Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Addiction’

Author Says Hitler Was ‘Blitzed’ on Cocaine And Opiates

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

“ሂትለር በኮኬይን እና ኦፒያተስ ሱስ የተበላሸ እብድ ነበር” በማለት ጀርመናዊው ደራሲ ኖርማን ኦህለር ተናግሯል

ይህ ምንም አያጠራጥርም፤ ሂትለር የዕጽ ተገዢና አጋንንት የተጠናወተው እርኩስ መሆኑን፤ እንኳን ድርጊቱ፤ ገጽታው ብቻ በደንብ አተኩሮ ለሚያየው በግልጽ ይታያል። ዛሬም ብዙ ፖለቲከኞችና ታዋቂ ሰዎች የዕጽ ሱስ ባሪያዎች ናቸው። በእኛ ሃገር እንኳን ሕዝባችንን እየጨፈጨፉና እያስጨፈጨፉ ያሉት አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ጌታቸው ረዳ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰን፣ ጃዋር መሀመድ፣ እዳነች እባቤ፣ ብርሃኑ ነጋ ወዘተ በከፍተኛ የዕጽ ሱስ የተጠመዱና ዲያብሎስ የሚጋልባቸው አውሬዎች መሆናቸው እንዲሁ ሥራቸው ብቻ ሳይሆን ገጽታቸውም በደንብ ይናገራል።

አዎ! ዛሬ ምስኪኗን እናት ኢትዮጵያን አፍነው በማሰቃየት ላይ ያሉት ከሃዲ ፖለቲከኞችና ‘ልሂቃን’ ሁሉ ልክ እንደ ሂትለር የዕጽ ሱሰኞች፣ ባለጌዎችና እብዶች ናቸው። በእነዚህ አጥፍተው-ጠፊ እብዶች ተስፋ የሚያደርግ ሰው ደግሞ ከእነርሱ የባሰ እብድ ነው።

💭 Before and during World War II, Germany’s Nazi Party condemned drug use. But the book, “Blitzed: Drugs in the Third Reich,” claims German soldiers were often high on methamphetamine issued by their commanders to enhance their endurance. Nazi leader Adolf Hitler himself was a substance abuser. Author Norman Ohler joins “CBS This Morning: Saturday” to discuss his book.

In 1944, World War II was dragging on and the Nazi forces seemed to be faltering. Yet, in military briefings, Adolf Hitler’s optimism did not wane. His generals wondered if he had a secret weapon up his sleeve, something that would change the war around in the last second.

Author Norman Ohler tells Fresh Air’s Terry Gross that Hitler did have a secret, but it wasn’t a weapon. Instead, it was a mix of cocaine and opioids that he had become increasingly dependent upon. “Hitler needed those highs to substitute [for] his natural charisma, which … he had lost in the course of the war,” Ohler says.

Ohler’s new book, Blitzed, which is based in part on the papers of Hitler’s private physician, describes the role of drugs within the Third Reich. He cites three different phases of the Fuhrer’s drug use.

“The first one are the vitamins given in high doses intravenously. The second phase starts in the fall of 1941 with the first opiate, but especially with the first hormone injections,” Ohler says. “Then in ’43 the third phase starts, which is the heavy opiate phase.”

Hitler met a doctor called Theo Morell in 1936. Morell was famous for giving vitamin injections, and Hitler, with his healthy diet, immediately believed in this doctor and got daily vitamin injections.

But then as the war turned difficult for Germany in 1941 against Russia in the fall, Hitler got sick for the first time. He couldn’t go to the military briefing, which was unheard of before, and Morell gave him something different that day. He gave him an opiate that day, and he also gave him a hormone injection.

Hitler, who had suffered from high fever, immediately felt well again and was able to go to the meeting and tell the generals how the war should continue, how the daily operations should continue. And he was really struck by this immediate recovery from this opiate, which was called Dolantin. From that moment on, he asked Morell to give him stronger stuff than just vitamins. We can see from the fall of 1941 to the winter of 1944 Hitler’s drug abuse increases significantly.

Source

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Hitler’s Stash Found in Peru | የሂትለር ክምችት በፔሩ ተገኘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👮 በናዚ ስዋስቲካስ የታሸጉና የሂትለር ስም የተቀረጸባቸው ከ፶/ 50 በላይ የኮኬይን ጡቦች በፔሩ ፖሊስ ተያዙ

👮 Police in Peru Seized Over 50 Bricks of Cocaine That Were Wrapped in Nazi Swastikas

🛑 Anti-drug police in Peru have seized packages of cocaine with a picture of the Nazi flag on the outside and the name Hitler printed in low relief. The discovery was made on Thursday in the port of Paita, on Peru’s northern Pacific coast close to its border with Ecuador. (May 25)

ሰሞኑን የተለያዩ ፔሩዋኖችን የማግኘት እድሉ ገጥሞኝ ነበር። በጣም የገረመኝ ከሁለት ሳምንታት በፊት አንድ በእፅ በጣም የተቸገረ ነገር ግን ብዙ እውቀት ካለው የፔሩ ተወላጅ ጋር ለሰዓታት ሳወራ ነበር። በውይይታችን ወቅት ሰምቼው ስለማላውቀው፣ ጫት የመሰለና “አዩዋስካ/Ayahuasca” ስለተባለ ኃይለኛ የሻይ ቅጠል ሲያወሳኝ ነበር። ይህ በተወሰኑ ሥነ ስርዓቶች ብቻ በሻይና መጠጥ መልክ የሚወሰደው ቅጠል በፔሩ፣ ኤኳዶር፣ ኮሎምቢያና አማዞን ወንዝ ተፋሰስ ተወላጆች ዘንድ በተለምዶ በማህበራዊ እና እንደ ሥርዓታዊ ወይም የባህላዊ – መንፈሳዊ ሕክምና ጥቅም ላይ እንደሚውል አስረድቶኝ ነበር። እንደ ገለሰቡ አገላለጽ ይህ በዓመት አንዴ ወይንም ሁለቴ ብቻ ሊወሰድ የሚገባው ቅጠል ነፍስን ከስጋ የመነጠል አቅምአለው። ይህ ሻይ የእይታ ቅዠቶችን እና የተለወጡ የእውነታ ግንዛቤዎች/ ውዥንብርን እንደሚያስከትል ጠቁሟል።

ፔሩ ከኢትዮጵያ፣ ቲቤት እና አንዳንድ ሌሎች ጥቂት ቦታዎች ጎን ምስጢራዊ በሆነ መልክ ለዓለማችን ከፍተኛ የመንፈሳዊ ሞተር የሆነች ሃገር ናት። ቀለማቱ ሁሉ የጽዮን ቀለማት እንደሆኑ ልብ እንበል፤

💭 PERU Showing Us How to Get Rid of a Tyrant – Showing Ethiopia an Example to Follow

💭 መፈንቅለ መንግስት በፔሩ

የፔሩ ፕሬዝዳንት ፔድሮ ካስቲዮ የአስተዳደር አካሉን ባስቸኳይ መፍረሱን ካወጁ በኋላ በኮንግረሱ ከስልጣን ተባረሩ።

/ሮ ዲና ኤርሲሊያ ቦሉዋርቴ የፔሩ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሃላ ፈጸሙ። ሕገመንግሥታዊው ፍርድ ቤት እንደ መፈንቅለ መንግሥት የገለፀውን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፔድሮ ካስቲሎ ኮንግረስን ለመበተን ከሞከሩ በኋላ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሏል። ቦልዋርቴ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ነበሩ።

👉 ግን ወ/ሮ ዲና ቦሉዋርቴ ጥንታውያኑን የኢንካ ጎሣዎችን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የተጠሩ ሌላዋ ኮሚኒስት የዓለም ኤኮኖሚክ ፎረም (WEF Davos) አሻንጉሊት ይሆኑን? ጋላኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥንታውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ ያጠፋላቸው ዘንድ በእነ ክላውስ ሽቫብእና ጆርጅ ሶሮስየተመለመለ ከሃዲ አሻንጉሊት መሆኑ ግልጽ ነው።

እንግዲህ ታሪካዊቷ የኢንካውያን ሃገር ፔሩ አምባገነኖችን እንዴት ማጥፋት እንዳለብን አሳየችን ፥ይህ ኢትዮጵያ መከተል ያለባትን ምሳሌ ያሳያል

የሚገርም ነው ከሁለት ሳምንታት በፊት ከአንዲት የኢንካ ዝርያ ካለባት ፔሩዋናዊት ጋር እ..አ በ1438 .ም የተጀመረውን የኢንካ ግዛት ታሪክንና ምልክቶችን አስመልክቶ ስንነጋገር ነበር። የጽዮን ቀለማትንና የአምልኮ ሥርዓታቸውን ስታዘብ እነዚህ ሕዝቦች ምናልባት ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጋር ግኑኝነት ሳይኖራቸው አይቀርም የሚል ሃሳብ ኖሮኝ ነበር። በሌላ ቪዲዮ እመለስበታለሁ።

በሌላ በኩል፤ ዓለማችንን በዋናነት የሚመግቡና ለአዳም ዘር መኖር በጣም አስፈላጊ የሆኑ ፬/ አራት የምግብ ምንጮች አሉ። እነዚህ የምግብ ምንጮችና መልክአ ምድራዊ አመጣጥ/የተገኙባቸው ሃገራት የሚከተሉት ናቸው፤

  • ስንዴ – ኢትዮጵያ
  • በቆሎ – ሜክሲኮ
  • ሩዝ – ፊሊፒኖች
  • ድንች – ፔሩ

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢቫንካ ትራምፕ ጉብኝት የሚያሳየን ባቢሎን አሜሪካ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ/ ቡና የተነሳ ትወድቃለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2019

አሜሪካ በሁለቱ “በ” ዎች ሱስ ተጠምዳለች፤ ሰክራለች፦ ቡና እና ቤንዚን/ ነዳጅ ዘይት። የዮሐንስ ራዕይ “ወይን ጠጅ” የሚለን ቤንዚን/ የነዳጅ ዘይትና ቡና መሆናቸው ነው። እንዲያውም ቡና ነው በይበልጥ ደምና መቅኒ ውስጥ የሚገባው ኃይለኛ ዝሙት አስያዥ እና ነፍስ ገዳይ መጠጥ። ቀስ ብሎ የሚገባ

እኔ የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊ ነኝ፤ ቃለ የገባለትን ተግባራዊ ለማድረግ ስለሚፈጨረጨሩ፤ ሞኟ ልጁ ግን በተንኮለኛው ባሏ ግፊት የሉሲፈራውያን አምባሳደር ሆናለች፤ ታሳዝናለች፤ ግን በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ላይ በእነ ጃዋር በኩል እየፈጸሙት ባሉት – በአሜሪካንህንዶች ላይ የተፈጸመው ዓይነት – ጭፍጨፋ ሳቢያ ባቢሎን አሜሪካ ትወድቃለች። አዎ! ባቢሎን አሜሪካ ከዘረኞች፣ ወራሪዎችና ጨፍጫፊዎች ጋር ብቻ ነው በመላው ዓለም ተመሳጥራ እየሠራች ያለችው።

የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰

ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች

አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ

_______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢቫንካ ትራምፕ የኢትዮጵያ ጉብኝቷን በቡና ስነ ሥርዓት / 666 መስዋዕት ጀመረች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 14, 2019

ለአውሬው ፍየል መሆኑ ነው፤ ዋው! የቡናው ቤት ውስጥ ካልዲን እና ፍየሉን ለማስተዋወቅ ተሞክሯል። “ታሪኩ እንዲህ ይላል፦ አንድ ካልዲ የሚባል የፍየል እረኛ የሚጠብቃቸው ፍየሎች የሆነ ዛፍ ፍሬን በልተው ያልተገባ ባህርይ ማሳየት ጀመሩ”። የምል ጽሑፍ ግርግዳው ላይ ይነበባል።

አንዷ ፍየል ብቻ መስላኝ? ለማንኛውም በጉ ከፍየሎች የሚለይበት ዘመን ላይ ደርሰናልና ህዝበ ክርስቲያኑን አድነዝዞ ለእነ ዶ/ር አህመድ እንዲሰግድ ያደረገውን ቡናን አንጠጣ፤ ግድ የለም፤ ለፍየሎች እንተውላቸው።

ድርሳነ ጽዮን ማርያም” :- ተአምር 1 ላይ የተጻፈው በሙሉ ይህ ነው:-

ሰማያዊት የሆነች የእናታችን የጽዮን ተአምር ይህ ነው : ጸሎቷና በረከቷ ህዝበ ክርስቲያን ከምንሆን ከሁላችን ጋር ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን::

ህዝበ ክርስቲያን ሆይ ልንገራቹ ሁላችሁም ስሙ የተጻፈ መጽሃፍ ሁሉ እኛ ልንመክርበት ተጽፏል እንዳለ ጳውሎስ ሮሜ 13:4 :ከአዳም ልጆች ወገን ሴሩህ የሚባል ሰው ነበር ለሴሩህ ስሙ ብኑ የሚባል ልጅ ተወልዶ በህጻንነቱ ሞተበት በብኑ ስም በተቀረጸው ጣኦት መመለክ ተጀምሯል በመቃብሩም ላይ ሰይጣን የሚወዳት ከሱስ የተነሳ ጾምን የምታሽር የከፋች ዕጽ በቀለች ይህውም በስንዴ መካከል እንክርዳድ የዘራ ጠላት ዲያብሎስ ካለችበት አምጥቶ ዘራት ማቴ ፲፫: ፳፰::

በብኑ ስም ቡን ተብላለች ቡና ማለት ነው: ማክሰኞ ከተፈጠሩት ዕፅዋት መልካምና ክፉ አሉ መልካም ዛፍ መልካም ፍሬን ክፉም ዛፍ ክፉ ፍሬ ያፈራል እንዳለ ማቴ ፯:፲፪

እስማኤላውያን የሚያመልኳቸው የጣኦታቸው መስዋዕት ሆነች የተንባላት አለቃ የሚሆን እስከ መሃመድም ትደርሳለች ተንባላትም ያለ እርሷ ሌላ አይሰውም ተንባላት ማለት የመሃመድ ተከታዮች ናቸው: ጣኦት የሚያመልኩ ባለዛሮችም ይህችኑ ይሰዋሉ የቡና ሱስ ያዘን ብለው ጾምን የሚሽሩ በበዓል የሚወቅጡ ራሳችንን አመመን በማለት በውስጣቸው ላደረ ለሱስ ጋኔን የሚገብሩ ብዙዎች ናቸው ወደ ቅዳሴም እንዳይሄዱ በጥዋት እሷን እየጠጡ ይህችም ዕጽ ክፉ ሁና ሰውን ስታሳስት ትኖራለች::

ተአምር ፪፦

ሌላም የሚያስረዳና ልቡናን የሚያጸና ስሙ ልንገራችሁ የተንባላት መምህር የነበረ ስሙ መሀመድ የሚባል አንድ ሰው ከመካዱ የተነሳ ከአጋንንት ጋር ይውላል ከዕለታት አንድ ቀን ሲሰግድ በልጅነቱ ያመው የነበረው የራስ ምታት በሽታ ይነሳበታል በዚህ በሽታ እየተሰቃየ ሳለ ከዕለታት በአንዱ ቀን ዲያቢሎስ በተንኮሉ ያስተው ዘንድ ወደ እርሱ መጥቶ ወዳጄ መሀመድ ሆይ ምን ሆንክ ይለዋል የራስ ምታት በሽታ የሆነበት እርሱ ዲያቢሎስ ነው፡፡

መሀመድ መልሶ ከፍተኛ የራስ ምታት ነበረብኝ በዚህ ደዌ እጨነቃለው ይለዋል ዲያቢሎስም የራስ ምታት መድሀኒት ብነግርህ ታደርገዋለህን የልቦናዬን ፈቃድ ትፈጽመሀልን? ይለዋል መሀመድም ካዳንከኝ አዎ ያልከኝን ሁሉ አደርገዋለሁ ብሎ የመልስለታል፡፡

ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ

  • ዕጸ ጌት የተባለች ጫትን፣

  • ዕፀ ኩስራ የተባለችውን ቡናንና

  • ዕፀ ስጥራጢስ የተባለጭውን ጥንባሆን

እነዚህን ሶስቱን ዕፅዋት ከአሉበት አምጥቶ መድሀኒት ናቸው ብሎ ይሰጠዋል፡፡ይህንንም ቡና ከጠጣህ ፈጥነህ ትድናለህ ለልጅ ልጅ ዘመን በመካ መዲና መስዋዕት አድርገህ ሰዋ ብሎ ቆልቶ ያሰየዋል፡፡

መሀመድም ብረት ምጣድ አግሎ ያሳየዋል እንደመልኬ ከሰል አስመስልህ አጥቁረህ ትቆላለህ ይለዋል እንዳለው አድርጎ ከሰል አስመስሎ ይቆላል ሁል ጊዜም እንደዚሁ ካላከሰልክ መድሀኒት አይሆንህም ይለዋል ራስ ምታቱም ለጊዜው የተወው ይመስለዋል ኋላ ግን ሰዓት እየጠበቀ ይነሳበታል።

በመሓመድ ሥርዓትና ሕግ የሚጓዙ አወል ፤ ቶና ፤ በረካ የሚባሉ ሦስት ሰዎች ለንግድ የመጡ መስለው ከአምስት ተከታዬቻቸው ጋር እነዚህን ዕፅዋት ይዘው ይመጣሉ እነዚህም «ጫት፤ ቡና ፤ ጥንባሆ» ናቸው አህዛብ ለሰይጣን የሚያቀርቡዋቸው የጣኦት መስዋዕት ናቸው። የእግዚአብሔር መስዋእት ግን፤ 

  • ስንዴ
  • ዘቢብ
  • እጣን

ናቸው።

አርብ እና እሮብ ብዙ ሰዎችን እያዛጋ ከቅዳሴ የሚያስቀረው እኮ ቡና ነው። በፆም ሰዓት ብዙ ሰዎችን በራስ ምታት የሚቀውር ቡና ነው። ቡና ካልጠጡ ደስታቸውን የሚያጡ፣ የሚነጫነጩ፣ የሚሳደቡ፣ የሚደብራቸው ቤቱ ይቁጠራቸው። ቡና ቁጭ ተብሎ የሰው ሥጋ በሃሜት የሚበላበት ወሬ እንቶ ፈንቶ የሚሰለቅበት ነው። ሥራ ፈቶች እስከ 3ኛ የሚያንቃርሩት ቡና ቤተክርስትያን እስከምታወግዘው መጠበቅ የለብንም። እግዚአብሔር የሰጠንን አእምሮ መጠቀም ብቻ በቂ ነው።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

___________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የነነዌ ጾም መልዕክት | ዲያቢሎስ ጫትን፣ ቡናንና ጥንባሆን ለመሀመድ ሰጠው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 28, 2018

ቸሩ እግዚአብሔር፡ አምላኬ ሆይ፡ ለዚህ ዕለት ብቻ “ዮናስ” እንድሆን ፍቀድልኝ።

የቡና ጉዳይ ለብዙ ዓመታት ሲያሳስበኝ የነበረ ጉዳይ ነው። እስካሁንም ስለ “ድርሳነ ጽዮን” ምንም ዓይነት እውቀት አልነበረኝም፡ ይህ ድንቅ ድርሳን፡ ሳስብባቸው ከነበሩት ነገሮች ጋር ሙሉ በሙሉ ይጣጣማል፤ የሚገርም ነው። አሁን 100% እርግጠኛ ነኝ፡ መንፈስ ቅዱስ የተሞላባቸው ክርስቲያኖች፤ እንኳን ጫት፣ ሲጋራና ሺሻ (አጋንንት መሳብ ነው)፤ ቡና እንኳን መጠጣት የለብንም።

በሚገባ ተምረን ቢሆን ኖሮ፡ እነዚህን ሱስ አስያዥ ነገሮች በመላው ዓለም ለማሰራጨት የበቁት መሀመዳውያኑ አረቦችና ቱርኮች መሆናቸው ብቻ በቂ ምክንያት ሊሆነን ይገባ ነበር።

ከፋ” የሚለው ቃልም “ኩፋር / ካፊር” ከሚለው የአረብኛ ቃል የመጣ ነው። እነዚህ ክፉ ሰዎች በዲያብሎስ አባታቸው እየተመሩ ወደ ከፋ አምጥተው ተክለውት ይሆን?

ድርሳነ ጽዮን ማርያም” :- ተአምር 1 ላይ የተጻፈው እንዲህ ይላል:-

ሰማያዊት የሆነች የእናታችን የጽዮን ተአምር ይህ ነው : ጸሎቷና በረከቷ ህዝበ ክርስቲያን ከምንሆን ከሁላችን ጋር ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን::

ህዝበ ክርስቲያን ሆይ ልንገራቹ ሁላችሁም ስሙ የተጻፈ መጽሃፍ ሁሉ እኛ ልንመክርበት ተጽፏል እንዳለ ጳውሎስ ሮሜ 13:4 : ከአዳም ልጆች ወገን ሴሩህ የሚባል ሰው ነበር ለሴሩህ ስሙ ብኑ የሚባል ልጅ ተወልዶ በህጻንነቱ ሞተበት በብኑ ስም በተቀረጸው ጣኦት መመለክ ተጀምሯል በመቃብሩም ላይ ሰይጣን የሚወዳት ከሱስ የተነሳ ጾምን የምታሽር የከፋች ዕጽ በቀለች ይህውም በስንዴ መካከል እንክርዳድ የዘራ ጠላት ዲያብሎስ ካለችበት አምጥቶ ዘራት ማቴ 13: 28::

ብኑ ስም ቡን ተብላለች ቡና ማለት ነው: ማክሰኞ ከተፈጠሩት ዕፅዋት መልካምና ክፉ አሉ መልካም ዛፍ መልካም ፍሬን ክፉም ዛፍ ክፉ ፍሬ ያፈራል እንዳለ ማቴ 7:12

እስማኤላውያን የሚያመልኳቸው የጣኦታቸው መስዋዕት ሆነች የተንባላት አለቃ የሚሆን እስከ መሃመድም ትደርሳለች ተንባላትም ያለ እርሷ ሌላ አይሰውም ተንባላት ማለት የመሃመድ ተከታዮች ናቸው: ጣኦት የሚያመልኩ ባለዛሮችም ይህችኑ ይሰዋሉ የቡና ሱስ ያዘን ብለው ጾምን የሚሽሩ በበዓል የሚወቅጡ ራሳችንን አመመን በማለት በውስጣቸው ላደረ ለሱስ ጋኔን የሚገብሩ ብዙዎች ናቸው ወደ ቅዳሴም እንዳይሄዱ በጥዋት እሷን እየጠጡ ይህችም ዕጽ ክፉ ሁና ሰውን ስታሳስት ትኖራለች

በሰለሞን ምሳሌያት ትርጉም 13:10 ክፉን ሰው ወንድሜ እንደዚህ ያለ ነገር ለምን ታደርጋለህ ቢሉት እንደፈለግሁ ልሁን ለራስህ እወቅ እያለ ይነቅፋል ይላል እኛስ መንቀፍ ትተን ከቶ ብንተው ምን ይጎዳናል: “ትርጓሜ ወንጌልም የማያሰክር ቡን አልጠጣም መንፈስቅዱስ አድሮበታል እና ይላል አንድምታ ሉቃ 1:15 እኛም በአርባ ቀን መንፈስቅዱስን ተቀብለን የለምን ? የመንፈስቅዱስ ማደርያ አካላችን የሱስ ጋኔን መደርያ ለምን ይሆናል::„

ተአምር 2

ሌላም የሚያስረዳና ልቡናን የሚያጸና ስሙ ልንገራችሁ የተንባላት መምህር የነበረ ስሙ መሀመድ የሚባል አንድ ሰው ከመካዱ የተነሳ ከአጋንንት ጋር ይውላል ከዕለታት አንድ ቀን ሲሰግድ በልጅነቱ ያመው የነበረው የራስ ምታት በሽታ ይነሳበታል በዚህ በሽታ እየተሰቃየ ሳለ ከዕለታት በአንዱ ቀን ዲያቢሎስ በተንኮሉ ያስተው ዘንድ ወደ እርሱ መጥቶ ወዳጄ መሀመድ ሆይ ምን ሆንክ ይለዋል የራስ ምታት በሽታ የሆነበት እርሱ ዲያቢሎስ ነው፡፡

መሀመድ መልሶ ከፍተኛ የራስ ምታት ነበረብኝ በዚህ ደዌ እጨነቃለው ይለዋል ዲያቢሎስም የራስ ምታት መድሀኒት ብነግርህ ታደርገዋለህን የልቦናዬን ፈቃድ ትፈጽመሀልን? ይለዋል መሀመድም ካዳንከኝ አዎ ያልከኝን ሁሉ አደርገዋለሁ ብሎ የመልስለታል፡፡

ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ

  • ዕጸ ጌት የተባለች ጫትን፣

  • ዕፀ ኩስራ የተባለችውን ቡናንና

  • ዕፀ ስጥራጢስ የተባለጭውን ጥንባሆ

እነዚህን ሶስቱን ዕፅዋት ከአሉበት አምጥቶ መድሀኒት ናቸው ብሎ ይሰጠዋል፡፡ይህንንም ቡና ከጠጣህ ፈጥነህ ትድናለህ ለልጅ ልጅ ዘመን በመካ መዲና መስዋዕት አድርገህ ሰዋ ብሎ ቆልቶ ያሰየዋል፡፡

መሀመድም ብረት ምጣድ አግሎ ያሳየዋል እንደመልኬ ከሰል አስመስልህ አጥቁረህ ትቆላለህ ይለዋል እንዳለው አድርጎ ከሰል አስመስሎ ይቆላል ሁል ጊዜም እንደዚሁ ካላከሰልክ መድሀኒት አይሆንህም ይለዋል ራስ ምታቱም ለጊዜው የተወው ይመስለዋል ኋላ ግን ሰዓት እየጠበቀ ይነሳበታል።”

አይን አይደል፡ ምን ዓይነት ከባድ ወጥመድ ውስጥ ኢትዮጵያውያን እንደገባን?!

ቡና ኢትዮጵያ ነው የተገኘው በማለት ብሔራዊ መጠጥ እንዲሆን በማድረግ ዲያብሎስ ኢትዮጵያን ከጽዮን ለማራቅ መሞከሩ ይሆን? ልክ፡ የመጀመሪያዋ ሴት “ሉሲ” ናት በማለት ሙዚየም ሳይቀር እንዲሠራና የዓለማቱ መሪዎች ሁሉ እየመጡ እንዲሳለሟት እንደተደረገው? የሚገርም ነው!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

This Is How Your Brain Becomes Addicted to Caffeine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2013

CaffeeADWithin 24 hours of quitting the drug, your withdrawal symptoms begin. Initially, they’re subtle: The first thing you notice is that you feel mentally foggy, and lack alertness. Your muscles are fatigued, even when you haven’t done anything strenuous, and you suspect that you’re more irritable than usual.

Over time, an unmistakable throbbing headache sets in, making it difficult to concentrate on anything. Eventually, as your body protests having the drug taken away, you might even feel dull muscle pains, nausea and other flu-like symptoms.

This isn’t heroin, tobacco or even alcohol withdrawl. We’re talking about quitting caffeine, a substance consumed so widely (the FDA reports that more than 80 percent of American adults drink it daily) and in such mundane settings (say, at an office meeting or in your car) that we often forget it’s a drug—and by far the world’s most popular psychoactive one.

Like many drugs, caffeine is chemically addictive, a fact that scientists established back in 1994. This past May, with the publication of the 5th edition of the Diagnostic and Statistical Manual of Mental Disorders (DSM), caffeine withdrawal was finally included as a mental disorder for the first time—even though its merits for inclusion are symptoms that regular coffee-drinkers have long known well from the times they’ve gone off it for a day or more.

Why, exactly, is caffeine addictive? The reason stems from the way the drug affects the human brain, producing the alert feeling that caffeine drinkers crave.

Continue reading…

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: