Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Food’

It’s Friday the 13th 🙃: Huge Explosion Hits Gas Pipeline Connecting Lithuania & Latvia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 13, 2023

💭 ሊትዌኒያ እና ላትቪያ የሚያገናኝ የጋዝ ቧንቧ መስመር ላይ ግዙፍ ፍንዳታ ደረሰ።

እንግዲህ ሩሲያ በቤሉሩሲያ በኩል ወደ ዩክሬይን ለመግባትና በቦልቲክ ባሕር ከምትገኘዋ ግዛቷ ከካሊኒንግራድ ጋር በቀላሉ የምትገናኝበትን መንገድ እያመቻቸች ይመስላል።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“Vaccinating” The Food Supply is How Bill Gates & Other Globalists Plan to Force-Jab Even The Unvaccinated

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 10, 2023

💭 የምግብ አቅርቦትን፤ ከብቶችን፣ አታክልትንና ፍራፍሬን በመከተብ ቢል ጌትስ እና ሌሎች ሉሲፈራውያን ሉላውያን ያልተከተቡትን እንኳን ክትባትን ለማስገደድ ያቀዱበት መንገድ ይህ ነው።

እንደ ቢሊየነሩ ኢዩጀኒስት ቢል ጌትስ ከሆነ ሰዎች የሚመገቧቸው እንስሳት / ከብቶች በቂ የዘር ውርስ የላቸውም። እና እነዚያን ጄኔቲክሶች “ለማስተካከል” ብቸኛው መንገድ እንስሳቱን/ ከብቶቹን በአዲስ ኤም.አር.ኤን (መልእክተኛ አር ኤን ኤ) “ክትባቶች” “መከተብ” ነው። ይህ አውሬ ምኞቱን ያው በግልጽና በድፍረት እየተናገረው ነው! እንግዲህ መላው ዓለም፤ “ዊንዶውስ” የተሰኘውን የዚህን ግለሰብ ኦፕሬቲንግ ሲስተም በመጠቀሙ “የአምላክነት” ስሜት ከሚሰማቸው ልሂቃን መካከል ለመብቃት በመቻሉ ነው ይህን ያህል ለመድፈር የበቃው። ለነገሩማ፤ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን ለአለም የጤና ድርጅት መሪነት ያበቃቸው ቢል ጌትስ የሕክምና ሊቅ አይደለም፤ እውቀቱም የለው!

እንደዚህ ዓይነት እርኵሰት! እነዚህ አረመኔዎች ይህን ከመተግበር ወደኋላ የሚሉ አይመስሉም። “አብረን እንሙት!” በሚል ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ የተቻላቸውን ያህል ብዙ ሰው ወደ ሲዖል ይዘው ለመውረድ ወስነዋል። ሌላው አልበቃቸውም ስለዚህ የሚበሉት ፍራፍሬዎችን፣ አታክልቶችን፣ ስጋዎችን፣ ወተቱንና ውሃውን ሁሉ በዚህ የክትባት መርዝ ሳይበክሉት አይቀሩም። ሰው በየመሥሪያ ቤቱ፣ ትምህርት ቤቱና በተመሳሳይ ቦታዎች ጓደኞቹም ቢሆኑ የሚሰጡትን ፍራፍሬ፣ ዳቦና ኬክ ወዘተ ከመመገብ ቢቆጠብ ይሻለዋል። መጨረሻ ጊዜ የሚደጋገም ክስተት ሆኗል! የፈተና ጊዜ ነው!

ግድየለሹ በበዛበትና ማንም ተገቢውን ቁጥጥር በማያደርግባት በአፍሪቃማ ገና ከአስርና ሃያ አመታት አስቀድመው ንፈው ሁሉንም ምግብ፣ ሰውንም ከብቱንም በአንዱም በሌላውም በኩል የበከሏቸው። “ማዳበሪያ” + “የተበከለ የእርዳታ ምግብና መጠጥ” “የተበከለ መጠጥ”+ “የወሊድ መከላከያ ክትባት” + “የተለያዩ ክትባቶች”። ኧረ በስንቱ። ኢትዮጵያዊው ከሃዲዎቹን ጋላ-ኦሮሞዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ኢሳያስ አፈቆርኪንና ደብረጺዮንን በእሳት ጠርጎ ካላሰወገደ እንደ ዝንብ እየረገፈ ማለቁ ይቀጥላል።

❖[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፰፡፱]❖

“በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤ በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።”

❖[1 Peter 5:8-9.]❖

💭 According to billionaire eugenicist Bill Gates, animals that humans eat have inadequate genetics. And the only way to “fix” those genetics is to “vaccinate” said animals with new mRNA (messenger RNA) “vaccines.”

“Be sober, be vigilant; because your adversary the devil walks about like a roaring lion, seeking whom he may devour. Resist him, steadfast in the faith, knowing that the same sufferings are experienced by your brotherhood in the world.”

🛑 Terrifying New Way to Distribute the Vaccine: Grow and eat your own vaccines? Using Plants as mRNA Factories

👉 Courtesy: University of California, September 16, 2021

The future of vaccines may look more like eating a salad than getting a shot in the arm. UC Riverside scientists are studying whether they can turn edible plants like lettuce into mRNA vaccine factories.

Messenger RNA or mRNA technology, used in COVID-19 vaccines, works by teaching our cells to recognize and protect us against infectious diseases.

One of the challenges with this new technology is that it must be kept cold to maintain stability during transport and storage. If this new project is successful, plant-based mRNA vaccines — which can be eaten — could overcome this challenge with the ability to be stored at room temperature.

The project’s goals, made possible by a $500,000 grant from the National Science Foundation, are threefold: showing that DNA containing the mRNA vaccines can be successfully delivered into the part of plant cells where it will replicate, demonstrating the plants can produce enough mRNA to rival a traditional shot, and finally, determining the right dosage.

Chloroplasts

Chloroplasts (magenta color) in leaves expressing a green fluorescent protein. The DNA encoding for the protein was delivered by targeted nanomaterials without mechanical aid by applying a droplet of the nano-formulation to the leaf surface.

“Ideally, a single plant would produce enough mRNA to vaccinate a single person,” said Juan Pablo Giraldo, an associate professor in UC Riverside’s Department of Botany and Plant Sciences who is leading the research, done in collaboration with scientists from UC San Diego and Carnegie Mellon University.

“We are testing this approach with spinach and lettuce and have long-term goals of people growing it in their own gardens,” Giraldo said. “Farmers could also eventually grow entire fields of it.”

Key to making this work are chloroplasts — small organs in plant cells that convert sunlight into energy the plant can use. “They’re tiny, solar-powered factories that produce sugar and other molecules which allow the plant to grow,” Giraldo said. “They’re also an untapped source for making desirable molecules.”

In the past, Giraldo has shown that it is possible for chloroplasts to express genes that aren’t naturally part of the plant. He and his colleagues did this by sending foreign genetic material into plant cells inside a protective casing. Determining the optimal properties of these casings for delivery into plant cells is a specialty of Giraldo’s laboratory.

For this project Giraldo teamed up with Nicole Steinmetz, a UC San Diego professor of nanoengineering, to utilize nanotechnologies engineered by her team that will deliver genetic material to the chloroplasts.

“Our idea is to repurpose naturally occurring nanoparticles, namely plant viruses, for gene delivery to plants,” Steinmetz said. “Some engineering goes into this to make the nanoparticles go to the chloroplasts and also to render them non-infectious toward the plants.”

For Giraldo, the chance to develop this idea with mRNA is the culmination of a dream. “One of the reasons I started working in nanotechnology was so I could apply it to plants and create new technology solutions. Not just for food, but for high-value products as well, like pharmaceuticals,” Giraldo said.

Giraldo is also co-leading a related project using nanomaterials to deliver nitrogen, a fertilizer, directly to chloroplasts, where plants need it most.

Nitrogen is limited in the environment, but plants need it to grow. Most farmers apply nitrogen to the soil. As a result, roughly half of it ends up in groundwater, contaminating waterways, causing algae blooms, and interacting with other organisms. It also produces nitrous oxide, another pollutant.

This alternative approach would get nitrogen into the chloroplasts through the leaves and control its release, a much more efficient mode of application that could help farmers and improve the environment.

The National Science Foundation has granted Giraldo and his colleagues $1.6 million to develop this targeted nitrogen delivery technology.

“I’m very excited about all of this research,” Giraldo said. “I think it could have a huge impact on peoples’ lives.”

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

New York City Street Food: Please Watch Out for Mickey!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

💭 በኒው ዮርክ ከተማ መንገዶች ላይ የሚቀርብ ምግብ

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Day That EUROPE DIED – The World’s Largest Chemical Company BASF Germany Closes Plant Due to Gas Shortage

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 አውሮፓ የሞተችበት ቀን፤ የአለም ትልቁ የኬሚካል ኩባንያ የጀርመኑ ‘BASF’ በጋዝ እጥረት ሳቢያ የፋብሪካ ማምረቻውን ዘግቶ ወደ ቻይና ሸሸቷል (የምን ‘የሰብዓዊ መብት’ ነው?!)

💭 This, of course, will set off catastrophic supply chain collapse for the western world.

BASF has said it will have to downsize “permanently” in Europe, with high energy costs making the region increasingly uncompetitive.

“The European chemical market has been growing only weakly for about a decade [and] the significant increase in natural gas and power prices over the course of this year is putting pressure on chemical value chains,” chief executive Martin Brudermüller said on Wednesday.

Brudermüller said the European gas crisis, coupled with stricter industry regulations in the EU, was forcing the company to cut costs in the region “as quickly as possible and also permanently”.

There’s no way to sugar coat that. It’s a permanent downsizing of BASF. And according to additional sources, this is just the beginning of BASF’s abandoning Germany for good. The downsizing will continue to the point where there’s hardly any production happening in Europe at all.

After all, what choice do they have? With natural gas pipelines destroyed (by the USA), economic sanctions against Russia still in place, and lunatic greenie cultists demanding an end to human civilization, BASF has concluded it can no longer operate in Europe, a continent dominated by an actual death cult of climate lunatics and power-hungry political zealots.

Europe dies from this day forward

Today is the pivot point. Europe dies from here forward, and it doesn’t recover for generations. It’s done. Almost nobody realizes this yet, but the dominoes are already falling.

Europe is rapidly plunging into a continent on a collision course with total collapse: no industry, no supply chains, no energy, no metals, no fertilizer and no food. The “first world” status of Europe will be a distant memory after just 2-3 winters without food and energy, and once Europe’s industrial infrastructure is shuttered, there’s no easy way to bring it back online.

This is going to end in mass civil unrest, famine, pandemics and WAR. It will also see revolutions and the toppling of governments, currencies and entire economies. The house of cards is coming down.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jordan Peterson | Wicked Globalists Are Causing Starvation and Poverty Under the Guise of Environmentalism

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ካናዳዊው የሚዲያ ስብዕና፣ ክሊኒካዊ የሥነ ልቦና ባለሙያ፣ ደራሲ እና ፕሮፌሰር ዮርዳኖስ ፒተርሰን | ክፉ ሉላውያን/ ግሎባሊስቶች በአካባቢ ጥበቃ ሽፋን ረሃብንና ድህነትን እያስከተሉ ነው

💭 Eco-extremists are leading the world towards despair, poverty, and starvation

Utopian solutions for saving the planet are doomed to failure – and worse. We must wake up before it is too late

This winter, millions of British citizens, including children, will be tipped, or dumped, into energy poverty severe enough to risk permanent damage to their health.

👉 Courtesy: Jordan B Peterson

Psychologist Dr. Jordan Peterson on the Crucifixion of Christ

💭 ታዋቂው ካናዳዊ የሥነልቦና ፕሮፌሰር ጆርዳን ፔተርሰን | “እውነተኛው ክርስትና ኦርቶዶክስ ነው”

👉 ቪዲዮውን በድጋሚ እልከዋለሁወደ ጽሑፉ ይግቡ

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Millions of People Marching Towards Starvation as UK’s Cost of Living Crisis Deepens

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ ጽዮንን አትጉዷት ፥ ታቦተ ጽዮንን ለመንካት አትድፈሩ! ❖❖❖

💭 በብሪታኒያ የኑሮ ውድነት እየጨመረ ስለመጣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ረሃብ እየሄዱ ነው።

❖❖❖ Do Not Harm ZION, Do Not Dare to Touch THE ARK of The COVENANT! ❖❖❖

🔥 A quarter of Britons have resorted to skipping meals amid worsening inflationary pressures and food scarcity concerns, according to one survey.

More than four in five people in the U.K. are worried about rising living costs and their ability to afford basics necessities over the next six months.

The findings come after Bank of England governor Andrew Bailey pointed to a forthcoming “apocalyptic” food crisis.

______________

Posted in Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

USA: People Skipping Meals as Food Prices Triple: Prepare Yourself For Planned Starvation

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ ጽዮንን አትጉዷት ፥ ታቦተ ጽዮንን ለመንካት አትድፈሩ! ❖❖❖

👉 መጭዎቹን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው!

💭 በመላው ዓለም ለታቀደው ረሃብ እራስዎን ያዘጋጁ! የምግብ ዋጋ ሦስት እጥፍ እየጨመረ በመምጣቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ አሜሪካውያን ዕለታዊ መዓዳቸውን እንደሚዘልሉና በቀን አንዴ ብቻ ለመመገብ እንደተገደዱ ታወቀ።

❖❖❖ Do Not Harm ZION, Do Not Dare to Touch THE ARK of The COVENANT! ❖❖❖

🔥 In an ominous sign of the turbulent times we’re all living in, we’re starting to see people go through some really extreme things. According to new research, millions of people in America are skipping meals every day because of the high cost of food. Even in the world’s richest country, families are depriving themselves of their basic necessities due to the worst cost of living crisis in a generation. In some states, nearly 75 percent of U.S. households can’t afford enough to eat. Conditions are getting exceedingly hard for our population, and to make things worse, a number of factors are now converging to create the biggest food crisis we’ve witnessed in our lifetime.

The pain caused by the highest living expenses we’ve seen since the 1970s is economically eviscerating millions of families in the US and in the entire world. A new study conducted by the UN highlights that some things that are happening right now in developing nations are “foreshadowing” what’s coming soon to America. The new report released by the UN World Food Programme uncovered that nearly 9 of 10 families in Sri Lanka are skipping meals to stretch out their food supply. The analysis underlined that what’s going on in countries like Sri Lanka right now is a “sneak peek” at what life will be like in America when food shortages and food inflation really start to bite.

In America, grocery prices have spiked to record-breaking levels, and the rising costs aren’t stopping. With grocery inflation hitting 12 percent in September, marking the highest spike over a 365-day period since 1974, a survey conducted by DebtHammer revealed that we’re not so distant from the reality that’s gripping developing nations like Sri Lanka after all.

The study found that nearly half of Americans, or 45%, are skipping meals as a result of inflated, unaffordable prices. The main reason why approximately 122 million people in the nation are eating less is to cut back on food spending to be able to afford other essential expenses, such as energy, rent, and gas, researchers noted. In some states, the percentage of people eating less to be able to get by is eerily close to Sri Lanka’s. For instance, a separate survey by CouponBirds exposed that in West Virginia, more than 7 in 10 people, or 75% of all West Virginians, are skipping meals because of the skyrocketing cost of food.

If food prices continue to increase at this rate, which largely outpaces increases in wages, the inevitable consequence is an explosion in the number of people facing food insecurity. The outlook for American crop production remains bleak, which means that the food you see in your grocery stores won’t be so plentiful a few months from now. Prices are actually as low as they’ll get for a while. From now on, supplies are expected to get even tighter and food inflation is going to climb higher and higher. We must keep in mind that it takes time to grow food – and the current disruptions in food production are a recipe for disaster in the very near future. With farmers worldwide experiencing the same problems simultaneously, there’s no way out.

______________

Posted in Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

One of The Largest Egg Factories in The US Was Torched as Jihadi Jawar is Sailing’ back to Minnesota

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 A Saturday night Massive fire destroyed a poultry building at Forsman Farms in Wright County, MN. A Howard Lake Egg Farm spokesperson says at least tens of thousands of chickens were killed in the fire.

More SHTF As Chicken Farm Burns (Egg Price Inflation to get worse). Food production facilities have been burning down all around the country which will lead to food shortages in 2022!

💭 After a four-year absence from Minnesota, the secret member of Ilhan Omar’s „”some people did something” ‘Jihad Squad’, Genie Jawar Mohammed of Ethiopia is back in Minnesota – and brought back burning genies oil lamp from Ethiopia to Minnesota. In Ethiopia, since the arrival of the Oromo Islamist, and Qatar agent Jawar Mohammed, as many as two million Christians were Massacred or Starved to death by the Islamist Oromo regime of Ethiopia.

💭 Antichrist Turkey’s Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል

😈 የክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ ጂሃድ፤ መጀመሪያ በክርስቲያን አርሜኒያ ቀጥሎ በክርስቲያን ኢትዮጵያ

💭 “የዲያብሎስ በቀል በኢትዮጵያ ላይ | ጂኒ ጀዋር ከቱርኩ ኤርዶጋን እና ከሳውዲው ሸህ ጋር በመካ ተገናኝተዋል”

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)

WhiteMohammed

😡 RedAbu Bakar

🌚 BlackUmar

🤢 Pale GreenUthman

👉 4 stands for judgment of men and their sins.

White terror and war

😡 Red – chaos and murder

🌚 Black – famine and disease

🤢 Pale sickly green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

🐎 በተጨማሪ በዚህ ቪዲዮ ላይ ያከልኩበትና በመጨረሻው ክፍል ላይ ገብተን ማየት ያለብን አስደናቂ ክስተት፤ የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች መሀመድና ሦስቱ ካሊፎቹ መሆናቸውን የሚያወሳ ነው ፥ ድንቅ ነው፤

መሀመድ (ነጭ ፈረስ)

😡 አቡባከር (ቀይ ፈረስ)

🌚 ኦማር (ጥቁር ፈረስ)

🤢 ኡትማን/ኡስማን (አረንጓዴ ፈረስ)

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Massive Fire at US Foods Distribution Center in Phoenix, Arizona!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2022

America, 18 months have passed, yet, your Man Abiy Ahmed Ali is Still Massacring and starving to death millions of Zionist Christians of Northern Ethiopia.

Tigray has been largely cut off from the rest of Ethiopia since the fighting began, with transport and communications links cut. About 90% of the region’s 5.75 million population are in need of aid, and the region’s health bureau estimates that at least 1,900 children under the age of five died of starvation in the past year.

💭 America, Please get rid of ‘your’ evil monster PM Abiy Ahmed Ali now.

❖❖❖ Iron Lion Zion❖❖❖

I am on the rock
And then I check a stock
I had to run like a fugitive
To save the life I live

I’m gonna be iron
Like a lion in Zion
I’m gonna be iron
Like a lion in Zion
Iron, lion, Zion (Lion)

I’m on the run
But I ain’t got no gun
See they want to be the star
So they fighting tribal war
And they saying

Iron, like a lion, in Zion
Iron, like a lion, in Zion
Iron, lion, Zion (Lion)

Yeah, I’m on the rock
(Running and you running)
Seel-ya-bub, I take a stock
(Running like a fugitive)
I had to run like a fugitive, ooh Lord
Just to, just to save the life I live, oh now

I’m gonna be iron
Like a lion in Zion
I’m gonna be iron
Like a lion in Zion
Iron, lion, Zion
Iron, lion, Zion
Iron, lion, Zion (Lion)

Iron, like a lion, in Zion
Iron, like a lion, in Zion
Iron, like a lion, in Zion (Iron, lion, Zion)
Iron, like a lion, in Zion (Running like a fugitive)
Iron, like a lion, in Zion (Iron, lion, Zion)
Iron, like a lion, in Zion (Running like a fugitive)
Iron, like a lion, in Zion (Iron, lion, Zion)
Iron, like a lion, in Zion

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅዱስ ጊዮርጊስ ለጣዖት አልንበረከክም ለንጉሡም አልታዘዝም በማለቱ የሰማዕትነት አክሊልን ተቀበለ ፥ የኛዎቹ “ካህናት” ግን ለዋቄዮ-አላህ ጣዖት ተንበረከኩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ሃላል የሚለው የእስልምና ቃል “ሄሌል/ሄል” ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ሉሲፈር/ሰይጣን ነው። እንዲያውም ቱርኮች “ሄሌል” ነው የሚሉት።

❖❖❖[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፰]❖❖❖

  • ፲ አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን?
  • ፲፩ በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።
  • ፲፪ እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ።
  • ፲፫ ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም።

❖❖❖[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፥]❖❖❖

  • ፲፬ ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ጣዖትን ከማምለክ ሽሹ።
  • ፲፭ ልባሞች እንደ መሆናችሁ እላለሁ፤ በምለው ነገር እናንተ ፍረዱ።
  • ፲፮ የምንባርከው የበረከት ጽዋ ከክርስቶስ ደም ጋር ኅብረት ያለው አይደለምን? የምንቆርሰውስ እንጀራ ከክርስቶስ ሥጋ ጋር ኅብረት ያለው አይደለምን?
  • ፲፯ አንድ እንጀራ ስለ ሆነ፥ እኛ ብዙዎች ስንሆን አንድ ሥጋ ነን፤ ሁላችን ያን አንዱን እንጀራ እንካፈላለንና።
  • ፲፰ በሥጋ የሆነውን እስራኤል ተመልከቱ፤ መሥዋዕቱን የሚበሉ የመሠዊያው ማኅበረተኞች አይደሉምን?
  • ፲፱ እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?
  • ፳ አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም።
  • ፳፩ የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም።
  • ፳፪ ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
  • ፳፫ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም።

በቱርክ የሚገኘውን የቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ከጎበኙ በኋላ ብዙ ሙስሊሞች ከጨለማ ወደ ክርስቶስ ብርሃን እየነጎዱ ነው!

የክርስቶስ ተቃዋሚ ግብጻውያን ሙስሊሞች ግን ረመዳን ሲያፈጥሩ፤ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት አደረሱ፤ መስቀሉን ጣሉት

ከኢትዮጵያ ጠባቂ እረኞች አንዱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነው ፥ ዛሬ ከጣዖት አምላኪ መሀመዳውያን ጋር ለሉሲፈር የተሰዋውን ምግብ ለመብላት ፈቃደኞች የሆኑት “አባቶች” ግን ለኢትዮጵያ ፥ ለቤተክርስቲያኗ እና ለበጎቿ ጠባቂዎች ስላይደሉ ሁሉም እንደ አላውያን፣ ፈሪሳውያን እና ሳዱቃውያን ነው ሊቆጠሩ የሚገባቸው።

ለዚህ ለሕዝብ ክርስቲያኑ ቅዱስ ለሆነው የዳግማዊ ትንሣኤ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ክቡር ዕለት የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትናዋ ቀንደኛ ጠላት የሆነው የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኪው የኦሮሞ አገዛዝ በደንብ ሲዘጋጅበት ነበር።

ልክ በካቶሊኮች ዘንድ ውስጥ ላለፉት መቶ ዓመታት ፕሮቴስታንቶችና ሰዶማውያን ተሰግስገው በመግባት ቤት

ቤተ ክርስቲያናቸውን እንደበከሉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንም ውስጥ ፕሮቴስታንት መናፍቃን፣ ጣዖት አምላኪ ዋቄፈናዎችና አላውያን ተሰግስገው በመግባት ዛሬ በግልጽ ለምናየው ድፍረት፣ ውርደት፣ ቅሌትና የጥፋት ርኩሰት በቅተናል።

እስኪ ይታየን፤ “አባቶች” የተባሉት የክርስቶስን የእግዚአብሔር አብ ልጅነት፣ አምላክነቱን፣ ስቅለቱንና ትንሣኤውን ከካዱት የክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ጋር አንድ ላይ ሲመገቡ፤

  • ❖ ያውም በዳግማዊ ትንሣኤ ዕለት
  • ❖ ያውም በታላቁ ሰማዕት በቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት
  • ❖ ያውም አንድ ሚሊየን የሚሆኑ የክርስቶስ ደቀመዛሙርት የጥንት ስልጣኔ እና የሃይማኖት መገኛ፣ የጽላተ ሙሴ/ የቃል ኪዳኑ ታቦት ቤትና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መሠረት በሆነችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በተጨፈጨፉበት ማግስት
  • ❖ ያውም በብዙ ሚሊየን የሚሆኑ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች የሚላስ የሚቀመስ አጥተው ለረሃና ጥሜት በተጋለጡበት ወቅት
  • ❖ ያውም የገዳማት እና አድባራት የሆኑ ታሪካዊ እና ሀይማኖታዊ መጽሐፍት እና ማህደሮች በተዘርፉበትና በወደሙበት ማግስት።
  • ❖ ያውም ብዙ የሃይማኖት አባቶች ፣ ዲያቆናት ፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶችና የሃይማኖት ተማሪዎች፣ ሕፃናት እንዲሁም ምእመናን በተለይም በእነዚያ በቅዳሴና መንፈሳዊ አገልግሎት ላይ የነበሩ ቀሳውስትና ካህናት እንደ እንስሳት በአህዛብ ሰአራዊት ከተጨፈጨፉ በኋላ።
  • ❖ ያውም ታሪካዊውን የደብረ ዳሞ ገዳምን እና የመቀሌው ቅዱስ ጊዮርጊስን ጨምሮ በትግራይ የሚገኙ ሁሉም ገዳማት እና የሃይማኖት ትምህርት ቤቶች ማለት ይቻላል በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ፣ በታሪካዊ ጠላቶቻችን አረቦች፣ ቱርኮች፣ ኢራኖች ድሮኖች፣ አውሮፕላኖች እና በከባድ መሳሪያዎች በቦምብ ከተደበደቡ በኋላ።

እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!

እንግዲህ ዛሬ ለጨፍጫፊውና ለበዳዩ ሙስሊም ጉዳይ መግለጫ ለማውጣትና ለሉሲፈር የተሰዋው ምግብ ጎን ለመመገብ የደፈሩት በአክሱም ጽዮን ላይ የፀረ-ክርስቲያን ዘመቻው ልክ እንደጀመረ ዝምታውን በመምረጣቸውና እስካሁን ድረስ በረሃብና በበብሽታ ለሚረግፈው ተዋሕዶ ክርስቲያን ትንፍሽ እንኳን ለማለት የማይሹት “አባቶች” ከላይ እስከ ታች፡ ሁሉም ኢትዮጵያንና ቤተክርስቲያኗን ለማፍረስ ከዚህ አረመኔ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ተናብበው በጋራ እየሠሩ መሆናቸውን ዛሬ ማረጋገጥ እንችላለን።

ከእግዚአብሔር ለእስራኤል ልጆች አስቀድሞ ይህን ሁሉ የጥፋት ርኩሰት ያመጣባችኋል ያላቸው በዙሪያቸው ምድሪቱን ሁሉ ከበው የሚኖሩትን አህዛብን ነው። ስለዚህም ደግሞ ከአህዛብ ጋር ምንም ዓይነት ህብረትና አንድነት እንዳይመሰርቱ ይህ ርኩሰት ከመፈጸሙ በፊት አስቀድሞ አስጠንቅቋቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ለእስራኤል ልጆች የተስፋይቱን ምድር ከማውረሱ በፊት በምድሪቱ ይኖሩ የነበሩት አህዛብ ስለምን ከምድሪቱ እንደሚባረሩም አስረድቷቸዋል። አህዛብ በድሪቱ ውስጥ ያደርጉት ስለነበረውና ጥፋትና ሞት ስላመጣባቸውም ርኩሰት በግልጽና በዝርዝር ነግሯቸዋል። ደግሞም ይህ ርኩሰትና ኃጢአት ወደ እነርሱ ይመጣበት ዘንድ ስላለው መንገድም አሳውቋቸዋል። ልክ እንደ ከነዓን ምድር እንደ እስራኤል ሁሉ ኢትዮጵያም እግዚአብሔርን በማያውቁና በእግዚአብሔር ህግ በማይኖሩ የዋቄዮ-አላህ አህዛብ ዙሪያዋን የተከበበች ብቸኛዋ የክርስትና ምድር ናት።

ኢትዮጵያውያን የተሰጣቸውንና ለእግዚአብሔር ልጆች የሆኑበትን ኪዳን አፍርሰው በዙሪያቸው ካሉትንና በወራሪ መልክ እንዲገቡ ከፈቀዱላቸው የዋቄዮ-አላህ የጥፋት ህዝቦች ጋር በመዳቀል፣ አንድነትና ህብረት መፍጠራቸውንና እነዚያ የጥፋት ህዝቦች የሚያደርጉትን የምኞት ርኩሰት በተቀደሰችው ምድር ውስጥ መፈጸማቸውን ነው። ስለዚህም ርኩስታቸውና ዓመጻቸው ደግሞ እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያንም “ምናለበት? ይሁንብን፣ አሜን!” ብለው የገቡት የመርገም ኪዳን (ህግ) በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ተፈጻሚ ሆኖባቸዋል። ቅጣቱም እግዚአብሔር አምላክ “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት ላንተ አይሁኑልህ።” በማለት የሰጣቸውን ህግና ሥርዓት ስለጣሱ ነው። ምክኒያቱም ይህ ህግ ዋናው የሐይማኖቱ መሠረት ነውና። ሌሎች ኃጢአቶች ይቅር ሊባሉ የሚችሉ ቢሆንም አህዛብና ሌሎች ብዙዎች የሚያመልኳቸውን አማልክት በማምለክ የሚሆነው ኃጢአት ግን ይቅር የማይባልና እጅግ ከባድ ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት ነው።

💭 እስኪ የእነዚህን ከሃዲ ፈሪሳውያን የቤተ ክህነት አባላት ተግባር ከቅዱስ ጊዮርጊስ ሕይወት ጋር እናነጻጽረው፤

✞✞✞ የቅዱስ ጊዮርጊስ ሰማዕትነት በመጽሐፈ ስንክሳር ✞✞✞

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሚያዝያ ሃያ ሦስት በዚች ቀን ፀሐይና የአጥቢያ ኮከብ የተባለ ታላቅና ክቡር የሆነ የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ የምስክርነት ፍጻሜ ሆነ፡፡

የዚህም ቅዱስ አባቱ መስፍን ነው፡፡ ስሙም አንስጣስዮስ ይባላል፡፡ ከቀጰዶቅያ አገር ነው፡፡ የእናቱም ስም ቴዎብስታ ይባላል ከፍልስጥዔም አገር ናት ታናሽ ሆኖ ሳለ አባቱ ዐረፈ፡፡

ሃያ ዓመትም በሆነው ጊዜ የአባቱን ሹመት ሊቀበል ወደ ንጉሥ ዱድያኖስ ዘንድ ሔደ፡፡ ንጉሡም ጣዖትን እንዲአመልኩ ሰዎችን ሁሉ ሲያስገድዳቸው አገኘው፡፡

ይህንንም አይቶ ቅዱስ ጊዮርጊስ እጅግ አዘነ በእርሱ ዘንድ ያለውን ገንዘቡን ሁሉ ለድኾች፣ ለምስኪኖች ሰጠ ባሮቹንም ነፃ አወጣቸው፡፡

ከዚህ በኋላ በንጉሥ ፊት ቁሞ በክብር ባለቤት በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታመነ፡፡ ንጉሡም አባበለው ብዙ ቃል ኪዳንም ገባለት እርሱ ግን አልተቀበለውም፡፡

ለመስማት እንኳ የሚያስጨንቅ ሥቃይን አሠቃየው ጌታችን ግን ያጸናዋል ቍስሉንም ያድነዋል ሦስት ጊዜም እንደሚሞት እርሱም እንደሚአስነሣው በአራተኛውም የምስክርን አክሊልን እንደሚቀበል ነገረው፡፡ ቃል ኪዳንም ሰጠው ስሙ በዓለሙ ሁሉ የተገለጠ ይሆን ዘንድ በተጋድሎና መከራ በመቀበልም ጽኑዕ በሆነ ሥቃይም ሰባት ዓመት እንደሚኖር መላእክትም እንደሚአገለግሉት ነገረው፡፡

ንጉሡም ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለመታዘዙና ባለመመለሱ እጅግ አዘነ፡፡ ስለዚህም አትናስዮስ የሚባል ታላቅ ሥራየኛ አመጣ፡፡ እርሱም መርዝን ቀምሞ በጽዋ መልቶ አስማት ደግሞ እንዲጠጣ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ሰጠው፡፡ ወዲያውኑ የሚሞት መስሎት ነበር፡፡ ቅዱሱም ያንን ጽዋ ጠጣው ምንም ጉዳት አልደረሰበትም፡፡

ያ መሠርይም በክብር ባለቤት በጌታ በኢየሱስ አምኖ በሰማዕትነት ሞተ፡፡ ከእርሱም ጋር ሌሎች ብዙዎች ሰዎች በሰማዕትነት ሙተው የሕይወት አክሊል ተቀበሉ ቁጥራቸውም ሠላሳ ሺህ ሰባት መቶ ነፍስ ነው፡፡

ቅዱስ ጊዮርጊስም በዱድያኖስና በሰባ ነገሥታት ፊት በቆመ ጊዜ በዚያም የተቀመጡባቸው የዕንጨት ወንበሮች ነበሩ፡፡ ቅዱሱንም እሊህን የተቀመጥንባቸውን ወንበሮች እንዲበቅሉ እንዲአብቡና እንዲአፈሩ ታደርጋቸው ዘንድ ከአንተ እንሻለን አሉት፡፡ በዚያን ጊዜ ጸለየ እንዳሉትም አደረጋቸው ይህንንም ድንቅ ሥራ አይተው ቍጥር የሌላቸው ብዙ አሕዛብ በጌታችን አመኑ፡፡

ከዚህም በኋላ ቅዱሱን ወስደው በጐድጓዳ ብረት ምጣድ ውስጥ አበሰሉት፡፡ አቃጥለው አሳርረውም ሥጋውንና ዐጥንቱን ፈጭተው አመድ አድርገው ከረጅም ተራራ ላይ በተኑት፡፡ ጌታችንም ነፍሱን ወደ ሥጋው መልሷት ደግሞ አስነሣው፡፡ ወደ ነገሥታቱም ተመልሶ በክብር ባለቤት በጌታችን ኢየሱስ ስም ሰበከ፡፡ ቍጥር የሌላቸው አሕዛብ አይተው አደነቁ በጌታችንም አምነው በሰማዕትነት ሞቱ፡፡

ነገሥታቱም ደግመው ሙታኖችን ብታሥነሣ አምላክህ ዕውነተኛ አምላክ እንደሆነ እናውቃለን፡፡ በእርሱም እናምናለን አሉት፡፡ ቅዱሱም ጸለየ ከጒድጓድም ውስጥ ወንዶችና ሴቶችን ጐልማሶችንም አስነሣላቸው እነዚያም በክብር ባለቤት በጌታችን ስም አስተማሩ የገሀነምንም ወሬ ተናገሩ ጥምቀትንም ተቀብለው ተመልሰው ዐረፉ፡፡

ከሀድያን ነገሥታት ግን ሙታንን ያስነሣህ አይደለም የረቀቁ ሰይጣናትን አሳየህ እንጂ ብለው ተከራከሩ፡፡ ከዚያም ከጭንቀታቸው ብዛት የተነሣ ከአንዲት ድኃ ሴት ዘንድ አስጠበቁት እርሷም እንጀራ ልትለምንለት ወጣች የእግዚአብሔርም መልአክ በላዩ ከበጎ ነገር ሁሉ የተመላ ማዕድን አቀረበለት፡፡ የዚያች መበለትም የቤቷ ምሰሶ ቅርንጫፍን አበቀለ ታላቅ ዛፍም ሆነ፡፡

ያቺም መበለት በተመለሰች ጊዜ የቤቷ ምሰሶ ቅርንጫፍ አብቅሎ ታላቅ ዛፍ እንደሆነ ስለ ማዕዱም ይህን ታላቅ ምልክት አይታ የክርስቲያኖች አምላክ ሰው ተመስሎ ወደ እኔ መጣ አለች፡፡ ቅዱስም እኔ አምላክ አይደለሁም፡፡ የአምላክ ባሪያ ነኝ እንጂ አላት፡፡ እርሷም እንዲህ ብላ ለመነችው የአምላክ አገልጋይ ከሆንክ ቸርነትህ እንድትደርሰኝ እለምንሃለሁ፡፡ ዕውር ደንቆሮ ዲዳ ጐባጣ የሆነ ልጅ አለኝና ታድንልኝ ዘንድ እለምንሃለሁ፡፡ ስለ ጌታችን እምነትም አስተማራትና በመስቀል ምልክት አማተበው ያን ጊዜም አየ፡፡ ቅዱሱም በሌላ ጊዜ እንዲሰማ እንዲናገርና እንዲሔድ እንዲአገለግለኝም እኔ እሻለሁ አላት፡፡

በዚያን ጊዜ ንጉሡ በአገሩ ሜዳ ውስጥ ሲዘዋወር ያቺን ዛፍ አይቶ አደነቀ ስለ እርሷም ጠየቀ ቅዱስ ጊዮርጊስ በእርሷ ዘንድ የተቀመጠባት የዚያች መበለት የቤቷ ምሰሶ እንደሆነ ነገሩት፡፡ ንጉሡም ተቆጣ ቅዱሱንም ከዚያ ወስዶ አስገረፈው በመንኰራኵርም አበራዩት ሙቶም ከከተማ ውጭ ጣሉት ጌታም ከሞት አስነሣው ወደ ነገሥታቱም ተመለከተ ንጉሡም አይቶ ደነገጠ ስለ ሕይወቱም አደነቀ፡፡

ከዚህም በኋላ ይሸነግለው ዘንድ ጀመረ በመንግሥቱ ላይም ሁለተኛ ያደርገው ዘንድ ቃል ገባለት ቅዱስ ጊዮርጊስም እየዘበተበት ነገ በጥዋት ለአማልክቶችህ መሥዋዕትን አቀርባለሁ አንተም ሕዝቡ እንዲሰበሰቡ እዘዝ እኔ ስሠዋ እንዲአዩ አለው፡፡ ንጉሡም ዕውነት የሚሠዋ መስሎት ደስ አለው ወደ ቤተ መንግሥቱም እልፍኝ አስገብቶ አሳደረው፡፡

ለጸሎትም ተነሣ የዳዊትንም መዝሙር አነበበ የዱድያኖስ ሚስቱ እለስክንድርያ ንግሥት ሰምታ ቃሉ ደስ አሰኛት የሚያነበውንም ይተረጒምላት ዘንድ ለመናቸው፡፡ እርሱም እግዚአብሔር ዓለምን ከፈጠረበት ሰው እስከሆነበት ጊዜ የሆነውን ሁሉ ሊያስረዳትና ሊያስገነዝባት ጀመረ፡፡ ትምህርቱም በልቡዋ ተቀርጾ በክብር ባለቤት በጌታችን አመነች፡፡

በማግሥቱም ቅዱስ ጊዮርጊስ ለአማልክት ሲሠዋ ለማየት ሰው ሁሉ እንዲሰበሰብ ዐዋጅ ነጋሪ ዞረ የቤቷን ምሰሶ ያበቀለላት ያቺ መበለት ሰምታ ዕውነት መስሏት እጅግ እያዘነች ልጅዋን ተሸክማ እያለቀሰችም ወጣች፡፡

ቅዱስ ጊዮርጊስም በአያት ጊዜ ፈገግ አለ ልጅሽን በምድር ላይ አኑሪው አላት፡፡ ከዚያም ልጅዋን ጠርቶ ወደ አጵሎን ሒድ ወደእኔም ይመጣ ዘንድ በክብር ባለቤት በጌታዬ ኢየሱስ ስም እዘዘው አለው፡፡ ያን ጊዜ ያ ልጅ ድኖ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዳዘዘው ወደ ጣዖቱ ቦታ ሒዶ አዘዘው፡፡ በጣዖቱ ያደረ ያ ርኵስ መንፈስም ከማደሪያው ወጥቶ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አለት መጥቶ እኔ ሰውን ሁሉ የማስት እንጂ አምላክ አይደለሁም ብሎ በሕዝቡ ሁሉ ፊት አመነ፡፡ ቅዱሱም ትውጠው ዘንድ ምድርን አዘዛትና ወዲያውኑ ዋጠችው ጣዖታቱንም ከአገልጋዮቻቸው ጋራ አጠፋቸው ንጉሡም ከወገኖቹ ጋር ዐፈረ፡፡

ብስጭትና ቁጣንም እንደተመላ ወደ ንግሥት ሚስቱ ዘንድ ገባ፡፡ እርሷም አምላካቸው ጽኑዕና ኃያል ነውና ክርስቲያኖችን አትጣላቸው አላልኩህምን አለችው፡፡ ይህንንም ከእርስዋ ሰምቶ በእርሷ ላይ እጅግ ተቆጣ ወደ ክብር ባለቤት ክርስቶስ እምነት የከበረ ጊዮርጊስ እንደአስገባት አወቀ፡፡

ከዚህም በኋላ ከከተማ ውጭ እንዲጐትቷትና በመጋዝም እንዲሰነጥቋት አዘዘ፡፡ የሰማዕትነት አክሊልንም በመንግሥተ ሰማያት ተቀበለች፡፡

በዚያም ጊዜ ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሥራ ነገሥታቱ ሁሉም ደነገጡ ኀፍረት ደግሞ እንዳይጨምርባቸው ከእርሱም እንዲአርፍ ራሱን በሰይፍ ይቆርጡ ዘንድ እንዲጽፍ ንጉሥ ዱድያኖስን መከሩት፡፡

ያን ጊዜም የክቡር ጊዮርጊስን ራስ በሰይፍ ይቆርጡ ዘንድ አዘዘ፡፡ ድል አድራጊ ጊዮርጊስም እጅግ ደስ አለው፡፡ እሳት ከሰማይ አውርዶ ሰባውን ነገሥት ያቃጥላቸው ዘንድ መከራውም ከክርስቲያን ወገን ጸጥ ይል ዘንድ ጌታችንን ለመነው፡፡ ወዲያው እሳት ወርዶ ከሠራዊታቸው ጋር ሰባውን ነገሥታት አቃጠላቸው፡፡

ከዚህም በኋላ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተገልጾ ብዙ ቃል ኪዳን ሰጠው፡፡ በምድር መታሰቢያህን ለሚያደርግ ሁሉ እኔ ኃጢአቱን ሁሉ እደመስሳለሁ በመከራም ውስጥ ሁኖ በባሕርም ሆነ በየብስ ወይም በደዌ በስምህ የሚለምነኝን እኔ ፈጥኜ ከመከራው አድነዋለሁ፡፡ ይህንንም ጌታችን ተናግሮ በክብር ወደ ሰማይ ወጣ፡፡

ከዚህ በኋላ ራሱን ዘንበል አድርጎ በሰይፍ ቆረጡት በመንግሥተ ሰማያት አክሊላትን ተቀበለ፡፡ ከአገልጋዮቹም የቀሩት ሥጋውን ወስደው በልብስ ጠቀለሉት ወደሀገሩ ልዳም ወሰዱት፡፡ ቤተ ክርስቲያንም ሠርተው በውስጥዋ አኖሩት ከእርሱም ቍጥር የሌላቸው ብዙዎች ድንቆች ተአምራቶች ተገለጡ፡፡

ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን የቅዱስ ጊዮርጊስም በረከቱ ረድኤቱ ሁላችን የክርስቲያን ወገኖችን ከሥጋና ከነፍስ መከራ ይጠብቀን ለዘላለሙ አሜን፡፡

  • ሃገራችን ቅጥሩዋ ተደፈረ፣ አላዊያን እጅግ በረቱብን፤ ደማችን በከንቱ ፈሰሰ፣
  • የትናንቶቹ አባቶቻችን እኮ አንተን መከታ አድርገውና ታቦትክን ይዘው ነበር አያደረጉት!

❖ ❖ ❖ ተአምር ሠሪው ሰማዕት ሆይ ፤ ፈዋሴ ዱያን እንደመሆንህ ከወፍ በሽታ ፈውሰህ የምታድን ነህና ልምናችንን ጸሎታችንን ዘወትር ቸል ሳትል ስማን ከሱ በሺ የሚቆጠሩ ልዩ ልዩ ነገሮች ይተላለፋሉና።

ኃያሉ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ድካም የማይሰማህ ትጉህ ገበሬ ነህና ዳግመኛ እንዳያጣሉንና እንዳይተናኮሉን ጠላቶቻችን እንደ ጢስ አጥነህ፤ እንደ ጉም አብነህ ፈጥነህ አጥፋቸው። በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን በመናፍቃንና በአላውያን ዘንድ የመፈራትን ግርማ እንዳጎናጸፍከው ከእኛ የተዋሕዶ ልጆችም በግዙፍ አካልና በረቂቅ መንፈስ ሊተናኰሉን በሚመጡ ጠላቶቻችን ላይ ድል የመንሣትን አክሊል አቀዳጀን። አሜን።

አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

🐎 የፈረሰኛው ሰማእት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤትና ምልጃ አይለየን!✞

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: