Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2024
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፔሩ’

Author Says Hitler Was ‘Blitzed’ on Cocaine And Opiates

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

“ሂትለር በኮኬይን እና ኦፒያተስ ሱስ የተበላሸ እብድ ነበር” በማለት ጀርመናዊው ደራሲ ኖርማን ኦህለር ተናግሯል

ይህ ምንም አያጠራጥርም፤ ሂትለር የዕጽ ተገዢና አጋንንት የተጠናወተው እርኩስ መሆኑን፤ እንኳን ድርጊቱ፤ ገጽታው ብቻ በደንብ አተኩሮ ለሚያየው በግልጽ ይታያል። ዛሬም ብዙ ፖለቲከኞችና ታዋቂ ሰዎች የዕጽ ሱስ ባሪያዎች ናቸው። በእኛ ሃገር እንኳን ሕዝባችንን እየጨፈጨፉና እያስጨፈጨፉ ያሉት አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ጌታቸው ረዳ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰን፣ ጃዋር መሀመድ፣ እዳነች እባቤ፣ ብርሃኑ ነጋ ወዘተ በከፍተኛ የዕጽ ሱስ የተጠመዱና ዲያብሎስ የሚጋልባቸው አውሬዎች መሆናቸው እንዲሁ ሥራቸው ብቻ ሳይሆን ገጽታቸውም በደንብ ይናገራል።

አዎ! ዛሬ ምስኪኗን እናት ኢትዮጵያን አፍነው በማሰቃየት ላይ ያሉት ከሃዲ ፖለቲከኞችና ‘ልሂቃን’ ሁሉ ልክ እንደ ሂትለር የዕጽ ሱሰኞች፣ ባለጌዎችና እብዶች ናቸው። በእነዚህ አጥፍተው-ጠፊ እብዶች ተስፋ የሚያደርግ ሰው ደግሞ ከእነርሱ የባሰ እብድ ነው።

💭 Before and during World War II, Germany’s Nazi Party condemned drug use. But the book, “Blitzed: Drugs in the Third Reich,” claims German soldiers were often high on methamphetamine issued by their commanders to enhance their endurance. Nazi leader Adolf Hitler himself was a substance abuser. Author Norman Ohler joins “CBS This Morning: Saturday” to discuss his book.

In 1944, World War II was dragging on and the Nazi forces seemed to be faltering. Yet, in military briefings, Adolf Hitler’s optimism did not wane. His generals wondered if he had a secret weapon up his sleeve, something that would change the war around in the last second.

Author Norman Ohler tells Fresh Air’s Terry Gross that Hitler did have a secret, but it wasn’t a weapon. Instead, it was a mix of cocaine and opioids that he had become increasingly dependent upon. “Hitler needed those highs to substitute [for] his natural charisma, which … he had lost in the course of the war,” Ohler says.

Ohler’s new book, Blitzed, which is based in part on the papers of Hitler’s private physician, describes the role of drugs within the Third Reich. He cites three different phases of the Fuhrer’s drug use.

“The first one are the vitamins given in high doses intravenously. The second phase starts in the fall of 1941 with the first opiate, but especially with the first hormone injections,” Ohler says. “Then in ’43 the third phase starts, which is the heavy opiate phase.”

Hitler met a doctor called Theo Morell in 1936. Morell was famous for giving vitamin injections, and Hitler, with his healthy diet, immediately believed in this doctor and got daily vitamin injections.

But then as the war turned difficult for Germany in 1941 against Russia in the fall, Hitler got sick for the first time. He couldn’t go to the military briefing, which was unheard of before, and Morell gave him something different that day. He gave him an opiate that day, and he also gave him a hormone injection.

Hitler, who had suffered from high fever, immediately felt well again and was able to go to the meeting and tell the generals how the war should continue, how the daily operations should continue. And he was really struck by this immediate recovery from this opiate, which was called Dolantin. From that moment on, he asked Morell to give him stronger stuff than just vitamins. We can see from the fall of 1941 to the winter of 1944 Hitler’s drug abuse increases significantly.

Source

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Hitler’s Stash Found in Peru | የሂትለር ክምችት በፔሩ ተገኘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👮 በናዚ ስዋስቲካስ የታሸጉና የሂትለር ስም የተቀረጸባቸው ከ፶/ 50 በላይ የኮኬይን ጡቦች በፔሩ ፖሊስ ተያዙ

👮 Police in Peru Seized Over 50 Bricks of Cocaine That Were Wrapped in Nazi Swastikas

🛑 Anti-drug police in Peru have seized packages of cocaine with a picture of the Nazi flag on the outside and the name Hitler printed in low relief. The discovery was made on Thursday in the port of Paita, on Peru’s northern Pacific coast close to its border with Ecuador. (May 25)

ሰሞኑን የተለያዩ ፔሩዋኖችን የማግኘት እድሉ ገጥሞኝ ነበር። በጣም የገረመኝ ከሁለት ሳምንታት በፊት አንድ በእፅ በጣም የተቸገረ ነገር ግን ብዙ እውቀት ካለው የፔሩ ተወላጅ ጋር ለሰዓታት ሳወራ ነበር። በውይይታችን ወቅት ሰምቼው ስለማላውቀው፣ ጫት የመሰለና “አዩዋስካ/Ayahuasca” ስለተባለ ኃይለኛ የሻይ ቅጠል ሲያወሳኝ ነበር። ይህ በተወሰኑ ሥነ ስርዓቶች ብቻ በሻይና መጠጥ መልክ የሚወሰደው ቅጠል በፔሩ፣ ኤኳዶር፣ ኮሎምቢያና አማዞን ወንዝ ተፋሰስ ተወላጆች ዘንድ በተለምዶ በማህበራዊ እና እንደ ሥርዓታዊ ወይም የባህላዊ – መንፈሳዊ ሕክምና ጥቅም ላይ እንደሚውል አስረድቶኝ ነበር። እንደ ገለሰቡ አገላለጽ ይህ በዓመት አንዴ ወይንም ሁለቴ ብቻ ሊወሰድ የሚገባው ቅጠል ነፍስን ከስጋ የመነጠል አቅምአለው። ይህ ሻይ የእይታ ቅዠቶችን እና የተለወጡ የእውነታ ግንዛቤዎች/ ውዥንብርን እንደሚያስከትል ጠቁሟል።

ፔሩ ከኢትዮጵያ፣ ቲቤት እና አንዳንድ ሌሎች ጥቂት ቦታዎች ጎን ምስጢራዊ በሆነ መልክ ለዓለማችን ከፍተኛ የመንፈሳዊ ሞተር የሆነች ሃገር ናት። ቀለማቱ ሁሉ የጽዮን ቀለማት እንደሆኑ ልብ እንበል፤

💭 PERU Showing Us How to Get Rid of a Tyrant – Showing Ethiopia an Example to Follow

💭 መፈንቅለ መንግስት በፔሩ

የፔሩ ፕሬዝዳንት ፔድሮ ካስቲዮ የአስተዳደር አካሉን ባስቸኳይ መፍረሱን ካወጁ በኋላ በኮንግረሱ ከስልጣን ተባረሩ።

/ሮ ዲና ኤርሲሊያ ቦሉዋርቴ የፔሩ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ። ሕገመንግሥታዊው ፍርድ ቤት እንደ መፈንቅለ መንግሥት የገለፀውን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፔድሮ ካስቲሎ ኮንግረስን ለመበተን ከሞከሩ በኋላ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሏል። ቦልዋርቴ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ነበሩ።

👉 ግን ወ/ሮ ዲና ቦሉዋርቴ ጥንታውያኑን የኢንካ ጎሣዎችን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የተጠሩ ሌላዋ ኮሚኒስት የዓለም ኤኮኖሚክ ፎረም (WEF Davos) አሻንጉሊት ይሆኑን? ጋላኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥንታውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ ያጠፋላቸው ዘንድ በእነ ክላውስ ሽቫብእና ጆርጅ ሶሮስየተመለመለ ከሃዲ አሻንጉሊት መሆኑ ግልጽ ነው።

እንግዲህ ታሪካዊቷ የኢንካውያን ሃገር ፔሩ አምባገነኖችን እንዴት ማጥፋት እንዳለብን አሳየችን ፥ይህ ኢትዮጵያ መከተል ያለባትን ምሳሌ ያሳያል

የሚገርም ነው ከሁለት ሳምንታት በፊት ከአንዲት የኢንካ ዝርያ ካለባት ፔሩዋናዊት ጋር እ..አ በ1438 .ም የተጀመረውን የኢንካ ግዛት ታሪክንና ምልክቶችን አስመልክቶ ስንነጋገር ነበር። የጽዮን ቀለማትንና የአምልኮ ሥርዓታቸውን ስታዘብ እነዚህ ሕዝቦች ምናልባት ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጋር ግኑኝነት ሳይኖራቸው አይቀርም የሚል ሃሳብ ኖሮኝ ነበር። በሌላ ቪዲዮ እመለስበታለሁ።

በሌላ በኩል፤ ዓለማችንን በዋናነት የሚመግቡና ለአዳም ዘር መኖር በጣም አስፈላጊ የሆኑ ፬/ አራት የምግብ ምንጮች አሉ። እነዚህ የምግብ ምንጮችና መልክአ ምድራዊ አመጣጥ/የተገኙባቸው ሃገራት የሚከተሉት ናቸው፤

  • ስንዴ – ኢትዮጵያ
  • በቆሎ – ሜክሲኮ
  • ሩዝ – ፊሊፒኖች
  • ድንች – ፔሩ

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ። ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2022

❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፪፡] ❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።
  • ፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።
  • ፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።
  • ፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።
  • ፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
  • ፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥
  • ፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤
  • ፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

✞ No Pain No Gain, No CROSS No CROWN –ያለህመም ማግኘት የለም ፥ ያለ መስቀል ፣ አክሊል የለም! ✞

ቪዲዮው ላይ የሚታዩት የጥንታውያኑ የፔሩ ኢንካ ጎሣ ምልክቶችና ባንዲራዎች ናቸው። በጽዮን ቀለማትና በመስቀሉ ያሸበረቁ ናቸው። ከአክሱማውያን አባቶቻችን ጋር የሚገናኙበት ነገር ይኖር ይሆን? ፔሩ ዛሬ ቀውስ ላይ ናት፤ ዜጎቿም በትጋት በማመጽ ላይ ናቸው። እንደ ዛሬው የእኛ ትውልድ ግድየለሾችና ልፍስፍሶች አይደሉም። ይህ የእኛ ትውልድ አባቶቻችን ብዙ ዋጋ ከፍለው ያቆዩልንን ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ለማጥፋት ቆርጠው የተነሱት እስማኤላውያን ጋላ-ኦሮሞዎች መጫዎቻዎች መሆናቸው እጅግ በጣም ያሳዝናል።

ከአፍሪቃ እስከ እስያና ደቡብ አሜሪካ ዓለም የጽዮን ቀለማት፣ የአፄ ዮሐንስን ሰንደቅ መኮረጅ ይወዳል፤ ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ግን የሉሲፈርን ምልክቶች፣ የቻይናን ባንዲራ ይኮርጃሉ። የሚገርመውና በይበልጥ ልብ የሚሰብረው ደግሞ ይህ የሕወሓት ባንዲራ የተገኘው አረብ ሙስሊሞቹ ሳውዲዎች፣ ኢራቃውያንና ሶሪያውያን ካደራጁት ሻዕቢያከተሰኘው የጀብሃፓርቲ ልጅ መሆኑ ነው።

የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች የሆኑት የምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ ከንቱዎችሻዕቢያ/ህወሓት/ኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/

ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ ጽዮናውያንን መጨፍጨፋቸውና አስርበው ደፍረው ማሰቃየታቸው አልበቃቸውም፤ አሁንም በድጋሚ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ሌላ ዙር ጭፍጨፋ ለማድረግ ሤራ በመጠንሰስ ላይ ናቸው።

አረመኔው ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሻዕቢያ/ህወሓትን፣ ኢሕአዴግን፣ ኦነግን፣ ብልጽግናን፣ ኢዜማን፣ አብንንቄሮንና ፋኖን ወክሎና ወደ ባቢሎን አሜሪካም አምርቶ የጭፍጨፋውን ድል ከሕፃናት ደፋሪዎቹ አለቆቹ ከእነ ፕሬዚደንት ባይደንና አንቶኒ ብሊንከን ጋር ሲያከብር መላው ዓለም በቴሌቪዥን ማያ ገጽ ተመልክቷል። ይህ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ ጡጦ ጠብቶ ያደገውና ጭንቅላቱ ውስጥ ቺፕሱን አስቀብሮ ስልጣን ላይ የወጣው አውሬ ከአሜሪካ የደህንነት አማካሪዎቹ ጋር በሚቀጥሉት ሳምንታትና ወራት አክሱም ጽዮናውያንን ማጥፋቱን እንዴት መቀጠል እንደሚችል መክሮ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።

ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከአሜሪካ እንደተመለሰም ከሕወሓቶች ጋር ጽዮናውያንን በምከር በመሸንገል ወዲያው ማሰራጨት የጀመረው ዜና፤ “በመቀሌ የዘረፋና የደፈራ ወንጀል ተጧጥፏል!” የሚለው ዜና ነው። ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “የሰሜን ዕዝ ስለተጠቃ ሕግና ሥርዓት ለማስከበር ወደ ትግራይ ዘመትን” አለ፤ አሁን ደግሞ ሕወሓቶች የትግራይን ወጣት ካስጨረሱትና የተረፈውንም ወያኒያዊ ወኔውን አንከራትተው ካዳከሙበት በኋላ ሰማንያ በመቶ የሚሆነውን የትግራይን ግዛት በኤርትራና አማራ ዲቃላ ከሃዲዎች ቁጥጥር ሥር እንዲሆን ፈቀዱ። አሁን ደግሞ መቀሌን ‘ሕግና ጸጥታ በማስከበር’በሚል ሰበብ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ ሰአራዊት ይገባ ዘንድ መንገዱን በመጥረግ ላይ ናቸው።

ከሁለት ዓመታት በፊት በቀድሞዎቹ ምርኮኞች በእነ ብርሃኑ ጂኒ ጁላ የሚመራው ሰአራዊት ወደ መቀሌ ሲያመራ፤ “ከትግራይ እስር ቤቶች ወንጀለኞች አመለጡ!” ብለው ነበር። አሁን ደግሞ ሕወሓቶችና ኦነግ ብልጽግና በስልት ተመካክረው ወደ መቀሌ ያስገቧቸውን በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ “ምርኮኞችን” ለቅቀው እንዲዘርፉ፣ እንዲደፍሩ፣ እንዲገድሉና ከተማቱን እንዲያውኩ በማድረግ ላይ ናቸው።

አዎ! “ምርኮኞች” የተሰኙትን ለዚህ ወቅት እንደሚያዘጋጇቸው አምና ላይ አስቀድሜ ተናግሪያለሁ። ለመጭው የጌታችን የልደት በዓል ሰሞን ያዘጋጁት ተንኮል ሊኖር እንደሚችል ስጋት አለኝ።

ኢየሩሳሌማውያን አምላካችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ከድተውና ለሮማውያኑ አሳልፈው በመስጠት በመስቀል ላይ እንዲሰቀል ካደረጉበት ዘመን በኋላ ምናልባት የወጣበትን ማህበረሰብ ይህን ያህል የሚጠላ ስብስብ እንደ ሕወሓት ያለ አይመስለኝም።

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

ለእነዚህ አርመኔዎች የገሃነም እሳትን ደጃፍ እንከፍትላቸው ዘንድ ግድ ነው።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

PERU Showing Us How to Get Rid of a Tyrant – Showing Ethiopia an Example to Follow

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 8, 2022

💭 መፈንቅለ መንግስት በፔሩ

የፔሩ ፕሬዝዳንት ፔድሮ ካስቲዮ የአስተዳደር አካሉን ባስቸኳይ መፍረሱን ካወጁ በኋላ በኮንግረሱ ከስልጣን ተባረሩ።

/ሮ ዲና ኤርሲሊያ ቦሉዋርቴ የፔሩ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ። ሕገመንግሥታዊው ፍርድ ቤት እንደ መፈንቅለ መንግሥት የገለፀውን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፔድሮ ካስቲሎ ኮንግረስን ለመበተን ከሞከሩ በኋላ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሏል። ቦልዋርቴ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ነበሩ።

👉 ግን ወ/ሮ ዲና ቦሉዋርቴ ጥንታውያኑን የኢንካ ጎሣዎችን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የተጠሩ ሌላዋ ኮሚኒስት የዓለም ኤኮኖሚክ ፎረም (WEF Davos) አሻንጉሊት ይሆኑን? ጋላኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥንታውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ ያጠፋላቸው ዘንድ በእነ ክላውስ ሽቫብእና ጆርጅ ሶሮስየተመለመለ ከሃዲ አሻንጉሊት መሆኑ ግልጽ ነው።

እንግዲህ ታሪካዊቷ የኢንካውያን ሃገር ፔሩ አምባገነኖችን እንዴት ማጥፋት እንዳለብን አሳየችን ፥ይህ ኢትዮጵያ መከተል ያለባትን ምሳሌ ያሳያል

የሚገርም ነው ከሁለት ሳምንታት በፊት ከአንዲት የኢንካ ዝርያ ካለባት ፔሩዋናዊት ጋር እ.አ.አ በ1438 ዓ.ም የተጀመረውን የኢንካ ግዛት ታሪክንና ምልክቶችን አስመልክቶ ስንነጋገር ነበር። የጽዮን ቀለማትንና የአምልኮ ሥርዓታቸውን ስታዘብ እነዚህ ሕዝቦች ምናልባት ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጋር ግኑኝነት ሳይኖራቸው አይቀርም የሚል ሃሳብ ኖሮኝ ነበር። በሌላ ቪዲዮ እመለስበታለሁ።

በሌላ በኩል፤ ዓለማችንን በዋናነት የሚመግቡና ለአዳም ዘር መኖር በጣም አስፈላጊ የሆኑ ፬/ አራት የምግብ ምንጮች አሉ። እነዚህ የምግብ ምንጮችና መልክአ ምድራዊ አመጣጥ/የተገኙባቸው ሃገራት የሚከተሉት ናቸው፤

  • ስንዴ – ኢትዮጵያ
  • በቆሎ – ሜክሲኮ
  • ሩዝ – ፊሊፒኖች
  • ድንች – ፔሩ

💭 COUP D’etat in PERU

Peru’s president Pedro Castillo was ousted by congress after he announced the immediate dissolution of the governing body.

Castillo was criticized for saying he would install a ‘government of exception’ to rule by decree hours before he was due to face an impeachment vote. He was accused of trying to seize power in a self-coup. MPs moved ahead with the trial, with 101 votes in favor of removing him, six against and 10 abstentions.

Protesters in Lima congregated to protest against and for Castillo.

Peru’s president dissolves congress hours before impeachment vote.

Dina Ercilia Boluarte has been sworn in as Peru’s first female president. Police arrested former President Pedro Castillo earlier after he tried to dissolve congress in an action the constitutional tribunal described as a coup. Boluarte was his vice president.

👉 Is Dina Boluarte Another Communist WEF Puppet?

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »