Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Nazi’

Author Says Hitler Was ‘Blitzed’ on Cocaine And Opiates

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

“ሂትለር በኮኬይን እና ኦፒያተስ ሱስ የተበላሸ እብድ ነበር” በማለት ጀርመናዊው ደራሲ ኖርማን ኦህለር ተናግሯል

ይህ ምንም አያጠራጥርም፤ ሂትለር የዕጽ ተገዢና አጋንንት የተጠናወተው እርኩስ መሆኑን፤ እንኳን ድርጊቱ፤ ገጽታው ብቻ በደንብ አተኩሮ ለሚያየው በግልጽ ይታያል። ዛሬም ብዙ ፖለቲከኞችና ታዋቂ ሰዎች የዕጽ ሱስ ባሪያዎች ናቸው። በእኛ ሃገር እንኳን ሕዝባችንን እየጨፈጨፉና እያስጨፈጨፉ ያሉት አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ጌታቸው ረዳ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰን፣ ጃዋር መሀመድ፣ እዳነች እባቤ፣ ብርሃኑ ነጋ ወዘተ በከፍተኛ የዕጽ ሱስ የተጠመዱና ዲያብሎስ የሚጋልባቸው አውሬዎች መሆናቸው እንዲሁ ሥራቸው ብቻ ሳይሆን ገጽታቸውም በደንብ ይናገራል።

አዎ! ዛሬ ምስኪኗን እናት ኢትዮጵያን አፍነው በማሰቃየት ላይ ያሉት ከሃዲ ፖለቲከኞችና ‘ልሂቃን’ ሁሉ ልክ እንደ ሂትለር የዕጽ ሱሰኞች፣ ባለጌዎችና እብዶች ናቸው። በእነዚህ አጥፍተው-ጠፊ እብዶች ተስፋ የሚያደርግ ሰው ደግሞ ከእነርሱ የባሰ እብድ ነው።

💭 Before and during World War II, Germany’s Nazi Party condemned drug use. But the book, “Blitzed: Drugs in the Third Reich,” claims German soldiers were often high on methamphetamine issued by their commanders to enhance their endurance. Nazi leader Adolf Hitler himself was a substance abuser. Author Norman Ohler joins “CBS This Morning: Saturday” to discuss his book.

In 1944, World War II was dragging on and the Nazi forces seemed to be faltering. Yet, in military briefings, Adolf Hitler’s optimism did not wane. His generals wondered if he had a secret weapon up his sleeve, something that would change the war around in the last second.

Author Norman Ohler tells Fresh Air’s Terry Gross that Hitler did have a secret, but it wasn’t a weapon. Instead, it was a mix of cocaine and opioids that he had become increasingly dependent upon. “Hitler needed those highs to substitute [for] his natural charisma, which … he had lost in the course of the war,” Ohler says.

Ohler’s new book, Blitzed, which is based in part on the papers of Hitler’s private physician, describes the role of drugs within the Third Reich. He cites three different phases of the Fuhrer’s drug use.

“The first one are the vitamins given in high doses intravenously. The second phase starts in the fall of 1941 with the first opiate, but especially with the first hormone injections,” Ohler says. “Then in ’43 the third phase starts, which is the heavy opiate phase.”

Hitler met a doctor called Theo Morell in 1936. Morell was famous for giving vitamin injections, and Hitler, with his healthy diet, immediately believed in this doctor and got daily vitamin injections.

But then as the war turned difficult for Germany in 1941 against Russia in the fall, Hitler got sick for the first time. He couldn’t go to the military briefing, which was unheard of before, and Morell gave him something different that day. He gave him an opiate that day, and he also gave him a hormone injection.

Hitler, who had suffered from high fever, immediately felt well again and was able to go to the meeting and tell the generals how the war should continue, how the daily operations should continue. And he was really struck by this immediate recovery from this opiate, which was called Dolantin. From that moment on, he asked Morell to give him stronger stuff than just vitamins. We can see from the fall of 1941 to the winter of 1944 Hitler’s drug abuse increases significantly.

Source

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Hitler’s Stash Found in Peru | የሂትለር ክምችት በፔሩ ተገኘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👮 በናዚ ስዋስቲካስ የታሸጉና የሂትለር ስም የተቀረጸባቸው ከ፶/ 50 በላይ የኮኬይን ጡቦች በፔሩ ፖሊስ ተያዙ

👮 Police in Peru Seized Over 50 Bricks of Cocaine That Were Wrapped in Nazi Swastikas

🛑 Anti-drug police in Peru have seized packages of cocaine with a picture of the Nazi flag on the outside and the name Hitler printed in low relief. The discovery was made on Thursday in the port of Paita, on Peru’s northern Pacific coast close to its border with Ecuador. (May 25)

ሰሞኑን የተለያዩ ፔሩዋኖችን የማግኘት እድሉ ገጥሞኝ ነበር። በጣም የገረመኝ ከሁለት ሳምንታት በፊት አንድ በእፅ በጣም የተቸገረ ነገር ግን ብዙ እውቀት ካለው የፔሩ ተወላጅ ጋር ለሰዓታት ሳወራ ነበር። በውይይታችን ወቅት ሰምቼው ስለማላውቀው፣ ጫት የመሰለና “አዩዋስካ/Ayahuasca” ስለተባለ ኃይለኛ የሻይ ቅጠል ሲያወሳኝ ነበር። ይህ በተወሰኑ ሥነ ስርዓቶች ብቻ በሻይና መጠጥ መልክ የሚወሰደው ቅጠል በፔሩ፣ ኤኳዶር፣ ኮሎምቢያና አማዞን ወንዝ ተፋሰስ ተወላጆች ዘንድ በተለምዶ በማህበራዊ እና እንደ ሥርዓታዊ ወይም የባህላዊ – መንፈሳዊ ሕክምና ጥቅም ላይ እንደሚውል አስረድቶኝ ነበር። እንደ ገለሰቡ አገላለጽ ይህ በዓመት አንዴ ወይንም ሁለቴ ብቻ ሊወሰድ የሚገባው ቅጠል ነፍስን ከስጋ የመነጠል አቅምአለው። ይህ ሻይ የእይታ ቅዠቶችን እና የተለወጡ የእውነታ ግንዛቤዎች/ ውዥንብርን እንደሚያስከትል ጠቁሟል።

ፔሩ ከኢትዮጵያ፣ ቲቤት እና አንዳንድ ሌሎች ጥቂት ቦታዎች ጎን ምስጢራዊ በሆነ መልክ ለዓለማችን ከፍተኛ የመንፈሳዊ ሞተር የሆነች ሃገር ናት። ቀለማቱ ሁሉ የጽዮን ቀለማት እንደሆኑ ልብ እንበል፤

💭 PERU Showing Us How to Get Rid of a Tyrant – Showing Ethiopia an Example to Follow

💭 መፈንቅለ መንግስት በፔሩ

የፔሩ ፕሬዝዳንት ፔድሮ ካስቲዮ የአስተዳደር አካሉን ባስቸኳይ መፍረሱን ካወጁ በኋላ በኮንግረሱ ከስልጣን ተባረሩ።

/ሮ ዲና ኤርሲሊያ ቦሉዋርቴ የፔሩ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ። ሕገመንግሥታዊው ፍርድ ቤት እንደ መፈንቅለ መንግሥት የገለፀውን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፔድሮ ካስቲሎ ኮንግረስን ለመበተን ከሞከሩ በኋላ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሏል። ቦልዋርቴ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ነበሩ።

👉 ግን ወ/ሮ ዲና ቦሉዋርቴ ጥንታውያኑን የኢንካ ጎሣዎችን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የተጠሩ ሌላዋ ኮሚኒስት የዓለም ኤኮኖሚክ ፎረም (WEF Davos) አሻንጉሊት ይሆኑን? ጋላኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥንታውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ ያጠፋላቸው ዘንድ በእነ ክላውስ ሽቫብእና ጆርጅ ሶሮስየተመለመለ ከሃዲ አሻንጉሊት መሆኑ ግልጽ ነው።

እንግዲህ ታሪካዊቷ የኢንካውያን ሃገር ፔሩ አምባገነኖችን እንዴት ማጥፋት እንዳለብን አሳየችን ፥ይህ ኢትዮጵያ መከተል ያለባትን ምሳሌ ያሳያል

የሚገርም ነው ከሁለት ሳምንታት በፊት ከአንዲት የኢንካ ዝርያ ካለባት ፔሩዋናዊት ጋር እ..አ በ1438 .ም የተጀመረውን የኢንካ ግዛት ታሪክንና ምልክቶችን አስመልክቶ ስንነጋገር ነበር። የጽዮን ቀለማትንና የአምልኮ ሥርዓታቸውን ስታዘብ እነዚህ ሕዝቦች ምናልባት ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጋር ግኑኝነት ሳይኖራቸው አይቀርም የሚል ሃሳብ ኖሮኝ ነበር። በሌላ ቪዲዮ እመለስበታለሁ።

በሌላ በኩል፤ ዓለማችንን በዋናነት የሚመግቡና ለአዳም ዘር መኖር በጣም አስፈላጊ የሆኑ ፬/ አራት የምግብ ምንጮች አሉ። እነዚህ የምግብ ምንጮችና መልክአ ምድራዊ አመጣጥ/የተገኙባቸው ሃገራት የሚከተሉት ናቸው፤

  • ስንዴ – ኢትዮጵያ
  • በቆሎ – ሜክሲኮ
  • ሩዝ – ፊሊፒኖች
  • ድንች – ፔሩ

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሊባኖስ-አሜሪካዊቷ ክርስቲያን | በትግራይ ሕዝብ ላይ ለተፈጸመው ግፍና ወንጀል ኦሮሞዎች ተጠያቂዎች ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2022

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ እምነቷ ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ኦሮሞ ቢሆንም፤ የኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም ያልተረዳው አሻንጉሊት አማራ ግን ቍ.፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ አፍራሽ ነው! ቶሎ ካልተመለሱ ሁለቱም እሳት ከሰማይ ይወርድባቸዋል!

በአክሱምማሕበረ ዴጎ  እና በማይካድራ አሰቃቂውን ጭፍጨፋ የፈጸሙት የኦነግ/ብልጽግና ኦሮሞዎች መሆናቸውን የቋንቋ ልሂቃኑ አረጋግጠውታል!

የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በጽዮናውያን ላይ የዘመተመት አንዱና ዋናው ምክኒያት ተጋሩ ያልተዳቀለ ክርስቲያን ሕዝብ በመሆኑ ነው። ግራኝ ነግሯችኋል፤ መደመርማለቱ ይህን ነው። ሰአራዊቱ የትግራይ ሴቶችን የደፈረውም ለዚህ ነው። በግራኝ ቀዳማዊ ጎንደር የወደቀችው በኦሮሞ የመደቀል ዘመቻ ነው፤ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት

ዘጠና በመቶ የሚሆኑት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ፈላጭ ቆራጮች ኦሮሞዎች ናቸው፤ ገዳዮቹ + ሴት ደፋሪዎቹ + ቤተ ክርስቲያን አቃጣዮቹ!

ኦሮሞው ምኒልክ ከመቶ ዓመታት በፊት ተጋሩ ወንድማማቾችን ከፋፍሎ ለዚህ አስከፊ ጊዜ አበቃን፤ አሁን ልጆቹ ደግሞ ትግራይ እና ኤርትራ አንድ እንዳይሆኑ እባባብዊና ፋሺስታዊ በሆነ መንገድ እየታገለ ነው። የቃኤልን ፈለግ የተከተለው አሻንጉሊቱ አማራም ታክሎበታል!

ዛሬ በኢትዮጵያ ላይ የነገሡት በጭራሽ መንገሥ የማይገባቸው ኦሮሞዎች ናቸው። “ወንጀሉን የፈጸሙት እነ ሸኔ፣ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ እነ ጃዋር መሀመድ ወዘተ ናቸው፤ ሁሉም ኦሮሞዎች እኮ እንዲህ አይደሉም ሰላማዊ ናቸውቅብርጥሴ” ከእንግዲህ አይሠራም። የዋሖቹን ጽዮናውያንን ለማታለል ለሕዝባቸውና ለማንነታቸው መቆም ሲገባቸው መጤ ለሆኑ ሉሲፈራውያን ርዕዮተ ዓለማት ከሚታገልቱ ከሕወሓት አክቲቪስቶች ጋር ከንቱና በታሪካቸው እንኳን ያልሠራ ሕብረት የፈጠሩት የኦሮሞ አክቲቪስቶች የአዞ እንባቸውን አልፎ አልፎ ብቅ እያሉ ስላነቡ ባጠቃላይ ኦሮሞ ከተጠያቂነት በጭራሽ አያመልጣትም፤ በታሪክም ተመዝግቦ ለወደፊቱ ትውልድ የሚተላለፍ ነው። ምንም ወለም ዘለም የለም፤ በትግራይ ለተፈጸመው ጭፍጨፋና በመሠራት ላይ ላለው ግፍና ወንጀል ቍ.፩ ተጠያቂው ኦሮሞ ነው! አገዛዙ የኦሮሞ ነው! እነዚህን በታሪካችን ዓይተናቸውና ሰምተናቸው የማናውቃቸውን መሰል ግፎች እና ወንጀሎች ማቆም ከፈለጉ ቄሮም በሏቸው ሌሎች በቀን አራት ጊዜ እየተመገቡ ያሉ ኦሮሞዎች በአንድ ቀን ማቆም በቻሉ ነበር፤ ሓቁ ግን በጭራሽ አይፈልጉም። ምክኒያቱም ለወደፊቱ ይቀናቀኑናል የሚሏቸውን ሰሜናውያን ክርስቲያኖችን መጨረስ፣ ከቋንቋ እስከ ሃይማኖትና ቅርስ ያላቸውን ነገር ሁሉ ማውደምና መዝረፍ ይሻሉና ነው። ታሪክ የወደፊቱ መስተዋት ነውና ከዚህ በፊት ስለሠሯቸውን ግፎችና ወንጀሎች ሁሉ፣ ሃያ ሰባት ጥንታውያን የደቡብ ኢትዮጵያ ነገዶችን ከምድረ ገጽ ማጥፋታቸውን በሚገባ እናውቃለን። በዚህ ታሪካዊ ወንጀላቸው ኦሮሞዎች ልክ በአርመናውያንና ግሪክ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ እንዳካሄዱት ቱርኮች አይናዘዝም፣ ይቅርታ ለመጠይቅም ሆነ ንስሐ ለመግባት በጭራሽ ፈቃደኛ አይደልም። ቱርኮችና ኦሮሞዎች ቢታደሉ ኖሮ፤ በናዚ ዘመን በአይሁዶች ላይ ግፍ ሠርተው በብዙ ልፋትና ጥረት በንስሐ የተመለሱትን ጀርመኖችን ፈለግ መከተል በቻሉ ነበር። ግን እንደ ሌባው አልታደሉም፤ ሁሌም ስሜታቸው በሚነዳቸው መንገድ ነው ለጥፋት የሚሄዱት። “ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

ስለዚህ “አብዛኛው ኦሮሞ ሰላማዊና አቃፊ ነውቅብርጥሴ” ከእንግዲህ ወዲህ አይሠራም፤ የእነርሱ ሰላማዊነትና አቃፊነት የትግራይን ሕዝብ ከመከራና ስቃይ አላዳነውም። ሰላማዊነታቸውና አቃፊነታቸው ከዋቄዮአላህ ጋር ወደ ሲዖል ይውረድ!

👉 በዚህ ቪዲዮ ይህን አስመልክቶ ጀግናዋ ሊባኖስአሜሪካዊቷ ክርስቲያን እኅታችን ብርጂት ገብርኤል ሁሉንም ነገር በትክክልና በጥሩ መልክ አስቀምጣልናለች፤ ለምሳሌ እንዲህ ስትለን፦

💭 “በታሪክ ውስጥ ስትመለከቱ፤ ሁሉንም የታሪክ ትምህርቶች ስትመለከቱ በዘመነ ናዚ አብዛኞቹ ጀርመኖች ሰላማዊ ነበሩ። በጀርመን የጭፍጨፋ አጀንዳውን የሚነዙት ናዚዎቹ ነበሩ። በዚህም ሳቢያ ፷/60 ሚሊየን ሰዎች ሞተዋል፤ ወደ ፲፬/14 ሚሊዮን የሚጠጉት በማጎሪያ ካምፖች ውስጥ ነው ያለቁት፤ ስድስት ሚሊዮን የሚሆኑት አይሁዶች ነበሩ ሰላማዊው አብላጫዎቹ ኢምንት ነበሩ፤ ጭፍጨፋውን አላቆሙትምና።”

ሙስሊም አሜሪካዊቷ ሳባ አህመድ፦

ሰላም! ስሜ ሳባ አህመድ ይባላል፤ በአሜሪካን ዩኒቨርሲቲ የሕግ ተማሪ ነኝ፤ ቀላል ያልሆነ ጥያቄ ልጠይቅ መጥቻለሁ፣ እርሱም፤ በመላው ዓለም 1.8 ቢሊዮን ሙስሊሞች አሉ። ሲደመር ስምንት ሚሊዮን ሙስሊም አሜሪካውያን የእስልምና እምነት ተከታዮች በዚህች አገር አለን፤ ግን እዚህ ሲወከሉ አላያቸውም።

የኔ ጥያቄ ግን እንዴት እንታገል የሚለው ነው። የርዕዮተ ዓለም ጦርነትን እንዴት በመሳሪያ ማሸነፍ ይቻላል? ይህንን የጂሃዲስቶች ርዕዮተ ዓለም ጦርነትን እንዴትመዋጋት ይቻላል? የተነጋገራችሁበት ጉዳይ ርዕዮተ ዓለማዊ ነውና። በርዕዮተ ዓለም ደረጃ ካልታገላችሁት እንዴት ይህን ነገር ማሸነፍ ትችላላችሁ?

ሊባኖስአሜሪካዊቷ ክርስቲያን ብርጂት ገብርኤል፦

ግሩም ጥያቄ! እዚህ በመገኘትሽ በጣም ደስ ብሎኛል፤ ምክንያቱም በያዝነው ርዕስ ዙሪያ መልስ እንድንሰጥ እድል ስለሚሰጠን ነው። እኛ የምንቃወመው ሙስሊሞችን ሳይሆን ሙስሊሞች በህዝባችን ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት ነው፤ እስልምና ጦርነት ከፍቶብናል። እዚህ የተገኘነው ሙስሊሞች ምን ያህል ርቀት ላይ እንደሄዱ ለመወያየት እንችል ዘንድ ነው። ስለ አብዛኛው ሙስሊም “ስላማዊነት” ጉዳይ እኛ አይደለንም ያወሳነው፤ አንቺ እንጂ፤ ካነሳሽው አይቀር በዚህ መልክ በማብራራት እንድመልስ ፍቀጅልኝ ዛሬ በዓለም ላይ 1.2 ቢሊዮን ሙስሊሞች አሉ፤ በእርግጥ ሁሉም ሙስሊሞች አክራሪ አይደሉም፤ አብዛኞቹ ሰላማዊ ሰዎች ናቸው።

በሁሉም የስለላ አገልግሎቶች መረጃ መሠረት በዓለም ዙሪያ ከ15% እስከ 25% ድረስ አክራሪዎች ሊሆኑ እንደሚችሉ ይገምታሉ፤ ይህም 75% የሚሆኑት የተቀሩትን አብዛኞቹን ሰላማዊ ያደርጋቸዋል፤ ሆኖም ግን ከ15% እስከ 25% የሚሆኑትን ስንበለከት፤ ከዓለም ሙስሊም ሕዝብ በመቶኛ ከ 180 ሚሊዮን እስከ 300 ሚሊየን ሙስሊሞች ለምዕራባውያኑ ስልጣኔ ውድመት ይሠራሉ ማለት ነው፤ ይህም የዩናይትድ ስቴትስን ነዋሪዎች ያህል ብዛት ያለው ቁጥር ነው።

ስለዚህ “ለምን ከ15 እስከ 25 በመቶ ስለሚሆኑት አክራሪዎቹ መጨነቅ አለብን?” ለሚለው ጥያቄ መልሱም፤ የነሱ አክራሪነት ሰላም ሰልነሳን ነው የሚለው ይሆናል። የሚገድሉትና የሚጨፈጭፉት አክራሪ ሙስሊሞ ስለሆኑ ነው።

💭 በታሪክ ውስጥ ስትመለከቱ፤ ሁሉንም የታሪክ ትምህርቶች ስትመለከቱ በዘመነ ናዚ አብዛኞቹ ጀርመኖች ሰላማዊ ነበሩ።

☆ በጀርመን የጭፍጨፋ አጀንዳውን የሚነዙት ናዚዎቹ ነበሩ። በዚህም ሳቢያ 60 ሚሊየን ሰዎች ሞተዋል፤ ወደ 14 ሚሊዮን የሚጠጉት በማጎሪያ ካምፖች ውስጥ ነው ያለቁት፤ ስድስት ሚሊዮን የሚሆኑት አይሁዶች ነበሩ። ሰላማዊው አብላጫዎቹ ኢምንት ነበሩ፤ ጭፍጨፋውን አላቆሙትም።

☆ አብዛኞቹን ሩሲያውያን ስትመለከቱ፤ ሩሲያውያንም ሰላማዊ ነበሩ፤ ግን ሃያ ሚሊዮን ሰዎችን መግደል ችለዋል። ሰላማዊው አብላጫዎቹ ኢምንት ነበሩ፤ ጭፍጨፋውን አላቆሙትም።

☆ ለምሳሌ ቻይናን ስትመለከቱ፤ ቻይናውያን ሰላማዊ ነበሩ፤ ግን ቻይናውያን 70 ሚሊዮን ሰዎችን መግደል ችለዋል። አብዛኞቹ ሰላማዊ ሰዎች ነበሩ ግን ኢምንት ነበሩ፤ ጭፍጨፋውን አላቆሙትም።

☆ ጃፓንን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በፊት ስትመለከቱ ጃፓናውያን ሰላማዊ ነበሩ፤ ግን ጃፓን ወደ ደቡባዊ ምሥራቅ እስያ አቋርጣ በመሄድ 12 ሚሊዮን ሰዎችን በብዛት ገድላለች። አብዛኛዎቹን በሜንጫ እና በአካፋ። ሰላማዊው አብላጫዎቹ ኢምንት ነበሩ፤ ጭፍጨፋውን አላቆሙትም።

☆ በመስከረም 11ዱ ጥቃት ወቅት በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ 2.3 ሚሊየን ነበሩ።

19 ጠላፊዎች 19 አክራሪዎችን ብቻ ነበር የወሰደው አሜሪካን ለማንበርከክ። እነዚህ ጥቂቶቹ ነበሩ በየዓለም ንግድ ማእከልና ፔንታጎን ጥቃት አድርሰው ወደ 3,000 የሚጠጉ አሜሪካውያንን ለመግደል በቅተዋል። ስለ ጨዋ እና ሰላማዊ ሙስሊሞች ስናወራ አንቺ እንደ አንድ ብቸኛ የአሜሪካ ሙስሊሞች ተወካይ እዚህ መገኘትሽ ደስ ብሎኛል፤ ነገር ግን ሌሎቹ “ሰላማዊ” ሙስሊሞች የት አሉ? ለምንስ ድምጻቸውን አያሰሙም?

ሰላማዊው የሆኑት አብዛኞቹ ሙስሊሞች ኢምንት ናቸው፤ ሽብሩንና ጭፍጨፋውን አላቆሙትም። የፖለቲካ ትክክለኛነትን (ይሉኝታን) ወስደን ወደ ቆሻሻ መጣያ የምንጥልበት ጊዜ አሁን ነው።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian Journalist Wins Award for Tigray Reporting | ኢትዮጵያዊው ጋዜጠኛ ለትግራይ ዘገባው ሽልማት አሸነፈ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 17, 2021

👏👏👏

ጋዜጠኛው (የካሜራ ሰው)እንደ ‘አሶሲየትድ ፕሬስ’ ላሉ የተለያዩ ዓለም ዓቀፋዊ የዜና አውታሮችና ሜዲያዎች የሚሠራው ሶላን ኮሊ ነው። እንኳን ደስ ያለህ፤ ወንድማችን! በርታ!

💭 የሮሪ ፔክ ሽልማት ህይወታቸውን አደጋ ላይ ጥለው ዜናዊ በሆኑ ክስተቶች ላይ ለዘገቡ ነፃ የካሜራ ኦፕሬተሮች የሚሰጥ ሽልማት ነው።

💭 Ethiopian journalist Solan Kolli on Tuesday won the Rory Peck prize for his coverage of the devastating conflict in the Tigray region of his home country.

💭The Rory Peck Award is an award given to freelance camera operators who have risked their lives to report on newsworthy events.

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Media & Journalism, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigrayan Diaspora Denounces Genocide as Ethiopia’s Crisis Worsens • FRANCE 24

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 17, 2021

________________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigrayan Zionists of Addis Ababa Rounded up by the Fascist Oromo Police of Abiy Ahmed Ali

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 17, 2021

😠😠😠 😢😢😢

💭 ትግርኛ ተናጋሪ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንደ ናዚ አውሮፓ የጅምላ እስር ቤት እየገቡ ነው።

💭 Tigrayan Residents of Addis Ababa Being Marched to Mass Detention Centers like in Nazi Europe

💭 አባቶቻችን በሠሯት እና በደማቸው ባቆዩልን በገዛ አገራችን?! 😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ!

ባባቶቻችን ደምባባቶቻችን ደምእናት ኢትዮጽያ የደፈረሽ ይውደምየደፈረሽ ይውደም!

አዎ! ይህ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንደ መስተዋት ቁልጭ አድርጎ ካሳየን ክስተቶች መካከል ይህን ሁሉ ዘመን ኢትዮጵያን ያቆዩአት ጽዮናውያን የአክሱም ትግራይ አባቶችና እናቶች እንደነበሩ ነው። ዛሬ ማን ከባዕዳውያኑ ጋር አብሮ የራሱን ዜጋ የሚያስጨፈጭፍ ከሃዲ ባንዳ የኢትዮጵያ ጠላት እንደሆነ እና የኢትዮጵያን የመንፈስ ማንነትና ምንነት ክብር አላስደፍርም ብሎ ብቻውን እየተፋለመ እንዳለ በግልጽ እያየነው ነው። “ባባቶቻችን ደም” ብለው በመዘመር ኢትዮጵያን ያቆዩላቸውን አባቶቻቸውን የሚያስጨፈጭፉ፣ ልጆቻቸውን የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ኦሮሞዎች ከየከተማው እየተለቀሙ እንዲታሠሩ የሚያደርጉት ከሃዲዎች የከሃዲዎች ከሃዲዎች እንጂ ኢትዮጵያዊም ክርስቲያንም በጭራሽ አይደሉም።

በነገራችን ላይ፤ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጽዮናውያን ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የአማራውና ሌሎች የደቡብ ሰዎች ላባቸውን አፍስሰው የሰበሰቡትን ገንዘብ ለድሮኖች እና ከባባድ መሣሪያ መግዢያ በማድረግ ላይ ያለው እመሠርታታለሁ ለሚላት እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራት መከላከያይሆን ዘንድ ነው። አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ በተለይ ድሮኖችን፣ ሮኬቶችን (ቀስበቀስም የኑክሌር ሚሳየሎችን) እንዲሁም የቱርክ እና አረብ ሠራዊቶችን ኦሮሚያ በተባለው ህገወጥ ክልል ለማስፈር ከቱርክ እና አረቦች ጋር ተስማምቷል። አሜሪካ እና ቻይናም በቂ ሠራዊት በጂቡቲ አላቸው፤ ሩሲያም በፖርት ሱዳን ቤዝ አላት።

እንግዲህ የኢትዮጵያ ጠላቶች እነማን እንደሆኑ ሁሉም የሚያየውና የሚያውቀው ነገር ነው። ግን ከጽዮናውያን ጋር አብሮ ኢትዮጵያን ለዘመናት ሲያስደፍሯት የነበሩትንና ትግራይን ከኢትዮጵያ አባርረው ሊውጡትና ለሰልቅጡት አፋቸውን በማጣጣም ላይ ያሉትን ፋሺስት ኦሮሞዎችን በመፋለም ፈንታ፤ “ባባቶቻችን ደም”ባባቶቻችን ደም” እናት ኢትዮጽያ “የደፈረሽ ይውደም!” እያለ ያላግባብ ይጮኻል። እውነቱ ግን የማይገባውን የጽዮናውያንን ሰንድቅ እያውለበለበ በከንቱ የሚፎክረው አማራው ነው ዛሬ ኢትዮጵያን ከማንም በከፋ መልክ እያስደፈራትና እያራቆታት ያለው። የአሜሪካን አውሎ ነፋሳት ማዘዝ በሚችሉት ጽዮናውያን አባቶች ላይ በማመጽ ነበር የኢትዮጵያ ጠላቶችን ለመርዳት ሲባል አንድ ሺህ የዋልድባ መነኮሳት የጸሎት አባቶችን በሑዳዴ ጾም እንዲባረሩና እንዲጎሳቆሉ የተደረገው። ይህን በመቃውም ድምጽ ያሰማ አማራ ነበርን? በጭራሽ፤ አልነብረም! በዋልድባ አባቶች ላይ የተሠራው ዲያብሎሳዊ ሤራ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ነበር። ታዲያ ይህን ቤተ ክርስቲያንን የደፈረና ያዋረደ ተግባሩን ደግፈውታል ማለት ነው። ስለዚህ “የደፈረሽ ይውደም!” ሲል አራቱን ጣቶቹን ወደራሱ እየቀሰረ መሆኑን ይወቀው።

😈Dark History of The Oromos & Amharas | የኦሮሞ እና የአማራ የጨለማ ታሪክ

________________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

My Grandmother’s Nazi Killer Evaded Justice. Modern War Criminals Like Abiy Ahmed Must Not

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 20, 2021

Who has stood trial, or will stand trial, for the appalling abuses committed against the Uyghurs in China, the Rohingya in Myanmar, the Yazidi in Iraq, or the people of Tigray in Ethiopia? How many mass murderers are walking free in Rwanda, or Syria?

As the 75th anniversary of the Nuremberg trials approaches, Ilse Cohn’s grandson calls for international law to ensure those committing atrocities today face retribution.

The man who ordered the murder of my grandmother never stood trial for the crime. Nor did he stand trial for any of the other 137,000 murders he ordered during five short months in 1941.

I know who he was. His name was Karl Jäger, and he was the commander of a Nazi execution squad in Lithuania, where my 44-year-old grandmother had been deported from her home town in Germany. He is just one of several hundred thousand men and women who were never brought to justice for the part they played in the Nazi holocaust. It’s estimated that up to a million people were directly or indirectly involved in holocaust atrocities, yet only a tiny fraction – perhaps no more than 1% – were ever prosecuted.

Next month marks the 75th anniversary of the end of the Nuremberg International Military Tribunal at which 24 of the most senior Nazi leaders stood trial for war crimes and crimes against humanity. It was the first such trial in history, described at the time as “a shining light for justice”.

A dozen other trials followed – of bankers, lawyers, doctors and others – but according to Mary Fulbrook, professor of German history at University College London, once the Nuremberg process was over, the West Germans prosecuted only 6,000 people for their part in Nazi crimes, of whom some 4,000 were convicted.

Most holocaust perpetrators, such as Jäger, a music-loving SS colonel who ordered the murder of my grandmother and so many others, simply melted back into their community. Jäger, for example, led a quiet, inconspicuous life as a farmer in the German town of Waldkirch, not far from the borders with France and Switzerland, until he was finally arrested in 1959. He hanged himself in his prison cell with a length of electric cable before he could be brought to trial.

So why was Nuremberg, and the handful of other war crimes trials that followed, the exception rather than the rule?

First, because by 1945, large parts of Germany were a smouldering ruin. Millions of people were homeless, so the emphasis was primarily on reconstruction. And who was available to take charge in the “new Germany” if not the very same officials (supposedly de-Nazified) who had served under the Nazis?

Second, because with the start of the cold war and fears of Soviet domination in Europe, both the US and Britain believed that confronting the Soviet threat was more important than hunting down thousands of Nazis. Justice would have to take a back seat.

None of which excuses why, even today, so few perpetrators of the most egregious crimes against humanity are pursued and convicted. It’s true that Radovan Karadžić and Ratko Mladić are both serving long prison sentences for their role in the atrocities of the war in Bosnia. The former Liberian president Charles Taylor is incarcerated after being convicted of what the judge at his trial in The Hague called ‘some of the most heinous and brutal crimes in recorded human history’, and the former president of Chad, Hissène Habré, died of Covid-19 last month while serving a life sentence for human rights abuses.

But, like Nuremberg, they are the exceptions. Who has stood trial, or will stand trial, for the appalling abuses committed against the Uyghurs in China, the Rohingya in Myanmar, the Yazidi in Iraq, or the people of Tigray in Ethiopia? How many mass murderers are walking free in Rwanda, or Syria?

The anniversary of the Nuremberg verdicts offers an opportunity to revisit the debate over war crimes prosecutions, both past and future. It also marks the October release of a major new documentary film called Getting Away With Murder(s) which shines a spotlight on some of the thousands of unpunished Nazi war criminals who escaped after 1945 and lived the rest of their lives undisturbed, some of them in Britain.

Full disclosure: after the film’s director, David Wilkinson, read an article I wrote in the Observer three years ago, he invited me to appear in the film, visiting the site of my grandmother’s death.)

Seventy-five years after Nuremberg, at a time when war crimes are still being committed with shameful alacrity, it is more important than ever to re-emphasise the need to collect evidence when such crimes are committed, and to reaffirm the principle that they should never go unpunished.

History matters. We can learn from past mistakes, which is why in Germany, under the doctrine of “universal jurisdiction”, a Syrian doctor is now on trial charged with crimes against humanity for torturing people in military hospitals. In the Netherlands, another Syrian was sentenced last July to 20 years in prison, accused of being a member of the al-Nusra Front, an al-Qaida affiliate. In Sweden, a former Iranian deputy public prosecutor is currently on trial over the mass execution and torture of prisoners in the 1980s.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Nazis’ Horrific Siege of Leningrad Repeated Today in Tigray, Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2021

👉 The Siege of Leningrad (St. Petersburg)

ከሁለት ወራት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮና ጽሑፍ፦

👉 “ናዚ ሂትለር በሩሲያ ከተማ ላይ የፈጸመውን ጭካኔ ፋሺስት ግራኝም በትግራይ ላይ እየደገመው ነው”

ሌኒንግራድ “የሕይወት ጎዳና”

👉 በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ውስጥ በጣም ግልጽና ኢ-ሰብዓዊ ከሆኑት የጦር ወንጀሎች አንዱ ነው ፣ የሌኒንግራድ እገዳ

***“እንደ ዝንቦች እንጠፋለን!!!”***

👉 እ.አ.አ መስከረም ፲፱፻፵፪/1942 – ነሐሴ ፲፱፻፵፬/1944 ዓ.ም – የሌኒንግራድ ከተማ እገታ

👉 ሂትለር እራሱ እገዳውን አዘዘ

👉 ከተማዋ ዙሪያዋን ተከበበች፣ መውጫና መግቢያ መንገዶች ተዘጉ

👉 ለ ፪.፭/ 2.5 ሚሊዮን የከተማዋ ነዋሪዎች ምግብ፣ ውሃ፣ መብራትና ስልክ ማቅረብ አቆመ

👉 የሌኒንግራደሮች የጭካኔ ረሃብ የስሌቱ አካል ነበር

👉 ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሞቱ

👉 ከተማዋን ግን መያዝ አልቻለም፤ ሂትለር ተሸነፈ

ከሰማንያ ዓመታት በፊት ዛሬ ሳንትፒተርስቡርግ በመባል የምትታወቀውን እና የሩሲያን ሁለተኛ አንጋፋ ከተማን ሌኒንግራድን (የፕሬዚደንት ፑቲን ከተማ) በሁሉም መንገድ ለመያዝ ባላቸው ፍላጎት ሂትለርና የናዚ ጀርመን አመራሮቹ እጅግ ኢ-ሰብዓዊ የሆኑ የትግል ዘዴዎችን ከመጠቀም አልተገደቡም፡፡ ሂትለር ከተማዋን ሙሉ ለሙሉ ለማውደም ፣ 2.5 ሚሊየን የሚሆነውን መላውን ህዝቧን ለማጥፋት ፣ በረሃብ ለመቅጣትና እና የተከላካዮችን ተቃውሞ ለማፈን በከፍተኛ የአየር እና በጦር መሳሪያዎች ደጋግሞ መትቷታል፡፡ ከተማዋ በእግድ ተከበባ ነበር ፡፡ ተከላካዮች እና የተቀረው የሌኒንግራድ ህዝብ በተከታታይ የቦምብ ፍንዳታ ተፈጽሞባቸው ፣ ረሃብ ፣ ብርድ እና በሽታ አጥቅተዋቸው እንኳን የጠላትን ጥቃት በጀግንነት እስከ መጨረሻው ተከላክለውት ነበር ፤ ቦምብ፣ ረሃብ፣ በሽታ እና ብርድ ሌኒንግራሮችን አልሰበሯቸውም ነበር።

ናዚዎች የሌኒንግራድ መያዙን ከዋና ዋና ስልታዊ እና ፖለቲካዊ ግቦች አፈፃፀም ጋር ያያይዙታል፡፡ እነሱ ይህችን ከተማ እና ህዝቧንም ከምድር ገጽ ለማጥፋት አስበው ነበር፡፡

በሌኒንግራድ የተደረገው ውጊያ በታላቁ የአርበኞች ጦርነት ወቅት በጣም ረዥም ነበር ፡፡ የፋሺስት ጀርመን ወታደራዊ-የፖለቲካ አመራር ሌኒንግራድ ከጥቃት ወረራው የመጀመሪያ ዒላማዎች እንደ አንዱ አደረገው፡፡ ነገር ግን በሌኒንግራድ ለ 900 ቀናት በመከላካይ ጦርነት ወቅት የሩሲያ/ሶቬይት ወታደሮች ከተማዋን ለጠላት አሳልፈው አልሰጡም ፣ በርካታ የጠላት ኃይሎችን እና ከናዚዎች ጋር አብሮ የነበረውን መላውን የፊንላንድ ጦር ድል አድርገዋቸው ነበር፡፡ እና የሌኒንግራድ መከላከያ የሩሲያ/ሶቪዬት ህዝብ እና የመከላከያ ሰራዊታቸው ድፍረት እና ጀግንነት ምልክት ለመሆን በቅቷል፡፡ ናዚዎች ሌኒንግራድን ሙሉ በሙሉ ለመያዝ ባለመቻላቸው ከተማዋን በጭካኔ የቦምብ ፍንዳታ እና ድብደባ በመምታት ህዝቡን እና ተከላካዮችን በረሃብ እና በብርድ ቀጥተው ለማንበርከክ ሞክረው ነበር፡፡

የጀርመን ወታደሮች ሌኒንግራድን የማጥቃት ዘመቻ የተጀመረው እ.ኤ.አ. ሐምሌ 10 ቀን 1941 ዓ.ም ነበር፡፡ በዚህ ቀን የጀርመን እና የፊንላንድ ወታደሮች በደቡብ ምዕራብ እና በሰሜን አቅጣጫዎች ከተማዋን ለማጥቃት ዘመቱ፡፡

የጀርመን ትዕዛዝ ሌኒንግራድን በትንሽ ደም በመውሰድ በቁጥጥር ስር ለማዋል እና የሞስኮ ቡድን ሰሜን ኃይሎችን በሞስኮ ላይ ለማጥቃት ዓላማው ሳይሳካ ቀርቷል ፡ ስለዚህ እስክ 1944 ዓ.ም ድረስ ሌኒንግራድን ለዘጠኝ መቶ ቀናት (ለሁለት ዓመታት ተኩል ያህል) በናዚ ወታደሮች ታግዳና ተከብባ እንድትቆይ ተደርጎ ነበር። የተከበበችው ከተማ ሁኔታ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ነበር፡፡ የጋራ ሥርዓቶቹ ሁሉ አልሠሩም፡፡ ከተማዋ መብራት፣ ስልክ፣ ሙቀትና የውሃ አቅርቦት ተነፍጓት ነበር፡፡ የኃይል አቅርቦቱ ውስን ነበር፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ ህዝቡ እንዳለ ታግቶ ነበር፤ አልተለቀቀም፤ ስለዚህ በአስቸጋሪ ቀዝቃዛ ክረምት እና በቂ አቅርቦቶች በሌሉበት ሁኔታ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ ተጋለጡ፡፡ በእገዳው ጊዜ ሁሉ የነዋሪዎችን መፈናቀል በዋነኝነት ሕፃናትን ነበር ያጠቃው፡፡ ሆኖም በላዶጋ ሐይቅ በኩል “ከዋናው ምድር” ጋር የተከበበውን ብቻ የሚያገናኝበት ብቸኛው መንገድ “የሕይወት ጎዳናዎች” ውስን ነበሩ፡፡

ግማሽ ሚሊየን ሰዎች ፣ ብዛት ያላቸው የኢንዱስትሪ መሣሪያዎች ፣ ባህላዊ እሴቶች እና ሌሎች ንብረቶች ከከተማው ተወስደዋል ፡፡ በአጠቃላይ የሥራ ዘመኑ ከ 1.6 ሚሊዮን ቶን በላይ ጭነት በ “የሕይወት ጎዳና” ተጓጉዞ ወደ 1.4 ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑ ሰዎች እንዲፈናቀሉ ተደርጓል፡፡

በረሃብ ፣ በብርድ ፣ በበሽታ፣ በቦምብ እና በከባድ ድብደባ ምክንያት የሞቱት የሌኒንግራድ ከተማ ነዋሪዎች ጠቅላላ ቁጥር ፩/1 ሚሊዮን ሰዎች ደርሶ ነበር።

ግራኝ አብዮ አህመድ አሊ በመፈንቅለ ክልል ጀብዱው እነ ጄነራል አሳምነውን የአማራ ክልል ከተሰኘው ክፍለ ሃገር ገድሎ ካስወገደ በኋላ በጋላዎች የሚመራውን የጋላማራ አገዛዝ በክልሉ አስቀመጠ፣ ባስፈለገ ጊዜ ፊሽካ ተነፍቶ በክልሉ ስም ለዘመቻ የሚጠራውን “የአማራ ልዩ ሃይል” አደራጀ፣ አሁን በወለጋ በሚኖሩት አማራዎች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ባደረገ ማግስት፤ “ና! ወደ ትግራይ ልንዘምት ነው፣ ወልቃይት እርስትህን ነፃ ታወጣለህ!” ተብሎ እንዲወጣና የእሳት እራት እንዲሆን አደረገው። ጎን ለጎን፤ በቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ ህገ-ወጥ ክልሎች አማራዎች ላይ ጭፍጨፋውን ቀጠለ፤ በሉሲፈራውያኑ ልሂቃኑ የሚመራውና “አማራ” ሳይሆን “አማራ ነኝ” እያለ እራሱን ለመከላከል ብቃት ያለው መንጋ ግን የጎጃምን ግዛቱን (እርስቱን) ከቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ አስመልሶ የሕዳሴ ግድቡን ለመቆጣጠር ከመታገል ይልቅ በትግሬ ወገኑ ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ በርሃማዋን “ወልቃይት እርስቴን ላስመለስ” በሚል ወኔ ለጋላዎች ሤራ እራሱን አሳልፎ በመስጠት እራሱን በእሳት ያስጠርጋል። በዚህም እርስቱንም፣ ወኔውንም ማንነቱንም ሁሉ ይነጠቃል! “….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው…የሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸው… ከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ… ብለህ ተርትባቸው” ብሎህ ነበር እኮ የዘመትክለት እባቡ አብይ።

በዘመነ ኮሮና፣ በዘመነ አንበጣ፤ ግራኝ አብዮ አህመድ በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ እየፈጸመው ያለው ጭካኔ የተሞላበት ፋሺስታዊ ተግባር ናዚው ሂትለር ከሰማኒያ ዓመታት በፊት በሩሲያውያኑ ላይ ከፈጸመው ኢ-ሰብዓዊ ተግባር ጋር እጅግ በጣም ተመሳሳይ ነው። ልብ እንበል፤ ግራኝ ትግራይን ማገድ፣ መተንኮስ፣ ለወረርሽኝ በሽታ፣ ለአንበጣ፣ ለረሃብ ማጋለጡን የጀመረው ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት ነበር። የሂትለርን ፍኖተ ካርታ ይዞ ነው ጥቃቱን በማካሄድ ላይ ያለው። ግፍና ሰቆቃ ስቃይ እና ሰቆቃ

ትናንትና የመቀሌ ዩኒቨርስቲን አጥቅቶ ብዙ ተማሪዎችን መጉዳቱ ተሰምቷል። እነዚህ ጭፍጨፋዎች ተገቢውን ዓለም አቀፋዊ ትኩረት እንዳያገኙ፤ እንደ ዘላን ተዋጊ ዛሬ ወደ ሰሜን ነገ ወደ ደቡብ፣ ምስራቅና ምዕራብ እየተዘዋወረ ለኦሮሙማ ፕሮጀክቱ ጭፍጨፋዎችን “በብልጠት” ይቀጥላል። በወለጋ ጨፈጨፈ ፥ ዓለም ለጭካኔው ትኩረት ማሳየት ስትጀምር ወደ ሰሜን ዞረ፣ የሰሜኑ ጭፍጨፋና የስደተኞች መብዛት የዓለም አቀፉን ትኩረት ማግኘት ሲጀምር ወደ ምዕራብና ደቡብ ዞሮ በቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ ሌላ አሰቃቂ ጭፍጨፋ እንዲካሄድ አደረገ። ታዲያ ይህ ዲያብሎስን የሚያስንቅ አረመኔያዊ ተግባር አይደለምን?! የናዚዎች ጭካኔ እንዲገታ ሂትለር መገደል ነበረበት፤ በሃገራችንም የሕዝባን ስቃይ እና ሰቆቃ እንዲቆም ግራኝ አብዮት አህመድ ባፋጣኝ መጠረግ አለበት።

________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: