Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Drone’

NUCLEAR?: Russians Missiles Hit Ukrainian Ammunition: Depot British Depleted Uranium Tank Shells Destroyed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023

🔥 ኑክሌር?፡ የሩስያውያን ሚሳኤሎች የዩክሬን ጥይት ማከማቻ ቦታዎችን መቷቸው፡ ብሪታንያ ለዪክሬን የምትልካቸው የተሟጠጠ ዩራኒየም ታንክ ዛጎሎች ወድመዋል። ምዕራባውያኑ በረጅም እጃቸው ልክ እንደ ሰሜን ኢትዮጵያውያን እዚህም ወንድማማች ሕዝቦችን በማጫረስ ላይ ናቸው።በሁለቱም በኩል እያለቁ ያሉት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው። በጣም ያሳዝናል!

🔥 Gamma Radiation Spikes in the Region’s Atmosphere

Russia blew up an ammo depot in “Khmelnytsky” that was storing DEPLETED URANIUM ammo supplied by the UK.

That’s why now the Ukrainians are sending ROBOTS to put out the fire…. Not humans because that place IS RADIOACTIVE.

The West’s proxy war against Russia in the Ukraine has led to progressively more deadly weapons systems and ammunition to be delivered to Zelensky’s Nazi regime.

Possibly, the most controversial of these deliveries are the deadly radioactive shells for Challenger 2 tanks that the British government has given Ukraine.

Robert F. Kennedy Jr commented on Instagram:

“In another reckless escalation, Britain has confirmed delivery of depleted uranium munitions to Ukraine. DU munitions should be banned. They partially vaporize on impact, poisoning the environment with uranium dust that causes cancer and horrific birth defects.”

👉 Courtesy: TGP

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukrainian Soldiers Take Pleasure In Murdering Civilian With Drone As He Begs For His Life

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 የዩክሬን ወታደሮች ለህይወቱ ሲለምን ሲቪል ሰውን በድሮን ሲገድሉ ተደስተው ነበር

🔥 The Ukrainian Nazi nationalist thugs take pleasure in murdering people for sport, as can be seen in a video that popped up recently showing a civilian being murdered by a drone as he begs for his life.

የዩክሬን ፋሺስት ብሄረተኛ ወሮበላ ዘራፊዎች ሰዎችን ለስፖርታዊ ጨዋታ ሲሉ በመግደል ይደሰታሉ። በቅርቡ የወጣው ይህ ቪዲዮ እንደሚያሳየው አንድ ሰላማዊ ሰው ህይወቱን ሲለምን በዚህ መልክ በድሮን ተጨፍጭፎ ተገድሏል።

💭 የጋላ-ኦሮሞ ወሮበላ ዘራፊዎችም በተመሳሳይ መልክ ነበር በወሮበላ ከሃዲዎቹ ሻዕቢያዎችና ሕወሓቶች እርዳታና ጥቆማ እንዲሁም በታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላት ቱርኮች፣ አረቦችና ኢራናውያን ድሮኖች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ንጹሐንን የጨፈጨፈው።

ሤራው በትግራይ ከተፈጸመው ግፍና ወንጀል ትኩረት ለመለወጥ ታቅዶ ይመስላል።

አሁን ፋሺስቱ የጋላ ኦሮሞ አገዛዝ ፊቱን አል-ማር ባይና ከንቱዎች ወደ ሆኑት ‘አማራዎች’ ላይ በማዞር ላይ ነው። እንግዲህ እስከ አምስት ሚሊየን ንጹሐንን በ ድሮን ለመጨፍጨፍ ብሎም በረሃብና በሽታ ለመቁላት ዝግጅቱን ጨርሷል።

‘መሳፍንት’ ቅብርጥሴ የተባሉት አስመሳይ ‘መሪዎች/አርበኞች’ አማራውን በየቦታው ሰብስበው በድሮን ለማስበላት በጋላ-ኦሮሞዎቹ የተመለመሉ ኦሮማራ ቅጥረኞች ናቸው። እንግዲህ በትግራይ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከመጀመሩ ከዓመታት በፊት ይህን በተደጋጋሚ ስንጠቁም ነበር። በእኔ በኩል ያልምንም መጠራጠር መናገር እችላለሁ፤ ወይ ይህን መሳፍንት የተሰኘ ጉረኛ አረመኔው ዘንዶ ግራኝ ይበላዋል፤ አልያ ደግሞ፤ “በድርድር ተስማምተናል፤ ሰላም ሰላም!” ብሎ ወደ አዲስ አበባ ያመጣዋል። ለማየት ያብቃን!

ዛሬም ደግሜ ደጋግሜ የምጠይቀው፤ ‘አማራ’ ተብዬው እንዴት ነው ከጋላዎቹ በኩል እየመጣበት ያለውን ከባድና አደገኛ ነገር ሁሉ ማየት የተሳነው? መንፈሳዊ ዓይኑ ምን ያህል ቢታወር ነው?

👉 እንግዲህ፤

  • ❖ ግዛቶቹን/አውራጃዎቹን/ከተሞቹን/ሰፈሮቹን እየነጠቀ የጋላ-ኦሮሞ መጠሪያ የሚሰጣቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ጠላት እየጋበዘ የሚያስጨፈጭፈውና በየጦርነቱም የእሳት ራት የሚያደርገው ጋላው ነው።
  • ❖ “’ቀይ ሽብር’ ‘ነጭ ሽብር’” እያለ ወጣቶቹንና ልሂቃዎቹን የጨፈጨፈበት ጋላው ነው።
  • ❖ በተደጋጋሚ በረሃብና በበሽታ የፈጀው ጋላው ነው።
  • ❖ አማራው ተሰድዶ እንዲያልቅ፣ ሴቶቹንም የአረብ ሃገራት ባሪያዎች እንዲሆኑ ያደረፋቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ምስኪን ሴት ልጆቹን ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ አግቶ በመውሰድ ለአኖሌ ኃውልት ፊት በጭካኔ ጡቶቻቸውን እየቆረጠ ያረዳቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እንደ እነ ጄነራል አሳምነውና ዶ/ር አምባቸው ያሉትን መሪዎቹን ገድሎ ሬሳቸውን መንገድ ለመንገድ የጎተተው ጋላው ነው።
  • ❖ ቀሳውሱትንና ካህናቱን በድንጋይ ወግሮ የሚገድላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ቤተ ክርስቲያንና ገዳማት ውስጥ ገብቶ በአስለቃሽ ጭስ ምዕመናንን የሚያቃጥለው ጋላው ነው።
  • ❖ ንጹሐንን በአዳራሽ ሰብስቦ በጥይት የሚጨፈጭፋቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እርጉዞቹን እናቶች ማሕጸናቸውን በሜንጫ እየቀደደ በጭካኔ የሚገድለው ጋላው ነው።
  • ❖ ህገ-ወጥ ከሆነው የኦሮሞ ክልል ‘አማራ ነህ’ እያለ በማፈናቀል ላይ ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ እኅቶች ከአረብ አገር በባረነት ደሞዝ አጠራቅመው የሠሩትን ቤቶች እያፈረሰባቸው ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ ግማሽ ሚሊየን እኅቶችን ለሳውዲ አረቢያ በባርነት ለመሸጥ የወሰነው ጋላው ነው።
  • ❖ ተማሪዎች የጋላ-ኦሮሞ ሰይጣናዊ መዝሙር ካልዘመራችሁ፣ ባንዲራ ካላውለበለባችሁ ተብለው ከትምህርት ቤት የሚያባርራቸው ብሎም የሚገድላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ የአክሱም ጽዮናዊቷን ሰንደቅን ‘ማውለብለብ አትችልም!’ የሚለው ጋላው ነው።
  • ❖ ለአማራዎች ‘ወደ አዲስ አበባ አትገቧትም!’ የሚላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እንደ ኮንዶም ተጠቅሞ ካሽቀነጠራቸው በኋላ “አሸባሪ!” እያላቸው ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ሊጨፈጭፋቸው በመዘጋጀት ላይ ያለው ጋላው ነው።

ታዲያ ይህ ሁሉ ጉድ እየተፈጸመበት ነው፤ አማራው፤ በተደጋጋሚ ‘የኦሮሞ ደም ደሜ ነው!’ በማለት ለጋላ-ኦሮሞዎች ሲል ለመቶ ዓመታት ያህል እየተዋረደና ደሙን በከንቱ እያፈሰሰ ያለው። እንግዲህ አሁን አንድም ጋላ-ኦሮሞ “የአማራ ደም ደሜ ነው!” ብሎ ከጎኑ እንደማይሰለፍ እያየነው ነው። ለመሆኑ አማራው፤ “የትግሬ ደም ደሜ ነው!” ብሎ በብዙ ጦርነቶች ሲፋለምና ለብዙ የረሃብ ዘመቻዎች ሲጋለጥ ከነበረው የትግራይ ሕዝብ ጎን ለመቆም የተነሳበት ጊዜ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ይታወቃልን? እኔ በጭራሽ አላውቅም። ለዚህም እኮ ነው በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በጋላ-ኦሮሞዎች ስለተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች አንድም መጽሐፍና ድርሰት ያልተጻፈው፣ አንድም ፊልምና ድራማ ተሰርቶ ያላየነው። ይህ ትልቅ ታሪካዊ ስህተት መሆኑን በተደጋጋሚ የሚፈጸሙት ጥቃቶች ይጠቁሙናል። ዛሬም ይህን ግፍና መከራ ለማስረሳትና ለማረሳሳት ከከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ጀምሮ ሁሉም አካላት እይሠሩበት ነው። እኛ ግን በጭራሽ አንረሳውም፤ ወንጀለኞቹ ጋላ-ኦሮሞዎችና አጋሮቻቸው ለሺህ ዓመታት ያህል ያፍሩበትና ይዋረዱበትዝ ዘንድ አንድ በአንድ በመጽሐፍ፣ በፊልምና በድምጽ እናቆየዋለን።

አሁን የምጠይቀው፤ ከዚህ ሁሉ የጥፋት ዘመን በኋላ ታዲያ ለምንድን ነው አማራው ዛሬም በስውር ከጋላ-ኦሮሞዎች ጋር እያበረ ያለው? ከጋላ ጋር ሆኖ በትግራይ ከፈጸመው ግፍና ወንጀል እራሱን ለማሸሽ? እንደው ከእግዚአብሔር ማምለጥ ወይንም አምላክን ማታለል ይቻላልን?

ጋላ-ኦሮሞዎችና አማራዎች በሜዲያ እንኳን እንዴት እንደሚተባበሩ እያየናቸው ነው። የአማራ ሜዲያዎች፤ “አማራ! አማራ!” ከሚሉት ከእባብ ጋላ-ኦሮሞዎች ጋር እንጂ ከትግሬዎች ጋር በጭራሽ አብረው ሲሠሩ ወይንም ለመሥራት ሲሞክሩ በጭራሽ አይታዩም። አንዳንዴ እንዲያውም ‘አማራ’ የተባለው ጋላ-ኦሮሞ ሳይሆን አይቀርም። እርግጠኛ መሆን የምችለው ግን አብዛኛው አማራ የአህዛብን ፈለግ የተከተለ፣ የአረማውያንን ዓይነት ተግባር የሚፈጽምና፤ አውቆትም ሆነ ሳያውቀው፤ እግዚአብሔር አምላክን ሳይሆን ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን የሚያመልክ ነገድ መሆኑን ነው። ልክ የእስማኤላውያን ማንነት ያላቸው ሻዕቢያዎች፣ ኢ-አማኒያኑ ሕወሓቶችና ጣዖት አምላኪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እየሠሩ እንዳሉት በዚህ ነገድ ዙሪያ ነው የአማራ ልሂቃኑም ዛሬ፤ ‘አማራ አማራ’ እያሉ አዲስ ማንነትና ምንነት ለመፍጠር በመፍጨርጨር ላይ ያሉት።

‘አማራው’ በድጋሚ ከመዋረዱ በፊት ከወልቃይትና ራይ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወጥቶ እግሩን እየበላው ያለውን የጋላ-ኦሮሞ ዘንዶ በመታገል የአክሱም ጽዮንን በረከት እንደገና ለማግኘት ጥረት ማድረግ ነበረበት። ይህን ግዴታ መሆን የሚገባውን ምክር ለመምከር ዝግጁ የሆነ አንድም “አባት” እንኳን የለም። በጣም ያሳዝናል! ለመሆኑ ምን የሚጎድልበት ነገር ይኖራል በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘረጋውን የእልህ፣ የቅናት፣ የምቀኝነትና የጥላቻ መንገድ ቢተው? እንዴ፤ ይህን መተው ሲችልና እራሱን ለይቅርታ ሲያዘጋጅ ብቻ ነው ነፍሱንና ‘እርስቱን’ ማዳን የሚችለው። ያውም በሑመራ፣ ወልቃይትና ራያ እጅግ ከባባድ ወንጀሎችን ከፈጸመ በኋላ ተጸጽቶ፣ አዝኖና ደም እንባ አልቅሶ፤ “በቃን!” በማለት እራሱን ለንሰሐ ማዘጋጀት ነበረበት። በአንድ ማሕበረሰብ ላይ ወንጀል የፈጸመ ኃይል እኮ እንኳን ግዛትን ሌሎችም ብዙ ነገሮችን ሲያጣ ወይንም ሲነጠቅ ነው የምናውቀው። ጃፓን፣ ጀርመን፣ ቱርክ ጣልያን ወዘተ የቀድሞ ግዛቶቻቸውን ያጡት ጎረቤታማ የሆኑ ሕዝቦችን ወርረው ለማጥፋት በመሞከራቸው ነው።

ግን ምን ዓይነት መርገም ቢሆን ነው በግልጽ የሚታየውን ነገር ሁሉ ለአማራው ሊጠቁም የሚችል ካህን፣ ዲያቆን፣ መምህር፣ ፖለቲከኛ ወይም ጋዜጠኛ የጠፋው? ከባድ ሃጢዓት? የዲቃላው ጋላ-ኦሮሞ ምንሊክ መተት። የአክሱም ጽዮናውያን ቁጣ? የእነ አፄ ዮሐንስና ራስ አሉላ እርግማን ይሆን? ? በነገራችን ላይ ከመንፈሳዊ መነጸር ሲታዩ ዳግማዊ ምንሊክ የጋላ-ኦሮሞ ወዳጅ፣ ግን የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ ክርስትናዋ፣ የአክሱም ጽዮናውያን/የአማራም ጠላት ናቸው። ይህን ነው አማራው ማየት የተሳነው!

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Antichrist Iran Seizes Texas-Bound Oil Tanker in Gulf, U.S. Navy says

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ኢራን በቴክሳስ የተሳሰረ የነዳጅ ጫኝ መርከብ በፋርስ የባህረ ሰላጤ ወሰደች ሲል የአሜሪካ ባህር ሃይል አስታወቀ

❖ አክሱም ፥ የአክሱም ግዛት ዋና ከተማ ፥ የንግሥት ሳባ/መከዳ ምድር ፥ የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚቀመጥበት።

🛑 አክሱማዊት ኢትዮጵያን ከብበዋታል 🛑

💭 የቀድሞው የአሜሪካ ጦር ጄኔራል ዌስሊ ክላርክ እ.ኤ.አ. በ2007፡-

በ ፭/5 ዓመታት ውስጥ በ፯/7አገሮች ላይ ጦርነትን እንቀሰቅሳለን፤ እነርሱም በቅደም ተከተል፤ ኢራቅ፣ ሶርያ፣ ሊባኖስ፣ ሊብያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን በመጨረሻም ኢራን ይሆናሉ።”

🔥 Iran seized a Marshall Islands-flagged oil tanker in the Gulf of Oman in international waters on Thursday, the U.S. Navy said, the latest in a series of seizures and attacks on commercial vessels in Gulf waters since 2019.

Iran’s state television IRIB News reported on its Telegram channel that the Iranian navy had seized a Marshall Islands-flagged ship, but gave no further details.

The U.S. Navy identified the vessel as the Advantage Sweet which, according to Refinitiv ship tracking data, is a Suezmax crude tanker which had been chartered by oil major Chevron and had last docked in Kuwait.

Its manager is listed as Genel Denizcilik Nakliyati AS, a Turkey-based company which did not immediately respond to a request for comment.

“Iran’s continued harassment of vessels and interference with navigational rights in regional waters are a threat to maritime security and the global economy,” the U.S. Navy said, adding that Iran has in the past two years unlawfully seized at least five commercial vessels in the Middle East.

Iranian authorities did not immediately respond to a Reuters request for comment.

Since 2019 there have been a series of attacks on shipping in the strategic Gulf waters at times of tension between the United States and Iran.

Iran last November released two Greek-flagged tankers it had seized in the Gulf in May in response to the confiscation of oil by the United States from an Iranian-flagged tanker off the Greek coast.

Almost a fifth of the world’s oil passes through the Strait of Hormuz, a narrow chokepoint between Iran and Oman which the Advantage Sweet had passed through, according to ship tracking data.

Indirect talks between Tehran and Washington to revive Iran’s 2015 nuclear pact with world powers have stalled since September over a range of issues, including the Islamic Republic’s violent crackdown on popular protests, Tehran’s sale of drones to Russia and acceleration of its nuclear program.

The U.S. Navy, whose Fifth Fleet is based in the Gulf island state of Bahrain, called on Iran’s Islamic Revolutionary Guards Corps Navy (IRGCN) to immediately release the tanker.

The ship issued a distress call during the seizure, the U.S. Navy statement said.

Maritime security company Ambrey said the tanker was boarded via helicopter and seized by the IRGCN off the coast of Bandar-e Jask in Iran.

According to the International Maritime Organisation shipping database, the Advantage Sweet is owned by a China-registered company called SPDBFL No One Hundred & Eighty-Seven (Tianjin) Ship Leasing Co Ltd.

👉 Source: Reuters

🔥 The Staged Sudan Conflict: Their Final Target is The Nile, Axum & The Ark of God

🔥 ደረጃውን የጠበቀ የሱዳን ግጭት፤ የመጨረሻ ግባቸው አባይ፣ አክሱም እና የቃል ኪዳኑ ታቦት ነው። ❖

AXUM – The Capital of The Axumite Empire – Land of THE QUEEN of SHEBA – Where the Sacred ARK OF THE COVENANT is Housed.

🛑 Encircling Axumite Ethiopia 🛑

💭 Former General of the US Army Wesley Clark in 2007:

We Are Going to Take-out 7 Countries in 5 Years.’

Former General of the US Army Wesley Clark on the military strategy after 9/11 (Ethiopian New Year’s Day) attacks: “We are going to take out 7 countries in 5 years: Iraq, Syria, Lebanon, Libya, Somalia, Sudan and finishing it off with Iran”

A former commander of NATO’s forces in Europe, Clark claims he met a senior military officer in Washington in November 2001 who told him the Bush administration was planning to attack Iraq first before taking action against Syria, Lebanon, Libya, Iran, Somalia and Sudan.

The general’s allegations surface in a new book, The Clark Critique, excerpts from which appear in the latest edition of the US magazine Newsweek.

Clark says after the 11 September 2001 attacks, many Bush administration officials seemed determined to move against Iraq, invoking the idea of state sponsorship of terrorism, “even though there was no evidence of Iraqi sponsorship of 9/11 whatsoever”.

Ousting Saddam Hussein promised concrete, visible action, the general writes, dismissing it as a “Cold War approach”.

Clark criticises the plan to attack the seven states, saying it targeted the wrong countries, ignored the “real sources of terrorists”, and failed to achieve “the greater force of international law” that would bring wider global support.

“There was no evidence of Iraqi sponsorship of 9/11 whatsoever”

He also condemns George Bush’s notorious Axis of Evil speech made during his 2002 State of the Union address. “There were no obvious connections between Iraq, Iran, and North Korea,” says Clark.

Clark points the finger at what he calls “the real sources of terrorists – US allies in the region like Egypt, Pakistan, and Saudi Arabia”.

Clark blames Egypt’s “repressive policies”, Pakistan’s “corruption and poverty, as well as Saudi Arabia’s “radical ideology and direct funding” for creating a pool of angry young men who became “terrorists”.

______________

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Drone Attack – Moscow | የድሮን ጥቃት በሞስኮ ሩሲያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 26, 2023

✈️ Ukrainian UAV ‘Striking’ Moscow To Force Russia To Withdraw Its Defense Systems From Frontlines – Russian Experts

Russian analysts believe the Ukrainian military wants Moscow to withdraw its advanced air defense systems from the frontline to protect its cities from drone strikes.

Unmanned Aerial Vehicle (UAV) strikes in Russian cities like Moscow and Belgorod have seen an uptick recently.

While these strikes have limited success, their impact is also psychological on the Russian population, which an adversary usually hopes has a bearing on the country’s political leadership and eventually leads to strategic battlefield mistakes.

Ironically, Russia had put Ukraine in a similar dilemma in October and November 2022, when its cruise missile and drones struck deep into its cities and crippled its energy distribution network.

Ukraine’s Increasing Drone Strikes Inside Russia

On April 24, an explosive-packed Ukrainian UJ-22 drone was found near Moscow, possibly the closest a military aircraft has reached the Russian capital. However, there were conflicting reports about exactly where it landed.

TASS reported it fell in the Bogorodsky district, 19 miles east of central Moscow.

“A fallen drone stuffed with explosives was found in the Bogorodsk district, not far from the SNT Zarya. The aircraft was discovered the day before; it was broken in half,” said the TASS report quoting an unnamed source and officials from law enforcement agencies.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 2 Comments »

Israeli Oil Tanker Hit with Drone in Gulf of Oman | Qatar 2022 World Cup

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2022

💭 የእስራኤል ነዳጅ ጫኝ መርከብ በኦማን ባህረ ሰላጤ በድሮን ተመታ | ኳታር 2022 የዓለም ዋንጫ

🔥ምናልባት የፊታችን እሑድ ለሚጀምረው ለኳታር የዓለም ዋንጫ መክፈቻ ሥነ ስርዓት በዚህ መልክ አስቀድመው እርንችት እየተኮሱ ይሆን?

🔥 Perhaps, Serving as a Prelude to The Launch in Qatar of The World Cup

An oil tanker associated with an Israeli billionaire has been struck by a bomb-carrying drone off the coast of Oman amid heightened tensions with Iran, an official has told The Associated Press.

The attack happened on Tuesday night off the coast of Oman, the Mideast-based defense official said. The official spoke on Wednesday on condition of anonymity as they did not have authorization to discuss the attack publicly.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድሃ አገርና ጦርነት | ሕዝበ ክርስቲያኑ አለቀ! ባካችሁ የአረቦች ወኪሉን ግራኝ አህመድን በእሳት ጥረጉት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 9, 2021

😈 አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በእሳት ጥረጉት!!!🔥

አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! አይይ አማራ! አይይ ኦሮሞ! ነፍሰ ገዳዮች! ተፈጥሮ አጥፊዎች! ንብረት አውዳሚዎች፣ አገር አፍራሾች! ኦሮማራዎቹ ይህን ሁሉ ግፍ በምዕራብ ትግራይ ጽዮናውያን ላይ ፈጽመው እንኳን የአማራ ገበሬን ዛሬ ከአረመኔዎቹ የኦሮሞ አህዛብ እና የኤርትራ ቤን አሚር ሰአራዊቶች እየተከላከሉላቸው ያሉት ጽዮናውያኑ ናቸው፤ ከጽዮን እናታችን በቀር ማንም ኃይል ሳያግዛቸው።

በተለይ አማራየራስህ አማራ ነውየምትለው ሕዝብህ እያለቀ እንደሆነ ዓመት ሙሉ እንዴት ማየት ተሳነህ? “ለሃይማኖቴ ቅድስት ናት፣ ብዙ የጸሎት አባቶችን የያዘች ናት! ኢትዮጵያ ተከብራ የኖረች በአባቶቻችን ደም!” በምትላት ኢትዮጵያን ለሺህ ዓመት ባስከበረችው ትግራይ ላይ እንዲሁም በራስህ ግዛትላይ ሳይቀር ከገዳዮችህ ፋሺስቱ ኦሮሞ አህዛብ ሰአራዊት፣ ከፋሺስቱ የኢርትራ ቤን አሚር ሰአራዊት እና ከታሪካዊ አረብ እና ቱርክ ጠላቶችህ ጋር አብረህ ትዘምታለህ?! ምን ዓይነት መርገምት ነው? ካህናቶቻችህ፣ ቀሳውስቶችህና መምህራኖችህ ይህን የጨቅላ ዓይን እንኳን ለይቶ ማየት የሚችለውን ነገር እንዴት ማየት ተሳነህ? እያለቀ ያለው እኮ ኦሮሞው፣ ሙስሊሙ እና ፕሮቴስታንቱ ሳይሆን አባቴ ነው፣ እናቴ ናት፣ ወንደሜ ነው፣ እኅቴ ናት፣ ልጆቼ ናቸው የምትላቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች እኮ ናቸው እያለቁ ያሉት፤ እንዴት ነው እግዚአብሄርን የማትፈራው? ከዓመት በፊት በተደጋጋሚ ተናግረን እኮ ነበር፤

💭 ፋሺስቱ የኦሮሞ ሰአራዊት ከቱርክ እና አረቦች ጋር አብሮ መጀመሪያ ትግራይን ያወድማታል ቀጥሎ የአማራ ክልል ወደተባለው የኢትዮጵያ ግዛት በመዞር ጭፍጨፋዎችንን እና ውድመቶችን ያካሂዳል፣ እነ ጄነራል አሳምነውን ሲገድሉብህ፣ አስራ ሰባት ሴት ተማሪሆችህን አግተው ጡቶቻቸውን ቆርጠው ለአኖሌ ኃውልት ሲሰዋቸውና ካህናቱን እና ቀሳውስቱን በኦሮሚያ ሲዖል ሲያቃጥሏችና እነዚህን የመሳሰሉትን አሰቃቂ ግፎችን እንኳን ለመበቀል፤ የተቃውሞ ሰልፍ እንኳን የማድረግ አቅም የሌለህ ልፍስፍስ መሆንህን በደንብ መዝግበውታል፤ ስለዚህ የአማራን ገበሬ ለማስጨረስና እርሻውንም ለመውረስ ወደ ወሎ እና ትግራይ ይልካቸዋል፣ ስለዚህ ባፋጣኝ የበላህንና የሚበላህን ዘንዶ መቀለቡን አቁምና ከጽዮናውያን ወንድሞችህና እኅቶችህ ጋር አብር፣ብለን እኮ ነበር።

ያው አሁን ሰሜን ወሎን ለእስላማዊቷ ኦሮሞ ኤሚራትለማጽዳት ከቱርክ እና ኤሚራቶች ባገኛቸው ድሮኖች እየጨፈጨፋትና እያጋያት ነው። አማራ፤ እግዚአብሔርን በእጅጉ የሚያስቆጣ በጣም ከባድ ታሪካዊ ስህተት እየሠራህ እኮ ነው! ኢንጅነር ይልቃል እኮ፤ “ኢትዮጵያን እያፈረሳት ያለው አማራ ነው”ሲል ፻% ትክክል ናቸው። ቢሊየን ዶላር ለህዝብህና ለአገርህም ማውደሚያ የጦር መሣሪያ፣ ቢሊየን ዶላር ለኢሳያስ አፈቆርኪ! እንደው ድሃ የሆነችዋን ሃገርህን ከጠላት ጋር አብረህ እንዲህ ታጠፋት?! አይይይ!

ፈጠነም ዘገየም አረመኔውን የኦሮሞ ፋሺስት አገዛዝ ሙሉ በሙሉ ማስወገድ ግድ ይሆናል፤ ከስህተትህ ተምረህ በንስሐ ለመዳን ወደድክም ጠላህም አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን እና ጭፍሮቹን በእሳት የመጥረግ ሃላፊነቱ በቅድሚያ የአማራ ነው፤ ይህን የማታደርግ ከሆነ እና ጽዮናውያን ከቀደሙህ ግን ለአንድ ሺህ ዓመት በጽዮናውያን ጸጥ ለጥ ብለህ የመገዛት ግዴታ አለብህ። በሩዋንዳም ብዙ መስዋዕት የከፈሉት ቱሲዎች እነ ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ ናቸው ሩዋንዳን ከዚያም ዘልቀው ኮንጎንን እና ሞዛምቢክን አንቀጥቅጠውና በተለይ ለሩዋንዳ ብልጽግናውንና ሰላሙን አምጥተው በመግዛት ላይ ያሉት።

😈 አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን 🔥 በእሳት የሚጠርግ ከእነ አፄ ዮሐንስ የማይተናነስ ጀግና ሰማዕት እና የኢትዮጵያ ባለውለታ ነው!✞

___________________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ላሊበላን እና ግሸንን በቱርክ ድሮን ለማፈራረስ ዝግጅቱን አጠናቋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 5, 2021

💭 የትግራይ ሠራዊት በዛሬው ዕለት ግሸን ማርያምን እንዲቆጣጠር ተደርጓል!

ይህ “መንኩሴ ነኝ፤ እዘምታለሁ፤ እገድላለሁ ፥ እስካሁን ድረስ በጸሎት ሞክረናል፣ ግን አልተሳላንም እናም አሁን በጥይት እናሸንፋለን” የሚለው ሰው ለዚሁ ለጥፋት ሤራ የተዘጋጀ የእባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ እና “እኅተ አቴቴ” ፕላስቲክ ችግኝ ነው። በጭራሽ መነኩሴ እና ክርስቲያን ሊሆን አይችልም፤ ይህ ወራዳ ትክክለኛ ክርስቲያን ቢሆን ኖሮ ላለፉት ሦስት ዓመታት በኦሮሞዎች ያለማቋረጥ በጅምላ እየተጨፈጨፉና በጅምላ በግሬደር እየተጠረጉ ለሚቀቀበሩት አማራ ክርስቲያኖች እንዲሁም እንደ ችቦ ተቃጥለው የረገፉት ካህናት እና ምዕመናን አሳዛኝ ጉዳይ አሳስቦት አሁን በትግራይ ክርስቲያኖች ላይ ለመዝመት እንዳሳየው ዓይነት ወኔ በማሳየት ” በሁለቱም እዋጋለሁ፤ በጸሎቱ እና ጥይት” ብሎ ወደ ወለጋ እና ጂማ በዘመተ ነበር፤ ግን እርግጠኛ ነኝ እንኳን ለመዝመት አፉንም ከፍቶ ድርጊቱን ለማውገዝ ብቃት የሌለው ግብዝ ነው፤ እስኪ ዲያብሎሳዊ ገጽታውን እንመልከተው። ከዚህ በተጨማሪ ይህን መረጃ ከብዙ ተንኮል አዘል ደስታ ጋር ያቀረበልን የሉሲፈራውያኑ ልሳን ፤ ‘ቢቢሲ’ በቦሌ መድኃኔ ዓለም የክርስቶስን ኃውልት የደመራው እሳት ውስጥ አስገብቶ ያወጣውን ምስል እና እ.አ.አ በ1995 ዓ.ም ላይ በደብረ ዳሞ ገዳም ብዙ ቅርሶችን ያወደመውን እሳት አስመልክቶ የመረጠልንን ምስል ከጉዳዩ ጋር በማገናዘብ እንመለከተው። አዎ! ሕዝበ ክርስቲያኑ እርስበርሱ በመበላላቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን በደስታ ጮቤ እየረገጡ ነው።

ከዚህ በተጨማሪ ይህን መረጃ ከብዙ ተንኮል አዘል ደስታ ጋር ያቀረበልን የሉሲፈራውያኑ ልሳን ፤ ‘ቢቢሲ’ በቦሌ መድኃኔ ዓለም የክርስቶስን ኃውልት የደመራው እሳት ውስጥ አስገብቶ ያወጣውን ምስል እና እ.አ.አ በ1995 ዓ.ም ላይ በደብረ ዳሞ ገዳም ብዙ ቅርሶችን ያወደመውን እሳት አስመልክቶ የመረጠልንን ምስል ከጉዳዩ ጋር በማገናዘብ እንመለከተው። አዎ! ሕዝበ ክርስቲያኑ እርስበርሱ በመበላላቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን በደስታ ጮቤ እየረገጡ ነው።

አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! ለእግዚአብሔር አምላክ፣ ለኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስትናዋ ያላችሁ ጥላቻ ይህን ያህል ዘልቋል! 😠😠😠 😢😢😢

😈 ከምንኩስና ወደ ውትድርና – ቤተክርስቲያንን የከፈለው ጦርነት

በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናቷ በምትታወቀው አገር መስቀልን እና መጽሐፍ ቅዱስን ብቻ ተሸክመው የነበሩ አንድ ኢትዮጵያዊ መነኩሴ፣ በአሁኑ ወቅት አገሪቷን በሚያፈርስ ጦርነት ከትግራይ አማጺያን ጋር ለመዋጋት ጠመንጃን አንስተዋል።

በዚህ ጦርነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንም ተከፋፍላለች።

በሁለቱም እዋጋለሁ፤ በጸሎቱ እና ጥይትይላሉ አባ ገብረማርያም አደራው።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ህወሓትን ለመዋጋት ሁሉም አቅም ያለው ኢትዮጵያዊ እንዲዘምት ጥሪ ማድረጋቸውን ተከትሎ የስማቸው ትርጉጉም የማርያም አገልጋይ የሆነው መነኩሴው አባ ገብረ ማርያም፣ የኢትዮጵያን ሠራዊት ለመቀላቀል ተመዝግበዋል።

በፖለቲካው ተሃድሶው ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር መራራ ቁርሾ መፈጠሩን ተከትሎ በጥቅምት መጨረሻ ጦርነት መቀስቀሱ የሚታወስ ነው።

እሳቸው በሚኖሩበት የአማራ ክልልም ከሚሊሻው አስቀድመው ሥልጠና ማግኘታቸውንም ያስረዳሉ።

በጦርነቱ መቁሰልንም ሆነ ሞትን አልፈራም። ሁሉንም ለመቀበል ዝግጁ ነኝ። ምላክን ብቻ ነው የምፈራውበማለት ያክላሉ።

ጦርነቱ ሲጀመር የአማራ ክልል ኃይሎች በትግራይ ክልል ውስጥ የነበሩ ግዛቶችን በመቆጣጠራቸው ምላሽ በሚመስል ሁኔታ የህወሓት ኃይሎች በነሐሴ ወር በአማራ ክልል በርካታ ቁልፍ ከተሞችን ተቆጣጥረዋል።

ከእነዚህም መካከልም በ12ኛው እና በ13ኛው ክፍለ ዘመን ከአንድ ወጥ ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩትንና በዓለም ቅርስነት የተመዘገቡት ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የሚገኑባት ላሊበላ ትጠቀሳለች።

በላሊበላ ከ700 በላይ ካህናት ነበሩ፣ አሁን ግን አካባቢው በህወሓት ቁጥጥር ስር በመሆኑ ምክንያት ምንም ዓይነት መሠረታዊ አገልግሎት እያገኙ አይደለም። ደመወዝም እየተከፈላቸው ባለመሆኑ ችግር ውስጥ ናቸውበማለት በጎንደር ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት ምንይችል መሠረት ይናገራሉ።

ቀለሃዎች በቤተ ክርስቲያኗ ተገኝተዋል

በላሊበላ ምንም ዓይነት ጉዳት ባይዘገብም፣ ምንይችል በክልሉ ከሚኙ ሌሎች በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ገንዘብ፣ ምግብ እና ጥንታዊ የብራና ጽሑፎች እንደተዘረፉ፣ ይህም ህወሓት ለሐይማኖታዊ ስፍራዎችና ባህላዊ ቅርሶች ተገቢውን ጥበቃ ሳይሰጥ ሁሉን አቀፍ ጦርነት እያካሄደ መሆኑን አመላክቷልይላሉ

የመንግሥት መገናኛ ብዙኃንም በአምስተኛው ክፍለ ዘመን የተቋቋማው የጨጨሆ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ከህወሓት በተተኮሰ ከባድ መሳሪያ ምክንያት ጉዳት እንደደረሰበት ዘግበዋል።

ከዚህም በተጨማሪ ጉዳት በደረሰበት በጨና ተክለሐይማኖት ወለል ላይ የጥይት ቀለሃዎች መገኘታቸውን አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል።

የአካባቢው ነዋሪዎች በበኩላቸው በነሐሴ ወር መገባደጃ በደረሰ ጥቃት ከተገደሉት በርካታ ሰዎች መካከል ስድስቱ ካህናት መሆናቸውን ይናገራሉ።

በጦርነቱ ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ አካላት ብዙ ግፎች መፈጸማቸውን በተደጋጋሚ አስተባብለዋል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን 43 በመቶ የሚሆነውን የአገሪቷን ሕዝብ የሚሸፍኑ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ ውስጥ ትልቁና ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሐይማኖት አድርጓት ቆይቷል። በአሁኑ ወቅት ጦርነቱ በርካታ ምዕመኑን ከፋፍሏል።

የትግራይ የሐይማኖት አባቶች እንደሚሉት በክልሉ ውስጥ ከጎረቤት ኤርትራ በመጡ ወታደሮች የተደገፈ ወታደራዊ ዘመቻ ያደረገው የኢትዮጵያ መንግሥት ወደ 325 ገደማ የሚሆኑ የሐይማኖት መሪዎች እንዲገደሉ ምክንያት ሆኗል ይላሉ።

አክለውም ከአናሳ ሙስሊም ማህበረሰብ የተወሰኑትን ጨምሮ በጦርነቱ የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ በ12 አብያተ ክርስቲያናት እና መስጊዶች ላይ ጥቃት እንደደረሰ ይናገራሉ።

ዐቢይ የሐይማኖትና የመንግሥት መለያየትን ችላ ብለዋል

በሰሜን አሜሪካ ቤተክርስቲያን ስመ ጥር አባል የሆኑት ካናዳዊው ምሁር ጌታቸው አሰፋ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ጥቃቶቹ ትግራዋይን ለመስበርእና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና በኤርትራ አጋራቸው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ፊት እንዲንበረከኩየሚደረግ ሙከራ እንደሆነ ያምናሉ።

በትግራይ ተራሮች ላይ 24 ሜትር የተራራ ከፍታ ላይ የተገነባው የ6ኛው ክፍለ ዘመን ደብረ ዳሞ ገዳም፣ የኤርትራ ወታደሮች የጥንታዊ ብራና ጽሁፎችንና ባህላዊ ቅርሶችን ዘረፉ ከተባሉባቸው ቦታዎች አንዱ ነው።

ፕሮፌሰር ጌታቸው ጦርነቱ በቤተክርስቲያኒቱ ውስጥ ጥልቅ መከፋፈል እንዳስከተለ እና የትግራይ ቅርንጫፍ መደበኛ ባልሆነ መንገድ የራሱን መንገድበመጓዝ ላይ መሆኑን ይናገራሉ።

በዲያስፖራው በኩል እንኳን ከአሁን በኋላ አብረው መጸለይ የማይፈልጉ አሉ። በኦንታሪዮ [በካናዳ] አንድ ቤተ ክርስቲያን የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተብሎ ተሰይሟል። በአሜሪካ በፊላደልፊያ ውስጥ እንዲሁም በአውስትራሊያ ውስጥ ተመሳሳይ ሁኔታ ተከስቷልይላሉ።

ፕሮፌሰር ጌታቸው እንደሚሉት የጴንጤቆስጤ ክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መንግሥትና ሐይማኖት የተለያዩ ናቸው ከሚለው መሰረታዊ የኢትዮጵያ ጽንሰ ሃሳብ አፈንግጠዋል።

እሳቸው ጦርነቱን እንደ መንፈሳዊ ውጊያ አድርገው ያቀርቡታል። ጦርነቱን ለማቆም ስላለው ዓለም አቀፍ ግፊት ዐቢይ ሲናገሩ፣ አገሪቱ ኢየሱስ በመስቀል ላይ እንዲጠጣ የተገደደውን መራራ ሃሞት ለመውሰድ ፈቃደኛ እንደሆነች እና በመጨረሻም እናሸንፋለንእያሉ ነውበማለት ያስረዳሉ።

ፕሮፌሰር ጌታቸው አክለውም “ሰዎች ለሰላም መጸለይ ሲገባቸው በሐይማኖታዊ በዓላት ላይ እንኳን ዐቢይ እንደዚህ ያሉ ነገሮችን ይናገራሉ” ብለዋል።

ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አማካሪዎች አንዱና በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በተለይም በወጣቶች መካከል ብዙ ተከታይ ያላቸው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ህወሓትን መጥፋት ያለባቸው ሰይጣኖችብለዋቸዋል።

እንደነሱ አይነት አረም በዚህች መሬት ላይ ዳግም መፈጠር የለበትምበማለት ዲያቆኑ መናገራቸውን የኤኤኤፍፒ ዘገባ ያመለክታል።

ፕሮፌሰር ጌታቸው ዲያቆኑ ጓደኛቸው እንደነበሩና ጦርነቱ ከተነሳ በኋላ ብዙም ሳይቆይ መገናኘታቸውን እንዳቆሙ ይናገራሉ።

አክለውም በትግራይ ውስጥ እየተከናወነ ባለው ውስጥ የእሱን ሚና ተገነዘብኩ። የእሱ ትርክት የዘር ማጥፋት ነውይላሉ።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዲያቆኑን አስተያየት አደገኛእና ጥላቻን ያዘለበማለት ካወገዘ በኋላ ዲያቆን ዳንኤል ንግግራቸው የሚመለከተው የትግራይ ሕዝብን ሳይሆን አሸባሪ ድርጅቱንነው ሲሉ ተናግረዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ቃል አቀባይ በትግራይ ደጋፊዎች ዘንድ የተሳሳተ ትርጓሜ እንደነበረ ለኤኤፍፒ ገልጸዋል።

ምንይችል ጥላቻንእና የብሔር ክፍፍልን አስፍኗልበማለት ህወሓትን ለጦርነቱ ተጠያቂ ያደርጋሉ።

ሌላው ቀርቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከቀድሞው የአማራ ነገሥታት ጋር የሚመሳሰል የኢምፔሪያሊዝም ራዕይ እንዳላቸው ሲከሱ ይሰማሉ። ይህም ህወሓት ተጋሩዎችን ወደ ውጊያ ለማነሳሳት የተጠቀመበት ግልጽ የብሔር ፕሮፓጋንዳ ነውይላሉ።

ፕሮፌሰር ጌታቸው በመንግሥትና በህወሓት መካከል የሚደረግ ውይይት ብቻ ጦርነቱን ሊያስቆም እንደሚችል ያምናሉ።

ከጅምላ ግድያ እና ረሃብ በኋላ እነሱ መደራደር አለባቸውየሚሉት ፕሮፌሰሩ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ለድርድር እንዲስማማ ጫናውን እንደሚቀጥል ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል።

ቀደም ሲል በትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈጸመ መሆኑን የተናገሩት የቤተክርስቲያኒቱ ፓትርያርክም ለሰላም ጥሪ አድርገዋል።

በልብሳችን ላይ የታተመው እና በሰውነታችን ላይ የምንነቀሰው መስቀል ለውበት አይደለም። የመስቀሉ ትርጉም ሰላምና እርቅ እስከሆነ ድረስ ሰላምና እርቅ በመካከላችን እና ከእግዚአብሔር ጋር መጠበቅ አለብንብለዋል አቡነ ማትያስ በቅርቡ በተከበረው የመስቀል በዓል።

ነገር ግን አባ ገብረማሪያም ህወሓትን ለማሸነፍ በጦር ሜዳ ላይ ይቆያሉ።

እስካሁን ድረስ በጸሎት ሞክረናል፣ እናም አሁን በጥይት እናሸንፋለን። የኢትዮጵያን ጠላቶች ቀብረን ኢትዮጵያን አንድ እናደርጋለንብለዋል።

ምንጭ

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Drones Raining From The Sky in China | በቻይና ድሮኖች እንደ በረዶ ዘነቡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 5, 2021

ሳተላይቱን፣ የጠፈር ጣቢያውን ወይንም ድሮኑን ከሰማይ ማወርድ፣ ኢንተርኔቱን መዝጋት የሚችሉ ጽዮናውያን አባቶች አሉን! በትናንትናው የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት በውል ባልታወቀ ምክኒያት በጣም ብዙ ድሮኖች በቻይናዋ ዜንግዙ ከተማ ላይ ከሰማይ እንደ ዝንብ አንድ በአንድ መርገፋቸው ተነግሯል። 😬 ዋ! ይህን ባለ ሉሲፈር ኮከብ ባንዲራ የምትይዙ ተጋሩ! ዋ! ብለናል። ኢ-አማኒዋ የሉሲፈራውያኑ ፋብሪካ ቻይና እኮ ልክ እንደ ሁሉም ከድታናለች! እኛን የማይከዱን የእግዚአብሔር ቅዱሳን ብቻ ናቸው! እንግዲህ አንዳንዶቹ ዛሬም እንኳን ለጽዮን እናታችን ምስጋና ሲያደርሱ አይታዩም አይሰሙም።

በዚሁ በትናንትናው ዕለት የሉሲፈራዊው ማርክ ሱከርበርግ ተቋም “ፌስቡክ” ከ እነ ኢንስታግራምእና ዋትስአፕልጆቹ ጋር ከአገልግሎት ተወግዶ ነበር። አቡነ ተክለ ሐይማኖት? ይህ ገና ጅማሮው ነው። በመጪው የፈረንጆች ኖቬምበር 4 (በአክሱም ጽዮን ላይ በግራኝ የተከፈተው ጂሃድ ዓመት ይሞላዋል፤ የተክለ ሐይማኖት ዕለት ነበር) እንዲህ የሚል ድብቅ መረጃ ወጥቷል፤

..አ ኖቬምበር 4 2021 የኢሉሚናቲ ወንጀለኞች በስድስት ዋና ዋና ከተሞች ዋሽንግተን ፣ ካሊፎርኒያ ፣ ለንደን ፣ ኒው ዮርክ ፣ ሮም እና ፓሪስ የኑክሌር ቦምቦችን የጫኑ የጭነት አውሮፕላኖችን ሊያበላሹ ነው። በእነዚያ ከተሞች ውስጥ እንደ ሳን ፍራን ሲስኮውወርቃማው በር ድልድይ፣ ለንደን ቢግ ቤን ፣ ኒው ዮርክ የነፃነት ሐውልት ፣ ሮም ኮሎሲየም ፣ ቫቲካን እና የፓሪሱ አይፈል ማማ ያሉ ዋና ዋና ምልክቶች ይጠፋሉ። በኒው ዮርክ ሁኔታ ፣ ኑክሌር በምሥራቅ የባሕር ዳርቻ ላይ ይፈነዳል ፣ እናም ሱናሚ ከተማዋን ያጥለቀለቃታል!

ይህ ዓለም ከዚህ በፊት አይቶ የማያውቀው የግዙፍ የውሸት ባንዲራ ክስተት ይሆናል። አይሲስ ሃላፊነቱን ይወስዳል ግን ትልቅ ውሸት ይሆናል። ይህ ሴራ የአዲሱ የዓለም ሥርዓት(NWO) አጀንዳ አረማጆቹ ሊሲፈራውያኑ ዘንድ ቢያንስ ለ 50 ዓመታት ቆይቷል። ይህ የአዲሱን ዓለም ሥርዓት ለማንገስ ሲባል የሚከሰት ክስተት ይሆናል።”

On November 4 2021, Illuminati criminals are going to crash cargo planes loaded with nuclear bombs in six major cities: Washington, California, London, New York, Rome and Paris. The major landmarks in those cities like, the Golden Gate bridge, Big Ben, the Statue of Liberty, the Colosseum, the Vatican, and the Eiffel tower will be destroyed. In the case of New York, a nuke will be detonated in the east coast, and it will cause a tsunami to overwhelm the city !

This will be a mega false flag event like the world has never seen before. ISIS will take responsibility but it will be a huge LIE. This plot has been on the NWO agenda for at least 50 years. This will be THE event that will give rise to the NWO.”

እንግዲህ በዚህ ዕለት እንኳን ባይከሰት፤ ፈጠነም ዘገየም ተመሳሳይ ዲያብሎሳዊ ተግባር መፈጸማቸው አይቀርም፤ አንድ በአንድ፣ ቀስ በቀስ እየፈጸሙትም እኮ ነው። የእኛው አውሬ ግራኝ አብዮት አህመድ እንኳን እነርሱ በሰጡት ፍኖተ ካርታ መሠረት በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዱን በማካሄድ ላይ ይገኛል። ባለፈው የመጥመቁ ቅዱስ ዮሐንስ ዕለት ያገኘሁት አንድ መጥመቁ ዮሐንስን የሚመስል አየርላንዳዊ (ከሚስቱ እና ሴት ልጁ ጋር) እኔ ከአስራ ሦስት ዓመታት በፊት በጦማሬ ካወሳኋቸው ክስስተቶች ጋር ሙሉ በሙሉ የሚጣመሩ መረጃዎችን አካፍሎኝ ነበር። ባቡር ጣቢያ ነበር አቅጣጫ ሲጠይቀኝ በድንገት የተገናኘነው። ኢትዮጵያዊ መሆኔን ስነግረው፤ እንዲህ አለኝ፤ “የእኔ አባት ከተባበሩት መንግስታት መስራቾች መካከል አንዱ ነበር፤ ዛሬ በሰሜን ኢትዮጵያ የሚካሄደው ጦርነት የወንድማማቾች ጦርነት ነው፤ ክርስቲያን በክርስቲያን ላይ እንዲነሳ የተባበሩት መንግስታት መሥራቾች ዕቅድ ነበር፤ በኤርትራ እና ኢትዮጵያ አዋሳኝ ቦታ አካባቢ እጅግ በጣም ጥልቅና ረጅም ዋሻ አለ፤ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ሕፃናት ለዘመናት እየተጠለፉና እዚህ ዋሻ ውስጥ እየገቡ ለሉሲፈራውያኑ እንዲላኩ ይደረጋሉ.…” አለኝ። ሌላ ብዙ ጉድ አለ። ምንም ሳልለው በሚገባ ካዳመጥቁት በኋላ ስልክ ቁጥሩን ተቀብዬ ተሰናበትኩት። ወዲያው ብልጭ ብለው የታዩኝ ግን በልጅነቴ ወደ ሰሜን አቅጣጫ የሐመር መኪናን በመሰለ የመጓጓዣ ነገር ወደ ሰሜኑ በጣም እየበረሩ በካራቫን ሲጓዙ የነበሩትን “ቆማጣ መሰለ ድንክየዎች/ Reptilians’ የሚመስሉት ፍጥረታት ነበር የታዩኝ። ታሪኩ እዚህ ይገኛል

ለማንኛውም በትግራይ እየተካሄደና እየተሠራ ያለውን ከፍተኛ ግፍ ለይስሙላ እንደተቆረቀሩ ድምጽ ከማሰማትና ቃላት ከመደጋገም ሌላ ምንም ሊያደርጉበት የማይፈልጉት የዚህ ሁሉ አሳዛኝ ሤራ ጠንሳሾች እነርሱ እራሳቸው ስለሆኑ ነው። በምኒልክ በኩል የአደዋው ጦርነት በትግራይ እንዲካሄድ አደረጉ፣ በአፄ ኃይለ ሥላሴ በኩል የብሪታኒያ ተዋጊ አውሮፕላኖች ጭፍጨፋዎች በመቀሌ አካባቢ አካሄዱ፣ ቀስ ብለውም “የቃኛው ጣቢያ” የተሰኘውን “የአላስካውን ሃርፕ/ HAARP(ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ሉሲፈራውያኑ ግዙፉን የአላስካ ግዛትን በ7.2 ሚሊየን ዶላር ብቻ ነበር ዛሬ ኡ! ! በሚያሰኝ መልክ ከኦሮቶዶክስ ሩሲያ ገዝተው ከአሜሪካ ጋር የቀላቀሏት) የመሰለ ምስጢራዊ የሲ.አይ.ኤ የሙከራ ጣቢያ ተከሉ፤ ከዚያም በትግራይና ወሎ ረሃብ ፈጥረው በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ወገኖቻችንን ሕይወት ቀጠፉና ለእርዳታ በሚል ሰበብ የኔቶ ወታደሮችን በሰሜን ወሎና በትግራይ አሰፈሩ። በደርግ ጊዜም ተመሳሳይ ሁኔታዎችን ፈጥረው በሰሜን ኢትዮጵያ (ትግራይ እና ኤርትራ) ተመሳሳይ ተግባር ፈጸሙ። ከባድሜው ጦርነት በኋላም የተባበሩት መንግስታት “ሰላም አስከባሪ” በሚል በትግራይ እና ኤርትራ ድንበር መከከል “ወታደሮቻቸውን” አስፍረው ብዙ ዲያብሎሳዊ ሥራዎችን በዚህ ምስጢራዊ የኢትዮጵያ ክፍል ሲሰሩ ነበር። ዛሬም አስፈላጊ ነው የሚሉትን ጥንታዊውን ክርስቲያናዊ ሕዝብ በሁሉም አካላት ረዳትነት ከጨረሱ በኋላና በረሃብ የተጎዱትን ወግኖቻችንን ምስሎችም ለመላው ዓለም ካሰራጩ በኋላ ወራሪ ሰራዊቶቻቸውን በዚሁ ምስጢራዊና የተቀደሰ ቦታ በማስፈር ከኑክሌር ሆለካውስት/እልቂት እንዲተርፍ የሚሹትን ዘራቸውን አምጥተው ይተክላሉ።

ለዚህ ሉሲፈራዊ ዕቅዳቸው በተለይ በአሜሪካ እና በእንግሊዝ ይኖሩ የነበሩ “ኢትዮጵያውያን” ተባባሪ ወኪሎቻቸውን በመጠቀም ላይ ይገኛሉ። አንዷ “እኅተ ማርያም” እያለች እራሷን የምትጠራዋ “እኅተ አቴቴ” ናት። ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “የትግራይ ሕዝብ እሳት ሊወርድብህ ነው አገርህን ለቅቀህ ውጣ” በማለት ያስተላለፈችውን መል ዕክት እናስታውሳለን? አዎ! በወቅቱ በከፊልም ቢሆን እኔንም ሳይቀር ለማታለል በቅታ ነበር። ግራኝ አብዮትንም ስትዘልፈው የነበረችው ለስልት ነበር፤ ፈቅዶላት ነበር፤ ያው ዛሬ ከአስር ሺህ የሚበልጡ የምዕራብ ትግራይን ተጋሩዎች ባሰቃቂ እየጨፈጨፉቸውና አካላቸውንም ወደ ተከዜ ወንዝ በመጣል፤ (ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢)ሑመራ እና አካባቢዋን ከክርስቲያን ተጋሩዎች ካጸዷቸው በኋላ፤ ያው አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የዲያብሎስ ልጅ ለ “እኅተ አቴቴ” ሁለት መቶ ሄክታር መሬት በሑመራ ለግሷታል። ጉድ ነው! ተጋሩ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ከምዕራብ ትግራይ ለማስወገድና ጽዮናውያን መነኮሳትን፣ ቀሳውስትን፣ እናቶቻችንን፣ እኅቶቻችንን፣ ሕጻናቱን ለመጨፍጨፍ እቅድ እንደነበረ ከሁለት ዓመታት በፊት በግልጽ ነግራን ነበር ማለት ነው። ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን በአሰቃቂ መልክ ጨፍጭፈው እና አፈናቅለው መሬታቸውን ለእኅተ አቴቴ ሰጧት! እርሷም በደስታ ተቀብላ በአባቶቼና እናቶቼ ደም ሰሊጥና ኑግ ለመዝራት ትራክተሯን በመጋለብ ላይ ናት። ኡ! ኡ! ኡ!፤ ጽዮናውያንን ለመግደል ወደ ትግራይ እዘምታለሁ እያለ ለእነ ቢቢሲ ሰሞኑን ሲቀባጥር የነበረው “መነኩሴ” የእኅተ አቴቴ ችግኝ ቢሆን አይግረመን፤ ሉሲፈራውያኑ ወኪሎቻቸውን ሁሉ ወደ የገዳማቱ ልከዋቸዋል፤ እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ! አንድም ለጽዮን፣ ለቤተ ክርስቲያን እና ለኢትዮጵያ የቆመ ወገን የጠፋበት ዘመን ላይ ነን፤ ሁሉም እራሳቸውን እያሳዩ መጋለጣቸው ጥሩ ነገር ቢሆንም፤ እየተደረገ ባለው ግን ሁሉም ነገር ህልም መስሎ ነው የሚታየኝ። አምላኬ ሆይ፤ ባክህ ፍርድህን አታዘግይ!

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ስግደትህ በማዕረገ መላእክት ደረጃ ነውና አከናውነህ የሠራሃት ጸሎትህ ባለ ዘመናችን ሁሉ ከጦርነትና ከጽኑ መከራ ሁሉ ጠባቂ ትሁነን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ መሥዋዕትን የምታሣርግ ታላቅ ካህን የእግዚአብሔር ባለሟል ነህና ቀንዶቹ ዓሥር ከሆኑ ከእባብ መተናኮልና አንደበቱ ሁለት ከሆነ ሰው ፀብ በክንፈ ረድኤትህ ሠውረህ አድነኝ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አይ የፈረንጆች ነገር | እራሳቸውን እንደ አምላክ ስለሚቆጥሩ ከፍ ከፍ ይላሉ፤ ግን አይደርሱበትም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2019

ፀሐይ ልትሞቅ ጣራ ላይ የወጣችውን ሴት በራሪ ስው ሠራሽ አሞራ/ ድሮን ቪዲዮ ያነሳት ጀመርለማንኛውም በቀዝቃዛውና ጨለማማው ዓለም የምንኖር ወገኖች ፀሐይዋ ጨረቃ ነችና የቪታሚን ዲ ተጨማሪ ክኒን መውሰዱን አንርሳ

_________

Posted in Curiosity, Infotainment | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: