Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘anti-Ethiopia Conspiracy’

FIFA Threatens to Pull World Cup Rights of Ethiopia Broadcasting Corporation | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ፊፋ‘ EBCን የአለም ዋንጫን መብት እንደሚነጥቀው ዛተ”

ፊፋ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በአሁኑ ወቅት በኳታር እየተካሄደ ባለው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ውድድር እንደ የባህር ላይ ወንበዴዎች በህገ-ወጥ ክስ በተመሰረተባቸው ማንኛቸውም የፊፋ መብቶች እና መፍትሄዎች የተነሳ ለዘለቄታው የእግር ኳስ ውድድሮቹን ከማስተላለፍ እንደሚያስወግደው ዛተበት።

ዋይ! ዋይ! ዋይ! ኧረ ጉድ ነው ፤ ምን ዓይነት መንጋ ነው በኢትዮጵያ የነገሰው፤ ጃል!? ጋላ-ኦሮሞ እኮ ኢትዮጵያን እንዲህ በሚያሳፍር መልክ ነው እያዋረዳት ያለው፤ ገዳይ የማፍያ መንጋ። ሌላ ምን ያውቃሉና? መውረር፣ መዝረፍ፣ መግደል፤ “ተብድያለሁ አምጡ! ኬኛ!” ብሎ መጮኽ።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

ሌላው የሚገርመው ደግሞ “የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን “EBC” የሚሉት ፀረኢትዮጵያዊ የሜዲያው ስም ነው። እንግዲህ ፀረ ግዕዝ፣ ፀረ አግአዚ ፀረ ታሪካዊቷ ኢትዮጵያ የሆነው የሕወሓት ጋላኦሮሞ አንጃ አንጃ ነው በላቲን ፊደላት እንዲጠራ ያደረገው። ጉድ እኮ ነው! ከቅዱስ ያሬድና ንጉሠ ነገሥት ቅድስት ምድር ተገኝተው፤ “ EBC” “Central Command“ሞንጆሪኖ” “Sanitizer“ ቅብርጥሴ እያሉ ተከታዮቻቸውን ያጃጅላሉ።

እንግዲህ ይህ “EBC” የተሰኘው ከንቱና ውዳቂ ጣቢያ ይህን ልፍስፍስና ደካማ ትውልድ ከቴሊቪዥን ጋር እንደማስቲካ ለማጣበቅ ሲል ነው ያልተፈቀደለትን ያህል የስርጭት ሰዓት ከፊፋ ሰርቆ የዓለም ዋንጫን በማስተላለፍ ላይ ያለው። ይህ ደካማ ትውልድ አገሩን እያወደመና ሕዝበ ክርስቲያኑን እየጨፈጨፈ ያለውን ወራሪውንና ጨፍጫፊውን የጋላኦሮሞ አገዛዝ ታግሎ በማስወገድ ፈንታ የእግር ኳስ ሎሊፖፑን/ ከረሜላውን እየመጠጠ እንዲተኛ።

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

⚽ FIFA have threatened to Ethiopia Broadcasting Corporation (EBC) of permanent withdrawal of any FIFA rights and remedies after they were accused of illegal piracy of the FIFA World Cup 2022 competition currently ongoing in Qatar.

According to very reliable sources privy to the issue EBC had only acquired the media rights to 28 matches for the FIFA World Cup but the Ethiopian broadcaster had repeatedly and illegally pirated the broadcast signal from the large number of competition matches which it had not acquired a valid license therefore going against the terms and conditions in its media agreement with FIFA free-to-air license for the territory .

Despite FIFA pointing out the issue of the illegal breach to EBC it is said that they continued the piracy operations of the said signal.

FIFA has threatened to exclude EBC from the FIFA Family of broadcasters such that the Ethiopian national broadcaster will no longer be permitted to acquire commercial rights from FIFA directly or indirectly.

The Ethiopian public have already been treated to an exciting spectacle so far with the World Cup already being home to major shock results.

💭 Ex-Fifa-Boss Blatter: Qatar World Cup ‘Is a Mistake,’ | Qatar World Cup of Shame, Slavery & Genocide

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋ! ትከተቡና | ኮቤን ለዲያብሎስ እንደገበሩት ኢትዮጵያንም ለክርስቶስ ተቃዋሚው እያዘጋጇት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 24, 2020

የሉሲፈራውያኑ ሤራ፦

በትናንትናው ዕለት የዓለም ቍጥር ፩ ቴኒስ ተጫዋቹ ሰርቢያዊ ኮከብ “ኖቫክ ጆኮቪች” / Novak Djokovicበኮሮና ተይዟል” ተባለ። ኖቫክ ጆኮቪች አጥባቂ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን እና ፀረክትባት አቋም ያለው ግለሰብ ነው። ፀረክትባት / Anti-Vaxxer = No Vaccine.

👉 አሁን ወደ ስሙ ስንሄድ፦ Novak = NoVax – Djokovic = DjoCovid NoVax Djokovid (ኖ ቫክስ ጆኮቪድ)

ዋውው!

በድጋሚ የቀረበ

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፯፡፰]

ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው።”

/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ገና እንደተመረጡ /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።” ማለቴ ያለምክኒያት አይደለም።

ዲያብሎስ እላይ ከፍ አድርጎ ያወጣህና አሽቀንጥሮ ወደ ታች ይወረውርሃል። ታዋቂ፣ ዝነኛ፣ ሃብታም፣ ተሸላሚ ያደርግህና ጊዜህ ሲደርስ የለመደውን የደም ግብሩን “አምጣ!” ብሎ ይደፋሃል።

፳፬ /24 ቁጥር ያረፈበትን ማልያ ለብሶ ሲጫወት የነበረው ዝነኛው ጥቁር አሜሪካዊ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ኮቤ ብራያንት እና ሴት ልጁ ከወር በፊት ልክ በዚህ ዕለት በፈረንጆቹ 01/26/2020 .ም በሄሊኮፕተር አደጋ ተከስክሰው ለሉሲፈር ኢሉሚናቲዎች ተሰውተዋል።

አሁንማ የሚደብቁት ነገር የለም፤ ሃሳባቸውንና ዕቅዳቸውን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልክ፣ ወደውም ሆነ ሳይወዱም፣ አውቀውም ሆነ ሳያውቁም ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተሉ እያሳዩን ነው።

+++ “ትንቢት?”+++

👉 ከአራት ዓመታት በፊት፡ እ..አ በ 2016 .ም ላይ ኮቤ ብራያንት በሄሊኮፕተር ሲከሰከስ የሚያሳይ የካርቱን ፊልም “ኮሜዲ ሲንትራል” በተሰኘው የቴሌቪዥን ጣቢያ እንዲተላለፍ ተደረገ።

👉 ... ጃንዋሪ 25 / 2020 ላይ ኮቤ ተከስክሶ ሊሞት አንድ ቀን ሲቀረው ሌቦርን ጀምስ የተሰኘው የሎስ ኤንገልስ ሌከርስ የቅርጫት ኳስ ኮከብ የኮቤ ብራያንትን የቅርጫት ኳስ ሬከርድ ሰበረው።

👉 በበነገታው እ..አ ጃንዋሪ 26 / 2020 .ም ላይ ዝነኛው የቅርጫት ኳስ ተጨዋች ኮቤ ብርያንት፣ ሴት ልጁና ሌሎች ስምንት ሰዎችን ጨምሮ በካሊፎርኒያ ሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ።

👉 ኮቤና ልጁ በሞቱበት በዚሁ ዕለት ቻይና በተቀሰቀሰው ኮሮና ቫይረስ 41 ሰዎች መሞታችውና 1300 ሰዎች መታመማቸው ታወቀ። በዚሁ ዕለት ኮቤ 41 ዓመቱ ልጁም የ13 ዓመት ልጃገረድ ነበሩ።

👉 በቺካጎ ከተማ በተካሄደውና ለኮቤ መታሰቢያ እንዲሆን የተደረገው የሁሉምኮከብ የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ላይ ድጋፍ ሰጭ /ስፖንሰር የነበረው ኩባንያ የሜክሲኮው ቢራ አምራች “ኮሮና / Corona ነበር”

👉 በዚሁ ሰሞን የኮሮና ቢራ ምናልባት ከቫይረሱ ጋር ይገናኝ ይሆናል በሚል ፍራቻ ብዙ ሰዎች ጉግል ላይ የኮሮና ቢራ ቫይረስ” የሚለውን ቃል ይፈልጋሉ።

👉 ኮቤ ብራያንት እና ልጁ CORONA del mar / ኮሮና ዴል ማር በሚባለው የካሊፎርኒያ መንደር ተቀበሩ።

👉 ኮቪድ / Covid በዕብራይስጥ ቁንቋ ኮቤ/KOBE ይባላል

Covid = Corona Virus / ኰሮና ቫይረስ

በጉግል አስተርጓሚ Covidን ወደ ዕብራይስጥ ተርጉሙትና ወደ እንግሊዝኛው መልሱት።

👉 ሌላው፦ ኮቤ ብራያንት ሊከሰከስ አስር ቀን ሲቀረው በ ኮቤ (ጃፓን) በ እ..አ በጃንውሪ 16/17 /1995 .ም ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ 7ሺ ሰዎች ሞቱ። ባለፈው ወር በ 01.16/17.20 ላይ 25ኛው ዓመት(ኢዮቤልዮ)ታስቦ ውሎ ነበር።

ባለፈው ዓመት በዚሁ በሎስ ኤንጀልስ የተገደለውና የሀበሻ ዝርያ የነበረበት ራፐር “Nipsey Hussle / ኒፕሲ ሃስል”ም እንዲሁ ለዲያብሎስ የደም ግብር እንዲከፍል ነበር የተደረገው። በተለይ አንድ ኢትዮጵያዊ ከገደለው ሌላው ራፐር “Snoop Dog/ ስኑፕ ዶግ” እና በዘጠናዎቹ አጋማሽ ላይ ከተገደለው ከሌላው ራፐር “Tupac Shakur/ቱፓክ ሻኩር“ ጋር በመንፈስ የተያያዘ አስገራሚ ጉዳይ ነው። 51.5% የሂፕ ሆፕ ሙዚቀኞች በግድያ ነው ህይወታቸው የምታለፈው። በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሮማውያኑ እነ ቢል ጌትስና አንቶኒ ፉቺ ኢትዮጵያውያንን መሃን ለማድረግ ቸኩለዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 21, 2020

ቢልጌትስክትባትአውሬው ደንግጧል፣ ክትባቱን መርጦታል፣ ሳንሱር አብዝቷል፣ ቪዲዮውን ከዩቱብ አንስቶታል። ስለዚህ እዚህ ገብተው ይመልከቱ፦https://www.bitchute.com/video/U1DNdhsltUWp/

ዓለም ዛሬ 6.8 ቢሊዮን ሰዎች አሏት፡፡ ያ ወደ ዘጠኝ ቢሊዮን ያህል እየመራ ነው ፡፡ አሁን በአዳዲስ ክትባቶች ፣ የጤና እንክብካቤ እና የመራቢያ ጤና አገልግሎቶች ላይ ትልቅ ስራ የምንሰራ ከሆነ ምናልባት ምናልባት ቁጥሩን በ 10 ወይም በ 15 በመቶ ዝቅ ማድረግ እንችላለን፡፡”ቢል ጌትስ

“The world today has 6.8 billion people. That’s heading up to about nine billion. Now if we do a really great job on new vaccines, health care & reproductive health services, we could LOWER that by perhaps 10 or 15 percent.” -Bill Gates

/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን ገና ሲመረጧቸው፤ “ያለ ምክኒያት አለመረጧቸውም!” ብለን ነበር። ኢትዮጵያን ለዚህ ዘመን በደንብ አዘጋጅተዋታል። አውሬው ሕዝቦቿን በነገድ ከከፋፈለ በኋላ በአውሬው መታወቂያና ፓስፖርት ላይ የነገድ ስም ብሎም የየትኛው እምነት ተከታይ እንደሆነ ቁልጭ ብሎ እንዲቀመጥ አድርጓል። ይህ ደግሞ በቀበሌ ሥርዓት የተዋቀሩትን የኢትዮጵያ ከተሞችና መንደሮች ዲያብሎሳዊ ሥራቸውን ለመስራት ትልቅ እድል ሰጥቷቸዋል። ለእነ አብዮት አህመድና ታከለ ኡማ የየትኛውን ነገድ/ብሔር ነዋሪዎች መከተብ፣ መመረዝና መግደል እንደሚችሉ በጣም አመቺ የሆነ ሁኔታ ፈጥሮላቸዋል።

የተማረው ያለተማረው ወገን ገዳዮቹን “መሪዎቹን” በማወደስ እድሜውን ሲገፋና በማይረቡ ነገሮች እርስበርስ እየተነታረክ ጊዜውን በከንቱ ሲያጠፋ፤ ገዳዮቹ “ልሂቃን” ግን እርሱንና ዘሩን ለማጥፋት ሌት ተቀን ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። የአውሬ ምሣ የሆነው ሰጎን በድንጋጤ አንገቱን አሸዋ ውስጥ ይቀብራል፤ የዘመኑ ትውልድ ግን በግድየለሽነት አንተቱን አሸዋ ውስጥ ለመቅበር የሚፈልግ ይመስላል።

ከስምንት ዓመታት በፊት እነ ቢል ጌትስ በኢትዮጵያ ሴቶችና ሕፃናት ላይ ያነጣጠረ ዲያብሎሳዊ ዕቅድ እንዳላቸው በጦማሬ እንዲህ በማለት ጽፌ ነበር፦

ወደ አገራችን በረቀቀ መልክና በድብቅ የገባው ይህ የፀረ–ህይወት እንቅስቃሴ ከ1970ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በትጋት እየሠራ እንደሆነ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ከኢትዮጵያ ሌላ፡ ይህ የቤተሰብ አጥፊ ፕላን በጥቁር አፍሪቃውያን ላይ ብቻ ነው እየተካሄደ ያለው። ከሦስት ወራት በፊት ለንደን ከተማ ውስጥ ይህን አስመልክቶ እን ቢል ጌትስ አዘጋጅተውት በነበረው ስብሰባ ላይ ተገኝተው የነበሩት ከሳሃራ በረሃ በታች የሚገኙት አፍሪቃ አገሮች ሲሆኑ፤ የሰሜን አፍሪቃና አረብ አገሮች ጭራሹን አልተሳተፉም። 85 ሚሊየን ሕዝብ የሚኖሩባት በረሃማዋ ግብጽ የሕዝብ ቁጥርሽን ቀንሽ የሚል ሃሳብ ቀርቦላት አይታወቅም፡ እንዲያውም ምዕራባውያኑ የእርዳታ ገንዘቡን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በደስታ ይሰጧታል፤ የኢትዮጵያንም ውሃና አፈር በነፃ ታገኛለች፡ ጦረኛ የሆኑ ልጆችን መፈልፈሏንም ያለምንም ተቃውሞ ትቀጥልበታለች። ከ 1ቢሊየን በላይ የሕዝብ ቁጥር ያላት ህንድ እንደ ዶፖ ፕሮቬራ የመሳሰሉትን የወሊድ መከላከያ መርፌዎች ከልክላለች (..አ በ 2002 .)

አዎ! የዲያብሎስ ሠራዊት ኢትዮጵያውያንን በረሃብ፣ በበሽታና በእርስ በርስ ጦርነቶች እንዳሰበው/እንዳቀደው ለማጥፋት አልተቻለውም፤ ታዲያ አውሬው አሁን ውስጥ ሠርጎ በመግባት መርፌንና፤ (“መድኃኒት” አልለውም)መርዛማ‘ቅመሞችን‘በነፃ በማደል መጠራጠር የተሳነውን ወገናችንን ወደ ወጥመዱ ለማስገባት እየሞከረ ነው።

ወገን፤ እህቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ጓደኞቻችንና ሚስቶቻችን እንደ ዓይጥ ተቆጥረው የህክምና ሙከራ ሲደረግባቸው እያየን እንዴት ዝም እንላለን? ይህን ይህን መሰሉን አስከፊ ሥራ ለማጋለጥ ካልተነሳሳን ከእንስሳ በምን ነው የምንሻለው?

የሚከተሉትን መረጃዎች ለሚመለከታቸው ወገኖች ሁሉ በሚያስቆጣ መልክ የማስተላለፉ ተግባር የያንዳንዳችን ብሔራዊና ሰብዓዊ ግዴታ መሆን ይኖርበታል።

ለምሳሌ፤ በውጭ ኃይሎች ‘ግፊት‘ኢትዮጵያ ውስጥ ከተቋቋሙት ድርጅቶች መካከል “DKT Ethiopia (DKT/E)” የተባለውን የፀረ–ህይወት ዘመቻ አራማጅ ድርጅት ብንመለከት፤ ሥራውና ዓላማው ምን እንደሆነ በደንብ ለመረዳት እንችላለን። ድርጅቱ የሚናገረው ሌላ…” 

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያውያን በዱባይ ለ40 ቀናት ታግተዋል ፥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን ጃፓናውያንና አሜሪካውያንን ያመላልሳል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2020

እስኪ ይታየን፤ ኢትዮጵያውያን በሃገራቸው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይገደላሉ፣ ከቤታቸው ይፈናቀላሉ፣ ይሰደዳሉ ፥ በውጭ ሃገር ደግሞ በየአውሮፕላን ማረፊያው እየተጉላሉ የድርሱልን ጪኸት ያሰማሉ ፥ በሌላ በኩል ግን አብዮት አህመድ ለአረቦች፣ ለጃፓናውያንና ለአሜሪካውያን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖችን በፍጥነት ከች ያደርግላቸዋል።

ላለፉት ሁለት ዓመታት ይህን ያህል እየቀለደብህ ያለውን ይህን ህገወጥ የወሮበሎች ስብስብ መንግስት የምትታገስ ደካማ ትውልድ አንቀላፋ፣ ገና ሌላ ጉድ ይጠብቀሃል። ደግሞ ትግሬ ስለሆነ በአቶ ተወልደ አሳብ፤ አቶ ተውለደ ገብረ ማርያም ይህን አውቆ ከሃላፊነቱ አስቀድሞ በፈቃዱ መውረድ ነበረበት። ሤራው ሆን ተብሎ የተጠነሰሰ ነው። በኢትዮጵያ አየር መንገድ እየታየ ላለው እራስን የመግደል አካሄድና ጥልቅ ውርደት ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስደው ግራኝ አህመድ አሊ ነው። ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ CEO አብዮት አህመድ አሊ ነው። በዚህ ባልተለመደ የወረርሽኝ ዘመን በረራዎቹን መፍቀድና መላክ ፣ ማቆምና ማገድ የሚችለው እሱ ብቻ ነው። ከጃፓን እና አሜሪካ ፖለቲከኞች ጋር የሚያደርገው የስልክ ልውውጥም ለዚህ በቂ ማስረጃ ነው።

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! ጣልያኖች አይለቁንም | ግን ዶ/ር ቴዎድሮስ የምንጠብቀው ቴዎድሮስ ይሆኑን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2020

ነገሩ፤ ወይ ሊበሏት የፈለጓትን አሞራ ዶሮ ይሏታል ፥ ወይንም ዶ/ር ቴዎድሮስ ምናልባት ለመጭው ቴዎድሮስ መንገዱን እየጠረጉለት ይሆናል። ሰሞኑን በጣም ወርደውባቸዋል! ምን ይሆን?

ይህ ቫይረስ የኢትዮጵያን የውስጥና የውጭ ጠላት እሚጠራርግ ከሆነና፤ ዶ/ር ቴዎድሮስ በእኔ በኩል ስልጣን ላይ እንደወጡ ስመኘው የነበረው ዓይነት ሚና ተጫውተው ከሆነ የቴዎድሮስ እጩ ሊሆኑ ይችላሉ። ካልሆነ እና የኢሉሚናቲዎች ሉሌ ሆነው በሕባችን ላይ ጉዳት ካመጡ፤ ወዮላቸው! የመጀመሪያውን ያድርገው! መቼም እግዚብሔር ባላሰብነውና ባልጠበቅነው መንገድ ነው ሁሉን ነገር እየሠራ ያለው።

ለማንኛውም “ክትባት” የተባለ ነገር እንዳትከተቡ! ተናግሬአለሁ፤ በጭራሽ!

👉 ጋዜጠኛው ፕሬዚደንት ትራምፕን እና ዶ/ር ፋውቺን በዶ/ር ቴዎድሮስ የሚመራው የዓለም የጤና ድርጅት አላግባብ በሆነ መልክ ለቻይና በጣም ያዳላል ወይ?” በማለት ሲጠይቋቸው፡፡ የሚከተለውን መለሱ፦

👉 ፕሬዚደንት ትራምፕ፤ “ይህን አስመልክቶ አንዳንድ ደስ የማይሉ ነገሮችን እየሰማን ነው፤ የ ዶ/ር ቴዎድሮስ ድርጅት አግባብ ባልሆነ መልክ ለቻይና ወግኗል፤ ብዙ ሰዎች በዚህ አልተደሰቱም

👉 /ር ፋውቺ፦

/ር ቴዎድሮስን ገና የኢትዮጵያ ጤና ሚንስትር እያለ ለረጅም ጊዜ አውቀዋለሁ፤ በጣም የተዋጣለት ሰው፡፡” ለበርካታ ዓመታት የዓለም የጤና ድርጅት ችግሮች አጋጥመውት የነበረ ቢሆንም አሁን ግን በዶ/ር ቴዎድሮስ መሪነት ጥሩ ሥራ እየተሠራ ነው፡፡ ባለፉት ዓመታት በግልጽ እንደሚታየው የዓለም ጤና ድርጅት ችግር የለውም የሚል ማንኛውም ሰው ድርጁትን እየተመለከተ አይደለም”። እኔ ግን በእሱ አመራር ስር ሁኔታዎች በጥሩ መልክ የተከናወኑ ይመስለኛል፡፡ እሱ ከችግሮቹ ሁሉ ተርፏል።”

👉 ነገር ግን ጋዜጠኛው፦ “የዓለም ጤና ድርጅት ቻይናን ለምን እንደሚደግፍ” ዶ/ር ፋውቺን በድጋሚ ሲጠይቃቸው የሚከተለውን መልስ ከንዴት ጋር ሰጥተዋል፦“እኔ በዚህ ጉዳይ ላይ አስተያየት መስጠት አልችልም ምክንያቱም አመለካከቴ የለኝምና ፣ ጥያቄዎ ምን እንደ ሆነ አላውቅም ፣” በማለት ገለጻቸውን አቁርጠዋል።

👉 ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፈገግታ፤ “ወደ ክለቡ እንኳን ደህና መጡ!፡፡ ትናንትና ከዶ/ር ቴዎድሮስ ጋር አውርቻለሁ፤ በጎ ሰው ይመስላል፤ ግን አላውቅም!

ዋው ያውም “በአንተ!”!

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህ በዝምታ አይታለፍም | ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2020

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፮|

በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።

ውሀችን / ጸበላችን ከመካ እና ውሀን ከተሞች የፈለሰውን የኮሮና ጋኔን ያርቅልናል!

እስኪ ይታየን፤ ከግብጽ እና አረቦች ጠላቶቻችንን ጎን በመሰለፍ የህዳሴው ግድብ እንዳይገነባ ፊርማዋን ያስቀመጠችው ጂቡቲ ንጹህ ውሀ ከኢትዮጵያ በነፃ ተሰጥቷታል። ኢትዮጵያን ለመውረር ያቀዱትን የኤዶማውያን እና እስማኤላውያን የጦር ሠራዊቶች በግዛቷ የምታስተናግደዋ ጂቡቲ ኢትዮጵያውያን የማይጠጡትን ንጹሕ ውሀ በነፃ ትጠጣለች።

ጥንታውያን ግሪካውያን ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው በማለት ይናገሩ ነበር። ታዲያ ይህን ምስጢር ጠላቶቻችን ስለሚያውቁ ኢትዮጵያውያን ይህን እግዚአብሔር የሰጣቸውን ፀጋ አውጥተው እንዳይጠቀሙና ወደፊት እንገነባታለን ለሚሏት አዲሷ ዓለም ውሃው እንዳይነካባቸው ኢትዮጵያውያኑ ከሽንት ቤት ተጠራቅሞ የተጣራውን ውሃ ብቻ እንዲጠጡ ማድረግ አለብን ስላሉ ያው እነ ቆቃ ተገንብተዋል። እነዚህም የውሃ ማጠራቀሚያዎች ከላይም ከታችም እንደማይበከሉ የሚታወቅ ነገር የለም። የጣናው እንቦጭም ከአውሮፕላን ላይ ተረጭቶ የተተከለ የአትክልት አውሬ ነው።

በእሳቱ ለመጠረግ ችቦው ውስጥ በመግባት ላይ ያሉት የሃገራችን ጠላቶች በውሀው፣ በአየሩና በምድሩ ላይ ነው ጥቃት እየፈጸሙ ያሉት። ከሁሉም አቅጣጫ!

ለዘመናት ለኢትዮጵያውያኑ መንፈሳዊ እና ስጋዊ በጎነት፣ ጤንነትና ብልጽግና ብቸኛውን ሚና የምትጫወተው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነች በየቦታው እየፈለቁላት ያሉት ጠበላት ምስክሮች ናቸው። ይህ ቀላል ነገር አይደለም፤ ይህን በተለይ በያዝነው ዘመን በጣም ክቡር የሆነውን የጸበል ውሃ ነው ጠላቶቻችን ሊነጥቁን የሚሹትና። አሁን ለተጀመረው የፀረቤተ ክርስቲያን ዘመቻ አንዱ ምክኒያትም ይህ ነው። ኢትዮጵያዊው ጤናማ እንዲሆን፣ የታመመውም እንዲፈወስ አይፈልጉም። “በዓለማችን በጣም ውድ የሆነው ነገር ለእኛ ብቻ የተቀደሱት ተራራዎች ውስጥ ተቀብሮ ይቆይልን” ይላሉ ፤ ውሀ ኬኛ!

በአንድ ወቅት ከግብጽ የመጡ የኮፕት ቤተ ክርስቲያን አባቶች ከእንጦጦ ኪዳነ ምህረት ጠበል ወደ ሰላሳ በርሚል የፀበል ውሃ በጭነት መኪና አስጭነው ወደ ግብጽ ሲወስዱ እና በሌላ በኩል ብዙ የእኛ ሰው ይህን በእጁ የያዘውን ወርቅ ለመጠቀም አለመፍቀዱን ሳይ በጣም ነበር ያዘንኩት። የሚጠመቁ መሀመዳውያንን እንኳን ደስ እያለኝ በየጊዜው አይቻለሁ፤ ግን አንዳንዶቹ ከተፈወሱና ከዳኑ በኋላ የፈወሰቻቸውን ቤተ ክርስቲያን ያጠቋት ዘንድ የዲያብሎስ አባታቸውን ፍላጎት ለመፈጸም ተመልሰው ይመጣሉ።

ይህ ዘመን ሃገራችን ያጠባቻቸውን ጡቷን ሊነክሱባት የሚሹ ከሃዲዎች የበዙበት ዘመን ነው።

በቤተ ክርስቲያን ላይ ጦርነቱ ተጧጥፏል፣ ጠላቶቻችን እግዚአብሔር በሰጠን ጤናማ ውሃችን ላይ ዓይናቸውን አሳርፈዋል፣ ጥምቀተ ባሕር መውረስ ጀምረዋል፣ በጠበላቱ አቅራቢያ የኬሚካል ፋብሪካዎችንና ጋራጆችን ይሠራሉ (አያት፣ ነፋስ ስልክ፣ ፉሪ፣ ለጋሃር፣ ቃሊቲ ወዘተ) ሰው አምላኩ ከሰጠው ንጹህ ምንጩ ሳይሆን “ሃይላንድ” በተሰኘው ላስቲክ ምናምኑን ቀምመው ያዘጋጁለትን ውሃ ካልቻለ በኬሚካል የተበከለውንና የደፈረሰውን ውሃ ብቻ እንዲጠጣ አማራጩን ሰጥተውታል።

ታዲያ ይህ ትልቅ፤ እጅግ በጣም ትልቅ ወንጀል አይደለምን?! በደንብ እንጅ! አዎ! አባታችን አባ ዘወንጌል ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!” ሲሉ 100% ትክክል ናቸው።

_________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እውነት በኮሮና ፍራቻ ነጮችን ካራቋቸው ፤ ድርጊቱን ፈጻሚዎቹ የተዋሕዶ ልጆች እንደማይሆኑ እርግጠኛ ነኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 19, 2020

መጋቢት / ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም ፥ በዓለ መስቀል

ምክኒያቱም ኢትዮጵያዊው የተዋሕዶ ልጅ በዘር፣ በብሔር፣ በቆዳ ቀለም ወይም በፆታ ለመለየት የሚያስቹሉት ዓይኖች አልተሰጡትም ፥ የአምላኩን፣ የመስቀሉንና የሃገሩን ጠላቶች ለይቶ ለማየት የሚያስችሉት እንጂ። የሚገርም ነው ጊዜው እየተለወጠና ሁሉም ነገር ሊገለባበጥ ይመስላል።

ግን ይህን በአዲስ አበባ ተከሰተ የተባለውን ነጮችንና ቻይናዎችን የማባራር ተግባር የአሜሪካ ኤምባሲ እንዴት ፈጥኖ ሊዘግብ ቻለ? የአሜሪካ አምባሳደር እስኪመስል ድረስ ግራኝ አህመድም ድርጊቱን ፈጥኖ አወገዘ። ማንን ፈርቶ ይሆን? ሞግዚቶቹን? አዎ! አሜሪካ ስታጉረመርም የግራኝ ወንበር ይንቀጠቀጣል!

ወጣት ሴት ተማሪዎች ከመቶ ቀናት በላይ ሲጠፉ፣ የተዋሕዶ ልጆች በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሲረሸኑ የፌንጣ ድምጽ እንኳን ሳያሰማ ፀጥ ያለው የአሜሪካ ኤምባሲ፣ ኢንጂነር ስመኘውና ጄነራሎቹ ሲገደሉ “የለውጥ ሂደት ነው፣ የሚጠበቅ ነው” ያለው የአሜሪካ አምባሳደር ምነው ዛሬ ብዙ ድምጽ አሰማ? እውነት ለዜጎቹ አስቦ? ወይንስ ከአብዮት አህመድና አልሲሲ ጋር የኢትዮጵያን ስም ለማጠለሸት የጠነሰሰው ሤራ አለ?

ከቀናት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፦

አማራ በተባለው ክልል ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ጨፍጭፎ ሲያዳክማቸው ለእርዳታ መጥተው የነበሩት ፖርቱጋላውያን በወቅቱ ለሃገረ ኢትዮጵያ ባይተዋር የነበሩትን እንደ ጨብጥ እና ቂጥኝ የመሳሰሉትን አባለዘር በሽታዎች ይዘው በመግባታቸው ብዙ ኢትዮጵያውያን ደከሙ፣ አለቁ። ይህን ተከትሎ ከግራኝ ሠራዊት ጋር በህብረት የዘመቱት ኦሮሞ የተባሉት ነገዶች ከደቡብ እስከ ሰሜን ሙሉ ኢትዮጵያን ወረሩ።”

ያው! ይህን ክልል በኮሮና ለመጨረሰ ብልጽግና የተባለው ባለጌ ፓርቲ ስብሰባዎችን በማካሄድ ላይ ነው። ኢትዮጵያውያን ሰው ፈረንጅ ስለሆነ ሰውን አያሳድድም፤ ግን አሁን እንደ አብዮት አህመድ እና ታከለ ዑማ የመሳሰሉትን ውርጋጦች አሳድዶ መስቀል አለበት። ደግሞ ይህ መምጣቱ አይቀርም!

ለመሆኑ የትኛው “አማራ” ነው መሀንዲሶቹና ጄነራሎቹ ተገድለውበት፣ ሴት ልጆቹ ታግተው በጠፉበት በዚህ ክፉ ወቅት ብልጽጋና የተባለውን ፓርቲ ለመምረጥ የሚያስብ? ምን ዓይነት ዝቅጠት ነው?!

+______________________________+

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

666ቱ የግራኝ አህመድ ሞግዚት ኮሮና / ኮሮሞ ጋኔንን ፈጥሯል እየተባለ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 19, 2020

ፋብሪካው በ666 ጋኦክሲን ጎዳና ላይ ይገኛል / 666 Gaoxin Road East Lake። ዋው!

ይህን አስገራሚ ዜና ዛሬ ከመስማቴ በፊት በትናንትናው ዕለት ባቀረብኩት ቪዲዮ ላይ ከመሬት ተነስቼ የጆርጅ ሶሮስን ፎቶ ለጠፍኩት። መገጣጠሙ፤ ዋው!

በክርስቶስ ተቃዋሚው መንፈስ የሚንቀሳቀሰውን ሉላዊነትን የማይደግፉትን ሃገራት ለመምታት ጆርጅ ሶሮስ ብዙውን ጊዜ ቡድኖችን፣ መንግስታዊ የሆኑና ያልሆኑ ተቋማትን በሐሰተኛ የፖሊሲ አጀንዳዎች በገንዘብና በቋሳቁስ እንደሚደግፍ የታወቀ ነው።

በፀረሉላዊው ፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ያለው ሉላዊው ጆርጅ ሶሮስ የዘንድሮው የአሜሪካ ሕዝባዊ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት የሚረዳቸው ዲሞክራቶች የመመረጥ ተስፋ የማይኖራቸው ከሆነ ኤኮኖሚውን አናጋዋለሁ ብሎ ሲዘት ነበር በአንድ ወቅት። ሰውዬው አሉ ከሚባሉት የአለማችን ቀንደኛ አረመኔዎች አንዱ ነው። በቫይረሱ አማካኝነት የዓለምን ኤኮኖሚ፤ በተለይ የአሜሪካን ለማንኮታኮት ጥሩ አጋጣሚ የፈጠረ ይመስላል።

ጥንታዊቷን ቅድስት ኢትዮጵያ በማጥፋት ለአዲሱ የአንድ ዓለም ሥርዓት መሳሪያዎች ይሆኑት ዘንድ ጆርጅ ሶሮስ የመለመላቸውን ግራኝ አብዮት አህመድን እና የኦሮሞ ልሂቃኑን ከሚነሶታ እስከ ባሌ ሰብስቦ ማደራጀት ከጀመረ ውሎ አድሯል።

ግራኝ አብዮት አህመድ ጆርጅ ሶሮስ ባዘጋጀለት የባሌ ቆይታው የሚከተለውን “አቤት ጉራ!” የሚያሰኝ ጽንፈኛ ንግግር ማሰማቱን እናስታውሳለን፦

ቤተ መንግስታችን ባሌን ይመስላል፣ ባሌ ቤተ መንግስታችንን ይመስላል፣ ኦሮሞ ሠርቶ ያሳያል፣ ይህን መሬት እንለውጣለን፣ ኦሮሞዎች ስናብር ኢትዮጵያን ብቻሳይሆን አፍሪቃን እንመራለንለኦሮሚያ ሌት ተቀን እየሠራን ነው፣ በአላህ እናምናለንና በዱዋችሁ አትርሱን ፣ ሊያቆመን የሚችል ማንም አይኖርም ፤ እናሸንፋለን! ኦሮሞ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም እኛ ዝሆን ነን እንሠብራለን! እንበላለን!እንገዛለን!” ገና ብዙ ሃሳብ አለን፣ ዓለምም ሁሉ ከኛ ጋር ነውይህ የኛ ዘመን ስለሆነ ስልጣኑን ለማንም አሳልፈን አንሰጥም።

ገና ብዙ ሃሳብ አለን፣ ዓለምም ሁሉ ከኛ ጋር ነው፣ ይህ የኛ ዘመን ስለሆነ ስልጣኑን ለማንም አሳልፈን አንሰጥም።

ዓለምም ሁሉ ከኛ ጋር ነው = እነ ጆርጅ ሶሮስ ከኛ ጋር ናቸው

ከዚህ በፊት የሚከተሉትን ጽሑፎች አቅርቤ ነበር፦

በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብዮት አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ።

የፕሬዚደንት ትራምፕ ሴት ልጅ ባል ያሬድ ኩሽነር አዲስ አበባ ገብቷል። ሸለመጥማጣው ሰውዬ በግዮን/ አባይ ጉዳይ ግብጽን ወክሎ እንደሚከራከር አያጠራጥርም።

ባለፈው ዓመት ሚስቱ ኢትዮጵያን ስትጎበኝ ይህን ጽፌ ነበር፦ “በዓለማችን ላይ ከሚታዩት የክርስቶስ ተቃዋሚ ግለሰቦች መካከል ይመደባል ብዬ የማምነው ሰው የኢቫንካ ትራምፕ ባለቤት ያሬድ ኩሽነር ነው። የሚገርም ነው፡ የዚህ ቀፋፊ ሰው ቢሮ የሚገኘው በ ኒው ዮርክ ከተማ 666 Fifth Avenue/ 5ኛው ጎዳናላይ ነው።” https://youtu.be/bYuZCkyDEpA

በአሜሪካ ሁለት መንግስት ነው ያለው፤ አንዱ ሕዝቡ የመረጠው የፕሬዚደንት ትራምፕ ሲሆን ሌላኛውና ዓለምን በሰፊው የሚያምሰው “Deep State ድብቁ/ጥልቁ መንግስት” ነው። ይህ ዛሬ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀር፣ ጆርጅ ሶሮስ፣ ክሊንተን እና ባራክ ኦባማ የሚመራው ሉሲፈራዊው ድብቅ መንግስት የብሪታኒያን የንጉሣውያን ቤተሰቦች ፍላጎት ለማሟላት በመላው ዓለም የሚፈልጓቸውን መንግስታትን በመምረጥ የብዙ መቶ ዓመታት ልምድ ያለው ነው።

እነዚህ ሉሲፈራውያን አፄዎች ቴዎድሮስን እና ዮሐንስን ከገደሏቸው በኋላ በሃገራችን የሰሜን ኢትዮጵያ ተጽዕኖ ያደረበት መንግስት ሃገሪቷን እንዳይመራ ፀረኢትዮጵያ የሆነውን ሤራ ጠንስሰዋል። አፄ ምኒሊክን፣ አፄ ኃይለ ሥላሴን፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያምን፣ እስክገደሉት ድረስ መለስ ዜናዊን፣ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን፣ አብዮት አህመድን ስልጣን ላይ በማውጣት የቆላማው የደቡብ ኢትዮጵያ ወገኖች ብቻ ሥልጣኑን እንዲቆጣጠሩ አድርገዋል። ይህም ማለት ለአለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሯት እነዚህ ሉሲፈራውያን እና ከኦሮሞ ጎሳ የሚመለመሉት ፀረኢትዮጵያ ረዳቶቻቸው ናቸው። አፄ ምኒሊክ ንስሐ ገብተዋል የሚል እምነት አለኝ፤ አፄ ኃይለ ሥላሴን ጨምሮ ሌሎቹ ግን የነበራቸውን ዕድል አልተጠቀሙበትም።”

ይህን መልዕክት በድጋሚ እናዳምጠው፦

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስገራሚ ትንቢት | ከ፲ ዓመት በፊት ኢሉሚናቲዎች በቻይና ላይ ቫይረስ እንደሚለቁ ተጠቁሞ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2020

ትንቢቱ የተላለፈበት ቀን እ..አ የካቲት 16 ቀን 2010 ነው። በኛ የካቲት ፱ – ፪.

ኢሉሚናቲዎች ለዓለም ያቀዱት ይህ ነው፦

የገንዘብ ዓለሙን የምትቆጣጠረዋ የለንደን ከተማ..አ በጁን 2005 .ም ካካሄደችው ልዩ

ስብሰባ አንድ የብሪታኒያ ወታደር በድብቅ ያቀረበው መረጃ

የአንግሎሳክሰን (ብሪታኒያ + አሜሪካ)ተልዕኮ

ወደ ታሪኩ ስንመጣ ፣ ሁሉንም መረጃ ማግኘቱ አስፈላጊ የሆነው ለምን እንደሆነ በትክክል ይገነዘባሉ፦ ጉዳዩን በጥሩ ሁኔታ ሚዛን ውስጥ ለማኖር

ይህ የብሪታንያ ሰው ነው፡፡ እሱ በእንግሊዝ ጦር ሠራዊት ውስጥ ለበርካታ ዓመታት አገልግሏል ፣ እና ከሠራዊቱ ከወጣ በኋላ በለንደን ከተማ ልዩ በሆነና በተከበረ ቦታ ላይ ሠርቷል። ለንደን ከተማ የዓለም የገንዘብ ሥርዓቱ ልብ ናት።

የለንደን ከተማ ልክ እንደ አንድ በለንደን ውስጥ እንደሚገኝ የገንዘብ ማዕከል ናት። አንዳንድ ሰዎች ልክ በሮም ውስጥ እንደምተገኘዋ ቫቲካን ጋር ያነጻጽሯታል። በጣም ጥንታዊ ነው ፣ ይህ ማዕከል በጣም ጥንታዊ ነው። የብሪታንያ ብቻ ሳይሆን የመላው ዓለም የገንዘብ ሥርዓት ልብ ነው።

የለንደን ከተማ በአሜሪካ የገንዘብ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እንዳላት ብዙ ተመራማሪዎች ይናገራሉ። በዓለም አቀፍ ደረጃ በሰፈረው በአሜሪካው የፌዴራል ሪዘርቭ ፣ በባንኩ ዓለም አቀፍ ሰፈራዎች ላይ – በብዙ የሚከሰቱ ነገሮች ላይ ተፅዕኖ አላት፡፡ የገንዘቡ ዓለም ነርቭ ማዕከል ናት። እና እሱ በጣም ሜሶናዊ/ግንበኛ/መኳንንታዊ ናት; በጣም ጥንታዊ እና ባህላዊ ናት።

ምንጮቻችን ከከፍተኛ የኢሉሚናቲ መኳንንት ጋር በርካታ ስብሰባዎችን የተካፈሉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ ብዙዎቹ ፍላጎቱን የሚስቡ ቢሆኑም ለለንደን ከተማ ደረጃ ግን መደበኛ ናቸው የገንዘብ ነክ ጉዳዮችን ይወያያሉ ፣ ወዘተ ፡፡

እናም ምንጫችን በሰኔ 2005 መደበኛ ስብሰባ ይሆናል ብሎ ያሰበው ሌላ ስብሰባ ላይ ተገኝቷል።፡ ግን በእውነቱ ይህ ያልተለመደ ነገር ነበር ልክ እዚያ እንደደረሰም ያልተለመደ መሆኑን ተገነዘበ።

አሁን ፣ እዚያ የነበሩ ሰዎች የኢሉሚናቲ መኳንንት /ሜሶኖች ነበሩ ፡፡ አንጋፋዎቹ ሜሶኖች ነበሩ ፡፡ እዚያም 25 ወይም 30 ሰዎች ነበሩ ፣ በእንግሊዝ ውስጥ አብዛኛዎቹ ሰዎች በስም የሚታወቁትን ታላላቅ ፖለቲከኞችን ጨምሮ። እነማን እንደነበሩ አላሳወቀም፤ እና ስላልሰየማቸው አልጠይኩትም፡፡ በጅምላ እነዚህ የሚታወቁ ስሞች ናቸው ብሏል።

እዚያ የፖሊስ አዛዡ ፣ የቤተክርስቲያንና የሠራዊቱ ተወካዮች – ባጠቃላይ 25 ወይም 30 ሰዎች ነበሩ።

እናም ይህ ወሬ እየተወያየበት ሲያዳምጥ… መደበኛ ያልሆነ ስብሰባ ነበር ፡፡ የማስታወሻ ወረቀቶች እና የውሃ ብርጭቆዎች እና ደቂቃዎች እና አጀንዳ እና ሊቀመንበር ያለው ትልቅ ጠረጴዛ አይመስልም ነበር። በአንድ ክፍል ውስጥ ስለ እነዚህ ሁሉ ነገሮች የሚናገሩ ሰዎች ብቻ ነበሩ ፡፡

የሚናገሩት ነገር ከረጅም ጊዜ በፊት በግልጽ ስለተደረገው ዕቅድ ነበር፡፡ እየተወያዩ የነበረውም ስለዚህ ዕቅድ አፈፃፀም ነበር። ነገሮች እንዴት እየተካሄዱ እንደሆነ፤ ግባቸው እየመታ እንደሆነና እንዳልሆነ ይወያዩ ነበር።

ለምሳሌ ፣ ይህንን ጣዕም ለመስጠት በእቅዱ አፈፃፀም ውስጥ ያጋጠሟቸውን አንዳንድ ችግሮች በመካከላቸው እየተወያዩ ነበር ፣ እናም ይህ ትንሽ ማቅረቢያ እዚህ እንደቀጠለ እቅዱ ምን እንደነበረ ይገነዘባሉ ፡፡ ይህ ለእኛ በጣም ለምስክርነቱ እንደ ተገለጠለት እና ለእኔ እንደገለጠኝ በጥቂቱ ፣ ደረጃ በደረጃ ይህንን ለመግለጥ እሞክራለሁ ፡፡

እሱ የሰማው የመጀመሪያው ነገር የሚናገሩት እስራኤል በቅርቡ ኢራን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር እየተዘጋጀች ያለች ባለመሆኗ ነበር ፡፡ ይህ ችግር ነበር ፡፡

... በሰኔ ወር 2005 እንኳን ፣ እቅዳቸው የወጣውን የጊዜ ሰሌዳ ተከትሎ እየተካሄደ አለመሆኑ ያሳስባቸው ነበር ፣ እናም ይህ ለእነሱ አንዱ ጉዳይ ነበር።

ስለዚህ ያ በፍጥነት ትኩረቱን የሳበው ምክንያቱም እንዲህ ዓይነቱ ነገር በሚወያይበት ስብሰባ ላይ በጭራሽ ስላልነበረ ነው ፡፡

ከዚያ እነሱ ስለ ቻይና እየተናገሩ ነበር ፣ እናም ቻይና በገንዘብ እና በወታደራዊ ሃይል እንዴት በጣም በተፋጠነ መልክ ኃያል እየሆነች እንደመጣች እና ጃፓናውያን ሊያደርጉት የሚገባቸውን ነገር እያደረጉ እንዳልነበሩ ፣ ይህም በሆነ መንገድ በቻይናውያን የገንዘብ ሥርዓት ላይ ጣልቃ መግባት እንደነበረባቸው። ጃፓኖች ያንን አላደረጉም ፣ እና ይህ ሌላ ችግር ነበር ፣ ምክንያቱም ቻይና በጣም እየበረታች ነበር ፣ በጣም በፍጥነት።

ይህ ሁሉ ነገር የአንድ ነገር መጀመሪያ ነው ፣ ምክንያቱም ይህ ታሪክ በይበልጥ እየጨመረና እና አሰቃቂ እየሆነ ይመጣል።

ይህንን አሁን ስተመለከቱ ትንሽ የደነገጣችሁ ከሆነ ፣ እኔም መጀመሪያ ላይ ሰሰማ በጣም ደንግጬ ነበር፣ ምንጫችንም በስብሰባው ወቀት ይህንን መረጃ ሲሰማ የተሰማው ተመሳሳይ ነገር ነበር ፥ ምክንያቱም ይህ ገና ጅምር ነው።

አሁን በእድገቱ ወቅት ሁሉም ሰው ደነገጠ ፣ ሁሉም ሰው ፈርቷል ፣ ሁሉም ሰው ይህ ወዴት እንደሚሄድ በእውነት ይደነግጣል ፡፡ በየትኛውም ቦታ በሕዝቦች ላይ ሁሉም ዓይነት ከባድ ቁጥጥሮች አሉ ፡፡

እና ከዚያ እየተጫወቱ ባለው በዚህ የቼዝ ጨዋታ ውስጥ የሚቀጥለው ነገር ባዮሎጂያዊ መሣሪያዎች በቻይና ላይ የተለቀቁ መሆናቸውን ነው። በዚህ ስብሰባ ውስጥ ምንጫችን ይህን ሲወያዩ ሰምቷል።

በቻይና ህዝብ ላይ በዘር የሚተላለፍ ጉንፋን መሰል ቫይረስ ይለቀቃል፡፡ ይህ በቻይናውያን ላይ የዘርተኮር ዒላማ እንዲኖረው የተደረገ ነው። እንደ ዱር እሳት ለማሰራጨት እና ብዙ ቁጥር ያላቸውን ቻይናውያንን

ለመግደል የተነደፈ ነው። እናም በዚህ ስብሰባ ውስጥ ያሉ ሰዎች ስለዚህ ጉዳይ ሲነጋገሩ እየተደሰቱ ነበር፡፡

እነርሱምቻይና በብርድ ትያዛለች፣ ቻይና በጉንፋን ትያዛለች ፥ የሚሉትን ቃላት ይናገሩ ነበር፡፡ እናም እነዚህ ባዮሎጂያዊ መሳሪያዎች በቻይና ህዝብ መካከል ሁከት ሊፈጠር እንደሚችል በማየታቸው ይሳሳቃሉ፡፡

ከዚያ በኋላ ፣ ታዲያ ምን ዓይነት ቸነፈር ይሆናል? ቫይረሱ በመላው ዓለም ወደ ምዕራባውያኑም ሳይቀር ይሰራጫል፡፡ ይህ የቻይና የበቀል እርምጃ ይሁን ወይም ነገሩ እንደሚጠበቀው ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መልክ በቀላሉ ሊሰራጭ የሚችል፣ ወይም ዘርተኮር እንዲሆን የተደረገ፡ ይህ ለምንጫችን ግልጽ አልነበረም። እነዚህ ነገሮች በእውነቱ ተለዋዋጮች ናቸው።

በዚህ ጊዜ እኔ የጠየኩትይህ ጉዳይ ስለ የህዝብ ብዛት መቀነስ ነውን? ይህ ስለ ምንድን ነው? ይህን የሚያደርጉት ለምንድነው? ለምን ይህ እብድ ‹ዶክተር› ይህን ያህል ክፋት በዓለም ላይ ለመልቀቅ ያቅዳል? ለምን?

እርሱም አዎን! አለ፤ በትክክል ይህ ስለ ህዝብ ቅነሳ ነው፡፡ ስለዚህ በዚህ ስብሰባ ላይ የሆነ አኃዝ ይጠቅሳሉ ወይ?በማለት ደግሜ ጠየቅኩት፤ አዎን አሉት። ሃምሳ በመቶ።(50% የዓለም ሕዝብ መቀነስ አለበት)

ግማሹ የዓለም ህዝብ መገደለ አለበት። ይህ በአሜሪካዋ ጆርጂያ Guidestones መታሰቢያ ድንጋይ ላይ ታትሟል። የጆርጂያ Guidestones ድንጋይ ከበርካታ ዓመታት በፊት ስምአልባ ሆኖ የተገነባው የድንጋይ ሐውልት ነው። እዚያም በስምንት ቋንቋዎች በዓለም 500 ሚሊዮን ህዝብ ብቻ

መኖር እንዳለባቸው ድንጋዩ ላይ ተጽፏል። ይህ ለ“አዲሷ ዓለም” እንደ ኢሉሚናቲ ማኒፌስቶ” ተደርጎ ይወሰዳል።

በአዲሷ ዓለም 500 ሚልዮን ሰዎች ብቻ ነው እንዲኖሩባት የታቀደው። ይህም ማለት በአሁኑ ሰዓት ካሉት ወደ 7 ቢሊዮን የሚጠጉ የዓለማችን ነዋሪዎች 95% የሚሆኑት በዚህች ፕላኔት ላይ መኖር የለባቸውም። እና 50% ለእዚያ የመጀመሪያው እርምጃ መሆኑ ነው ፣ እናም ይህንን ሁሉ የሚያደርጉበት ምክንያትና በፍጥነት የሚቸኩሉበት አንድ ምክንያት አለ። ለዚህ እብደት አንድ ምክንያት አለ።

ይህንን ሲያብራራ ደግሞ ለዚህ ዕቅድ ስም እንዳላቸው ተናግሯል፤ የፕሮጀክቱ ስም “አንግሎ ሳክሰን ተልዕኮ” ይባላል። (ብሪታኒያ + አሜሪካ)

የዓለማችንን ፈላጭ ቆራጮቹኢሉሚናቲ ፣ ተቆጣጣሪዎች ፣ ካባል ፣ ነፃ ግንበኞች፣ ማንኛውንም ስም ብትሰጧቸው፤ እነርሱ አንድ ትልቅ የጂዮግራፊያዊ/ የጂዮፊዚካዊ ክስተት” በምድራችን ላይ እንደሚመጣ ያምናሉ።

ብዙዎች ይህን ሲመለከቱ ይህ ሙሉ በሙሉ እብድ ሀሳብ አለመሆኑን ያውቃሉ። ለምን እንደ ሆነ አናውቅም ፣ በሆነ ምክንያት ጥልቀት ባላቸው ጉድጓዶች ውስጥ በብዙ ትሪሊየን ዶላር የሚያወጡ ዓለማትን ገንብተዋል።

በስቫልባርድ ስላለው የዘር ባንክ ሁሉም ያውቃል ፥ ይህ የአደባባይ ምስጢር ነው ሁሉም የእጽዋት ዘሮች እና በዓለም ውስጥ ያሉ ሁሉም ሰብሎች በሰሜን ኖርዌይ ውስጥ ተራራ ተሸርሽሮ በተገነባ ጎድጓዳ ስፍራ ውስጥ ተቀብረዋል

የአለምን የዘሮች ባንኮች ጨምሮ የእነዚህ ጠቃሚ ሀብቶች መደበቅ የሚጠቁመን አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል አንድ ነገር እንደሚከሰት ብዙ የጥንቃቄ እርምጃዎች እንደሚወስዱ ነው።

ይህ በሕዝባዊ ጎራ ውስጥ ያልሆነ እና ለውስጥ አካላት ብቻ መድረስ የሚችል መረጃ ነው። ትክክልም ሆነ አልሆነ ፣ ዋናው ነገር ይህ ይፈጸማል ብለው ያምናሉ ፣ እናም ጥንቃቄቸውን እያደረጉ ነው፡፡ እናም በዚህ ዕቅድ ውስጥ የሰማነው የዚህ እብደት ማረጋገጫ ሊሆን ይችላል ፡፡

ይህንን ልብ በል፡፡

ምንጫችን እንደጠቆመን፤ የመጭው ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ትዕይንት ምክኒያት ከዚያ በኋላ የምዕራባውያኑ መንግስታት ቻይናውያንን በማጥፋትና የገዛ ህዝቦቻቸውን በአምባገነንነት በመቆጣጠር ከ “አደጋው በኋላ” አዲሱን ዓለም ”እንደገና ለመገንባት ብቃት ይኖራቸዋል። እናም እየሆነ ያለው ይህ እንደሆነ ይገምታል።

እናም ይህን መጥፎና አሰቃቂ አመክንዮ ተከትለው ያቀዱትን እንዳቀዱ ለእኔ ትርጉም ሰጥቶኛል፡፡ ይህ እብድና ዲያብሎሳዊ ዕቅዳቸው ግን ይሳካላቸዋል ብየ አላምንም።

ይህ ፣ አሁን እኔ የራሴ ግምት ነው ፣ ይህም ለእኔ ትርጉም ያለው ነው ፣ እናም ስለዚህ አስተያየትዎን እና ሀሳቦችዎን እጋብዛለሁ ፡፡ እዚህ ምን እየተከሰተ እንዳለ ለማወቅ አብረን መሥራት አለብን።

የአንግሎሳክሰን ተልዕኮ የሚለው ስም የነገረኝ ነገር ቢኖር ለስሙ ምክንያቱ ይህ አዲሷን ምድር ለመውረስ የታቀደ የዘረኛ ነጮች አጀንዳ መሆኑን ነው፡፡ ይህ ሂትለር የሚኮራበት ዕቅድ ነው፡፡ (ሁሉም ኬኛ! ብቻ)

አዲስ ምድር እንደገና መገንባት አለበት ብለው የሚያስቡ ከሆነ ፣ “አዲስ ዓለም” እዚያ ያለውን ትንሽ ሐረግ ያስቡ – “አዲስ ዓለም” ከከባድ አደጋው በኋላ እንደገና መገንባት የሚያስፈልግ ከሆነ ፣ የአንግሎ ሳክሰንስ እየሰራው ነው፡፡ ቻይኖቹ እሱን እንዲያደርጉት አይፈልጉም።

እነሱ ቻይናውያንን በመጀመሪያ ከመንገድ እንዲወገዱ ያደርጓቸዋል ፣ ከዚያ አንግሎሳክሰን ይህንን “አዲስ ዓለም” ከሌሎች ብሔራት ማለትም ከኤሺያ አገራት ፣ ከአፍሪካ አገራት ፣ ከደቡብ አሜሪካ ሀገሮች ጋር ይወርሳሉ ያሸንፋሉ ተብሎ ይገመታል ፡፡ ሊከሰት ይችላል ብለው ካሰቡት በኋላ ለማገገም ጥንካሬ የሚሰጣቸውን በየትኛውም አይነት መንገድ ሁኔታውን ለማስተናገድ የሚያስችል አቅም አላቸው፡፡

ግን ሁል ጊዜ በአዕምሮዬ ውስጥ ጥያቄዎች ይኖሩኝ ነበር ፣ ለምሳሌ እንዲህ የሚያደርጉት ለምንድን ነው? ታውቃላችሁ ከቻይና ጋር ጦርነት? ለምን? ሦስተኛው የዓለም ጦርነት? ለምን? እና በድንገት እነዚህ ብዙ ነገሮች ትንሽ ትንሽ ግንዛቤን ይጀምራሉ ፡፡

የታቀዱ እና ፈጽሞ ያልተከናወኑ ሌሎች በርካታ ነገሮች አሉ። ስለ ሜክሲኮ ፍሉ ወረርሽኝ ፣ የአሳማ ጉንፋን ወረርሽኝ ማሰብ በጣም አስፈላጊ ነው። ላለፉት ስድስት እስከ ዘጠኝ ወራት ብዙ ክትባቶችን መዘርጋት የሚፈልጉ ይመስላል ፣ ብዙ ሰዎችን በበሽታ ለማስያዝ ይፈልጉ ነበር ፣ ወረርሽኙን ለማወጅ ፈለገው ነበር፡፡ አሁንም ቢሆን ይህንን ወረርሽኝ ማወቂያ ለሌላ ሁለት ዓመታት ለማራዘም ሀሳቦች ነበሩ እና ምንም ነገር እየተከሰተ አይደለም።

አሁን ፣ የታሰበ ካልሆነ ፣ ሰዎች እንዴት ምላሽ እንደሚሰጡ ለማየት ፣ እንዴት በፍጥነት እንደሚሰራጭ ለማየት ፣ ድርጊቱ ምን እንደ ሆነ ለማየት ምናልባት አንድ ዓይነት ሙከራ ሊሆን ይችል ነበር። ክትባት ይሆናል፡፡

ስለዚህ ምናልባት ሙከራ ሊሆን ይችላል ፣ ወይም የሆነ ነገር መልቀቅ እንደ ውድቀት ሊሆን ይችላል።

ነገሮች እየተለወጡ ናቸው ብሎ ለማመን ብዙ ምክንያቶች አሉ። ዋናው ነገር ይህ ነው፡፡

ዛሬ ሆን ብለን እየተደፈርን ነው። ምግባችን እየተመረዘ ነው ፣ ልጆቻችን በትምህርት ቤቶች ውስጥ ውሸት እየተማሩ ተታልለዋል ፣ በመገናኛ ብዙኃን ዘንድ ፕሮፓጋንዳ እየተመገበን ነው ፣ ወደዚህ ትንሽ ሳጥን ውስጥ መግባት እይተገደድን ነው። በጨዋታ ትርኢቶች፣ በኳስ ጨዋታዎች፣ ድራማዎችና መዝናኛ ፕሮግራሞች እንድንጠመድ ተደርገናል ፣ እናም በዚህች ፕላኔት ላይ የእኛ ቅርስ ምን እንደ ሆነ በትክክል እንዳናውቅ ተስፋ ያስቆርጡናል።

ጆርጅ ግሪን “ምንም ጥቅም የለሾች” ተብለን የምንጠራው “በቢሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች” ይህ “ትርፍ ሕዝብ” በቁጥር አናት ላይ ያሉትን ጥቂቶች በማገልገል ላይ ያለነው ጅሎች እርስ በርስ እየተሳለልን አንዱ በሌላው ላይ እንዲሳለቅ እና ከመስመር ሳንወጣ እነሱ እንዳዘጋጁልን መኖር ይገባችኋል እንደሚሉን ማወቅ እንዳለብን ጠቁሞናል፡፡

ምንም ይሁን ምን ቢቀይሩ የለውጡ ዓላማ ይህ ትንቢት የተነገረለት ዲያብሎሳዊ ክስተት እንዳይከሰት መታገል ነው።

ተጨማሪ መረጃRussian State Media Has Blamed Britain For The Global Coronavirus Pandemic.

_________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

፻ /100 ቀናት | ወረርሽኙ ቤተ መንግስት ውስጥም ይግባ ፣ የኢትዮጵያን ጠላቶች ይጠራርጋቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 12, 2020

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: