Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘HumanRights’

Fire Engulfs 160-Year-Old Massachusetts Church After Lightning Strikes & After Celebrating The Pride of Sodom

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2023

የ፻፷/160 አመቱ የማሳቹሴትስ ቤተክርስትያን በመብረቅ ከተመታ በኋላ እና የሰዶም ‘ኩራትን’ ካከበረ በኋላ የእሳት ቃጠሎ ደረሰበት።

የእግዚአብሔር መልእክት

በዩ.ኤስ.አሜሪካ ማሳቹሰትስ ግዛት የሚገኘው ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያን በመብረቅ ተመታ። ይህ ቤተ ክርስቲያን ከጥቂት ቀናት በፊት የሰዶማውያኑን የኩራት ወርንካከበረ በኋላ ነበር በእሳት ነበልባል የነደደው። ጉድ ነው!

ከወርሴስተር በስተ ምዕራብ ፲/10 ማይል ርቀት ላይ በምትገኘው በስፔንሰር ከተማ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በነበልባሉ ተውጦ መውደቁን እና አጠቃላይ ኪሳራ መድረሱን የቤተክርስትያን አገልጋዮች እና የእሳት አደጋ ባለስልጣናት ተናግረዋል።

ታች በቀረቡት ቪዲዮዎችና ጽሑፎች አማካኝነት ከሳምንታት በፊት እንዳወሳሁት በዚሁ አካባቢ ነው የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለቀለም የመስታወት መስኮት ኢትዮጵያዊውን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚያሳየው።

ይህ የማሳቹሰትስ ግዛት ከታቦተ ጽዮን ጋር የተያያዘ ሥራ እየሠራ መሆኑንም ታች ከቀረበው ጽሑፍ ማንበብ እንችላለን።

‘ታቦተ ጽዮን’፤ አዎ! በሃገራችንም ከሃዲዎቹ የዳግማዊ ምንሊክ መጨረሻ ትውልድ ፈላጭ ቆራጮችም እግዚአብሔር አምላክን እያስቆጡና ታቦተ ጽዮንን እያሳዘኑ ነው። ኢ-አማኒዎቹ ሕወሓቶች ዛሬም የዋሑን ወገኔን በጽዮን/አፄ ዮሐንስ ሰንደቅ ፈንታ የሉሲፈርን/ቻይናን ብሎም የአሜሪካንን፣ የሱዳንን እና ጋላ-አማራ ባንዲራን እንዲያውለበልብ በማስገደድ ላይ ናቸው። ይህ ትልቅ ወንጀል፣ ከባድ ሃጢዓት ነው! ከቀናት በፊት በመቐለ እና አዲግራት አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር። ይህ እንደ በጎና መታረሚያ ማስጠንቀቂያ መወሰድ አለበት። የሕወሓትን ሉሲፈራዊና ቻይናዊ ባንዲራ ማቃጠል እንጀምር፤ ባጭር ጊዜ ውስጥ ድል በድል እንሆናለን፤ እስከ ምጽዋና ሞቃዲሾ፣ እስከ ጂቡቲና ጅማ የሚዘልቁትን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ግዛቶችን ከአህዛብ ጠላት ባጭር ጊዜ ውስጥ ተቆጣጥረን ወደ ቀደመው ኃያልነታችን እንመለሳለን! መሸሽ ወይንም ማምለጥ የለም፤ ይህ ነብዩ ዮናስ የተሰጠው ዓይነት ኃላፊነታችንና ግዴታችን ነው!

በእግዚአብሔር አምላክ ዘንድ በመጽሐፍ ቅዱስ በሃገር ደረጃ መጀመሪያ የተጠራችዋ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና ዝንጉርጉርነቱን ሊለውጥ የማይችለው ኢትዮጵያዊ ሕዝቧ እንጂ ‘ኤርትራ’፣ ‘ትግራይ’፣ ‘አማራ’፣ ሶማሌ፣ አፋር፣ ኦሮሞ ወዘተ የሚባሉት ቦታዎችና ሕዝቦች በጭራሽ ተቀባይነት የላቸውም። የመከራችን ምስጢር እዚህ ላይ ነው የሚጀምረው!

✞ A MESSAGE FROM GOD ✞

Massachusetts church goes up in flames after being struck by lightning, after it was reported they were celebrating pride month.

A historic Massachusetts church went up in flames after being struck by lightning, fire officials said Saturday.

The 160-year-old church in the town of Spencer, about 10 miles west of Worcester, was engulfed and is a total loss, church and fire officials said.

The First Congregational Church had stood on that spot since its predecessor was also consumed by fire in 1862. According to church history, a building of worship has been on that land since 1743.

“We have recently experienced a tragic fire and devastating loss of our building,” First Congregational now headlines its website, with an announcement of where services will be relocated to for the time being.

The dramatic demise of the church was caught on video as fire devoured the structure, sending the steeple toppling into the body of the building and crushing the walls.

There were no injuries. Nonetheless residents watched in horror as nearly 100 firefighters from about 20 departments battled the blaze.

150-Year-Old Stained-Glass Window Reveals Jesus Christ With Dark Skin, Stirring Questions About Race

ኢትዮጵያ በሰሜን ምስራቅአፍሪቃ እንደምተገኘው፣ በሰሜን ምስራቅአሜሪካ በምትገኘዋ የሮድ አይላንድ ግዛት የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለቀለም የመስታወት መስኮት ኢትዮጵያዊውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያሳያል። ይህን እስካሁን ተሰውሮና ብዙ አትኩሮት ሳያገኝ ቀርቶ የነበረውን ክስተት ተከትሎ ስለ ዘር በጣም አነቃቂ ጥያቄዎች በመነሳት ላይ ናቸው።

በሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበብ ታሪክ ምሁር ሃድሊ አርኖልድ በሮድ አይላንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተገኘውና የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለ መስታወት መስኮት ኢየሱስን እንደ ኢትዮጵያዊ ጠቆር ያለ ቆዳ ያለው ሰው እንደሆነ አድርጎ እንደሚያሳይ ተናግረዋል ።

..አ በ 1877 የተተገበረው መስኮት በዓይነቱ የመጀመሪያ ሊሆን ይችላል ብለው ምሑራኑ ያስባሉ። የሥነ ጥበብ ታሪክ ምሁር ቨርጂኒያ ራጊን ይህ በአሜሪካ ባሕል ውስጥ እንደ ዋና ምልክት ሆኖ ሊቆም ይገባዋልብለዋል።

ጠቆር ያለዉ ኢየሱስ ክርስቶስ በአዲስ ኪዳን ትዕይንቶች ከሴቶች ጋር ሲነጋገር የሚያሳየው ይህ በጽዮን ቀለማት የደመቀው መስታወት ስለ ዘረኝነት፣ ሮድ አይላንድ በባሪያ ንግድ ውስጥ ያላትን ሚና እንዲሁም የሴቶችን ቦታ በተመለከተ በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን የኒው ኢንግላንድ/አዲሷ የእንግሊዝ ማህበረሰብ የነበራትን አስትዋጽዖ ይጠቁማል።

ይህ ድንቅ የመስተዋት መስክቶ ስዕል የተሰቀለው በዋረን ከተማ ለረጅም ጊዜ በተዘጋው የቅዱስ ማርቆስ ኤጲስ ቆጶስ ቤተክርስቲያን እ... 1878 .ም ላይ ነበር።

በዎርሴስተር፣ ማሳቹሴትስ በሚገኘው የቅዱስ መስቀል ኮሌጅ የሰብአዊነት ፕሮፌሰር የሆኑት ቨርጂኒያ ራጊን እና የባለቀለም መስታወት ጥበብ ታሪክ ባለሙያዋ፤ “ይህ መስኮት ልዩ እና ያልተለመደ ነው፣ ይህን ምስል ለዛ ዘመን አይቼው አላውቅም።ብለዋል።

ባለ ፲፪/12 ጫማ ርዝመት እና ባለ ፭/5 ጫማ ስፋት ያለው ይህ መስኮት ሁለት የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባቦችን ያሳያል። ሴቶቹም ጥቁር ቆዳ ያላቸውና ከክርስቶስ ጋር እኩል ሆነው ይታያሉ። አንዱ፡ ከሉቃስ ወንጌል፡ ክርስቶስ ከአልዓዛር እህቶች ከማርታ እና ከማርያም ጋር ሲነጋገር ያሳያል። ሌላው ደግሞ፡ ከዮሐንስ ወንጌል፡ ክርስቶስ ጉድጓድ አጠገብ ለሳምራዊቷ ሴት ሲናገር ያሳያል።

በእውነት ድንቅ ነው፤ እንግዲህ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ለወቅቱ በጭራሽ በማይታሰብ መልክ በአሜሪካ ኢትዮጵያዊኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተስሎ ይታይ ነበር። አባቶቻችን ሲስሏቸው የነበሩትን ዓይነት ስዕሎችን ተከትሎ ነው የተሳለው። የጽዮን ቀለማቱም እንዲሁ።

አዎ! በዛሬዋ ዓለም ሕዝቦች ከመቼውም ጊዜ በከፋ የዘር ጉዳይ ላይ በጣም ስሜታዊና ጠበኞች እየሆኑ ነው። ባገራችንም በተቀሩት አገራትም የምናየው ነው። ሰሞኑን እንኳን መኖርና አለመኖሯ አጠራጣሪ የሆነችው የጥንታዊቷ ግብጽ ንግሥት ክሊዮፓትራ በኔትፍሊክስ ፊልም ላይ እንደ ጥቁር መሳሏ በግብጽና በመላው የምዕራቡ ዓለም ከፍተኛ ውዝግብ በማስነሳት ላይ ነው። እንዴት አንዲት ጥቁር ሴት የእኛ ንግሥት ሆና ፊልም ላይ ትታያላች?! ይህ በጭራሽ መሆን የለበትም፤ ክሊዮፓትራ ብሎንድ የጸጉር ቀለም የነበራት ግሪካዊት ነበረች…” እንግዲህ አሜሪካዊቷ ተዋናይ ክልስ ናት፤ እንደሚወራው ክሊዮፓትራም ክልስ ነበረች። ግን ምን ልዩነት አለው? ክሊዮፓትራን ጨምሮ የያኔዎቹ ግብጻውያን እኮ ወንጀለኞች ነበር፤ ታዲያ ማንም ድራማ ወይንም ቴአትር ቢሠራስ ምን ክፋት አለው? ታሪክ ተቀማን፤ ነው? የማን ታሪክ? የዛሬዎቹ ግብጻውያን ከኮፕቶች በቀር ሁሉም ወራሪ መሀመዳውያን አረቦች ናቸው። ለመሆኑ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብሎንድና ሰማያዊ ዓይኖች ያሏቸው ተዋናውያን አልነበሩም እንዴ ሲወክሉት የነበሩት?! ንግሥታችንን ሳባን/መከዳን ለረጅም ጊዜ ሲወክሏት የነበሩት ነጭ ተዋናውያን አልነበሩምን? እንዴት ነው ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ እንኳን ዛሬም በቆዳ ቀለም ላይ ያተኮረ ልዩነትን ፣ ጥላቻን እና ትንኮሳን የምታስተናግደው? በእውነት ይህ ስንፍና፣ ኋላ ቀርነትና ውድቀት እጅግ በጣም አሳፋሪ ነው!

ለማንኛውም፤ ይህን ድንቅ የጌታችንን ስዕል አመልክቶ ሌላው የሚገርመው ነገር ደግሞ ይህ የመስተዋት መስኮት ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተገጠመ መሆኑ ነው። ባለፈው ሳምንት ልክ በዚህ በሰኞ ዕለት የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስን ዓመታዊ በዓል በዚህ መልክ አክብረነው ነበር፤

😇 ሐዋርያው ማርቆስን ያስገኘች ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ናት | ፴ ሚያዝያ ቅዱስ ማርቆስ | ፻ኛ ዓመት

😇 የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ዓመታዊ በዓል 😇

👉 Related:

  • 2000 Year Old Ethiopian Christianity With The Dark-Skinned Jesus
  • Ethiopia’s oldest icon (1370-98) made in Byzantium, or Siena

Harvard art historian claims 150-year-old stained glass window in Rhode Island church depicts Jesus as a person of color

  • A 150-year-old stained glass window that appears to show Jesus as a person of color has been uncovered in a Rhode Island church
  • The image is made using brown glass and was first spotted by Harvard art historian Hadley Arnold
  • Arnold has invited art historians and experts to view the window which is thought to be the first to ever depict Jesus as a person of color
  • Scholars think the window, commissioned in 1877, could be the first of its kind. ‘It should stand as a landmark in American culture,’ says art historian Virginia Raguin

A nearly 150-year-old stained-glass church window that depicts a dark-skinned Jesus Christ interacting with women in New Testament scenes has stirred up questions about race, Rhode Island’s role in the slave trade and the place of women in 19th century New England society.

The window installed at the long-closed St. Mark’s Episcopal Church in Warren in 1878 is the oldest known public example of stained glass on which Christ is depicted as a person of color that one expert has seen.

“This window is unique and highly unusual,” said Virginia Raguin, a professor of humanities emerita at the College of the Holy Cross in Worcester, Massachusetts, and an expert on the history of stained-glass art. “I have never seen this iconography for that time.”

🔥Quakes: MEXICO 6.2; INDONESIA 5.6; TURKEY 6.1 + G20 (MIT – IMF) = 666

🛑 Two weeks ago we had powerful Earthquakes in MEXICO Baja CaliFornia + IDNONESIA + TURKEY (MIT – IMF)

🛑 Massachusetts Institute of Technology in Boston-Cambridge MA interested in the The Biblical Ark of The Covenant? Boston is the cradle of modern America. There is even ‘The Ark of The Covenant Spiritual Baptist Church’ in Boston.

🛑 International Monetary Fund finances the Turkey friendly Antichrist fascist Oromo regime of Ethiopia to wage a genocidal Jihad on the Keepers of the powerful biblical Ark of The Covenant in Axum, Ethiopia.

🛑 The leaders of MEXICO, INDONESIA, TURKEY, plus USA attended

the 17th G20 Summit in Bali, Indonesia a week ago. ETHIOPIA is Satnael’s goal.

🛑 A few weeks ago President Biden Pardons Two Thanksgiving Turkeys

Which ones? MEXICO & INDONESIA?

👉 Let’s connect the dots…ነጥቦቹን እናገናኝ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

WFP Leadership in Ethiopia Resigns Amid Aid Diversion Probe

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2023

💭 የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) አመራር በኢትዮጵያ በዕርዳታ ማዘዋወር ሂደት ከስልጣን ተነሳ

በኢትዮጵያ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራር ከስልጣን መነሳቱን የገለጹት በሃገሪቱ የተፈፀመውን የእርዳታ እህል አላግባብ መመዝበር ላይ በተደረገው ጥናት ውጤት ለህዝብ ይፋ ሊደረግ ጥቂት ቀደም ብሎ ነው ሲል የስራ መልቀቂያውን የተመለከቱ በርካታ ምንጮች ገልጸዋል።

በስራ መልቀቂያዎቹ እና በምርመራው መካከል ያለው ትክክለኛ ግንኙነት ወዲያውኑ ግልጽ ባይሆንም የዓለም ምግብ ፕሮግራም(WFP)ሆነ በኢትዮጵያ የሚገኙ የእርዳታ አጋሮቹ ለሜዲያዎች አስተያየት እንዲሰጡ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ አልሰጡም።

የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) አገር ዳይሬክተር ክላውድ ጂቢዳር እና ምክትላቸው ጄኒፈር ቢቶንዴ በጁን ፪/2 በተካሄደው ሁለንተናዊ ስብሰባ ላይ የስራ መልቀቂያ አቅርበዋል። በመረጃው ክብደት ምክንያት ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ምንጮች አርብ በተደረገው “ስሜታዊ” ስብሰባ ላይ የተገኙት ምንጮች ለ’ኒው ሰብአዊነት’ ተናግረዋል።

ይህ ‘ጅቢዳር’ የተሰኘው ወስላታ በትግራይ የሠራው ከባድ ወንጀልና ቅሌቱ ከመጋለጡ በፊት ከግራኝ ጋር በመምከር አስቀድሞ ዘወር ማለቱ ነው። ይህን ሰው መጀመሪያ ወደ አፍጋኒስታን ከዚያ ወደ ኢትዮጵያ ላኩት፤ ኔቶም እኮ ሃያ ዓመት በአፍጋኒስታን የቆየው ለኢትዮጵያ ይለማመድ ዘንድ ነው።

‘ጂቢዳር’ … አደገኛዎቹማ መሰሪዎቹ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ጂኒያቸውን ሚጠሩባቸውን “ጀ ጁ ጂ ጄ ጅ ጆ” የተባሉትን ፊደላት በጣም ይወዷቸዋል። ጂብ + ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጂራ + ጂጂ + ጃራ + ጂሽታ + ጃማ + ጃኖ + ጃሉድ + ጃል መሮ + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብሪል + ጅኒ + ጀበል + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ + ጁነዲን + ጁንታ + ጁላ + ጅል፣ ጅላንጅል፣ ጅላንፎ…”

💭 The agency’s aid into Tigray has been suspended since an internal investigation – due to deliver its findings any day – was launched in May.

The senior leadership of the World Food Programme in Ethiopia has resigned, shortly before the findings of a probe into the misappropriation of food aid in the country are due to be made public, according to several sources who witnessed the resignations.

The exact link between the resignations and the probe weren’t immediately clear, but neither WFP nor its aid partners in Ethiopia responded to several requests for comment in time for publication.

WFP country director Claude Jibidar and his deputy, Jennifer Bitonde, tendered their resignations at an all-staff meeting on 2 June, sources present at Friday’s “emotional” gathering told The New Humanitarian, speaking on condition of anonymity due to the sensitivity of the information.

The move followed an internal investigation launched last month over reports that significant amounts of food meant for hungry people in Ethiopia’s war-affected northern Tigray region had been sold on the commercial market.

Both WFP and USAID suspended food distributions in Tigray – where millions are dependent on relief – pending the results of the internal inquiry. WFP said it needed to “ensure that vital aid will reach its intended recipients”. Food deliveries, suspended in May, are yet to resume.

WFP Executive Director Cindy McCain, who took the helm of the UN agency in April, said last month that those “found responsible must be held accountable” for food theft.

Both the Ethiopian federal government and the interim regional government in Tigray vowed to cooperate with WFP’s probe.

“We briefed [a US government] delegation on the progress in the investigation into allegations of aid diversion,” Getachew Reda, the head of the interim government in Tigray, tweeted today. “We have shared highlights of findings & reassured them that we will make the findings public & hold those responsible to account very soon.”

An aid worker in Ethiopia, who asked for anonymity so they could speak freely, told The New Humanitarian the pause in food distribution has caused “immense suffering” after two years of war, especially as Tigray enters the lean season ahead of the next harvest.

“There have always been delays in food deliveries, and diversions,” the aid worker said. “Clearly the system is broken.”

Jibidar, only appointed last year, announced his resignation “with immediate effect” at last week’s meeting, multiple WFP sources said. They told The New Humanitarian that numbers in need had allegedly “been inflated”.

The initial findings of the internal probe suggest that food aid diversion goes beyond Tigray and includes the drought-affected Somali region, WFP insiders said. More resignations are expected in the coming weeks as the Ethiopian country team is overhauled, they told The New Humanitarian, again speaking on condition of anonymity.

More than 20 million people in Ethiopia are affected by conflict, violence, and natural disasters, including 13 million people suffering the consequences of severe drought in the south and east of the country.

Source

💭 ‘Nobel Jihad’ on Orthodox Christian Nations? | ‘ኖቤል ጂሃድበኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ?

💭 ነጥቦቹን እናገናኝየሚከተሉት ግለሰቦች እና አካላት በዘፈቀደ እና በአጋጣሚበኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ተሸልመዋል፤ በተከታታይ አራት ዓመታት።

2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለክፉው አብይ አህመድ አሊ ከኤርትራ ጋር ላደረገው “የጦርነት ስምምነት” በኦርቶዶክስ አክሱም ጽዮን ላይ

2020 የኖቤል የሰላም ሽልማት የተባበሩት መንግስታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም፤ ከሁለት ወራት በኋላ ለተከተለውና በኦርቶዶክስ ትግራይ፣ ኢትዮጵያ ላይ ለሚጀመረው የዘር ማጥፋት ጦርነት(ህዳር 2020) እንዲዘጋጅ

2021 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለኦርቶዶክስ ሩሲያ ዜጋው ለ ዲሚትሪ ሙራቶቭ፤ መጪውን ጦርነት (ፌብሩዋሪ 2022) በሁለቱ ኦርቶዶክሳውያን ወንድማማቾች መካከል እንደሚደረግ በመጠባበቅ; ሩሲያዩክሬን

2022 የኖቤል የሰላም ሽልማት ከቤላሩስ እና ከሩሲያ የሰብአዊ መብት ድርጅት ፣ የሩሲያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሜሞሪያል እና የዩክሬን የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የሲቪል ነፃነት ድርጅት። በሦስቱ የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል የሚመጣውን የኑክሌር ጦርነት በመጠባበቅ; ሩሲያ + ዩክሬን + ቤላሩስ

😲 ታዲያ አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ አይደለምን?

💭 Let’s Connect the dots…the following individuals and bodies had been ‘randomly and coincidentally’ awarded by the Norwegian Nobel Committee – four years in a row:

2019 Nobel Peace Prize to evil Abiy Ahmed Ali for a Pact of War vs Orthodox Ethiopia

2020 Nobel Peace Prize to WFP in anticipation of the following genocidal war (Nov. 2020) against Orthodox Tigray, Ethiopia

2021 Nobel Peace Prize to Dmitry Muratov of Orthodox Russia in anticipation of the coming war (Feb. 2022) between the two orthodox brothers; Russia-Ukraine

2022 Nobel Peace Prize to Ales Bialiatski from Belarus and the Russian human rights organisation, the Russian human rights organisation Memorial and the Ukrainian human rights organisation Center for Civil Liberties. – in anticipation of the coming nuclear war between the three orthodox brothers; Russia + Ukraine + Belarus

😲 So, isn’t everything clear now?

______________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኞቹ ደብረ ጽዮን እና ግራኝ አህመድ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዓይናችን እያየ በጋራ ያሤሩት ሤራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2023

👉 ለዛሬው ሌሎቹን እንደ ኢሳያስ አፈቆርኪ/ አብደላ-ሃሰን ያሉትን 😈 እርኩስ ተባባሪዎቻቸውን ገለል አድርገን…

  • 👹 ቅጥረኛው ጋላ-ኦሮሞ ጂሃዳዊ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ሥልጣን ላይ እንደወጣ፤ ፳፩/21 ሐምሌ ፳፻፲/2010 ዓ.ም፤ ልክ በጽዮን ማርያም ዕለት፤ “አክሱም ላይ መስጊድ የማይሠራበት ምንም ምክኒያት የለም፤ መሠራት አለበት!”
  • 👹 ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ቅድመ ዝግጅት ጉብኝት በአክሱም፤ ሚያዝያ ፳፻፲/ 2010 ዓ.ም
  • 👹 የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ቅድመ ዝግጅት በሃዋሳ መስከረም ፳፫/23 – ፳፭/25 ፣ ፳፻፲፩/2011 ዓ.ም
  • 👹 የሰሜን ክርስቲያኑን አጥፍቶ ደቡቡን ጋላ-ኦሮሞን የማንገሻ ቅድመ ዝግጅት በናዝሬት ሚያዝያ ፲ ፣ ፳፻፲፩/2011 ዓ.ም
  • 👹 ኢ-አማኒው፣ ከሃዲው፣ ወንጀለኛውና የሲ.አይ.ኤ ወኪሉ ደብረ ሲዖል ከ ጋላው አጋሩ ግራኝ ጋር ለዘር ማጥፋት ጦርነቱ ሲጋጁ
  • 👹 ኢ-አማኒው፣ ከሃዲው፣ ወንጀለኛውና የሲ.አይ.ኤ ወኪሉ ደብረ ሲዖል ከኤርትራ/ጅቡቲ/ደቡብ ሱዳን፤ ኅዳር ፳፻፲፫ ዓ.ም

😇 አዎ አባታችን አባ ዘ-ወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦”ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!” አዎ! ወደ እነ ደብረ ሲዖል እየጠቆሙን ነው።

ይህ በፈርዖናዊ ልበ-ደንዳናነት ንሰሐ ለመግባት አሻፈረኝ ያለው እርጉም ግለሰብ በመንፈስም በስጋም በእጅጉ በሽተኛ ነው። ለበሽታው ደግሞ “ለምን?” እያለ የጥላቻ፣ የእልህና የበቀል ምሬቱን በመግለጽ ላይ ያለው በጽዮን ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያ ልጆቿ ላይ ነው። ሰሞኑን አየን፤ በመቐለ ያዘጋጇቸውን ወገኖች ለሰልፍ ጠርቶ ድራማ ለመስራት ሞክሯል። የሉስፌር/ቻይና፣ የአሜሪካና ሱዳን ባንዲራዎችም እንዲውለበለቡ ማድረጉ በትግራይ ሕዝብ ላይ ምን ያህል ስድብ፣ ንቀትና ጥላቻ እንዳለው ይጠቁመናል። በትናንትናው ዕለት ደግሞ ከኢሳያስ አፈቆርኪ/ አበደላ ሃሰን እና ከንቶ ኦሮማራዎች ጋር አሢሩ በምዕራብ ትግራይ የኤርትራን ባንዲራ እንዲውለበለብ አድርጓል። ይህ የእነ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳና የሁሉም ሕወሓቶች ሤራ ነው።

ከቤተ ክህነትም ጋር በተያያዘ እየተደረገ ያለው ነገር ሁሉ የእነዚህ የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኞች ሤራ ነው።

አዎ! ደብረ ሲዖል እና ግራኝ ግኑኝነት በጭራሽ አቋርጠው አያውቁም። ምንን? መቼ? ማንን? መምታትና ማጥቃት እንደነበረባቸው ይወያዩ ነበር፤ ቤተክርስቲያናትንና ገዳማትን፣ ካህናትንና ቀሳውስትን፣ የመለስ ዜናዊን ተከታዮች ማጥቃት እንደነበረባቸው በሙሉው የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ወቅት

ይወያዩ፣ ይጠቋቆሙና ለሲ.አይ.ኤ ሞግዚታቸው መረጃ ያቀርቡ ነበር።

😈 መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሳያስ አፈወርቂ + /ር ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ ወዘተ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው።

👉 ገና ጦርነቱን በጋራ ከመጀመራቸው በፊት ከ፫ ዓመታት በፊት የቀረበ፦

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

💭 ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከሦስት ዓመታት በፊት በናዝሬት ከተማ ፤ ፀረ-ጽዮናውያን ጦርነቱን ከኦሮሞዎች ጋር ተናብበው አቅደውታልን?

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ከሦስት ዓመታት በፊት ወደ አክሱም ለምን ሄደ? ለጂሃድ?

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፳፰]

እግዚአብሔር ፍርዱን ይወድዳልና፥ ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና፤ ለዘላለምም ይጠብቃቸዋል ለንጹሓንም ይበቀልላቸዋል፤ የኅጥኣን ዘር ግን ይጠፋል።”

💭 Is Dr. Debretsion Isaias Afewerki II? | ዶ/ር ደብረጽዮን ዳግማዊ ኢሳያስ አፈወርቂ?

💭 አቶ ጌታቸው ረዳ ከዓመት በፊት፤

  • /ር ደብረጽዮንን ዳግማዊ አፈወርቂ ለማድረግና ጽዮናውያንንም ለዚህ ለማለማመድ የተነገረ፤
  • ፍትሕን ትሻላችሁ ግን አታገኟትም!
  • ነፃነትን ትሻላችሁ ግን አታገኟትም!
  • እናዳክማችኋለን፣ እንሰልባችኋለን፣ እንደ ኤርትራውያን እንበትናችኋለን

💭 ወገኔ፤ ምን ዓይነት 😈 አውሬ ገጠመን?

አምና ላይ ጸሎት በማደርስበት ወቅት ዶ/ር ደብረጽዮንን አስመልክቶ አንድ የሆነ ነገር ታይቶኝ እንደነበረ በጦማሬ እንዲህ በማለት አውስቼ ነበር፤

አንዳንዴ ሳስበው ዶ/ር ደብረ ጽዮንን ሁለተኛ ኢሳያስ አፈወርቂ የማድረግ ዕቅድ አለ፤ ትግራይ እንደ ሃገር ከተመሠረተች የትግራይ ወጣቶች ሁሉ ልክ እንደ ኤርትራውያኑ በብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት እየተገደዱ ወይም ተሰድደው እንዲያልቁ የሚያደርግ ዕቅድ ያለ ይመስለኛል።

በትግራይ ሕዝብ ላይ የተካሄደውን አስከፊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በዚህ ጉብኝት ወቅት ከዶ/ር ደብረ ጽዮን ጋር አብረው አቅደውታልን? ከዚህ በግራኝ ጉብኝት ማግስት እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸው፤ በዚህ ጦርነት ወቅትም የኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ አራማጆቹ እነ አቶ ስዩም መስፍን የተገደሉት የዚህ ጦርነት ተቃዋሚዎች ስለነበሩ ነውን? የሚያውቁት ምስጢር ስለነበረ ነውን?

ይህን በጽዮናውያን አባቶቼና እናቶቼ፤ ወንድሞቼ እና እኅቶቼ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግፍና ሰቆቃ ያመጣውን ጦርነት አብረው አቅደውት ከሆነ የትግራይ ጦር እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ የዘለቀበትም ምክኒያት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ሲዖል የሚገኙትን ተጋሩዎች ወደ ማጎሪያ ካምፕ አስገብቶ፤ በትግራይ ከሚገኙት “ምርኮኞች”ጋር“ የምርኮኞች ልውውጥ በማድረግ ተጋሩን ከመላው ኢትዮጵያ አስወጥቶ በትግራይ ለማጎር አብረው ያቀዱት ከሆነም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንን የሲዖል እሳት እንደሚጠብቃቸው ከወዲሁ እናሳውቃለን። ገና ከጅምሩ ስለው እንደነበረው ዛሬም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከትግራይ ሕዝብ ቍ. ፩ ጠላት ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙ ጋር ተናብበው ነው የሚሠሩት። የስልክ ግኑኝነት እንዳላቸው ከሦስት ወራት በፊት ጠቁመውናል።

ዛሬ ምንም በጎ ነገር ለሕዝባችን እንዳላመጡና ሁሉም ወንጀለኞች ተናብበው እንደሚሠሩ በግልጽ እያየነው ነው። እነዚህ ተናብበው በመሥራት ሕዝቤን በመጨረስ ላይ ያሉት ሰዎች ለጽዮናውያን ከፍተኛ ጥላቻ እንዳላቸው ሆኖ ነው የሚሰማኝ።

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጋላ-ኦሮሞው ኤርሚያስ ለገሰ ጋኔኑን በድሃው ‘ድውይ’ አይያለው ላይ አራግፎ ወደ ርዕዮት ሜዲያ አመራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2023

ርዕዮት ሜዲያ እንደደረሰም፤ ቴዎድሮስ ፀጋዬ አቡነጴጥሮስን ያንቋሽሽለት ዘንድ አሻሸው። ድውዩ ሃብታሙ አያሌውም “እንዴት የእኔን ኦሮማራ ካህን ክብር ትቀንሳለህ?” በሚል ንዴት በአቡነ ማትያስ ላይ ጥላቻውን አስታወከ።

አሁን ደግሞ በፓትርያርኩ ላይ መጣችሁ፤ እናንት መሰሪ የሰይጣን ቁራጮች!? 😈

👹 አቤት ድፍረት! አቤት እብሪት! አቤት ቅሌት! እንግዲህ ይህ ቃኤላዊ ከ ኦሮማራ360′ ጋር በተያየዘ የገጠመውን ችግር፣ ብስጭትና ውርደት አሁንም በትግራይ ተወላጆች ላይ ለማራገፍ መሞከሩ ነው ፤ ቆሻሻ! 👹

ከጎኑ ያለው እባብ ጋላኦሮሞ ኦቦጎዳናደግሞ (ያን የኮብራ ፊቱን ልብ ብላችሁ ተመልከቱት!) ላለፉት ሁለት ዓመታት ጋላኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ በፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ላለመተንፈስ ሲል ከሜዲያ ርቆ ነበር። አሁን ግን እንደለመዳው የጅሎቹን አማራዎችን አእምሮና ስሜት ለመቆጣጠር በየቀኑ ብቅ ብሎ እየተቅለሰለሰ ሲናገር ይታያል/ይሰማል። እነዚህ ከንቱዎች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሚሆኑት ጋላኦሮሞዎችና/ኦሮማራዎች መካከል ናቸው። እነዚህን የጥላቻ አቅማዳዎች እረፍትና እንቅልፍ እናሳጣቸው ዘንድ ግድ ነው፤ የእግዚአብሔር አምላክ ትዕግሥት አለቋል፤ የፍርዱም ጽዋ ሞልቷል።

ግን አየን፤ ሕዝብ እያለቀ፣ ካህናትና ምዕመናን እየተገደሉ፣ ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ፤ ምንም ሳይመስላቸው ከአቅለሽላሹ ኦሮማራ ከአበበ በለው ጋር በኢየሩሳሌም ሰርግ ሲደግሱ የነበሩት እነ ድሃው አያሌው ከአክሱም ኢትዮጵያ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች መከራና ሰቃይ ይልቅ የሙስሊሞች ሰውሰራሽጉዳይ እንዴት በይበልጥ እንዳሳሰባቸው? ውዳቂ ግብዞች! በኅዳር ጽዮን በአክሱም ከተጨፉት ሺህ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ይልቅ ዛሬ በስልት ድራማ የሚሰራባቸውና የሚሰሩት ሙስሊሞች በለጡባቸው?! ከንቱ የተገለባበጠበት ትውልድ!

በነገራችን ላይ፤ ዛሬ በአዲስ አበባ ኢንተርኔት ለምን እንዳልተዘጋ በደንብ እንመዝግበው። የሥልጣን ድራማ እየተሠራ መሆኑ ነው፣ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ የሠሩትን ግፍና ወንጀል ለማስቀየስ ብሎም የተበዳይነቱን ካርድ ከክርስቲያኖች ነጥቀው ሥልጣኑን ለእነ ጃዋር ለማስረከብ እየሠሩ ያሉት የሽግግር ድራማ ነው። ይህን እናስታውሰው!

“ስለ ጽዮን ዝም አንልም” አሉን ይሁዳዎቹ!የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ አክሱም ጽዮናውያንን ጨፈጨፋቸው። አይ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ አክሱም ጽዮንን በጋላ፣ በሶማሌ እና በቤን አሚር እስማኤላውያን ያስደፈራችሁ ወቅት ሁላችሁም አብቅቶላቸዋል፤ አሁን አንገታችሁን ለመሀመዳውያኑ ሰይፍ አዘጋጁ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

California Poopocalypse: “There’s Poop Everywhere”: Sodom Francisco is Covered in Sh*t

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

🧟 የካሊፎርኒያ ካካሊፕስ፤ “በሁሉም ቦታ ሠገራ አለ”፤ የካሊፎርኒያዋ ግዛት ዝነኛ ከተማ ‘ሰዶም’ ፍራንሲስኮ በ ሠገራ ተሸፍናለች።

🧟 ትክክለኛው የዞምቢ አፖካሊፕስ ፥ እንደ ኖህ እና ሎጥ ዘመን 🧟

ቀልደኛው ዲቭ ቻፔል ስለ ሳን ፍራንሲስኮ ሲናገር፤ መላዋ አካባቢ በከፊል ተጨመላልቃለች፣ ቆሽ ሻለች፣ ገምታለች ግማሽ የዞምቢ ፊልም ላይ ወይንም ማርስ ላይ ያለች ከተማ ትመስላለችሲል ተናግሯል።

በጣም ያሳዝናል፤ ግን ይህን ነው የፈለጉት፤ ይህ ገና ጅማሮው ነው፤ ልክ እንደኛዋ አዲስ ካካ በዓለም ኃያል በምትባለዋ አገር በአሜሪካም ዜጎች በየመንገዱና አደባባዩ በመጸዳዳት ላይ ናቸው። የኛዎቹ ከረባት አስረውም ነው የሚጸዳዱት እዚህ ግን በአንድም በሌላም ምክኒያት እራሳቸውን እንዲስቱ ተደርገውና ዞምቢዎች ሆነው ነው በየመንገዱ የሚኖሩት/የሚጸዳዱት።

ትልቁ የመሬት መንቀጥቀጥ ደግሞ ገና አልተከሰተም፤ እግዚአብሔር ይጠብቃቸው እንጂ ሰዶምና ገሞራ ካሊፎርኒያ በፓሲፊክ ውቂያኖች ሥር የምትቀበር ሆኖ ነው የሚሰማኝ። “ውጡ፣ እንደ ሎጥ ቶሎ አምልጡ!” በተደጋጋሚ የምለው ለዚህ ነው። አስከፊ ጊዜ እየመጣ ነው!

🧟 The Real Zombie Apocalypse – As in the days of Noah and Lot 🧟

Everyone knows that San Francisco is the nation’s largest public toilet – requiring the city to employ six-figure ‘poop patrol’ cleanup team, however a new report from the city Controller’s Office really puts things in poo-spective.

For starters, feces were found far more often in commercial sectors, covering “approximately 50% of street segments in Key Commercial Areas and 30% in the Citywide survey,” second only to broken glass as can be seen in the ‘illegal dumping’ section.

If you’re wondering about the city’s fecal methodology, look no further than a footnote on page 43;

Feces also includes bags filled with feces that are not inside trash receptacles. Feces that are spread or smeared on the street, sidewalk, or other objects along the evaluation route are counted. Stains that appear to be related to feces but have been cleaned are not counted. Bird droppings are excluded.

As far as where most of the poo is found, Nob Hill takes the top spot, followed by the Tenderloin and The Mission districts.

“It’s terrible; this street is covered,” Tenderloin resident Joe Souza told The San Francisco Standard earlier this month. “There’s poop everywhere. You always see it along the wall and in front of the garage there.”

As the San Francisco Standard reports;

San Francisco’s commercial and residential streets are also highly tagged up, with every neighborhood except one—Visitacion Valley—reporting high levels of graffiti last year. The issue is once again worse in commercial areas, of which 71% said they had severe or moderate graffiti.

“In terms of actual counts of graffiti observed, there were about 10 times (160,000 vs. 16,000 respectively) as many instances of graffiti reported in the Key Commercial Areas survey in comparison to the Citywide sample,” the report said.

And San Francisco’s favorite cleanliness fixation, human or animal feces, continues to be a sore spot for the city: Almost half of the surveyed commercial areas observed feces. Citywide, that figure was just 30%.

San Francisco’s POOPOCALYPSE comes amid a staggering commercial office vacancy rate as a combination of pandemic-era work-from-home policies, and people fleeing the city’s notorious violence and poo-covered streets have made the once-thriving city into a ghost town.

👉 Text Courtesy: ZEROHEDGE

🥶 The State of California Currently Has The Highest Homeless Population

🥶 በይፋ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ቤት አልባ ዜጎች በሚኖሩባት አሜሪካ፤ የካሊፎርኒያ ግዛት በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛው ቤት አልባ ህዝብ አለው።

💭 61.000 Homes Are Empty in Sodom Francisco

Nevertheless, based on HUD data, here are the cities with the highest homeless population in the US:

  • ☆ New York City. Homeless Population: 77,943. …
  • ☆ Los Angeles City. Homeless Population: 63,706. …
  • ☆ Seattle. Homeless Population: 11,751. …
  • ☆ San Jose. Homeless Population: 9,605. …
  • ☆ San Francisco. Homeless Population: 8,124. …
  • ☆ San Diego: 4,801
  • Four of the top 6 cities are in California.
  • ☪ San Francisco earns its name as the gay mecca of the world

Like the cities of Sodom and Gomorrah of old, Oakland and San Francisco may soon have their day of reckoning but it won’t be coming from the heavens above – it will be destruction dealt from deep within the bowls of the earth – the mega-quake!

☆ ‘One of The Largest Human Experiments in History’ Was Conducted on Unsuspecting Residents of San Francisco

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

One of Rwanda’s Most Wanted Genocide Suspects Arrested After 22 Years on Run

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

💭 በሩዋንዳ በጣም ከሚፈለጉት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠርጣሪዎች መካከል አንዱ ከ22 ዓመታት ሩጫ በኋላ በቁጥጥር ስር ዋለ

እ.ኤ.አ. በ1994 ዓ.ም በሩዋንዳ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወደ ቤተክርስትያን ተጠልለው በነበሩ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ቱትሲዎች እንዲገደሉ ትእዛዝ በመስጠት የተከሰሰው ፉልጀንስ ካይሸማ የተባለ የቀድሞ ፖሊስ በደቡብ አፍሪካ በቁጥጥር ስር መዋሉን የተባበሩት መንግስታት የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት እና የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ሀሙስ ዕለት አስታወቀ።

ዩናይትድ ስቴትስ ካይሼማ እንዲታሰር ለሚረዳ መረጃ የ፭/5 ሚሊዮን ዶላር (£4 ሚሊዮን) ሽልማት ሰጥታ ነበር።

በጣም ይገርማል፤ ይህን ወንጀለኛ ለመያዝ ሃያ ሁለት ዓመታት ወሰደባቸው? ያውም በደቡብ አፍሪቃ ውስጥ? ደህና ፣ ጨርሶ ከሚቀር ዘግይቶ ይሻላል!

አምስት ሚሊየን ዶላር ሽልማት ለመስጠት ፈቃደኛ የነበረችው አሜሪካ ዛሬ ከአንድ ሚሊየን በላይ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን የጨፈጨፉትን እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰንን፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ደብረ ጽዮንና አጋሮቻቸውን ትደግፋቸዋለች፣ ከፈጸሙት ወንጀል ነፃ ልታወጣቸውም ትፈልጋለች። ያው እኮ፤ ከሩዋንዳው በከፋ መልክ ከአንድ ሚሊየን በላይ ንጹሐንን በኢትዮጵያ የጨፈጨፉት አውሬዎች በአዲስ አበባ፣ አስመራ እና መቖለ ተንደላቅቀው ይኖራሉ። እነዚህን ወንጀለኞች የአውሮፓ፣ አሜሪካ እና እስያ ባለሥልጣናት ይጎበኟቸዋል፣ ይሸልሟቸዋል። ይህን የዘር ማጥፋት ሁሉም በጋራ አቅደው ጨፍጨፋውን በሥራ ላይ ስላዋሉት አይደለምን?! የተገለባበጠበት ክፉ ዓለም!

💭My Note: It’s amazing. It took them twenty-two years to catch this criminal?! Even in South Africa?! Well, better late than never!

The United States, which was willing to offer a reward of five million dollars, supports Isaias Afwerki/Abdella-Hassan, Left Revolutionist Ahmed Ali, Debre Zion and their allies, who massacred more than one million Christian Ethiopians, and wants to free them from their crimes. The same monsters who massacred more than a million innocents in Ethiopia – worse than Rwanda – are living in Addis Ababa, Asmara and Mekelle. European, American and Asian authorities visit and reward these criminals officially. Isn’t it because they all had planned this genocide and carried out the horrendous massacres together?! The evil world turned upside down!

💭 Fulgence Kayishema, a former police officer accused of ordering the killing of some 2,000 Tutsis who were seeking refuge in a church during the 1994 Rwandan genocide, has been arrested in South Africa, a UN war crimes tribunal and South African police said on Thursday.

Fulgence Kayishema was arrested on Wednesday in South Africa, the International Residual Mechanism for Criminal Tribunals (IRMCT), which was set up by the United Nations, said.

Kayishema, who is believed to be in his early 60s, had assumed a false identity and gone by the name Donatien Nibashumba, South African police added.

He was captured in a joint operation by the tribunal’s fugitive tracking team and South African authorities following an investigation that had tracked him across several African countries, including Mozambique and Eswatini, since his indictment in 2001.

The United States had offered a $5 million (£4 million) reward for information leading to Kayishema’s arrest through its Rewards for Justice program. He was eventually captured at a vineyard in Paarl, a small town in a wine-making region about 30 miles east of Cape Town.

More than 800,000 people were killed in Rwanda’s genocide, which took place over the course of three months in 1994.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Britain Refuses to Return Remains of Ethiopia’s ‘Stolen Prince’ Who is Buried in Windsor Castle Grounds

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2023

💭 በብሪታኒያ ንጉሣውያን ቤተሰቦች ቤተ መንግስት በዊንዘር ግንብ ግቢ የተቀበረው የኢትዮጵያ ‘የተሰረቀው ልዑል’አለማየሁ ቴዎድሮስ ቀሪ አጽሞችን ብሪታንያ ለመመለስ ፈቃደኛ አልሆነችም።

በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን በብሪታኒያ የተቀበረው የጀግናው ኢትዮጵያዊ ንጉሥ የአፄ ቴዎድሮስ ልጅ ተቀብሮ ባለበት ስፍራ “አርፈው የሚገኙት ሳይረበሹ አጽሙን ማውጣት የሚቻል አይደለም፤ ስለዚህ ለጥያቄው ምላሽ መስጠት እንደማንችል እናሳውቃለን” በማለት ባኪንግሃም ቤተ መንግስት መግለጫ አውጥቷል።

ልዑል አለማየሁ እግሩ የእንግሊዝ ምድርን ሲረግጥ ገና የሰባት ዓመት ታዳጊ የነበረ ሲሆን፣ እናቱ በጉዞ ላይ መሞታቸውን ተከትሎ ወላጅ አልባ ሆኖ ነበር።

እሰይ! እኔ አንድ አንድ ኢትዮጵያዊ ይህ ምናልባት የመጀመሪያ ጊዜ ሳይሆን አይቀርም ከበኪንግሃም ቤተ መንግስት ከወጣ ውሳኔ ጋር ሙሉ በሙሉ የተስማማሁት። አትላኩት! ለአዲስ አበባ አገዛዝም ገንዘብ እንዳትሰጡ። ግራኝ ገንዘብ ፈልጎ ነው፤ ግራኝና አጋሮች በአክሱም ጽዮን ላይ ከሠሩት ወንጀል ተጠያቂነት ለማምለጥ አጀንዳ ማስቀየሳቸው ነው፤ አንዴ ቤተ ክህነት ሌላ ጊዜ አለም አየሁ። እነዚህ አረመኔዎች በትግራይ የፈጸሙትን ግፍና ወንጀል ለማረሳሳት ከአጋሮቻቸው ሕወሓቶች፣ ሻዕብያዎችና የአማራ ልሂቃን ጋር ሆነው ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው።

አሁን በኢትዮጵያ ያለው አገዛዝ ፈጽሞ ኢትዮጵያዊ አይደለም። በልዑል አለማየሁ ዘመን የምትታወቀዋን ኢትዮጵያን የሚወክል አገዛዝም አይደለም። ዛሬ በኢትዮጵያ የነገሰው የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ነው። ይህ አረመኔ አገዛዝ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ እስከ ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ የልዑል አለማየሁ ዘመዶች የሆኑትን ሰሜን ኢትዮጵያውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በጅምላ ጨፍጭፎ የብዙዎቹን ሬሳ በጅምላ በግሬደር የቀበረ፣ የከፊሎቹን ደግሞ ለጅብና ንስር አሳልፎ የሰጠ እንዲሁም እስከ ሁለት መቶ ሺህ የሚጠጉ ሴቶችን በአሰቃዊ መልክ ያስደፈረ አረመኔ አገዛዝ ነው። በእኩል የሚያሳዝነው ይህ ፋሺስት የኦሮሞ አገዛዝ በምዕራባውያኑና ምስራቃውያኑ፤ በሩሲያና ዩክሬየን፣ በቻይና እና ፓኪስታን፣ በእስራኤልና ኢራን፣ በቱርክና በአረብ አገራት የሚደገፍ የጦር ወንጀለኛ አገዛዝ መሆኑ ነው። ሌላው የሚያስቆጣው ነገር ደግሞ እንደ ደይሊ ሜል ያሉ የምዕራብ ሜዲያዎች በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የዩክሬን ያህል ባይሆን እንኳን ተገቢውን መረጃ ለአንባቢዎቻቸው ለማቅረብ አለመሞከራቸው ነው። ስለ ልዑል አለማየሁ የባኪንግሃም ቤተ መንግስትን ውሳኔ ሲያወሱ ኢትዮጵያ ዛሬ የምትገኝበትንም አስከፊ ሁኔታ አብረው ማንሳት ነበረባቸው። የልዑል አለማየሁ አጽምን ድሮኖችን መግዢያ ገንዘብ በጣም ለሚፈልገው ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ አሳልፋ አለመስጠቷ ግን በጣም የሚደገፍ ነው።

በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎችን የጨፈጨፈውና ታሪካዊ ቅርሶችን በኢቤይና አማዞን ለገባያ ያቀረበው ቆሻሻ የጋላ አገዛዝ ባፋጣኝ መወገድ ነው እንጂ ያለበት በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ስም ምንም/ማንንም ከባሕር ማዶ የማምጣት ወይንም የማስመጣት መብት የለውም። በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ስም ብዙ ገንዘብ፣ ንብረትና መሣሪያ ያውም የኢትዮጵያውያን ደም እያፈሰሰና ሴት ልጆቿን ለአረማዊ አረብ እየሸጠ ፤ መሰብሰቡ የትክክለኞቹ ኢትዮጵያውን ስህተትና ድክመት ስለሆነ ብቻ ነው። ይህን እነ አፄ ቴዎድሮስና አፄ ዮሐንስ በጭራሽ ይቅር አይሉትም።

💭 As an Ethiopian, this is probably the first time I have fully agreed with a decision coming out of Buckingham Palace. Please, don’t send him, and do not give money to the Addis Ababa regime!

The current regime in Ethiopia is not Ethiopian at all. It is not a regime that represents Ethiopia known during the reign of Prince Alemayehu. Today, a fascist Oromo regime reigns in Ethiopia. In the last two years alone, this barbaric regime massacred up to two million Orthodox Christians of northern Ethiopia, who are the relatives of Prince Alemayehu. The regime buried many of their corpses in mass graves with graders, and Hyenas and Vultures till today scavenge on corpses of many. Up to two hundred thousand women, including nuns and little girs were brutally raped by the soldiers of this regime. Equally unfortunate is this war criminal Oromo regime is supported by the West and the East ; by Britain and USA, by Russia and Ukraine, China and Pakistan, Israel and Iran, Turkey and Arab countries. Another thing that makes me angry is that Western media such as the Daily Mail do not try to provide their readers with the proper information about this issue, even if not as much as the Ukraine war. When they discussed the decision of the Buckingham Palace about Prince Alemayehu, they should have brought up the dire situation Ethiopia is in today. The fact that Britain do not hand over the remains of Prince Alemayehu to the fascist Oromo regime, which desperately needs money to buy drones, is highly supported.

💭 Buckingham Palace has said removing the body would affect the other buried

Buckingham Palace has refused to return the body of an Ethiopian prince who was buried at Windsor Castle in the 19th century.

A descendant of Prince Alemayehu – an orphan who was adored and supported financially by Queen Victoria and died at the age of 18 – has demanded that his remains be returned to Ethiopia.

However, Buckingham Palace has maintained that removing the body would affect others buried in the catacombs of St George’s Chapel in Windsor Castle.

The Palace said that chapel authorities empathised with the need to honour Prince Alemayehu’s memory, but added they also had ‘the responsibility to preserve the dignity of the departed’.

It confirmed that in the past, the Royal Household ‘accommodated requests from Ethiopian delegations to visit’ the chapel.

Prince Alemayehu was brought to England after his father, Emperor Tewodros II killed himself as British forces stormed his mountain-top palace in northern Ethiopia in 1868.

The orphaned seven-year-old was adored by Queen Victoria and educated at Sandhurst military academy. But he tragically died at the age of 18 from pneumonia in 1879 and was buried in catacombs next to Windsor’s St George’s Chapel.

In 2019, the Queen refused to allow the repatriation of his bones, but in wake of a new book about his life campaigners have renewed calls to return them.

One of his descendants Fasil Minas told the BBC: ‘We want his remains back as a family and as Ethiopians because that is not the country he was born in’, and added ‘it was not right’ for him to be buried in the UK.

But a Buckingham Palace spokesman said: ‘It is very unlikely it would be possible to exhume the remains without disturbing the resting place of a substantial number of others in the vicinity [in the catacombs of St George’s Chapel].’

The statement added that the palace also had a ‘responsibility to preserve the dignity of the departed’.

Alamayu’s father, King Tewodros II, known as ‘Mad King Theodore’, had wanted to be friends with the British and wrote a letter to Queen Victoria in 1855.

After she failed to reply to that and a follow-up letter, Tewodros took the British consul and several missionaries hostage in a high mountain jail.

In retaliation, the Emperor held several Europeans, including members of the British consul, hostage.

An army of nearly 40,000 British troops were sent to rescue the 44 hostages. They lay siege in April 1868 to Tewodros’ mountain fortress at Maqdala in northern Ethiopia and emerged victorious.

As the successful mission neared its conclusion, Tewodros took his own life. Tewodros’s wife, Alamayu’s mother, died on her way down the mountain, leaving her son an orphan.

The British also plundered thousands of cultural and religious artefacts including gold crowns and necklaces, alongside the prince and his mother.

According to historian Andrew Heavens, this was done in order to keep them safe from the Tewodros’ enemies, who had been close to Maqdala.

Following his arrival in June 1868, he met the Queen at her holiday home on the Isle of Wight, off England’s South Coast. She later wrote in her diary that he was ‘a very pretty sight, a graceful boy with beautiful eyes and a nice nose and mouth, though the lips are slightly thick’.

Alamayu was swiftly put under the guardianship of Captain Tristram Charles Sawyer Speedy, who had accompanied the prince from Ethiopia.

Whilst the Queen had wanted him to remain on the Isle of Wight, he went first with Speedy to India before the Treasury ordered that he be properly educated.

He was sent to Cheltenham and Rugby and then on to Sandhurst, but struggled with his studies.

The prince caught pneumonia when he fell asleep outside one night. After refusing to eat, he passed away whilst living in Headingly, in Leeds.

After learning of his death, Victoria wrote: ‘It is too sad! All alone in a strange country, without a single person or relative belonging to him… His was no happy life, full of difficulties of every king.’

Near his burial spot is a plaque bearing the inscription: ‘I was a stranger and you took me in.’

The Ethiopian government first demanded the return of Alamayu’s remains in the 1990s. But Palace officials have previously insisted that they cannot recover them without disturbing those of others.

Campaigner Alula Pankhurst, who sits on Ethiopia’s cultural restitution committee, told The Times that the argument is just an ‘excuse for not dealing with it.’

‘Bringing this young man home means unearthing uncomfortable truths that people don’t want to think about.’

In 2019, Ethiopia’s ambassador to London, Fesseha Shawel Gebre, urged the Queen to consider how she would have felt if one of her relatives was buried in a foreign land.

‘Would she happily lie in bed every day, go to sleep, having one of her Royal Family members buried somewhere, taken as prisoner of war?’ he asked. ‘I think she wouldn’t.’

He insisted that the boy was ‘stolen’.

The Ethiopian government has previously said that it will repeat its demand at every meeting its ministers have with their British counterparts.

n 2007, the Ethiopian government wrote to the Queen requesting the return of his body so he could be buried beside his father.

‘Had he not been taken, had he not lost his father, he would have been the next king of Ethiopia,’ Mr Fesseha previously said.

The embassy claimed that a letter from the Queen’s private secretary said that she sympathised but there were concerns about disturbing the remains of others buried alongside him.

It is understood more than 40 bodies were buried in the catacombs between 1845 to 1887. It is claimed that it would therefore be impossible to identify and exhume his body.

👉 Courtesy: DailyMail

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በፋሺስዝም እናት ጣልያን እና በልጇ ኦሮሞ በአንድ ሳምንት ተመሳሳይ ጎርፍ | ወረርሽኙ ይከተላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2023

💭 ከራሳችን ቀጥሎ ለአገራችን መመሰቃቀልና መቀመቅ ውስጥ መግባት ተጠያቂ ከሆኑ ሃገራት መካከል አንዷን ጣሊያንን ሰማይ እያጠቃት ነው!

  • IMOLA /MLOAI/LOMIA – MELONI – MUSOLINI – ALI
  • ኢሞላ / ሜሎአይ/ሎሚያ – ሜሎኒ – ሙሶሊኒ – አሊ

ከ፹፰/ 88 ዓመታት በፊት ፋሺስት ጣልያን ወደ ኢትዮጵያ ከዘመተች አንድ ዓመት ሞላት። በዓመቱ፡ የጣልያን ፋሺዝም አባት ቤኒቶ ሙሶሊኒ እ.አ.አ በጥቅምት ወር 1936 ዓ.ም ላይ ካሰለጠናቸው የኢርትራ + ጋላ-ኦሮሞ + ኦሮማራ ቅጥረኛ ወታደሮች ጋር አብሮ ኢትዮጵያን ማንበርከኩን ይህ ሁሉ ሰው በተሰበሰበት ያበሠረበትና’ታሪካዊ’ የተባለለትን ንግግር ያሰማው ከዚህችው ከኢሞላ ከተማ ነበር

🔥 Biblical Floods in Oromo and Somali Regions of Ethiopia Leave at Least 45 People Dead

💭 የዋቄዮአላህ እርኩስ መንፈስ ባደረባቸው ኦሮሞ፣ አፋር፣ ደቡብ እና ሶማሌ በተሰኙት ሕገወጥ ክልሎች በደረሰው የመጽሐፍ ቅዱሳዊ የውሃ መጥለቅለቅ/ ጎርፍ አደጋ በትንሹ የ፵፭/45 ሰዎች ህይወት አለፈ፣ ሰላሳ አምስት ሺህ የሚሆኑ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪]❖❖❖

  • ፩ ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት አንዲት ሴት ነበረች።
  • ፪ እርስዋም ፀንሳ ነበር፥ ምጥም ተይዛ ልትወልድ ተጭንቃ ጮኸች።
  • ፫ ሌላም ምልክት በሰማይ ታየ፤ እነሆም ታላቅ ቀይ ዘንዶ፤ ሰባት ራሶችና አሥር ቀንዶችም ነበሩት በራሶቹም ላይ ሰባት ዘውዶች ነበሩ፥
  • ፬ ጅራቱም የሰማይን ከዋክብት ሲሶ እየሳበ ወደ ምድር ጣላቸው። ዘንዶውም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕፃንዋን እንዲበላ ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ።
  • ፭ አሕዛብንም ሁሉ በብረት በትር ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ልጅዋም ወደ እግዚአብሔርና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ።
  • ፮ ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን በዚያ እንዲመግቡአት በእግዚአብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ስፍራ ወደ በረሀ ሸሸች።
  • ፯-፰ በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ። ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ፥ አልቻላቸውምም፥ ከዚያም ወዲያ በሰማይ ስፍራ አልተገኘላቸውም።
  • ፱ ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው፥ ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ፤ ወደ ምድር ተጣለ መላእክቱም ከእርሱ ጋር ተጣሉ።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲያቆን ቢንያም፤ የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ተገቢውን ክብር ያልሰጠችው ታላቁ አባታችን ቅዱስ ያሬድ መጥቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2023

አዎ! ውጊያው ለአብዛኛው የዓለማችን ነዋሪ የማይታየውና የማይታወቀው መንፈሳዊ ውጊያ ነው። የተሠወረው ቅዱሱ አባታችን ያሬድ ሥራውን ይሠራል፤ የኢትዮጵያንና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናዋን የውስጥና የውጭ ጠላቶችን ያርበደብዳል። ዲያቆን ቢኒያም ወንድማችን እንዳሉን፤ ትክክለኞቹ ኢትዮጵያውያንና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ሳይሆኑ ነን እያሉ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ፣ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ እየዘመቱ ያሉት፣ ለራሳቸው/ለስጋቸው እንጂ ለሕዝባቸው፣ ለተተኪው ትውልዳቸው፣ ለሃይማኖታቸውና ለሃገራቸው የማይስቡ ከሃዲዎች ሁሉ ተግባራቸው ልክ እንደ አህዛብ ዓይነት ዲያብሎሳዊ ነውና፤ ጉዳቸው ፈልቷል፤ ወዮላቸው!

😇 የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ተገቢውን ክብር ያልሰጠችው ታላቁ አባታችን ቅዱስ ያሬድ፤

ብቸኛው የቅዱስ ያሬድ መታሰቢያ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ነው የሚገኘው፤ ይህም ታሪካዊው ሕንፃ ተገቢውን እንክብካቤ እያገኘ አይደለም! ለምን? ይህ የሚጠቁመን ከዳግማዊ ምንሊክ ጀመረው የነገሱት ነገሥታት ሁሉ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትናዋ ጠላቶች መሆናቸውን ነው።

አሳዛኙ ነገር እንዲህ ያለው ሊቅ ፣ ጻድቅና ቅዱስ የዜማና የመጻሕፍት ደራሲ የሆነው አባት ቅዱስ ያሬድ በሀገሩ በኢትዮጵያ የቀድሞው መንግሥት በስሙ ከሰየመለት የሙዚቃ ትምሕርት ቤት በቀር በክብሩ መጠን የተደረገለት አንድም ማስታወሻ የሚሆን ነገር በሀገሩ ላይ የለም። ይህ የሆነው ደግሞ የቅዱስ ያሬድም ሆነ የኢትዮጵያ ሊቃውንት ትልቁ በደላቸው ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው ብቻ ነው።

እስኪ ይታየን፤ በእውነት ከዳግማዊ ምንሊክ በኋላ የነገሡት ነገሥታቱና ገዢዎቹ ሁሉ ኢትዮጵያውያንና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ቢሆኑ ኖሮ ለእነ ንግሥት ሳባ/ማከዳ፣ ነገሥታት ካሌብ፣ አብርሃ ወአጽበሃ፣ ቅዱስ ያሬድ፣ አፄ አምደ ጺዮን፣ አፄ ዮሐንስ፣ ራስ አሉላ ወዘተ ተገቢውን ክብር ሰጥተው ብዙ መታሰቢያ በሠሩላቸው ነበር። እነ ዳግማዊ ምንሊክና ኃይለ ሥላሴ እውነተኛ ኢትዮጵያውያን ቢሆኑ ኖሮ የግዕዝ ቋንቋን በትምህርት ቤት ደረጃ እንዲሰጥ ወይንም ብሔራዊ ቋንቋ እንዲሆን በሞከሩ/በታገሉ ነበር። ግን በሉሲፈራውያኑ ዙፋን ላይ የተቀመጡ የኢትዮጵያ ጠላቶች ነበሩና ይህን ሊያደርጉ አይሹም ነበር። ሞኙን ሕዝባችንን ለማታለል ልክ “በዱባይ ቤተ ክርስቲያን አሠርቻለሁ” ለማለት እንደሞከረው እንደ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ አንድ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ያሠሩና ኢትዮጵያውያን ነን!” ለማለት ይደፍራሉ።

ከዳግማዊ ምንሊክ እስከ ግራኝ ድረስ የዘለቁት የአራቱ ምንሊክ ዲቃላ ትውልዶች መሪዎች ሁሉ ተራ በተራ እያጭበረበሩ በአክሱም ጽዮን ላይ መዝመታቸውን እናስታውሰው። የሰሜኑን ክርስቲያን ሕዝብ ደግነትና ፍቅር እንደ ድክመትና ሞኝነት በመቁጠራቸው በእጅጉ ስተዋል። ይህ ደካማ ትውልድ ከተጠረገ በኋላ ሌላ ወንድ የሆነ ትውልድ በቅርቡ መነሳቱ እንደሆነ አይቀርም። ያኔ እስላም የለ፣ ዋቀፌታ ምንፍቅና ሁሉም ከሃገረ ኢትዮጵያ ተጠራርገው ይወጡ ዘንድ ግድ ይሆናል። በተለይ ኢትዮጵያ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ለገባችበት መቀመቅና ጥልቅ ውድቀት ከፍተኛውን አስተዋጽዖ ያበረከቱት እስልምና፣ ዋቀፌታ እና ፕሬተስታንታዊነት ናቸው። ሦስቱም በኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያዊነት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና እና ቅዱስ ያሬድ ላይ ጂሃዳዊ ጦርነት ያወጁ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር እርኩስ መንፈስ ስራዎች ናቸው።

ሃፍረተ-ቢሶቹና ቀማኞቹ ጋላ-ኦሮሞዎቹማ በድፍረት፤ ቅዱስ ያሬድ ኬኛ!” በማለት ላይ ናቸው። ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በዚህ በግንቦት ወር ላይ የቅዱስ ያሬድን ዜማ በአራዳ ቀለም ቀባብተው የሚያዜሙት፣ ቅዳሴውን በግዕዝ ሳይሆን በአጋንንታዊው ኦሮምኛ ቋንቋ የሚጸልዩትንና አቡነ ‘ናትናኤል‘ የተሰኙትን ኦሮሞን፤ ችኩሎቹ ወገኖችቻችን “የዘመናችን ቅዱስ ያሬድ!” እያሉ ሲጠሯቸው ስሰማ፤ ያየሁትን ነገር አይቻለሁና፤ ‘ኡ! ኡ!’ በማለት ቀጥሎ የሚታየውን የማስጠንቀቂያ ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር። ‘አቡነ‘ ናትናኤል ከትናንታ ወዲያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያን አለመሆናቸውንና በኦሮሙማ መርዝ የሰከሩ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

እነ ቅዱስ ያሬድ ገና ብዙ ከሉሲፈር የሆኑትን ሰርጎ ገቦችን ያጋልጧቸዋል። ወዮላቸው!

👉 ወደዚህ ይግቡ፤ የድሮውን ቻኔሌን እነርሱው ስላዘጉት ቪዲዮውን በድጋሚ እልከዋለሁ፤

💭 “የፋሲካ የጸሎት መርሀ ግብሮችን ያስተላለፈውን የ ”ባላገሩ”ን የሉሲፈር ኮከብ አላያችሁምን?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2020

የእዚህ እርኩስ መንፈስ ተላላኪ እባቡ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “እኛ እኮ ወደ ትግራይ ብንዘምት የኢትዮጵያ ታሪካዊ ማዕከል ስለሆነች አማራው በጭራሽ አይፈቅድልንም፣ አያሳልፈንምም” በማለት ያሰማውን መርዛማ ንግግር ሁሌ እናስታውስ፤ ምክኒያቱም ዳግማዊ ምንሊክም፣ ኃይለ ሥላሴም፣ መንግስቱ ሃ/ማርያምም፣ ኦቦ ስብሐት ነጋም ሕዝቡን እያታለሉ ለመጨፍጨፍ ተመሳሳይ ነገር ነበር ሲናገሩ የነበሩት

እስኪ ይህን ከሃዲ የዳግማዊ ምንሊክ ትውልድ ባግባቡ እንታዘበው፤ የትኛው ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ ነው ከባዕዳውያን የኢትዮጵያና ክርስትናዋ ታሪካዊ ጠላቶች ከሆኑት እስማኤላውያን አረቦች፣ ቱርኮችና ኢራኖች ጋር ሆኖ የቅዱስ ያሬድን ገዳማትንና አብያተ ክርስቲያናትን በአክሱም፣ በደብረ ዳሞ፣ ደብረ አባይ ወዘተ ሊያስጨፈጭፍ የሚደፍር/የሚችል? ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ እና ክርስቲያን ይህን እንኳን ሊያደርገው በክፉ ቀን እንኳን በጭራሽ ሊያስበውም የማይችለው ከባድ የሃገር ጉዳይ ነው። ቅዱስ ያሬድን እንወድዋለን የሚሉትና ክብረ በዓሉንም ለማክበር የተነሱት ዶ/ር እና ፕሮፌሰር አፍቃሪ ወገኖች እንዴት ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባር ሊደግፉት ቻሉ?

👉 ከዚህ በፊት ከቀረበው ጽሑፍ የተወሰደ፤

🎵 እነ ሞዛርት ከመወለዳቸው ሺህ ዓመታት አስቀድሞ ሊቁ ማኅሌታይ አባታችን ቅዱስ ያሬድ በኢትዮጵያችን ተወለደ

Posted by addisethiopia /አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2019

ቅዱስ ያሬድ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዜመው «ሀሌ ሉያ ለአብ፣ ሀሌ ሉያ ለወልድ፣ ሀሌሉያ ለመንፈስ ቅዱስ፣ በቀዳሚ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድር፣ ወበዳግም አርእዮ ለሙሴ ዘከመ ይገብር ሲል ነበር። ይህን ዜማ ሲቀኝም ህዝቡ እሱን ለማዳመጥ ሀገር አቋርጦ ይመጣ እንደነበር መዛግብት ያስረዳሉ። ይህ ሁኔታም ያልተለመደ በመሆኑ እንደትንግርት ይቆጠር ነበር። የዜማው አወራረድ ተሰምቶ አይጠገብም። በዘመኑ የነበሩት ንጉሥ አፄ ገብረ መስቀል በቅዱስ ያሬድ መንፈሳዊ ዜማ በመደነቃቸው ዜማው በአዋጅ ጸድቆ ሥራ ላይ እንዲውል መፍቀዳቸው ይነገራል።

ያሬድ የንጉሡ የቅርብ ሰውና ወዳጃቸውም ነበር። እሳቸውም ሹመት ሊሰጡት ደጋግመው ጠይቀውታል። ይሁን እንጂ መንፈሱ በምናኔና ዓለምን በመናቅ የተሞላ ስለነበር ጥያቄያቸውን ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆነም። አንድ ቀን ግን ጻድቁ ቅዱስ ያሬድ ንጉሡን «በምናኔ በሰሜን ገዳም እንድኖር ይፍቀዱልኝ» ሲል ጠየቃቸው። እርሳቸውም ሀሳቡን ተቀብለው ፈቀዱለት። ቅዱስ ያሬድ በአክሱምና በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም ለረጅም ጊዜያት በትጋት ደቀ መዛሙርትንም በማፍራት አገልግሏል ።

ጻድቁም ወደ ሰሜን ተራሮች ወደ ራስ ደጀን ከመሄዱ በፊትም ታቦተ ጽዮንን ለመሰናበት ከመቅደስ ገባና ከመሬት ክንድ ከስንዝር ከፍ ብሎ በመቆም ዛሬ ሁላችን በውዳሴ ማርያም የጸሎት መጽሐፍ መጨረሻ ላይ የምንጸልየውን “አንቀፀ ብርሃን” የሚባለውን የምስጋና ጸሎት ንባቡን ከነ ዜማው ደርሶ ለቤተ ለኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አበረከቶልን ከንጉሥ አፄ ገብረመስቀል ፈቃድ ያገኘው ጻድቁ ቅዱስ ያሬድም የመጨረሻዎቹን የዚህ ምድር ላይ ቆይታውን በሰሜን ተራሮች አካባቢ በበረዶማው የራስ ደጀን ተራራ ላይ ለማድረግ ሄዷል ። በዚያም በዋሻ ተቀምጦ በትጋሃ መላእክትና በተባሕትዎ በድንግልና ሲያገለግል ፤ ተተኪ ደቀመዛሙርትንም ሲያፈራ ቆይቶ በመጨረሻም ግንቦት ፩/1 ቀን በ፭፻፸፮/576 ዓም በተወለደ በ፸፩/71 ዓመቱ ተሰውሯል።

አሳዛኙ ነገር እንዲህ ያለው ሊቅ ፣ ጻድቅና ቅዱስ የዜማና የመጻሕፍት ደራሲ የሆነው አባት ቅዱስ ያሬድ በሀገሩ በኢትዮጵያ የቀድሞው መንግሥት በስሙ ከሰየመለት የሙዚቃ ትምሕርት ቤት በቀር በክብሩ መጠን የተደረገለት አንድም ማስታወሻ የሚሆን ነገር በሀገሩ ላይ የለም። ይህ የሆነው ደግሞ የቅዱስ ያሬድም ሆነ የኢትዮጵያ ሊቃውንት ትልቁ በደላቸው ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው ብቻ ነው ።

አቤት አቤት ቅዱስ ያሬድ አውሮፓዊ ቢሆን ኖሮ ብዬ ሳስብ ምን ሊያደርጉት እንደሚችሉ መገመት ብቻ ነው ። መንገዱ ፣ አደባባዩ ፣ ተራራው ፣ ትምህርት ቤቱ ፣ ቁሳቁሱ ሳይቀር በስሙ በተሰየመ ነበር ። አንድ ፒያኖ ይዘው ኦርኬስትራ ለመሩ ሰዎች ተአምር ለመፍጠርና ስማቸውን በመሸጥ የሀገር ገቢ ማግኛ ሲያደርጉ ሳይ እደነቃለሁ ። በጀርመን ሀገር በቦን ከተማ የቤትሆቨን ቤትን ለመጎብኘት ሄጄ ቅዱስ ያሬድን ሳስበው አልቅስ አልቅስ ነበር ያለኝ ። ሰው ቢልዮን ዶላር የሚያስገባለትን ሀብት ከመጋረጃ ጀርባ ደብቆ እንዴት በድህነት ይማቅቃል?? በቅዱስ ያሬድ አፍሮ በማያውቀው ፑሽኪን ይመጻደቃል ።

ኢትዮጵያ ለማታውቀው ፑሽኪን ለተባለ ሩሲያዊና ደጎል ለተባለ እንግሊዛዊው ግለሰቦች አደባባይ ስትሰይም ፣ ለአቶ ቸርችል ጎዳና ፣ ለጀናራል ዊንጌት ደግሞ ትምሕርት ቤት በመሥራትና በመሰየም ያልበላትን ስታክ ትታያለች ። በአቡነ አረጋዊ ስም ቡና ቤት ፣ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ቢራ ለመሰየም ግን ቅሽሽ አይላትም ፤ የሚጠየፍና ሃይ ባይም ትውልድ የለም ።

አንድ የውጭ ሀገር ሰው ኢትዮጵያ ሄጄ ስለ ቅዱስ ያሬድ ላጥና ቢል መከራውን ነው የሚበላው ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በሕይወት ለመኖሯ እና በምድር ላይ እንድትቀጥል ካደረጓት ነገሮች አንዱና ዋነኛው የቅዱስ ያሬድ ሥራዎች መኖር ነው ። ያለ ቅዱስ ያሬድ ሥራዎች ቤተክርስቲያናችን ማሰብ በራሱ ከባድ ነው የሚሆነው ። ቅዱስ ያሬድ ለቅዱስ ፓትርያርኩ ፣ ለሊቃነ ጳጳሳቱ ፣ ለካህናትና ለዲያቆናቱ ፣ ለመዘምራኑም ሁሉ ፤ ሞገስ ፣ ክብር ፣ እንጀራም ጭምር ነው ። ነገር ግን ይኽን ሁሉ ለሆነላቸው ጻድቅ አንዳቸውም አስታውሰው ግዙፍ ነገር በስሙ ሊሠሩ ሲነሳሱ አይታዩም ።

ከዚህ ቀደም በአክሱም ከተማ በጻድቁ ቅዱስ ያሬድ ስም ዩኒቨርስቲ ይሠራል ተብሎ በገንዘብ ልመናው እኔም የተሳተፍኩበት ኮሚቴ ተቋቁሞ ብዙ ሚልየን ብር ከተሰበሰበ በኋላ የት እንደደረሰ መድኃኔዓለም ብቻ ነው የሚያውቀው ።

አሁን ግን ፈቃደ እግዚአብሔር በመድረሱ ጻድቁ ቅዱስ ያሬድ በመጨረሻው የምድር ላይ ቆይታው ብዙ ሊቃውንትን ባፈራበት በራስ ዳሽን ተራራ ላይ የሚገኘው ዋሻው በመጎሳቆሉ ፤ ቤተክርስቲያኑም በመፈራረሱ ፣ ቅርሶቹም ከአይጥና ከምስጥ ጋር ትግል መግጠማቸውን በማየታችን ይኽንን ችግር የሚቀርፍ ኮሚቴ በብፁዕ አቡነ ዲሜጥሮስ የሚመራና በሀገረ ስብኩቱ ሊቀጳጳስ በብፁዕ አቡነ ኤልሣዕ የበላይ ጠባቂነት እነ ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስን ጨምሮ በዙ ሊቃውነተ ቤተክርስቲያንን ያካተተ አንድ ሀገር አቀፍ ኮሚቴ ተቋቁሞ ሥራ መጀመሩ ይታወቃል ።

እኔም በሀገሬ እያለሁ የዚሁ ኮሚቴ የህዝብ ግኑኝነት ኮሚቴው ኃላፊ ተደርጌም ተመርጬ ነበር ። ” ወይ ይሄ ነበር እንዲህ ቅርብ ነው ለካ “። ምንም እኔ አሁን ከኮሚቴው ጋር የመሥራት እድሉን ባይኖረኝም ኮሚቴው ግን ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል። ይህንን በማየቴም እጅግ ደስተኛ ነኝ።

በራስ ደጀን ተራራ ላይ ፣ ቅዱስ ያሬድ የተሰውረበት ዋሻ ይታደሳል ። ሊፈርስ የደረሰው ቤተክርስቲያኑም በአዲስና በዘመናዊ መልክ ይሠራል ። የአብነት ትምህርትቤቱ የጥንቱን ሳይለቅ በዘመናዊ መልኩ ይገነባል ። የቅርሶቹ ማስቀመጫም የሚሆን እጅግ ዘመናዊ ሙዚየም ይገነባል ። ይህን ዓለም አቀፋዊ እቅድ በማቀድ ነው ይህ ኮሚቴ እንቅስቃሴ የጀመረው ። በመላው ዓለም ላይ ያሉ የቅዱስ ያሬድ ወዳጆችና ልጆች አንድ አንድ ቢር በነፍስ ወከፍ ቢያዋጡ በአጭር ጊዜ ውስጥ የታቀደው እቅድ ሁሉ ፍጻሜውን ያገኛል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Sky is Attacking Italy! Shell-Shocked Italy Struggles to Come to Terms With ‘apocalyptic’ Tourist Region Floods

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2023

💭 ከራሳችን ቀጥሎ ለአገራችን መመሰቃቀልና መቀመቅ ውስጥ መግባት ተጠያቂ ከሆኑ ሃገራት መካከል አንዷን ጣሊያንን ሰማይ እያጠቃት ነው!

ከሰማይ እየወረደ ባለው ኃይለኛ ዶፍ የተደናገጠችው ጣሊያን ‘የምፅዓት ዘመን’ ጎርፍ እይተመታች ነው። ሰሜናዊው የኤሚሊያ-ሮማኛ ግዛት ክፉኛ ተጎድቷል። እስከ አሁን ድረስ ስምንት ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል። በተለይ ይህ በቱሪስቶች ዘንድ ተወዳጅ የሆነው አካባቢ በተለይ በዚህ የሳምንት መጨረሻ ላይ የፎርሙላ አንድ የሞተር ስፖርት ሽቅድምድምን ማስተናገድ ነበረበት፤ ነገር ግን በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሽቅድምድሙ በጎርፉ ምክኒያት ይሰረዝ ዘንድ ግድ ሆኗል።

እጅግ በጣም የሚገርም ነው፤ ከሦስት ቀናት በፊት አንድ ጣልያናዊ የሥራ ባልደረባየ ጋር ስናወራ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ላይ በጎርፉ ክፉኛ በተጠቃችው በኢሞላከተማ የፎርሙላ አንድ እንዲከታተል ስጠቁመው፤ ቤተሰቦቹ እዚያ እንዳሉና ምናልባት አባቱ በውድደሩ ላይ እንደሚገኙ ሲያወሳኝ ነበር። ታዲያ ትናንትና መሰረዙን ስንስማ “ግጥጥሞሹ” ብለን በመገረም ላይ ነበርን። እንግዲህ ስለ አንዳንድ ነገሮች አስቀድመን ስናወሳና እነዚያም ነገሮች ትንሽ ቆየት ብለው ሲከሰቱ በውስጣችን አስቀድሞ የሚታወቀን/የሚሰማን ነገር አለ ማለት ነው።

ለማንኛውም ጣልያን ከፋሺስቱ ጋላኦሮሞ አገዛዝ ጋር በመቀራረቧ ብቻ ውድቀቷ ይከተላል።

  • Italy is suffering from extreme rainfall after weeks of drought.
  • The situation is assessed by the Italian authorities as “critical”.
  • Two people have died and thousands have been evacuated due to flooding in the north of the country.
  • Heavy rains have caused rivers to flood in the Emilia-Romagna region.
  • A high-risk regime has been introduced in the region.
  • Rivers literally flooded towns and villages.
  • People are forced to escape from the water on the roofs of buildings.
  • Heavy rains will not stop in the coming days.

‘It’s The End of The World’: Shell-shocked Italy struggles to come to terms with ‘apocalyptic’ tourist region floods that have devastated towns, killed at least eight and forced Italian F1 Grand Prix to be cancelled

  • At least eight people have died and thousands have been evacuated from holiday region in northern Italy
  • Desperate families have been forced to climb on to roofs of their homes in Italian region of Emilia-Romagna
  • This weekend’s Italian Emilia Romagna F1 Grand Prix has been cancelled due to the deadly floods

💭 Apocalyptic Italy Floods: At Least 8 Dead & Thousands Evacuated as Heavy Rains Inundate Northern Region

Italy Invited a Genocider, the Black Mussolini aka Ahmed Ali | Woe to Italy, Mount Etna is Boiling!

💭 ኢጣሊያ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጥቁር ሙሶሎኒ አቢይ አህመድ አሊን ጋበዘችው| ጣሊያን ወዮላት! የኤትና ተራራ/እሳተ ገሞራ እየፈላ ነው

200.000 Christian Women Raped

1.5 Million Orthodox Christians Massacred

200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused by the fascist Oromo army of Abiy Ahmed, yet Italian PM Meloni & Black Mussolini aka Ahmed were on Their 2nd Date Holding Hands & Kissing

💭 የጣሊያን ጠቅላይ ሚንስትር ጆርጂያ ሜሎኒ እና ጥቁሩ ሙሶሎኒ ግራኝ አህመድ በሁለተኛው ቀጠሯቸው እጅ ለእጅ በመያዝ እና በመሳሳም ላይ ናቸው። ሆን ብለው በጌታችን ስቅለት ዕለት! ያውም ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በዋቄዮአላህ ባሪያዎችና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው በሚሳደዱበትና በሚገደሉበት በዚህ ወቅት። ቅሌታሞች! ወራዶች! ወዮላችሁ፤ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች!

💭 Italian PM Meloni & Black Mussolini aka Ahmed on Their 2nd Date Holding Hands & Kissing

💭 የጣሊያን ጠቅላይ ሚንስትር ጆርጂያ ሜሎኒ እና ጥቁሩ ሙሶሎኒ ግራኝ አህመድ በሁለተኛው ቀጠሯቸው እጅ ለእጅ በመያዝ እና በመሳሳም ላይ ናቸው። ሆን ብለው በጌታችን ስቅለት ዕለት! ያውም ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በዋቄዮ-አላህ ባሪያዎችና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው በሚሳደዱበትና በሚገደሉበት በዚህ ወቅት። ቅሌታሞች! ወራዶች! ወዮላችሁ፤ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች!

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: