Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ትግሬ’

NUCLEAR?: Russians Missiles Hit Ukrainian Ammunition: Depot British Depleted Uranium Tank Shells Destroyed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023

🔥 ኑክሌር?፡ የሩስያውያን ሚሳኤሎች የዩክሬን ጥይት ማከማቻ ቦታዎችን መቷቸው፡ ብሪታንያ ለዪክሬን የምትልካቸው የተሟጠጠ ዩራኒየም ታንክ ዛጎሎች ወድመዋል። ምዕራባውያኑ በረጅም እጃቸው ልክ እንደ ሰሜን ኢትዮጵያውያን እዚህም ወንድማማች ሕዝቦችን በማጫረስ ላይ ናቸው።በሁለቱም በኩል እያለቁ ያሉት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው። በጣም ያሳዝናል!

🔥 Gamma Radiation Spikes in the Region’s Atmosphere

Russia blew up an ammo depot in “Khmelnytsky” that was storing DEPLETED URANIUM ammo supplied by the UK.

That’s why now the Ukrainians are sending ROBOTS to put out the fire…. Not humans because that place IS RADIOACTIVE.

The West’s proxy war against Russia in the Ukraine has led to progressively more deadly weapons systems and ammunition to be delivered to Zelensky’s Nazi regime.

Possibly, the most controversial of these deliveries are the deadly radioactive shells for Challenger 2 tanks that the British government has given Ukraine.

Robert F. Kennedy Jr commented on Instagram:

“In another reckless escalation, Britain has confirmed delivery of depleted uranium munitions to Ukraine. DU munitions should be banned. They partially vaporize on impact, poisoning the environment with uranium dust that causes cancer and horrific birth defects.”

👉 Courtesy: TGP

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukrainian Soldiers Take Pleasure In Murdering Civilian With Drone As He Begs For His Life

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 የዩክሬን ወታደሮች ለህይወቱ ሲለምን ሲቪል ሰውን በድሮን ሲገድሉ ተደስተው ነበር

🔥 The Ukrainian Nazi nationalist thugs take pleasure in murdering people for sport, as can be seen in a video that popped up recently showing a civilian being murdered by a drone as he begs for his life.

የዩክሬን ፋሺስት ብሄረተኛ ወሮበላ ዘራፊዎች ሰዎችን ለስፖርታዊ ጨዋታ ሲሉ በመግደል ይደሰታሉ። በቅርቡ የወጣው ይህ ቪዲዮ እንደሚያሳየው አንድ ሰላማዊ ሰው ህይወቱን ሲለምን በዚህ መልክ በድሮን ተጨፍጭፎ ተገድሏል።

💭 የጋላ-ኦሮሞ ወሮበላ ዘራፊዎችም በተመሳሳይ መልክ ነበር በወሮበላ ከሃዲዎቹ ሻዕቢያዎችና ሕወሓቶች እርዳታና ጥቆማ እንዲሁም በታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላት ቱርኮች፣ አረቦችና ኢራናውያን ድሮኖች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ንጹሐንን የጨፈጨፈው።

ሤራው በትግራይ ከተፈጸመው ግፍና ወንጀል ትኩረት ለመለወጥ ታቅዶ ይመስላል።

አሁን ፋሺስቱ የጋላ ኦሮሞ አገዛዝ ፊቱን አል-ማር ባይና ከንቱዎች ወደ ሆኑት ‘አማራዎች’ ላይ በማዞር ላይ ነው። እንግዲህ እስከ አምስት ሚሊየን ንጹሐንን በ ድሮን ለመጨፍጨፍ ብሎም በረሃብና በሽታ ለመቁላት ዝግጅቱን ጨርሷል።

‘መሳፍንት’ ቅብርጥሴ የተባሉት አስመሳይ ‘መሪዎች/አርበኞች’ አማራውን በየቦታው ሰብስበው በድሮን ለማስበላት በጋላ-ኦሮሞዎቹ የተመለመሉ ኦሮማራ ቅጥረኞች ናቸው። እንግዲህ በትግራይ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከመጀመሩ ከዓመታት በፊት ይህን በተደጋጋሚ ስንጠቁም ነበር። በእኔ በኩል ያልምንም መጠራጠር መናገር እችላለሁ፤ ወይ ይህን መሳፍንት የተሰኘ ጉረኛ አረመኔው ዘንዶ ግራኝ ይበላዋል፤ አልያ ደግሞ፤ “በድርድር ተስማምተናል፤ ሰላም ሰላም!” ብሎ ወደ አዲስ አበባ ያመጣዋል። ለማየት ያብቃን!

ዛሬም ደግሜ ደጋግሜ የምጠይቀው፤ ‘አማራ’ ተብዬው እንዴት ነው ከጋላዎቹ በኩል እየመጣበት ያለውን ከባድና አደገኛ ነገር ሁሉ ማየት የተሳነው? መንፈሳዊ ዓይኑ ምን ያህል ቢታወር ነው?

👉 እንግዲህ፤

  • ❖ ግዛቶቹን/አውራጃዎቹን/ከተሞቹን/ሰፈሮቹን እየነጠቀ የጋላ-ኦሮሞ መጠሪያ የሚሰጣቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ጠላት እየጋበዘ የሚያስጨፈጭፈውና በየጦርነቱም የእሳት ራት የሚያደርገው ጋላው ነው።
  • ❖ “’ቀይ ሽብር’ ‘ነጭ ሽብር’” እያለ ወጣቶቹንና ልሂቃዎቹን የጨፈጨፈበት ጋላው ነው።
  • ❖ በተደጋጋሚ በረሃብና በበሽታ የፈጀው ጋላው ነው።
  • ❖ አማራው ተሰድዶ እንዲያልቅ፣ ሴቶቹንም የአረብ ሃገራት ባሪያዎች እንዲሆኑ ያደረፋቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ምስኪን ሴት ልጆቹን ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ አግቶ በመውሰድ ለአኖሌ ኃውልት ፊት በጭካኔ ጡቶቻቸውን እየቆረጠ ያረዳቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እንደ እነ ጄነራል አሳምነውና ዶ/ር አምባቸው ያሉትን መሪዎቹን ገድሎ ሬሳቸውን መንገድ ለመንገድ የጎተተው ጋላው ነው።
  • ❖ ቀሳውሱትንና ካህናቱን በድንጋይ ወግሮ የሚገድላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ቤተ ክርስቲያንና ገዳማት ውስጥ ገብቶ በአስለቃሽ ጭስ ምዕመናንን የሚያቃጥለው ጋላው ነው።
  • ❖ ንጹሐንን በአዳራሽ ሰብስቦ በጥይት የሚጨፈጭፋቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እርጉዞቹን እናቶች ማሕጸናቸውን በሜንጫ እየቀደደ በጭካኔ የሚገድለው ጋላው ነው።
  • ❖ ህገ-ወጥ ከሆነው የኦሮሞ ክልል ‘አማራ ነህ’ እያለ በማፈናቀል ላይ ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ እኅቶች ከአረብ አገር በባረነት ደሞዝ አጠራቅመው የሠሩትን ቤቶች እያፈረሰባቸው ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ ግማሽ ሚሊየን እኅቶችን ለሳውዲ አረቢያ በባርነት ለመሸጥ የወሰነው ጋላው ነው።
  • ❖ ተማሪዎች የጋላ-ኦሮሞ ሰይጣናዊ መዝሙር ካልዘመራችሁ፣ ባንዲራ ካላውለበለባችሁ ተብለው ከትምህርት ቤት የሚያባርራቸው ብሎም የሚገድላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ የአክሱም ጽዮናዊቷን ሰንደቅን ‘ማውለብለብ አትችልም!’ የሚለው ጋላው ነው።
  • ❖ ለአማራዎች ‘ወደ አዲስ አበባ አትገቧትም!’ የሚላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እንደ ኮንዶም ተጠቅሞ ካሽቀነጠራቸው በኋላ “አሸባሪ!” እያላቸው ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ሊጨፈጭፋቸው በመዘጋጀት ላይ ያለው ጋላው ነው።

ታዲያ ይህ ሁሉ ጉድ እየተፈጸመበት ነው፤ አማራው፤ በተደጋጋሚ ‘የኦሮሞ ደም ደሜ ነው!’ በማለት ለጋላ-ኦሮሞዎች ሲል ለመቶ ዓመታት ያህል እየተዋረደና ደሙን በከንቱ እያፈሰሰ ያለው። እንግዲህ አሁን አንድም ጋላ-ኦሮሞ “የአማራ ደም ደሜ ነው!” ብሎ ከጎኑ እንደማይሰለፍ እያየነው ነው። ለመሆኑ አማራው፤ “የትግሬ ደም ደሜ ነው!” ብሎ በብዙ ጦርነቶች ሲፋለምና ለብዙ የረሃብ ዘመቻዎች ሲጋለጥ ከነበረው የትግራይ ሕዝብ ጎን ለመቆም የተነሳበት ጊዜ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ይታወቃልን? እኔ በጭራሽ አላውቅም። ለዚህም እኮ ነው በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በጋላ-ኦሮሞዎች ስለተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች አንድም መጽሐፍና ድርሰት ያልተጻፈው፣ አንድም ፊልምና ድራማ ተሰርቶ ያላየነው። ይህ ትልቅ ታሪካዊ ስህተት መሆኑን በተደጋጋሚ የሚፈጸሙት ጥቃቶች ይጠቁሙናል። ዛሬም ይህን ግፍና መከራ ለማስረሳትና ለማረሳሳት ከከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ጀምሮ ሁሉም አካላት እይሠሩበት ነው። እኛ ግን በጭራሽ አንረሳውም፤ ወንጀለኞቹ ጋላ-ኦሮሞዎችና አጋሮቻቸው ለሺህ ዓመታት ያህል ያፍሩበትና ይዋረዱበትዝ ዘንድ አንድ በአንድ በመጽሐፍ፣ በፊልምና በድምጽ እናቆየዋለን።

አሁን የምጠይቀው፤ ከዚህ ሁሉ የጥፋት ዘመን በኋላ ታዲያ ለምንድን ነው አማራው ዛሬም በስውር ከጋላ-ኦሮሞዎች ጋር እያበረ ያለው? ከጋላ ጋር ሆኖ በትግራይ ከፈጸመው ግፍና ወንጀል እራሱን ለማሸሽ? እንደው ከእግዚአብሔር ማምለጥ ወይንም አምላክን ማታለል ይቻላልን?

ጋላ-ኦሮሞዎችና አማራዎች በሜዲያ እንኳን እንዴት እንደሚተባበሩ እያየናቸው ነው። የአማራ ሜዲያዎች፤ “አማራ! አማራ!” ከሚሉት ከእባብ ጋላ-ኦሮሞዎች ጋር እንጂ ከትግሬዎች ጋር በጭራሽ አብረው ሲሠሩ ወይንም ለመሥራት ሲሞክሩ በጭራሽ አይታዩም። አንዳንዴ እንዲያውም ‘አማራ’ የተባለው ጋላ-ኦሮሞ ሳይሆን አይቀርም። እርግጠኛ መሆን የምችለው ግን አብዛኛው አማራ የአህዛብን ፈለግ የተከተለ፣ የአረማውያንን ዓይነት ተግባር የሚፈጽምና፤ አውቆትም ሆነ ሳያውቀው፤ እግዚአብሔር አምላክን ሳይሆን ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን የሚያመልክ ነገድ መሆኑን ነው። ልክ የእስማኤላውያን ማንነት ያላቸው ሻዕቢያዎች፣ ኢ-አማኒያኑ ሕወሓቶችና ጣዖት አምላኪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እየሠሩ እንዳሉት በዚህ ነገድ ዙሪያ ነው የአማራ ልሂቃኑም ዛሬ፤ ‘አማራ አማራ’ እያሉ አዲስ ማንነትና ምንነት ለመፍጠር በመፍጨርጨር ላይ ያሉት።

‘አማራው’ በድጋሚ ከመዋረዱ በፊት ከወልቃይትና ራይ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወጥቶ እግሩን እየበላው ያለውን የጋላ-ኦሮሞ ዘንዶ በመታገል የአክሱም ጽዮንን በረከት እንደገና ለማግኘት ጥረት ማድረግ ነበረበት። ይህን ግዴታ መሆን የሚገባውን ምክር ለመምከር ዝግጁ የሆነ አንድም “አባት” እንኳን የለም። በጣም ያሳዝናል! ለመሆኑ ምን የሚጎድልበት ነገር ይኖራል በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘረጋውን የእልህ፣ የቅናት፣ የምቀኝነትና የጥላቻ መንገድ ቢተው? እንዴ፤ ይህን መተው ሲችልና እራሱን ለይቅርታ ሲያዘጋጅ ብቻ ነው ነፍሱንና ‘እርስቱን’ ማዳን የሚችለው። ያውም በሑመራ፣ ወልቃይትና ራያ እጅግ ከባባድ ወንጀሎችን ከፈጸመ በኋላ ተጸጽቶ፣ አዝኖና ደም እንባ አልቅሶ፤ “በቃን!” በማለት እራሱን ለንሰሐ ማዘጋጀት ነበረበት። በአንድ ማሕበረሰብ ላይ ወንጀል የፈጸመ ኃይል እኮ እንኳን ግዛትን ሌሎችም ብዙ ነገሮችን ሲያጣ ወይንም ሲነጠቅ ነው የምናውቀው። ጃፓን፣ ጀርመን፣ ቱርክ ጣልያን ወዘተ የቀድሞ ግዛቶቻቸውን ያጡት ጎረቤታማ የሆኑ ሕዝቦችን ወርረው ለማጥፋት በመሞከራቸው ነው።

ግን ምን ዓይነት መርገም ቢሆን ነው በግልጽ የሚታየውን ነገር ሁሉ ለአማራው ሊጠቁም የሚችል ካህን፣ ዲያቆን፣ መምህር፣ ፖለቲከኛ ወይም ጋዜጠኛ የጠፋው? ከባድ ሃጢዓት? የዲቃላው ጋላ-ኦሮሞ ምንሊክ መተት። የአክሱም ጽዮናውያን ቁጣ? የእነ አፄ ዮሐንስና ራስ አሉላ እርግማን ይሆን? ? በነገራችን ላይ ከመንፈሳዊ መነጸር ሲታዩ ዳግማዊ ምንሊክ የጋላ-ኦሮሞ ወዳጅ፣ ግን የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ ክርስትናዋ፣ የአክሱም ጽዮናውያን/የአማራም ጠላት ናቸው። ይህን ነው አማራው ማየት የተሳነው!

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወንድም ወንድሙን አያድንም ፥ ሰውም አያድንም፤ ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም ፥ ሰው እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 6, 2022

❖❖❖ መሀመዳውያኑን ባዕዳውያንን የኢትዮጵያን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ጠላቶችን አረቦችን + ቱርኮችን + ኢራኖችን + ሶማሌዎችን ከጎናቸው አሰልፈው በአክሱም ጽዮንና በመላዋ ኢትዮጵያ በወንድሞቻቸው አቤላውያን ላይ ከባድ ግፍና ወንጀል በመፈጸም ላይ ላሉት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮች ለአማራዎችና ለኦሮሞዎች ቃኤላውያን፤ ወዮላችው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! ለመቶ ሃምሳ ዓመታት ያህል በጽዮናውያን ላይ በጋራ እያታለሉና እየተሳለቁ ብዙ ግፍ ሲያደርሱባቸው ቆይተዋል፤ ዛሬ በአራተኛውና በመጨረሻው ትውልዳቸው ለዚህ የክፋት ዘመናቸው ደርሰዋል። እግዚአብሔር አምላካችንን ግን ማታላል ፈጽሞ አይቻለም፤ አሁን ግን የአቤል ደም ድምጽ በእግዚአብሔር ዘንድ ተሰምቷል! እሳቱ እየመጣባቸው ነው! ዘር ማንዘራቸውን የሚያጠፋባቸው ክትባቱም እየተላከላቸው ነው፤ ያውም በኦርቶዶክስ ግሪክ በኩል! አይይ ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ አጥፍታችሁና ኢትዮጵያ ወርሳችሁ ለብቻቸው ሊኖሩባት? እ እ እ! ይህ እንዳይሳካላችው የተቻለንን ሁሉ እናደርጋለን!

👉 ወንድም ወንድሙን አያድንም፥ ሰውም አያድንም፤ ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም፥ ለዘላለም እንዲኖር፥ ጥፋትንም እንዳያይ፤ የነፍሳቸው ለውጥ ከብሮአልና፥ ለዘላለምም ቀርቶአልና። በልባቸውም ቤታቸው ለዘላለም የሚኖር፥ ማደሪያቸውም ለልጆች ልጅ የሚሆን ይመስላቸዋል፤ በየአገራቸውም ስማቸው ይጠራል። ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም፤ እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ። ይህች መንገዳቸው መሰናክላቸው ናት፥ ከእነርሱም በኋላ የሚመጡ በአፋቸው እሺ ይላሉ።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፵፱]❖❖❖

፩ አሕዛብ ሁላችሁ፥ ይህን ስሙ፤ በዓለም የምትኖሩትም ሁላችሁ፥ አድምጡ፤

፪ ዝቅተኞችና ከፍተኞች፥ ባለጠጎችና ድሆች በአንድነት።

፫ አፌ ጥበብን ይናገራል፥ የልቤም አሳብ ማስተዋልን።

፬ ጆሮዬን ወደ ምሳሌ አዘነብላለሁ፥ በበገናም ምሥጢሬን እገልጣለሁ።

፭ ኃጢአት ተረከዜን በከበበኝ ጊዜ በክፉ ቀን ለምን እፈራለሁ?

፮ በኃይላቸው የሚታመኑ፥ በባለጠግነታቸውም ብዛት የሚመኩ፤

፯ ወንድም ወንድሙን አያድንም፥ ሰውም አያድንም፤ ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም፥

፰-፱ ለዘላለም እንዲኖር፥ ጥፋትንም እንዳያይ፤ የነፍሳቸው ለውጥ ከብሮአልና፥ ለዘላለምም ቀርቶአልና።

፲ ብልሃተኞች እንዲሞቱ፥ ሰነፎችችና ደንቆሮች በአንድነት እንዲጠፉ፥ ገንዘባቸውንም ለሌሎች እንዲተዉ አይቶአል።

፲፩ በልባቸውም ቤታቸው ለዘላለም የሚኖር፥ ማደሪያቸውም ለልጆች ልጅ የሚሆን ይመስላቸዋል፤ በየአገራቸውም ስማቸው ይጠራል።

፲፪ ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም፤ እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ።

፲፫ ይህች መንገዳቸው መሰናክላቸው ናት፥ ከእነርሱም በኋላ የሚመጡ በአፋቸው እሺ ይላሉ።

፲፬ እንደ በጎች ወደ ሲኦል የሚሄዱ ናቸው፥ እረኛቸውም ሞት ነው፤ ቅኖችንም በማለዳ ይገዙአቸዋል፥ ውበታቸውም ከመኖሪያቸው ተለይታ በሲኦል ታረጃለች።

፲፭ ነገር ግን እግዚአብሔር ይቀበለኛልና ነፍሴን ከሲኦል እጅ ይቤዣታል።

፲፮ የሰው ባለጠግነት የቤቱም ክብር በበዛ ጊዜ አትፍራ፥

፲፯ በሞተ ጊዜ ከእርሱ ጋር ምንም አይወስድምና፥ ክብሩም ከእርሱ በኋላ አይወርድምና።

፲፰ በሕይወቱ ሳለ ነፍሱን ባርኮአልና ለሰውነቱ መልካም ብታደርግለት ያመሰግንሃል።

፲፱ ሆኖም ወደ አባቶቹ ትውልድ ይወርዳል፤ ለዘላለም ብርሃንን አያይም።

፳ አእምሮ የሌለው ክቡር ሰው እንደሚጠፋ እንስሶች መሰለ።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፵፯]❖❖❖

፩ እግዚአብሔር ትልቅ ነው፤ በአምላካችን ከተማ በተቀደሰ ተራራ ምስጋናው ብዙ ነው።

፪ በሰሜን ወገን በመልካም ስፍራ የቆመ የምድር ሁሉ ደስታ የጽዮን ተራራ ነው፤ እርሱም የትልቁ ንጉሥ ከተማ ነው።

፫ እግዚአብሔር በአዳራሾችዋ መጠጊያ ሆኖ ይታወቃል።

፬ እነሆ፥ ነገሥታት ተከማችተው በአንድነት መጥተዋል።

፭ እነርሱስ አይተው ተደነቁ፥ ደነገጡ፥ ታወኩ።

፮ መንቀጥቀጥ እንደ ወላድ ምጥ በዚያ ያዛቸው።

፯ በኃይለኛ ነፋስ የተርሴስን መርከቦች ትሰብራለህ።

፰ እንደ ሰማን እንዲሁ አየን በሠራዊት ጌታ ከተማ፥ በአምላካችን ከተማ፤ እግዚአብሔር ለዘላለም ያጸናታል።

፱ አምላክ ሆይ፥ በሕዝብህ መካከል ምሕረትህን ተቀበልን።

፲ አምላክ ሆይ፥ እንደ ስምህ እንዲሁም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ምስጋናህ ነው፤ ቀኝህ ጽድቅን የተሞላች ናት።

፲፩ አቤቱ፥ ስለ ፍርድህ የጽዮን ተራራ ደስ ይበለው፥ የአይሁድም ሴት ልጆች ሐሤት ያድርጉ።

፲፪ ጽዮንን ክበቡአት፥ በዙሪያዋም ተመላለሱ፥ ግንቦችዋንም ቍጠሩ፤

፲፫ በብርታትዋ ልባችሁን አኑሩ፤ አዳራሽዋን አስቡ፤ ለሚመጣው ትውልድ ትነግሩ ዘንድ።

፲፬ ለዓለምና ለዘላለም ይህ አምላካችን ነው፥ እርሱም ለዘላለም ይመራናል።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ድሮን ፥ ጽዮናውያን ጽላተ ሙሴ አሏቸው❖

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2021

ከእርሱ ጋር ሰላም በነበሩት ላይ እጁን ዘረጋ፤ ኪዳኑንም አረከሱ

በአውሎ ነፋሱ ሳቢያ ሕይወታቸው ላለፈው ነፍሳቸውን ይማርላቸው!✞

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ድሮን ፥ ጽዮናውያን ጽላተ ሙሴ አሏቸው❖

Mayfield Kentucky + Edwardsville, Illinois

አናግራሙ/Anagram = „AOC„ Ark of The Covenant

ጽላተ ሙሴ❖

ዛሬ በአውሮፓውያኑ 12/12/21 ነው። በስድስት የአሜሪካ ግዛቶች ያልተጠበቀ አውሎ ነፋስ ከፍተኛ ጥፋትና ውድመት አስከትሏል፤ በተለይ በ ሜይፊልድ ኬንታኪ ኤድዋርድስቪል ኢለኖይ።

ጽላተ ሙሴ ስራውን እየሠራ ነውን? የሚግርም ነው፤ አውሎ ነፋሱ የዓለማችን ቍ. ፪ ባለኃብት የሆነውን የአቶ ጄፍ ቢዞስን አማዞን የእቃ ግምጃ ቤት ሙሉም በሙሉ አውድሞታል። ሌላው የሚገርመው ደግሞ በየመንገዱ ፍርስራሾች ብዙ ዓለመታየታቸው ነው።

ባለፈው ሳምንት ላይ “ጽዮናውያን በም ዕራባውያን ከተሞች ጎዳናዎች ላይ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ይዘው ከመውጣት መቆጠብ አለባቸው፤ በሕዝባችን ላይ መቅሰፍት እያመጣ ነው።” ብዬ ነበር። ዛሬም እደግመዋለሁ፤ ጽዮናውያን ጽዮናዊ የሆነውን የቤተ ክርስቲያን ልብሳቸውን ለብሰው እና ጽላተ ሙሴን ተሸክመው በአሜሪካ ጎዳናዎች ምስጢራዊ በሆነ መልክ ድምጽ ሳያሰሙ በአክሱም ጽዮን ለምሕላ እንደሚያደርጉት ቢዘዋወሩ፤ ለአውሬው አሳልፋ የሰጠቻቸው ዓለም ተርበትብታ ትገዛላቸውና በዚህ የሕዝባችን ስቃይ እና ሰቆቃ በቀናት ውስጥ በተገታ ነበር። በዚህ ፻/100 እርግጠኛ ነኝ።

አቤቱ፥ ግፍንና ጠብን በከተማ ውስጥ አይቼአለሁና አስጥማቸው እንደበታቸውንም ቍረጥ። በቀንና በሌሊት በቅጥርዋ ይከብቡአታል፤ ዓመፃና ድካም ኃጢአትም በመካከልዋ ነው፤ ተንኰልና ሽንገላ ከአደባባይዋ አይርቁም።

❖ ❖ ❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፶፬]❖ ❖ ❖

፩ አቤቱ፥ ጸሎቴን አድምጥ፥ ልመናዬንም ቸል አትበል።

፪ ተመልከተኝ ስማኝም። በኀዘኔ ተቅበዘበዝሁ ተናወጥሁም፤

፫ ከጠላት ድምፅ ከዓመፀኛም ግፍ የተነሣ፤ ዓመፃን በላዬ ጥለውብኛልና፥ በቁጣም ጠልተውኛልና።

፬ ልቤ በላዬ ተናወጠብኝ፥ የሞት ድንጋጤም ወደቀብኝ።

፭ ፍርሃትና እንቅጥቅጥ መጡብኝ፥ ጨለማም ሸፈነኝ።

፮ በርሬ ዐርፍ ዘንድ እንደ ርግብ ክንፍን ማን በሰጠኝ!

፯ እነሆ፥ ኰብልዬ በራቅሁ በምድረ በዳም በተቀመጥሁ፤

፰ ከዐውሎና ከብርቱ ንፋስ ሸሽቼ በፈጠንሁ አልሁ።

፱ አቤቱ፥ ግፍንና ጠብን በከተማ ውስጥ አይቼአለሁና አስጥማቸው እንደበታቸውንም ቍረጥ።

፲ በቀንና በሌሊት በቅጥርዋ ይከብቡአታል፤ ዓመፃና ድካም ኃጢአትም በመካከልዋ ነው፤

፲፩ ተንኰልና ሽንገላ ከአደባባይዋ አይርቁም።

፲፪ ጠላትስ ቢሰድበኝ፥ በታገሥሁ ነበር፤ የሚጠላኝም ራሱን በላዬ ከፍ ከፍ ቢያደርግ፥ ከእርሱ በተሸሸግሁ ነበር።

፲፫ አንተ ግን፥ እኩያዬ ሰው፥ ባልንጀራዬና የልቤ ወዳጅ፤

፲፬ መብልን ከእኔ ጋር በአንድነት ያጣፈጥህ፤ በአንድ ልብ በእግዚአብሔር ቤት ተራመድን።

፲፭ ሞት ይምጣባቸው፤ በሕይወት ሳሉ ወደ ሲኦል ይውረዱ፤ ክፋት በማደሪያቸውና በመካከላቸው ነውና።

፲፮ እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፥ እግዚአብሔርም ሰማኝ።

፲፯ በማታና በጥዋት በቀትርም እናገራለሁ እጮኽማለሁ፥ ቃሌንም ይሰማኛል።

፲፰ በእኔ ላይ ብዙ ነበሩና ከሚቃረቡኝ ነፍሴን በሰላም አድናት።

፲፱ ቤዛ የላቸውምና፥ እግዚአብሔርንም አልፈሩትምና ከጥንት ጀምሮ የነበረ እግዚአብሔር ሰምቶ ያጐሰቍላቸዋል።

፳ ከእርሱ ጋር ሰላም በነበሩት ላይ እጁን ዘረጋ፤ ኪዳኑንም አረከሱ።

፳፩ አፉ ከቅቤ ይልቅ ለዘበ፥ በልቡ ግን ሰልፍ ነበረ፤ ቃሎቹም ከዘይት ይልቅ ለሰለሱ፥ እነርሱ ግን እንደ ተመዘዘ ሰይፍ ናቸው።

፳፪ ትካዜህን በእግዚአብሔር ላይ ጣል፥ እርሱም ይደግፍሃል፤ ለጻድቁም ለዘላለም ሁከትን አይሰጠውም።

፳፫ አንተ ግን፥ አቤቱ፥ ወደ ሞት ጕድጓድ ታወርዳቸዋለህ፤ የደም ሰዎችና ሸንጋዮች ዘመናቸው ግማሽ አይሞላም፤ እኔ ግን፥ አቤቱ፥ እታመንሃለሁ።

_______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፋሺስቱ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወኪል የውቕሮ አማኑኤል ቤተክርስቲያንን በመድፍ ሲደበድብ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2021

አክሱም ጽዮን ❖ አሲምባ መስቀለ ኢየሱስ (አባ-ዘወንጌል)❖ ተንቤን አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ገዳም ❖ ውቅሮ አማኑኤል

✞✞✞አማኑኤል✞✞✞

የድንግል ልጅ ስሞቹ ፦ ቃል፣ ወልድ፣ አማኑኤል፣ ኢየሱስ, ክርስቶስ፣ መድኃኔ አለም። ስሆኑ ትርጓመያቸውም፦
አማኑኤል ማለት፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ማቴ ፩፥፳፫። ይህን በት.ኢሳ ፯፥፲፬ ላይ ስሙን እናገኛለን። ይህ ማለት ከድንግል በተዋህደው ተዋህዶ አምላክ ሰው ሆነ ዮሐ.፩፥፲፬ …….. ፩ኛ ቆሮ ፲፭፥፳፩ አዳምን የመጀመርያው ሰው ይላል ክርስቶስን ደግሞ ሁለተኛው ሰው ይለዋል።

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፩፥፳፫]

“እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።

በስልክ ካሜራ የተቀረፀው ይህ ምስል የውቅሮ አማኑኤል ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በቦምብ ሲደበደብ ያሳያል። ጥንታዊው ቤተክርስቲያም በታዋቂው ነጋሽ (አልነጃሺ) መስጊድ አቅራቢያ በሚገኝ አንድ ኮረብታ ላይ ይገኛል።

ቀረፃውን ያደረገው ግለሰብ እንደገለጸው ቤተክርስቲያኑ ህዳር ፲፭ ፪፲፫ ዓ.(የነብያት ጾም መግቢያ – ልክ በዚሁ ዕለት በግብጽም አንድ ቤተክርስቲያን ላይ መሀመዳውያኑ ጥቃት አድርሰው ነበር) በታንኮች በተተኮሰው ጥይት ተመታ። ቤተክርስቲያኑም ግለሰቡ ታክሎ ፲፯/17 ጊዜ ተመታ ፣ ግን ሁሉም ግባቸውን አልመቱም ፣ የተወሰኑት ወደ ኮረብታው አረፉ። ሰውዬው አክለውም ጥቃቱ የተከናወነው ከቅርብ ርቀት አይቼዋለሁ ባሉት የኤርትራ ጦር ነው ብለዋል። በቪዲዮው ውስጥ አንድ ድምጽ “መድሃኔ አለም አዲ ቄሾም እንዲሁ ተደብድቧል” የሚል ድምጽ ተሰምቷል።

ወራሪው ጦር ሆን ተብሎ የትግራይ ሃይማኖታዊ ቦታዎችን ዒላማ ማድረጉን ከጦር ከወንጀለኛው ጄነራል ብርሃኑ ቁራ ጁላ አፍ ሰምተነው ነበር። በማሪያም ደንገላት ቤተክርስቲያን፣ በውቅሮ ጨርቆስ እና በአክሱም ጽዮን ማሪያም ላይ የተደረጉት ጭፍጨፋዎች እንደሚያሳዩት እጅግ በጣም አሰቃቂ ግድያዎችም በአብያተ ክርስቲያናት ውስጥ መፈጸማቸውን ነው።

ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት አብያተ ክርስቲያናት ዋናዎቹ የግድያ ቦታዎች ናቸው። ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው ንብረቶቻቸውም ተዘርፈዋል። ግን እነሱም በጥይት ተደብድበው ሲፈራርሱ በዛላምበሳ አይተናል። በቅርቡ ከአውስትራሊያ የመጡት አባት ሰረቀ ብርሃን ከሌላው የትግራይ ተወላጅ የሃይማኖት አባት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በሁሉም የትግራይ አካባቢዎች የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት በከባድ መሳሪያዎች ተደብድበዋል ፣ ተዘርፈዋል። ደብረ ዳሞ ፣ በምዕራብ ትግራይ ደብረ ዓባይ ፣ በአፅቢ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናትን ፣ በሐውዜን የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናትንና በሌሎችም በርካታ ቦታዎችን ጠቅሰዋል። ቃለ-መጠይቅ ያደረገው ሰው አክለውም የተገደሉ ፸/70 ቄሶችን መቁጠሩን አክሏል። በተጨማሪም የኤርትራ ወታደሮች ሆን ብለው በትግራይ አብያተክርስቲያናት ላይ ምእመናንም እዚያው በተገኙበት ሽንት ሲጥሉ ታይተዋል።

👉 ከአራት ዓመታት በፊት ወረድ ብሎ የሚገኘውን ጽሑፍ በጦማሬ ላይ አቅርቤው ነበር። ልብ እንበል፤ በዚሁ እ..አ በ2017 .ም ላይ ሉሲፈራውያኑ ፀረኢትዮጵያ የሆኑትን ኦሮሞዎችን ስልጣን ላይ ሊያወጧቸው ሲዘጋጁ በጥቅምት ወር ላይ፤ ሰሞኑን የእሳተ ገሞራ ትዕይንት ከሚታይባት የስፔይን ደሴት ከላስ ፓልማስ በአንድ ግዙፍ ቴሌስኮፕ አማካኝነት በሰማይ ላይ አንድ ያልታወቀ ነገር ወደ ምድር እየተምዘገዘገ ሲወርድ ታየ። ይህን ያልታወቅ በራሪ ነገር፤ ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” የሚል መጠሪያ ሰጥተውታል።

የወደቀውም ውቂያኖሶች ውስጥ ሲሆን ሸክሞቹም በመላው ዓለም ተሰራጭተዋል። ኮቪድን የመሰለ ወረርሽኝ? ምናልባት ኮቪድ የተባለውን ወረርሽኝ አመጣጥን ጠፈራዊ/ውቂያኖሳዊ እንደሆነ በስውር የሚያወሱት መረጃዎች እና ከ5ጂ ጋር የተያያዘው መላመት ይህን ጽንሰ ሃሳቤን ያረጋግጥልኝ ይሆን?

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፪፡፫]

ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው። ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፥ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት ነፍስ ሁሉ ሞተ።”

የሉሲፈራውያኑ ግብረ ሃይል የወረርሽኙን አመጣጥ በደንብ እንደለዩት በየጊዜው የሚያሳዩን ምልክቶች ይጠቁሙናል። ባዮ-መሳሪያ ከኮቪድ ቫይረስ ጋር ይመሳሰላል፣ነገር ግን ፕላኔቶችን ከአገሬው ተወላጅ ባዮ ህይወት ለብዙ አሥርተ ዓመታት ለማፅዳት በቋሚነት ለመቀየር የተነደፈ ተከታታይ ‘ወረርሽኝ’ ይሆን? የእግዚአብሔርን በጎች፤ ጥንታውያን ሕዝቦችን ለማጥፋት በሉሲፈራውያኑ/’ጋላ’ክቲካውያኑ የተነደፈ? ምናልባት ይህ ምድር ያጋጠማት የ’ጋላ’ክቲክ ጦርነት የመጀመሪያው ማስረጃ ሊሆን ይችል ይሆን?

👉 አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፤

💥 ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” የሚለው ከአሜሪካዋ የሃዋይ ደሴት ነገዶች ቋንቋ የፈለሰ ሲሆን ትርጉሙም ስካውት ወይም መልእክተኛማለት ነው። የዚህ ቃል ድምጽ አጋንንታዊ ቀለም አለው።

💥“ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” = ኦሮሙማ/ኡማ (የሙስሊም ኡማ (ህዝብ/ማህበረሰብ) ታከለ ኡማ ወዘተ.“ኦሮሞዎች ከማደጋስካር/ከውቂያኖስ/ባሕር የወጡ ናቸው” ሲባል ሰምተናል

💥ን የመሰሉ አናባቢ ፎነሞች የበዙባቸው/የሚደጋገሙባቸው እንደ ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሃውሳ፣ ዮሩባ፣ ኪስዋሂሊ፣ ሂንዲ፣ የሰሜን አውሮፓ ቋንቋዎች ወዘተ የመሳሰሉት ቁንቋዎች መንፈሳዊነት የሌላቸው ወይንም አጋንንታዊ የሆኑ ቋንቋዎች ናቸው። በሰሜን አውሮፓ ብሎም ሰሜን አውሮፓውያን በብዛት በሚገኙባቸው እንደ ሚነሶታ ባሉ የሰሜን አሜሪካ ግዛቶች የሰፈሩት ኦሮሞዎች እዚያ መስፈራቸው ብሎም የላቲን ፊደላትን ለመገልገል (“የእኛን ቋንቋ በደንብ ይገልጹልናል!” ይላሉ) መምረጣቸው ምንን ይጠቁመናል?

💥 ኦ! ኦ! ኦ! አብዛኛዎቹ በ ‘ኦ’ ‘ኡ’ ‘ጂ’ የሚጀምሩ ቃላቶች አጋንንታዊ ናቸው። ለምሳሌ፤

ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua

ኦሮሞ/ ኦሮሙማ/ኡማ

ኦሚክሮን/Omicron ወረርሽኝ

ኦማር

ኦማን (ከየመን ቀጥሎ ከሰሜን ኢትዮጵያ የተሰረቁ የዕጣን ዛፎች የተተከሉባት፣ በተቃራኒው ሉሲፈራውያኑ የቡና እና ጫት ዛፎችን/ተክሎችን ወደ ኢትዮጵያ አስገብተው ተክለዋቸዋል፤ የዛሬዋ ኢትዮጵያ መዘዝ አንዱ መንስዔ)

ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ

ኦባማ

ኦፕራ

ኦቦቴ

ኦዚል/አዛዝኤል

ኦዲን (በሰሜን አውሮፓ፤ በኖርዌይ/ ኖርስ አፈ ታሪክ ውስጥ ካሉት ዋና አማልክት አንዱ ንው። ከጥንት ጀምሮ ኦዲን የጦርነት አምላክ ነበር። እነ ኖርዌይ ጦረኛውን ኦርሞው ግራኝን የወንጀል መሸፈኛውን የኖቤል ሽልማትን አስቀድመው ሰጡት)

ዖዳ ዛፍ

ዖዛ (መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ምዕራፍ ፮፥፯)

የእግዚአብሔርም ቍጣ በዖዛ ላይ ነደደ፥ እግዚአብሔርም ስለ ድፍረቱ በዚያው ቀሠፈው፤ በእግዚአብሔርም ታቦት አጠገብ በዚያው ሞተ

ኦምሪ /ዘንበሪ የአክዓብ አባት (መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፮)

፳፭ ዘንበሪም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፥ ከእርሱም አስቀድሞ ከነበሩት ይልቅ እጅግ ከፋ።

፳፮ በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሁሉ በምናምንቴም ነገራቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ እስራኤልን ባሳተበት ኃጢአት ሄደ።

፳፯ የቀረውም ዘንበሪ ያደረገው ነገር፥ የሠራውም ጭከና፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?

፳፰ ዘንበሪም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በሰማርያም ተቀበረ፤ ልጁም አክዓብ በፋንታው ነገሠ።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2017

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተጋሩ ኢትዮጵያውያን ለምን በዓለም ታይቶ የማይታወቀውና ጭካኔ የተሞላበት ጭፍጨፋ ሰለባ ሆኑ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 26, 2021

💭 ፋሺስቱ የኦሮማራው አገዛዝ የጀነሳይዱን ማስተርፕላን በየትኛውም የዓለማችን ክፍል ታይቶ በማይታወቅና ፍጹምነት በተሞላበት መልክ እየፈጸመው ነው!

እንቁላሉ ቀስ በቀስ ነው በእግሩ መሄድ የጀመረው። ዲያብሎስ አባታቸው ለአምስት ሺህ ዓመታት ያህል የሰው ልጅን የማጥናት ዕድል ነበረው፤ ኦሮሞዎቹ ደግሞ ያለፉትን አምስት መቶ ዓመታት “ሐበሻን” በደንብ ሲመረምሩ እና ሲያጠኑ ኖረዋል። ዛሬ የቀሰሙትን ትምህርት በሥራ ላይ በማዋል ላይ ናቸው። ዶ/ር ደብረጽዮን ግራኝን “በጣም ተንኮለኛ ሰው ነው” ሲሉት፤ የታየኝ ይህ እባባዊ ተንኮላቸው ነበር።

በኦሮሞዎቹ የምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ እና መንግስቱ ኃይለ ማርያም አገዛዞች ዘመን ያለነበረ አጋጣሚ ዛሬ ተፈጥሯልና። ተጋሩን አስመልክቶ ምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም “በሞኝነት ሰርተዋቸዋል” ከሚላቸው “ስህተቶች ዛሬ አንደግመውም፣ በረሃብ እንጨርሳቸዋለን!” የሚል “ብልጠት” እና ጽኑ እምነት የዛሬዎቹ ኦሮሞዎች ፈላጭ ቆራጮች አላቸውና ነው።

አዎ! በትግራይ/ኤርትራ ተጋሩ ላይ ዛሬ ፈንድቶ የሚታየው ጥላቻ ከ፻፴/130 ዓመታት በፊት በዲቃላው ምኒልክ የተጠመደ የጊዜ ፈንጅ ነው! ይህን ሁሉ ዘመን ተጋሩዎች አቅፈው መኖራቸውና መታገሳቸው የሚያስገርም ነው!

አክሱማውያን ቤተሰቦቻችን በዘመነ ምኒልክ እና ኃይለ ሥላሴ ሳይቀር ንብረት የማፍራት፣ መሬትና ቤት የመግዛት መብት ወይ ይነፈጋቸው አልያ ደግሞ ከሌላው በእጥፍ ድርብ እንዲገዙ ፣ በየመስሪያ ቤቱ ደግሞ እድገት እንዳይኖራቸው ይደረጉ እንደነበሩ ነግረውናል። በደርግ ጊዜ ደግሞ አድሎው እየተጠናከረ መጥቶ ቤቶቻቸውን፣ ንብረቶቻቸውንና መሬቶቻቸውን ተነጥቀዋል፣ በየቀበሌው የአዲስ አበባ ተወላጆች ሳይቀሩ የትግራዋይ ስም የነበራቸው ሕፃናት እና ወጣቶች በየቀበሌው እየታጎሩ ሲገረፉና ሲሰቃዩ እንደነበሩ እኔ እራሴ ምስክር ነኝ።

💭 ሰሞኑን “ታሪኬ ባጭሩ” የምልበት ሰሞን ነው።

በጊዜው “ችለን እንለፈው፤ እግዚአብሔር ያውቃል” እያልን የግፉን እና ጭካኔውን ጭነት ተሸክመን እናልፈው ነበር። ዛሬ ግን ያ ዘመን አብቅቶለታል። ይህ የእያንዳንዱ ጎሣ ወይንም ብሔር ወንጀል ግልጥልጥ ተደርጎ የሚነገርበት ዘመን ነው። በቅርብ ዘመዶቼ፣ በአጎቶቼ እና አክስቶቼ ላይ ኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች የሠሯቸውን ግፎች ዘርዝሬ አልጨርሰውም። ግራኝ ስልጣን ላይ ከወጣበት ጊዜ አንስቶማ አያቶቼ በፍቅር ያኖሯቸው፣ ቤት የሠሩላቸውና በሁሉም ረገድ የረዷቸው ኦሮሞዎች በኋላ ላይ ስላደረሱባቸው ግፍ ሳስበው ዛሬ ደሜ ይፈላል። ኦሮሞዎች እንደ ቱርኮች፣ አፍጋኖችና አረቦች፤ ፍትህ፣ ፍቅርና እኩልነት የማያውቁ፣ “ሁሌ አምጡ አምጡ!” የሚሉ ምስጋና ቢሶች መሆናቸውን 100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ። ማንነታቸውና ምንነታቸው ነውና!

ከእለታት አንድ ቀን ገና የስምንት ዓመት ልጅ እያለሁ ካዛንችስ መናኸሪያ ሆቴል አካባቢ ልክ በእነዚህ የክረምት ቀናት ከጎረቤት ልጆች ጋር የ ብይ ጨዋታ በምንጫወትበት ወቅት፤ የእነ ደበላ ዲንሳ እርጉም “አብዮት ጠባቂዎች” ከእኛ ትንሽ ተለቅ ያለውን አብሮን ሲጫወት የነብረውን ልጅ “አንቴ ና!” ብለው ጠሩት፤ ልጁም ተንስቶ ወደ እነርሱ ሄደ። ልጁ ከጎጃም ለእረፍት የመጣ ስለነበር አማርኛው ለየት ያለ ሆኖ ስላገኙት፤ በአነጋገሩ እያሽሟጠጡና እየተሳለቁ ሲጎትቱና በካልቾ ሲመቱት አየሁና፤ ራቅ ብዬ በያዝኳቸው ብዮች ወርውሬባቸው ማምለጥ ጀመርኩ። በዚህ ጊዜ፤ “አንቴ፣ አንቴ፣ ያዘው!” እያሉ አሳደው ያዙኝ። “ምናባክ!” እያሉ ያጮሉኝና በቀበቷቸው ይገርፉኝ ጀመር። ቆም ሲያደርጉት፤ የዘመዴ ቀልድ ትዝ አለኝና በእልህና በበለጠ ድፍረት፤ “እንግዲያውስ አንድ ቀልድ ልንገራችሁ፤ አማራው፤ ጋላው በትግሬው ላይ ሲያሾፍ፤ ቀበቶውን ትግሬው “ቃባቶ” እላለሁ ብሎ “ቆቦቶ” አለ…“። ስላቸው ከት ብለው እየሳቁ ማጅራቴን ይዘው በመገፍተር ወደ ቀበሌው ጽሕፈት ቤት እየገፈተሩ ሲወስዱኝ፤ የጎረቤት ሰዎች “ተወው!” የሚል ድምጽ አሰሙ። ሆኖም ጽህፈት ቤቱ እንደደረሰን፤ ቤተሰቦቼን ያውቋቸው የነበሩት ሰራተኞች “ይሄም ጩጬ የአብዮታች ጠላት ትግሬ ነው እንዴ?” በማለት በመሳለቅ የሆነ ጨለማማ ክፍል ውስጥ አጎሩኝ። በጊዜው ብዙም ትኩረት አልሰጠነውም ነበር የዛሬው ሁኔታ ግን “ሁሉም ኦሮሞዎች ወይንም ኦርማራዎች ነበሩ” እንድል ያስገድደኛል። ደበላ ዲንሳ የተባለው አውሬ ጭፍሮች።

መሸት ሲል ብዙ ወጣቶች ታስረውበት ወደነበረው ወደ ከፍተኛው እስር ቤት ወሰዱኝ። እዚያም ወጣት ወንዶችና ሴቶች ታጉረው አየሁ። ሌላ ሕጻን አላየሁም። ስሜን ጠርተው ወደመመርመሪያ ክፍል ወሰዱኝ፤ ሦስት መሳሪያ የታጠቁ ሰዎችና ሁለት ሴቶች ነበሩ። “አንተ ለኢህአፓ እና ወያኔ በየመንገዱ ወረቀት ታሰራጭ እንደነበር ታውቋል፤ እስኪ ሃቁን ንገረን!” አሉን በመጮኽ። እኔም፤ “ምንም የማወቀው ነገር የለም፤ ጓደኛችንን በመምታታቸው ተናድጄ ብይ ስለወረወርኩባቸው ነው ወደዚህ ያመጡኝ” እንዳልኳቸው፤ አሁንም “ያንኑ በመድገም ሃቁን ንገረን” እያሉ ካመናጨቁኝ በኋላ፤ “በሉ ውሰዱት!” አሉኝ እና ወደ አንድ ክፍል ወሰዱኝ። እዚያም ሱሪዬን እንዳወልቅ አዘዙኝ እና ወደ አግድም ወደተዘጋጀው የመግረፊያው ምሰሰሶ ነገር ወስደው ገለበጠው አሰሩኝ እና የውስጥ እግሮቼን ለአስር ደቂቃ ያህል እየቀበጣጠሩ ይገርፉኝ ጀመር። መንፈስ ቅዱስ የደረሰልኝ መሰለኝ እኔ ምንም ህመም እንዳልተሰማው ጭጭ አልኩ። በመጨረሻም፤ “ኧረ ሞቷል መሰል!” ሲሉ ሰማኋቸው። ከመግረፊያውም አውርደው እንድቆም አደረጉኝ፤ በዚህ ጊዜ የለበስኩትን ሹራብ አስወልቀውኝ ጀርባዬን ገረፉኝ እና ”ዝለል!” አሉኝ። በዚህ ጌዜ ብዙ ውሃ የቋጠሩት የውስጥ እግሮቼ መቆም አቃታቸው፤ ሕመሙም ተሰማኝ። ሴቶቹን ጠርተው፤ “ደግፋችሁ ውሰዱት!” አሏቸው። ሴቶቹም እያለቀሱ ወደምተኛበት ቦታ ወሰዱኝ።

ቤተሰቦቼን እንኳን ሳላይ ለአንድ ሳምንት ያህል በእስር ቤቱ የቆየሁባቸው ቀናት እንደ አንድ ሺህ ዓመት ሆነው ነበር ሲታዩኝ የነበሩት። ከተኛሁበት ጨለማማ ክፍል ታጉረው ከነበሩት ወጣቶች መካከል በየምሽቱ አንድ በአንድ እየተወሰዱ በስተጓሮው ሲረሸኗቸው እሰማ ነበር። የሴቶቹማ አሰቃቂ ነበር፤ በጆሮዎቻቸው፣ በጡቶቻቸውና በኅፍረት ስጋቸው ላይ የፈላ ዘይት እያፈሰሱ በኋላ መኻን እንዲሆኑ ያደረጓቸው ብዙ ነበሩ። ይቅርታ ይህን በማለቴ ግን ዛሬ በትግራይ ሴቶች ላይ የፈጽሟቸውን ጭካኔዎች እያስታወስን የጭካኔውን ምንጭ እና ምንነት እናውቅ ዘንድ ነው። ምንጩም ዋቄዮአላህ ነው፤ ይህ የጋላዎች መንፈስ ነው ኢትዮጵያን ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት አፍኖና አስሮ ዛሬ ለምናየው ጉድ ያበቃት። ዛሬ፤ ጋሽ ዮሴፍና ቴዲ የዚህ ሁሉ ጥላቻ መንስኤ ምን ሊሆን እንደሚችል የስነልቦናዊ ገጽታውን በከፊል ለማሳየት ሞክረዋል። ሰፋ እና ጠለቅ ማለት አለበት፤ ከመንፈሳዊው ዓለም በኩል በሚኖሩት ምክኒያቶች ዙሪያ ከመንፈሳውያን ጋር ወደፊት ይወያያሉ የሚል ተስፋ አለኝ።

የኦሮሞዎቹና አህዛብ አጋሮቻቸው ጉዳይ ግልጽ ነው፤ ብዙም አንጠብቅም፤ ግን ሁላችንም የምንጠይቀው ነገር ተዋሕዶ እና ኢትዮጵያውያን ነን የሚሉት “አማራዎች” እንዴት ከአህዛብ ኦሮሞዎች፣ ሶማሌዎች፣ ሱዳኖች፣ አረቦች፣ ቱርኮች ጋር አብረው የኢትዮጵያ ሥር የሆነችውን ትግራይን ለመንቀል አብረው ይሠራሉ? የሚለው ጥያቄ ነው። ለእኔ መልሱ፤ ይህ ከሃዲ ትውልድ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያንም ኢትዮጵያዊም አይደለም፤ ከክርስቶስ ፍቅር ይልቅ የዋቄዮአላህዲያብሎስ ጥላቻ በልጦበታል፤ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን፣ ከሕይወት ይልቅ ሞትን መርጧልና ነው። ስለዚህ ከአህዛብ ወገን ነው የሚቆጠረው። ተግባሩ ይህን ያሳያልና!

✞✞✞[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፬፥፬]✞✞✞

ለእነርሱም የእግዚአብሔር ምሳሌ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው፥ የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ።”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፬፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

አንተ የንጋት ልጅ አጥቢያ ኮከብ ሆይ፥ እንዴት ከሰማይ ወደቅህ! አሕዛብንም ያዋረድህ አንተ ሆይ፥ እንዴት እስከ ምድር ድረስ ተቈረጥህ! አንተን በልብህ። ወደ ሰምይ ዐርጋለሁ፥ ዙፋኔንም ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደርጋለሁ፥ በሰሜንም ዳርቻ በመሰብሰቢያ ተራራ ላይ እቀመጣለሁ፤ ከዳመናዎች ከፍታ በላይ ዐርጋለሁ፥ በልዑልም እመሰላለሁ አልህ።”

✞✞✞[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፮]✞✞✞

ቅንዓትና አድመኛነት ባሉበት ስፍራ በዚያ ሁከትና ክፉ ስራ ሁሉ አሉና።”

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Africa Speaks: “The UN and The World Should Call The War in Tigray a Genocide”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 26, 2021

👏 Great discussion!

Courtesy: Omega LIVE TV

___________________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Children Reportedly Among Tigrayan Detainees in Ethiopia | በኦሮሚያ ተጋሩ ጨቅላዎች ሳይቀሩ ታስረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2021

💭 My Note:

Does the Evil PROJECTOR in-chief A. Ahmed have the audacity to accuse TDF of using child soldiers while detaing, starving and murdering Tigrayan babies?!

One of those detained described grim conditions in which more than 700 Tigrayan military members, their families and retired peoples are held at a camp in Ethiopia’s Oromia region.„

Where are the Querro Oromos when ethnic cleansing, persecutions, and pogroms are taking place in their own zone? Of course, evil A. Ahmed’s fascist regime which is waging a genocidal war against Tigrayans is entirely an Oromo one – and Oromos like their Muslim brother particularly despise ancient Orthodox Christians and true Ethiopians – which the Tigrayans are.

Last year, on 7 May 2020, addressing Tigray’s preparations for election, the monster Abiy Ahmed who – like many of his brothers and sisters in genocide — sent his biological children to The USA for safety made the following preparatory statement: “in order for politicians to assume power children shall not perish, mothers shall not wail, houses shall not be destroyed and people shall not be displaced”. Isn’t that what’s happening now to Tigray and Tigrayans?

❖❖❖[Mark 9:42]❖❖❖

Whoever causes one of these little ones who believe in me to sin, it would be better for him if a great millstone were hung around his neck and he were thrown into the sea.”

❖❖❖[የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፵፪]❖❖❖

በእኔም ከሚያምኑት ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለው ነበር።”

❖❖❖[2 Thessalonians 1:9]❖❖❖“These will pay the penalty of eternal destruction, away from the presence of the Lord and from the glory of His power,”

❖❖❖[፪ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፩፥፱፡፲]❖❖❖
በዚያም ቀን በቅዱሳኑ ሊከብር፥ ምስክርነታችንንም አምናችኋልና በሚያምኑት ሁሉ ዘንድ ሊገረም ሲመጣ፥ ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ።”

Children Reportedly Among Tigrayan Detainees in Ethiopia

Small children are among those held amid a new wave of detentions of ethnic Tigrayans suspected of supporting Tigray forces in Ethiopia’s growing war, one detainee says, while witnesses and a human rights watchdog describe fresh disappearances in recent weeks.

One of those detained described grim conditions in which more than 700 Tigrayan military members, their families and retired peoples are held at a camp in Ethiopia’s Oromia region.

Readily giving his military ID number but speaking on condition of anonymity for fear of retaliation, the non-combatant said that two detainees died after beatings and another died from lack of medication for a pre-existing condition.

“They call us cancers and tell us they will destroy us,” the detainee said, describing how military personnel overseeing the detainees threatened to shoot “each and every one of you” if anyone tried to escape.

New detainees continue to arrive, he said, and they have not appeared in court.

He listed five children detained who are under three years of age.

His account reveals worse conditions than those described in interviews with more than a dozen detainees and their families earlier this year before the resurgent Tigray forces retook much of the Tigray region in June and the Ethiopian military retreated.

His account could not be verified as Ethiopian authorities have not granted the press access to detention facilities.

A spokeswoman for the International Committee for the Red Cross confirmed that the group started visiting detainees in July, months after being made aware of them, but she could not comment on the conditions in which they’re held.

What began as a political dispute between the current prime minister and Tigray regional leaders who dominated Ethiopia’s government for nearly three decades has killed thousands of people since the fighting began in November.

The war has spilled into Ethiopia’s Amhara and Afar regions in recent weeks and displaced hundreds of thousands of people.

Millions of people in the Tigray region remain cut off from the world, and some have begun to starve to death.

Ethiopia’s government, on the defensive, last week called on all able citizens to stop the Tigray forces “once and for all”, while urging people to watch for suspected collaborators.

Although the government has repeatedly said it is targeting the Tigray forces and not ordinary Tigrayan civilians, numerous witness accounts allege otherwise.

An Ethiopian military spokesman, Colonel Getinet Adane, did not respond to a request for comment on the detainee’s account or a question about why small children are allegedly being held.

Outside the military, thousands of ordinary Tigrayans have been targeted.

In a new report on Wednesday, Human Rights Watch said Ethiopian authorities have carried out “rampant arbitrary arrests and enforced disappearances” of Tigrayans in the capital, Addis Ababa, since the stunning turn in the war in June, when Ethiopia withdrew its soldiers from Tigray and announced a unilateral ceasefire.

The rights group cited interviews with eight current and former detainees plus relatives, witnesses and lawyers of 23 others whose whereabouts are unknown.

Several people said they later saw detained civilian relatives or friends in state media broadcasts claiming to show captured Tigray forces.

“The government should immediately stop its ethnic profiling, which has cast unjustified suspicion on Tigrayans,” Human Rights Watch researcher Laetitia Bader said.

The report comes as United States special envoy Jeffrey Feltman visits Ethiopia in the latest effort to press the government and Tigray forces to immediately stop the fighting.

It appeared that Ethiopian prime minister Abby Ahmed, a Nobel Peace Prize winner, would not be meeting the US special envoy, as his office said he had travelled to Turkey to meet with its president.

Mr Abby’s spokeswoman, Billene Seyoum, and the State Department did not comment.

Among the newly detained is Hailu Kebede, an official with the Salsay Woyane Tigray opposition party who has briefed diplomats and others on the war.

His lawyer, Kirubel Gebregziabher, confirmed that he is accused of participating in the war and “misinforming” people about a deadly airstrike by the Ethiopian military on a crowded market in Tigray in June.

His next court appearance was delayed until Thursday in what supporters called an attempt to block any meeting with the US envoy.

While the war is said to be popular among Ethiopians, some have expressed distress at the treatment of Tigrayans in their communities.

Last week a government worker, who described his ethnicity as Amhara and Oromo, wept as he said police and local authorities were going around government housing in his city in the Oromia region and telling Tigrayan families they had hours to clear out.

“Without any legal paper, without and reason,” he said, speaking on condition of anonymity for fear of retaliation.

“These are Ethiopians,” he said.

“It’s horrible. … I’m a patriotic person, but that doesn’t mean I support the government to do something unacceptable against Tigrayans.”

Ethiopia has six million Tigrayans.

“What will the country do with them?” he asked.

Source

😈 “Evil Abiy Ahmed – A Mission-Oriented Child Serial Killer”

💭 በአሸባሪዎች የሚመረው የዓለማችን የመጀመሪያው መንግስት/አገዛዝ

👉 የወራሪዎቹ የዋቄዮአላህ ጋሎች እና አረቦች ግልጽ ሀበሻን የማጥፋት ሤራ

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱን እያካሄዱ ያሉት፣ የትግራይን አባቶች፣ እናቶች፣ አረጋውያን፣ ጎልማሳዎች፣ ሴቶች፣ ወንዶች፣ ካህናት፣ ም ዕመናን እና ሕጻናትን ለስድስት ወራት ያህል በጽኑ በማሸበር ላይ ያሉት የአህዛብ የዋቄዮ አላህ ልጆችና መናፍቃን መሆናቸውን እያየነው ነው።

👉 እያንዳንዱ የዋቄዮአላህ ልጅና ኦሮማራ ደጋፊ መንጋው ተዋሕዶ ትግራዋይንን በግልጽና በይፋ ከድቷል፤ ስለዚህ አሁን ሌላ ቀይ ሽብር፣ ጭፍጨፋና ግፍ ለመፈጽም ቆርጦ ተነስተዋል። የኢትዮጵያ ዘስጋ ሕዝብ ቢፈልግ ኖሮ ጦርነቱን በአንድ ቀን ወዲያው ማቆም ይችል ነበር፣ እርዳታውም ያለምንም መሰናክል ቶሎ እንዲደረስ ማድረግ በቻለ ነበር። ነገር ግን የኦሮሞም ሆነ የአማራ ሕዝቦች እራሳቸውን የክርስቶስ ተቃዋሚ ሕዝቦች ከሆኑት የዓለማችን ሕዝቦች በመመደብ(አዎ! የእግዚአብሔር የሆኑ ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣንም የሆኑ አሉ!)ላለፉት ስድስት ወራት የሰብዓዊነት ጭላንጭል እንኳን ለአንዴም ለማሳየት ፈቃደኞች አልነበሩም። ይህም ማለት፤ ኦሮሞ + አማራ + ሶማሌ + ጉራጌ + ወላይታ + ደቡብ ሁሉም በትግራይ ሕዝብ ላይ የሞት ፍርድ ፈርደውታል ማለት ነው። ወደዱትም ጠሉት ይህን ሐቅ ያውቁት ዘንድ ግልጽ ነው!

እነዚህን ሸኔፋሺስቶችና አሸባሪዎች ብቻ እንደ ምሳሌ አድርጎ መውሰዱ በቂ ነው፤ የሁሉም መጠረጊያ ጊዜአቸው ተቃርቧልና ስሞቻቸውን በደንብ እንመዝግባቸው!

አብዮት አህመድ አሊ(ሙስሊም መናፍቅ)

ዝናሽ አቴቴ አህመድ አሊ (ኦሮማራመናፍቅ)

ደመቀ መኮንን ሀሰን(ሙስሊም)

ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)

ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)

ብርሃኑ ጂኒ ጁላ(ዋቀፌታመናፍቅ)

ዲና ሙፍቲ (ሙስሊም)

መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)

ሀሰን ኢብራሂም(ሙስሊም)

ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)

ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)

ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)

አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)

ጃዋር መሀመድ(ሙስሊም)(“የታሰረው” ለስልት ነው)

ፊልሳን አብዱላሂ (ሙስሊም)

ለማ መገርሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ታከለ ኡማ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ሽመልስ አብዲሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

በቀለ ገርባ(ዋቀፌታመናፍቅ)

ህዝቄል ገቢሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)

ዳውድ ኢብሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)

አምቦ አርጌ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ፀጋዬ አራርሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)

አደነች አቤቤ(ዋቀፌታመናፍቅ)

መአዛ አሸናፊ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ሳህለወርቅ ዘውዴ (ኦሮማራመናፍቅ)

ብርቱካን ሚደቅሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ታዬ ደንደአ(ዋቀፌታመናፍቅ)

ሌንጮ ባቲ (ዋቀፌታመናፍቅ)

ዳንኤል ክብረት (ኦሮማራአርዮስ)

ዘመድኩን በቀለ (ኦሮማራአርዮስ)

ኢሬቻ ጂኒ በላይ (ዋቀፌታአርዮስ)

አለማየሁ ገብረ ማርያም (ኦሮማራመናፍቅ)

ብርሀኑ ነጋ (ኦሮጉራጌመናፍቅ)

ገዱ አንዳርጋቸው (ኦሮማራ-መናፍቅ)

አንዳርጋቸው ፅጌ (ኦሮማራመናፍቅ)

አንዱዓለም አንዳርጌ (ኦሮማራመናፍቅ)

ታማኝ በየነ (ኦሮማራመናፍቅ)

አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል (ኦሮማራ ፈሪሳዊ)

አበበ ገላው (ኦሮማራመናፍቅ)

አበበ በለው (ኦሮማራ መናፍቅ)

ኤፍሬም እሸቴ (ኦሮሞ – አርዮስ)

አባይነህ ካሴ (ኦሮማራ – አርዮስ)

ወዘተ.

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ሞግዚት ፕሬዚደንት ማክሮን በጥፊ ተጮለ | ማክሮን ተጸፊዑ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2021

😈 ግራኝ፤ “አንዲት ፈረንሳዊት ላግባህና ወደ ፈረንሳይ ልውሰድህ” ምናምን ሲል የተናገረውን ከሁለት ዓመታት በፊት ሲወራ ሰምቼ ነበር። እንግዲህ ያው ማክሮንን ማለቱ ነው፤ ወደ ዱባይ እየሾለከ የሚጓዘው የ666ቱን ተግባር ለመፈጸም ሳይሆን አይቀርም። ቆሻሻ!

እንግዲህ ያው ማክሮንን ማለቱ ነው፤ ወደ ዱባይ እየሾለከ የሚጓዘው የ666ቱን ተግባር ለመፈጸም ሳይሆን አይቀርም ሕጻናት ደፋሪውና በአዲስ አበባ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ያቋቋመው አሜሪካዊው ባለኃብት፤ ‘ጀፍሪ ኤፕሽታይን’ በአሜሪካ እስር ቤት ውስጥ ልክ “እራሱን ገደለ በተባለበት ሰሞን ነበር ለግራኝ የኖቤል ሰላም ሽልምታት እንደሚሰጠው የተገለጸው። ከጥቂት ሳምንታት በፊት የማክሮሶፍቱ ባለኃብትና የክትባት ፊታውራሪ ‘ቢል ጌትስ’ ‘ጀፍሪ ኤፕሽታይንን’ ከኖርዌዩ የኖቤል ሽልማት ሰዎች ጋር ጥሩ ግኑኝነት ስላለው “የኖቤል ሽልማት እንዲያሰጠኝ ስወተውተው ነበር” ካለ በኋላ ከሚስቱም ጋር ተፋታ፣ ከማይክሮሶፍት ኃላፊነቱም ተወገደ። እንግዲህ በዚህ እነዚህ ሕፃናት ደፋሪ ሰዶማውያን ለግራኝም ሽልማቱን እንዲያገኝ ረድተውት ይሆናል ማለት ነው። ያኔ ግብረ ሰዶማውያኑ የአውሮፓ እና አሜሪካ ቱሪስቶች ወደ ላሊበላ እና አክሱም ይጓዙ ዘንድ ግራኝ ከማክሮን ጋር ስምምነት ላይ መድረሱ በጊዜው ተወርቶ ነበር። እግዚኦ!

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሐዋርያው ቶማስ + ሕንድ + ትግራይ + ኤንዶሰልፋን/ Endosulfan ኬሚካል ☠

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 3, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 ቅዱስ ቶማስ ወደ ሕንድ እና አርሜኒያ ተጉዟል፤ ሐዋርያት ቅዱስ ማቴዎስ (በኢትዮጵያ/አክሱም ነው የሰማዕትነትን አክሊል የተቀዳጀው)፣ ቅዱስ ማትያስ፣ ቅዱስ በርተሎሜዎስ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል፤ ዛሬ ግንቦት ፳፮/26 የቅዱስ ቶማስ ክብረ በዓሉ ነው።

✞✞✞እንኳን ለሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ ዓመታዊ በዓል አደረሰን!!!✞✞✞

ጰራቅሊጦስ በጽዮን አደባባይ በቅዱስ ቶማስ ላይ በቅዱስ ነቢይ ፊት የበራ ነው።

ሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ እ.አ.አ በ፶፪/52 ዓ.ም ወደ ሕንድ ተጉዞ በመስበክ የማልያላም ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑት የኬርላ ወገኖቻችን ክርስቶስን እንዲቀበሉ ረድቷቸዋል። የዚህ የደቡብ ሕንድ ኬረላ ግዛት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወንድሞቻቸንና እህቶቻችን በ፪ሺ፲ ዓ.ም ቱ የደመራ በዓል ላይ ተገኝተው ደመራውን በደመቀ መልክ ከእኛ ጋር አብርተውት ነበር። የሕንድ (ማላንካራ) ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፤ ፓትርያርክ እና መዘምራን በመስቀል አደባባይ ተገኝተው ክርስቲያናዊ አንድነትን እና በወንድማማቾች/በእኅትማማቾች መካከል ሊኖር የሚገባው የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል አሳይተውን ነበር። እግረ መንገዳቸውንም በዚሁ የ፪ሺ፲ ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በጥንታውያን ክርስቲያን ሕዝቦችን ላይ ጦርነት እንደተከፈተባቸው እና ይህን ኬሚካል አስመልክቶም በኬረላ ግዛት ምን እይተሠራ እንደሆነ መለኮታዊ ጥቆማ አድርገውልን ነበር።

ይህም፤ ልክ በዚሁ በ ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም ዓመት ሥልጣን ላይ እንዲወጣ የተደረገው የባራክ ሁሴን ኦባማ + የግብጽ + የሳውዲ + የኤሚራቶች + የሸህ አላሙዲን ምልምል ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በመላው ዓለም ክልክል የሆነው እና ጊዜው ስላለፈበት ቀደም ሲል በዘመነ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ወደ እስራኤል እንዲመለስ የተደረገውን☠ አደገኛ “ኤንዶሰልፋን/Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል መልሶ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ አደረገ። ለምን?

ቅዱስ ቶማስ ወደዚህ አንገብጋቢ/አሳዛኝ ጉዳይ መራኝ፤

በዚህች እኅት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የኬረላ ግዛት ከ 1978 ዓ.ም ጀምሮ ☠ኤንዶሰልፋን/Endosulfan የተባለውና በመላው ዓለም የተከለከለው የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል በሰብል ላይ ተረጭቶ በሕዝቡ ላይ ዛሬም ድረስ በጣም ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ ነው።

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ግዜው ያለፈበትን አደገኛ “Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል ወደ ኢትዮጵያ ያስገባው ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ሊመርዝበት መሆኑ ዛሬ በትግራይ የምናያቸው አሰቃቂ ሁኔታዎች ማስረጃዎች ናቸው። የእግዚአብሔርን  ፍጡር እንዲራብ ሰብሉን የሚጨፈጭፍና  የሚያቃጥል፣ ሕፃናት በኬሚካል ተቃጥለው እንዲሰቃዩ የሚያደርግ አውሬ ምን ያህል ሰይጣንን የሚያስንቅ አወሬ  እንደሆነ መገንዘብ አለብን።  ሰይጣን እኮ እግዚአብሔርን እጅግ በጣም ይፈራዋል!

☠“ሙሉ አ/አን ማፈንዳት የሚችል ኬሚካል ተከማችቶ ተገኘ!” የሚል ዜና በቅርቡ ሰምተን ነበር። እንግዲህ ይህ ዜና በምን መልክ እና ለምን እንዲናፈስ ማስፈራሪያ መሆኑ ነው። እንግዲህ ይህን ኬሚካል መልሶ ያስገባው በትግራይ ላይ ለመረጭት አስቦ ለጦርነቱ ገና ያኔ መዘጋጀቱ ነበር።

😈ግራኝ አብዮት አህመድ የሰይጣን ቁራጭ ነው!😈

በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ለማፈንዳት ገና የኑክሌር መሳሪያዎችን ለማግኘት ይጥራልይህ ስሜት የዛሬ ሦስት ዓመት ገና ፎቶውን እንዳየሁ ተሰምቶኝ በጦማሬ ገልጬ ነበር። የዚህን አውሬ ድምጽ የሰማሁትና ተንቀሳቃሽ ምስሉንም ያየሁት ስልጣን ላይ ከወጣ ከዓመት በኋላ ነበር። በምክኒያት! አንድ ወቅት ላይ ቴሌቪዥን ላይ ሲታይ፤ አጠገቤ ለነበሩ፤ “ይህ ሰው ማን ነው?” ብዬ ስጠይቃቸው፤ “እንዴ አታውቀውም እንዴ ጠቅላያችን እኮ ነው!” ብለው በመደነቅ ሲመልሱልኝ አስታውሳለሁ። አዎ! በመንፈስ ነበር የማውቀውና ዲያብሎሳዊ የሆነውን ቆሻሻ መንፈሱን አይቸዋለሁና

ለማንኛውም፤ እያንዳንዱ የጽዮን ልጅ፣ የክርስቶስ አርበኛ ትግራዋይ ወደ ትግራይ ብቻ ሳይሆን መዝመት ያለበት ወደ አዲስ አበባ ወይም ወደ ደብረ ዘይት አምርቶ ይህን ቆሻሻ 😈 ባፋጣኝ 🔥የመጥረግ ግዴታ አለበት። ይህን የሚያደርገው ጀግና የፀደቀ ነው! 100%!

✞✞✞በትግራይ እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል በመፈጸም ላይ ያሉት እነ ግራኝ ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »