋ አውጥተው እንዳይጠቀሙና ወደፊት እንገነባታለን ለሚሏት አዲሷ ዓለም ውሃው እንዳይነካባቸው ኢትዮጵያውያኑ ከሽንት ቤት ተጠራቅሞ የተጣራውን ውሃ ብቻ እንዲጠጡ ማድረግ አለብን ስላሉ ያው እነ ቆቃ ተገንብተዋል። እነዚህም የውሃ ማጠራቀሚያዎች ከላይም ከታችም እንደማይበከሉ የሚታወቅ ነገር የለም። የጣናው እንቦጭም ከአውሮፕላን ላይ ተረጭቶ የተተከለ የአትክልት አውሬ ነው።

በእሳቱ ለመጠረግ ችቦው ውስጥ በመግባት ላይ ያሉት የሃገራችን ጠላቶች በውሀው፣ በአየሩና በምድሩ ላይ ነው ጥቃት እየፈጸሙ ያሉት። ከሁሉም አቅጣጫ!

ለዘመናት ለኢትዮጵያውያኑ መንፈሳዊ እና ስጋዊ በጎነት፣ ጤንነትና ብልጽግና ብቸኛውን ሚና የምትጫወተው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነች በየቦታው እየፈለቁላት ያሉት ጠበላት ምስክሮች ናቸው። ይህ ቀላል ነገር አይደለም፤ ይህን በተለይ በያዝነው ዘመን በጣም ክቡር የሆነውን የጸበል ውሃ ነው ጠላቶቻችን ሊነጥቁን የሚሹትና። አሁን ለተጀመረው የፀረቤተ ክርስቲያን ዘመቻ አንዱ ምክኒያትም ይህ ነው። ኢትዮጵያዊው ጤናማ እንዲሆን፣ የታመመውም እንዲፈወስ አይፈልጉም። “በዓለማችን በጣም ውድ የሆነው ነገር ለእኛ ብቻ የተቀደሱት ተራራዎች ውስጥ ተቀብሮ ይቆይልን” ይላሉ ፤ ውሀ ኬኛ!

በአንድ ወቅት ከግብጽ የመጡ የኮፕት ቤተ ክርስቲያን አባቶች ከእንጦጦ ኪዳነ ምህረት ጠበል ወደ ሰላሳ በርሚል የፀበል ውሃ በጭነት መኪና አስጭነው ወደ ግብጽ ሲወስዱ እና በሌላ በኩል ብዙ የእኛ ሰው ይህን በእጁ የያዘውን ወርቅ ለመጠቀም አለመፍቀዱን ሳይ በጣም ነበር ያዘንኩት። የሚጠመቁ መሀመዳውያንን እንኳን ደስ እያለኝ በየጊዜው አይቻለሁ፤ ግን አንዳንዶቹ ከተፈወሱና ከዳኑ በኋላ የፈወሰቻቸውን ቤተ ክርስቲያን ያጠቋት ዘንድ የዲያብሎስ አባታቸውን ፍላጎት ለመፈጸም ተመልሰው ይመጣሉ።

ይህ ዘመን ሃገራችን ያጠባቻቸውን ጡቷን ሊነክሱባት የሚሹ ከሃዲዎች የበዙበት ዘመን ነው።

በቤተ ክርስቲያን ላይ ጦርነቱ ተጧጥፏል፣ ጠላቶቻችን እግዚአብሔር በሰጠን ጤናማ ውሃችን ላይ ዓይናቸውን አሳርፈዋል፣ ጥምቀተ ባሕር መውረስ ጀምረዋል፣ በጠበላቱ አቅራቢያ የኬሚካል ፋብሪካዎችንና ጋራጆችን ይሠራሉ (አያት፣ ነፋስ ስልክ፣ ፉሪ፣ ለጋሃር፣ ቃሊቲ ወዘተ) ሰው አምላኩ ከሰጠው ንጹህ ምንጩ ሳይሆን “ሃይላንድ” በተሰኘው ላስቲክ ምናምኑን ቀምመው ያዘጋጁለትን ውሃ ካልቻለ በኬሚካል የተበከለውንና የደፈረሰውን ውሃ ብቻ እንዲጠጣ አማራጩን ሰጥተውታል።

ታዲያ ይህ ትልቅ፤ እጅግ በጣም ትልቅ ወንጀል አይደለምን?! በደንብ እንጅ! አዎ! አባታችን አባ ዘወንጌል ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!” ሲሉ 100% ትክክል ናቸው።

_________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመሀመድ ቀጥተኛ ዝርያ እንዳላቸው የሚነገርላቸው የዮርዳኖሱ ንጉሥ | “እኛ ሙስሊሞች ክርስቶስን፣ ቅድስት ድንግል እናቱን እና መጽሐፍ ቅዱስን እናከብራለን”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2018

በማለት ተናግረዋል። ይህ ድንቅ ነው፣ ድንቅ ነው! — (በዕብራይስጥ ቋንቋ ማለቴ ነው)

ይህን መጀመሪያ ላይ ስሰማ፡ ““ታኪያ” ወይም እስልምና ሙስሊሞችን ቅጠፉ ዋሹ ብሎ ስለሚያስተምራቸው፡ እንደተለመደው ንጉሡ እየዋሹን ይሆናል። የእኛንም ንጉሥ አርሜህን ልክ እንዲህ በማለት ነበር የመሀመድ ተከታዮች ከ1400 ዓመታት በፊት ያታለሏቸው” የሚል ሃሳብ ውስጥ ነበርኩ።

ግን ሪክ ዋይልስ እንዳለው የእግዚአብሔር ሥራ እፁብ ድንቅ ነውና፡ ምናልባት በእኝህ ንጉሥ በኩል ብዛት ያላቸውን ሙስሊሞች ወደ ክርስቶስ ለማምጣት አቅዶ ይሆናል።

የእኔ መለኮታዊ ምኞት፦ እንደ ሽኽ አላሙዲን የመሳሰሉ ሰዎች – በተለይ አሁን በገዛ አረብ ሙስሊም ወንድሞቻቸው እስር ቤት እንዲሰቃዩ ከተደርጉ በኋላ – ተመሳሳይ የሆነ ድርጊት እንዲፈጽሙ ነው። ይታየን አላሙዲን ከእስር ቤት ወጥተው ቢጠመቁ፣ ክርስትናን ቢቀበሉና የእስልምናን ሰይጣናዊት ቢያጋልጡ? እርግጠኛ ነኝ በሚሊየን የሚቆጠሩ የኢትዮጵያችን ሙስሊሞች መዳን በቻሉ ነበር።

______

Posted in Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: