Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Tragedy’

Family of Missing Princeton Student Misrach Ewunetie Speaks Out | ነፍስሽን ይማርልሽ እኅታለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 25, 2022

✞✞✞ R.I.P My Sister!✞✞✞

💭 በመላው ዓለም ምርጥ ተብለው ከሚታወቁት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ስድስተኛውን ድረጃ በያዘው የፕሪንስተን ዩኒቨርሲቲ ስትማር የነበረችዋ የሃያ አመቷ ታታሪ ወጣት እኅታችን የምስራች እውነቴ በቴኒስ ሜዳ ላይ ነው ሞታ የተገኘችው። አይይይ! ነፍስሺን ይማርልሽ፤ የእኔ እኅት! ገና ምስሏን ሳይ ነበር የምስራች ኢትዮጵያዊት መሆኗን ያወቅኩት። አይይይ!

በኢትዮጵያም ሆነ በመላው ዓለም፤ ይህ ቆሻሻ የጋላ-ኦሮሞ ሥርዓት ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የሞትና ባርነትን መንፈስ ይዞ መጥቷል። ይህን ለማስወገድ እጃችንን ወደ እግዚአብሔር ልንዘረጋና ጽዮን እናታችንንም ልንከተላት ይገባናል።

የጽዮን ቀለማት ፓርኩ ላይ ❖

💭 The body of Princeton University student Misrach Ewunetie was found on campus grounds after she had been missing for multiple days. The prosecutor says there are no obvious signs of injury and her death does not appear to be suspicious. NBC News’ Emilie Ikeda reports.

Ewunetie Family Raises Suspicions About Circumstances Of Death As County Prosecutor Says No ‘criminal Activity’

The belongings of Misrach Ewunetie ’24, including her phone, “were found with her body,” according to a new statement by Casey DeBlasio, a spokesperson for the Mercer County Prosecutor’s Office, shared with The Daily Princetonian on Monday.

The Office’s involvement in the investigation into Ewunetie’s death is “complete,” DeBlasio added in an email.

As there is no evidence of any criminal activity associated with Ms. Ewunetie’s death, any further inquiries can be directed” to the University’s Department of Public Safety (DPS), she wrote to the ‘Prince.’

An autopsy was conducted on Friday by the Middlesex County Medical Examiner’s Office, according to DeBlasio. The cause and manner of death will not be reported until all test results, including toxicology results, are received.

My understanding from the [Medical Examiner’s] Office is that it will be weeks,” DeBlasio added. She also noted that in her experience this timeline was “not unusual or longer than comparable cases.”

Ewunetie’s family still has questions surrounding the circumstances of her death, however. Her brother Universe told the U.S. Sun, “The area she was found makes us feel it was suspicious, some trees had to be cut when they were removing Misrach.”

She was talking to me about a savings account she was going to open, her interview, buying clothes and shipping them to Cleveland, and volunteering at her student club organization,” he added, according to the Sun.

Ewunetie’s body was discovered by a University facilities worker behind tennis courts on south campus, according to the statement released by the Mercer County Prosecutor’s Office on Thursday.

The ‘Prince’ reached out to Universe Ewunetie and did not hear back in time for publication. DPS also did not respond to requests for comment by press time.

A timeline of what is known of the situation, as well as a map of relevant locations, can be found below:

Thursday, Oct. 13

11:05 p.m.: Ewunetie volunteers to fill a vacant “Duty” spot at the Terrace Club, during a live music performance.

11:21 p.m.: Ewunetie arrives at Terrace, according to footage seen by the ‘Prince.’

Friday, Oct. 14

2:33 a.m.: Ewunetie leaves Terrace, according to footage seen by the ‘Prince.’

Around 3 a.m.: Ewunetie is last seen near Scully Hall by a suitemate, brushing her teeth before bed, according to her brother Universe in an interview with ABC News.

Around 4:30 a.m.: Ewunetie’s roommate returns to their dorm and Misrach is not there, according to her brother Universe in an interview with ABC News.

Saturday, Oct. 15

Ewunetie misses an appointment for her American citizenship application, and her family is informed that she was a no-show, according to the U.S. Sun.

Sunday, Oct. 16

Around 3:27 a.m: Ewunetie’s phone pings in the Penns Neck neighborhood, according to her brother Universe in the U.S. Sun and ABC News.

Evening: Ewunetie is reported missing by her family to DPS when her family asks for a wellness check.

Monday, Oct. 17

9:19 p.m.: A TigerAlert is sent to the campus community stating that Ewunetie has been reported missing and asking for information on her whereabouts.

Wednesday, Oct. 19

10:50 a.m: A message is sent to all undergraduates announcing an increased law enforcement presence on campus.

3:31 p.m.: An email from Vice President for Campus Life W. Rochelle Calhoun states that the search for Ewunetie is still ongoing.

5:13 p.m.: The ‘Prince’ notes increased police activity near the boathouse on Lake Carnegie.

Thursday, Oct. 20

Around 1 p.m.: Ewunetie’s body is found behind the tennis courts on the south end of campus by a facilities employee.

Around 3 p.m.: NBC News first reports that Ewunetie’s body has been found on campus.

3:11 p.m.: The ‘Prince’ notes police activity in the parking lot next to the tennis courts.

3:39 p.m.: The Mercer County Prosecutor’s Office releases a statement announcing the discovery of Ewunetie’s body. There are “no obvious signs of injury and her death does not appear suspicious or criminal in nature.”

4 p.m.: An email from VP Calhoun is sent to all undergraduates sharing the news of Ewunetie’s death.

______________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

South Africa Tragedy: 22 Children Died Under Mysterious Circumstances

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

አሳዛኝ ክስተት በደቡብ አፍሪካ፡ ፳፪/22 ህጻናት ሚስጥራዊ በሆኑ ሁኔታዎች ሞተው ተገኙ

✞R.I.P

💭 East London Nightclub Tragedy

At least 22 young people were found dead at a makeshift nightclub in a township in South Africa’s southern city of East London on Sunday. Police Minister Bheki Cele was at the scene. By late morning, the police had confirmed 22 deaths, but some feared that the toll would rise.

South African authorities are investigating the deaths as the cause of the deaths is still unclear. Brig. Tembinkosi Kinana, a police spokesman, said the police had received a call about 4 a.m. reporting deaths at the Enyobeni tavern.

Drinking is permitted in South African township pubs, commonly known as sheebens or taverns which are sometimes even located in family homes, where safety regulations are rarely enforced.

According to the state broadcaster SABC report, the deaths resulted from a possible stampede inside a popular tavern, but the details shared were too little to find the exact cause of death. Senior officials from the provincial government rushed to the scene, where at least six mortuary vehicles were lined up the residential street waiting to collect the bodies, an AFP correspondent reported

The bodies will be transported to state mortuaries where relatives are expected to help identify both male and female victims, said Siyanda Manana, a spokesperson for the Eastern Cape provincial health department.

😢 More Human Sacrifice? 23 Africans in Melilla, Spain – 22/22 South Africans in East London, South Africa

😢 ተጨማሪ የሰው መስዋዕት? ፳፫/23 አፍሪካውያን ስደተኞች በሜሊያ/ስፔይን ፥ ፳፪/22 ደቡብ አፍሪካውያን በምስራቅ ለንደን/ደቡብ አፍሪቃ

😢 TRAGIC DEATHS of African Migrants as 2,000 Africans Storm Spanish Enclave Melilla From Morocco

💭 The Rise of Global Burnt Offerings: Human Sacrifice is a Hallmark of Satan’s System of Worship

😈 በመላው ዓለም የሚቃጠሉ መስዋዕቶች ቁጥር በመጨመር ላይ ነው፤ 😠😠😠 😢😢😢

  • ☆ ፓኪስታን
  • ☆ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ
  • ☆ ናይጄሪያ
  • ☆ አሜሪካ
  • ☆ ደቡብ አፍሪካ?

😈 የሰው መስዋዕትነት የሰይጣን የአምልኮ ሥርዓት መለያ ምልክት ነው

❖❖❖[Leviticus 18:21]❖❖❖

You shall not give any of your children to offer them to Molech, and so profane the name of your God: I am the LORD.

❖❖❖[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩]❖❖❖

ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።

_______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Joe Biden Must Hold Ethiopia’s Abiy Ahmed Ali Accountable | Bloomberg

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2022

💭A Nobel Peace Prize should not shield the prime minister from sanctions for war crimes and rights abuses.

👉 Courtesy: Bloomberg

Could Joe Biden become the first American president to sanction a Nobel Peace Prize winner for war crimes and human-rights abuses? As the U.S. steps up efforts to end Ethiopia’s bloody civil war, it must reckon with credible reports that the government of the 2019 laureate Prime Minister Abiy Ahmed instigated the conflict and covered up gross abuses.

Biden’s envoy for the Horn of Africa, Jeffrey Feltman, arrives in Addis Ababa today to advocate peace talks between the Ethiopian government and rebels in the northern region of Tigray. Now in its second year, the war has claimed thousands of lives and displaced millions. It is in a stalemate, with Abiy at a slight advantage: His federal forces have regained territory lost in early November but are unable to make headway into Tigray. The rebel leadership claims to have made a strategic retreat and has indicated a willingness to hold peace talks.

Abiy has ramped up air strikes, using drones acquired from Turkey and the United Arab Emirates, which have killed scores of Tigrayans. A land offensive would be much bloodier, for both sides. But the prime minister will likely want a thrust deep into Tigray before agreeing to any meaningful parleys. For one thing, this would give him the upper hand in any negotiations. For another, having portrayed himself as a military leader — in the time-honored fashion, he visited the frontlines dressed in fatigues — he needs something that at least looks like a victory.

Feltman’s first order of business should be to restrain Abiy. The prime minister has thus far been immune to persuasion and to punitive economic measures, such as the suspension of European aid and the blocking of duty-free access to the U.S. market. But these, in effect, punish all Ethiopians for the actions of their leaders.

More targeted measures are called for. Biden has threatened to use sanctions to end the fighting, but has only imposed them on the third party to the conflict — the government of neighboring Eritrea, which entered the civil war on Abiy’s side. It is time to call out and sanction Ethiopians, on both the Tigrayan and government sides, who have enabled or committed crimes and abuses.

Despite the hurdles put up by the government, human rights agencies and humanitarian groups have been tabulating offenses by all combatants. Even as officials in Addis Ababa talk up war crimes ascribed to the rebels, they have suppressed information of wrongdoing — including mass rape and the recruitment of child fighters — by government forces and allied militias. Fislan Abdi, the minister Abiy tasked to document abuses, told the Washington Post last week that she was told to sweep inconvenient facts under the carpet. She resigned.

That brings up the question of Abiy’s culpability. His government claims the rebels sparked the civil war when they attacked a military base, but it is now becoming clear that the prime minister had been preparing an assault on the northern region long before then. As the New York Times has reported, Abiy plotted with the Eritrea’s President Isaias Afwerki against the Tigrayans even as the two leaders negotiated an end to decades of enmity between their countries in 2018 — the deal that won Abiy his Nobel.

The prime minister was apparently counting on the Peace Prize to draw attention away from the preparations that he and Isais were making for war against their common enemy: the Tigray People’s Liberation Front. Although the Tigrayans are a minority in multiethnic Ethiopia, the TPLF ran the government for the best part of three decades before Abiy’s accession to power. The Eritreans blame the TPLF for the war between the countries. Abiy is from the Oromo, the largest ethnic group, which was long denied a fair share of power by the Tigrayans.

Since he became prime minister, Abiy has systematically marginalized Tigrayans in the central government. The civil war has provided cover for crimes by government officials and forces. In the most recent example, says Human Rights Watch, thousands of Tigrayans repatriated from Saudi Arabia have been subjected to abuses ranging from arbitrary detention to forcible disappearance.

Abiy is hardly the first Nobel laureate to have brought dishonor to the prize. But, for obvious reasons, American presidents are leery about deploying sanctions against those who have been ennobled as peacemakers.

George W. Bush considered sanctioning Palestinian leader Yasser Arafat, joint winner in 1994, but eventually thought better of it. For all his recklessness, Donald Trump could not bring himself to sanction Myanmar’s Aung San Suu Kyi, winner in 1991, for her government’s gruesome treatment of the Rohingya minority, and targeted only the country’s military commanders. (Ironically, those same commanders would go on to overthrow the civilian government and imprison Suu Kyi.)

Biden might do well to follow Trump’s example and target senior Ethiopian officials while giving Abiy a Nobel pass. Still, if the prime minister doesn’t take heed, he may well find himself in an ignoble category all of his own.

Source

_________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

33 People Died: Migrant Tragedy is Biggest Loss of Life in Channel

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 24, 2021

😠😠😠 😢😢😢

ዋይ! ዋይ! ዋይ!

“Labour’s deputy leader Angela Rayner is the latest to highlight the importance of referring to those who died in the Channel today with “dignity”.

She tweeted: “Language matters.

The poor souls who died in the Channel deserve the dignity of being described as who they were. Human beings. Men, women, children. Mothers, fathers, daughters, sons. They loved and were loved. In other words they were just like us. An unconscionable tragedy.””

💭 “ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያን ወይንም ሱዳንና ሶማሌዎች ናቸው” ቢሉን አይግረመን። ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

👉 ይህ አሳዛኝ ዜና ከመውጣቱ ከሰዓታት በፊት የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

💭 ቦቅቧቃው ግራኝ በኦሮሞ እጅ ከሚሞት ለኦሮሞ አንድነት ሲል ሌላ ቦታ ሄዶ ሊሰዋ ነውን? አዎ! ለኦሮሙማ ተልዕኮው “ሰማዕት” ለመሆን የወሰነ ፍጡር መሆኑ ከመጀመሪያው ግልጽ ነበር፤ ሆኖም ወደ ጦር ሜዳ ገብቶ የመዋጋት ሃሳቡም ፍላጎቱም የለውም፤ በፈጸመው ግፍና ወንጀል ሁሉ የትም ማምለጥ እንደማይችል ስለሚያውቀው ከሃዲዎቹን ወገኖቹን እን ፈይሳ ለሲሳን ቀስቅሶ፤ “ክተት አወጀ”፤ ይህ ደግሞ የማያበራበት የአዲስ አበባን እና ሸዋን ኦሮሞ ያልሆኑ ዜጎችን የማስጨፍጨፊያ/የመጥረጊያ ስልታቸው ነው።

አምስት መቶ ሺህ ኦሮሞ ያልሆኑ ወጣቶች መጨፍጨፋቸው አልበቃቸውም። እነ ግራኝ፤ ሕዝቡን እና አገሪቷን ብሎም የአፍሪቃን አህጉር ለመቆጣጠር፣ ለመግዛትና የሉሲፈራውያኑ አለቆቻችንንም አጀንዳ ለማስፈጸም ብዙ ስራ አጥ የሆነና በመሰደድ ለአውሮፓ አደጋ ሊሆን የሚችል ወጣት እዚያው መውደም ዓለበት።” የሚል የቤት ሥራ ይዘው ነው ስልታን ላይ የወጡት። ግራኝ በተለይ ኦሮሞ ያልሆነውን ኢትዮጵያዊ በብዛት ካስጨረሰ በኋላ መፈርጠጡ የማይቀር ነው።

በማይክዳድራ እና ሑመራ ጭፍጨፋውን የፈጸሙትና የሚፈጽሙት የፋኖ ሚሊሽያ መለዮ የለበሱ የኦሮሞ ልዩ ኃይል አባላት ናቸውየሚል መረጃ እየወጣ ነው። አዎ! አይገርመንም! አይሳካላቸውም እንጂ ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘስጋ እኮ ሰሜኑን እርስበርስ አባልተው ለመንገስ እይደከሙ ነው።

👉 በማሕበረ ዴጎም ጭፍጨፋውን ያካሄዱት ኦሮምኛ ተናጋሪ የግራኝ ወታደሮች መሆናቸው ተረጋግጧል!

Instead, they are speaking Amharic — Ethiopia’s administrative language and the native tongue of the Amhara people. Gundarta, who produced a translation of the speech in the videos, stated that the soldiers’ accents indicate that they are mostly native Amharic speakers from the Amhara Region, though some may be second language speakers from the Oromia Region.

የእነ ግራኝ እና ሽመልስ አብዲሳ ልዩ ሃይል ከሻዕቢያ፣ ከሱዳን እና ፋኖ ጋር አብሮ ምዕራብ ትግራይን በፍጠንት የተቆጣጠረውና ድንበሩንም የዘጋው ተጋሩ ስደተኞች በሱዳን በኩል ወደ አውሮፓ እንዳይሰደዱ ለማድረግ ነው። በሊቢያም ሙአመር ጋዳፊን ገድለው የኢትዮጵያን እና ኤርትራን ስደተኞችን፤ ጥቂቶቹን እያሳለፉ፤ አብዛኛዎቹን ግን የሚያስጨርሷቸውና የአሳ ነባሪ ቀለብ የሚያደርጓቸውም ለዚሁ ሲባል ነው።

እስኪ ይታየን፤ “ወገን” የተባሉት ከሃዲዎች ለአውሮፓ ሲባል ወገናቸውን በረሃብ እና ጥይት አፍነው ለመጨረስ በትጋት መሰማራታቸው። ከዚህ የከፋ፣ አውሮፓውያኖቹን እራሳቸውን እንኳን ከጠበቁት በላይ በጣም ያስገረመ አረመኔነት ምን ሊኖር ይችላል? ምንም ያላደረገህን የራስህን ወገን? በራሳቸው ሃገር? 😠😠😠 😢😢😢

CHANNEL TRAGEDY At least 33 migrants drown in deadliest ever incident on the Channel after inflatable dinghy flips over during crossing

A massive rescue operation is currently underway in French waters after the boat sank off the northern port of Calais, with at least three helicopters and three boats deployed to take part in the search.

Tonight, French Interior Minister Gerald Darmanin confirmed 33 people died in the deadliest single disaster on the intensively-used route.

The French authorities said patrol vessels found corpses and people unconscious in the water after a fisherman sounded the alarm about the incident.

Following the sinking, Dunkirk prosecutors opened a criminal investigation for “manslaughter” and “assistance with illegal immigration in an organised gang”.

Mr Darmanin said four suspected traffickers “directly linked” to the tragedy have been arrested.

He told reporters: “1,500 people have been arrested since the start of January, and four of them today. We suspect that they were directly linked to this particular crossing.”

It follows claims that people smugglers had organised the passage of the overcrowded boat, charging thousands to those on board to get to Britain.

_______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህን ቪዲዮ ካቀረብኩ ከወር በኋላ የሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አረፉ | ምልክቱ ምን ሊሆን ይችላል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 25, 2021

💭 ሐምሌ ፲፪/፪ሺ፲፫ ዓ.ም (አቦ፣ ጾመ ሐዋርያት መፍቻ፣ ሊቃነ መላዕክት ሳቁኤል)

ብፁዕ ወቅዱስ ባስልዮስ ማርቶማ ጳውሎስ ዳግማዊ፤ የሕንድ ማላንካራ ሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አረፉ

❖❖❖ ነፍሳቸውን በቅዱሳኑ ዕቅፍ ያኑርንል ከማህበረ ፃድቃን ይደምርልን!❖❖❖

❖❖❖ገድለ ሃዋርያ ቅዱስ ቶማስ ፥ ፆመ ሃዋርያት(በትግርኛ)❖❖❖

ይህን ዜና ገና ዛሬ መስማቴ ነው፤ ያውም በቅዱስ ቶማስ ወርሃዊ በዓል፣ በቅዱስ ያዕቆብ የጌታችን ወንድም ዓመታዊ ኃዋርያዊ/ወንጌላዊ በዓል።

ብጹዕነታቸው ከማረፋቸው ከወር በፊት እሳቸውን እና ኤንዶሶልፋን የተባለውን መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል አስመልክቶ ታች የሚገኘውን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር። አሁን ሁሉም ነገር መገጣጠሙን ሳሰላስልበት ምን እንደምል በጣም ግራ ገብቶኛል። ምን ሊሆን ይችላል? ብጹዕነታቸው ከጽዮን ጋር፣ ከቅዱሳኑ መላዕክት ጋር፣ ከፃድቃን አባቶቻችን ከእነ አቡነ አረጋዊ፣ አቡነ ሳሙኤል፣ አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ አቡነ አብየ እግዚእ፣ አቡነ ሐብተ ማርያም፣ አባ ዘወንጌልጋር ሆነው በጽዮን ልጆች ላይ የተቃጣውን የባሱና የከፉ ጭፍጨፋዎችን እንዲሁም የኬሚካሎችና መርዛማ ምግቦች ጥቃቶች በመመከት የዋቄዮ አላህዲያብሎስ ሰአራዊትን ለመዋጋት ይሆን አስቀድመው ከእኛ የተሰናበቱት? በሺህ የሚቆጠሩ ሥውር ቅዱሳን እየተዋጉልን እንደሆኑ 100% እርግጠኛ ነኝ። ይህን የማያውቁና ለማወቅ የማይፈልጉ፤ ቢያውቁም እንኳን ከጽዮን ልጆች ጎን ለመሰለፍ “አሻፈረን! አምብዬው! ምናልባት ነገ!” የሚሉ ትዕቢተኛ፣ ሰነፍ፣ ግብዝና ልበ ደንዳና ወገኖች ምን ያህል ያልታደሉ ቢሆኑ ነው?! ምን ያህል ቢዘቅጡስ ነው?! ምን ያህልስ በዋቄዮአላህዲያብሎስ እጅ ውስጥ ቢገቡ ነው?!

እነዚህ ወገኖች ዛሬ ክርስቶስ መጥቶ ቢሆን በድጋሚ ይሰቅሉታል። አይይ! ይብላኝ ለእነርሱ ንጉሡ ክርስቶስማ ከእናታችን ድንግል ማርያም ተወልዶ አስተምሮ፣ ተሰቅሎ፣ ዓለምን አድኖ ከሞት ተንሥቶ አርጓል፤ ዳግም ለመፍረድ እና ዓለምን ለማሳለፍ እንደ መብረቅ ይመጣል፤ እረኛ በጎቹን ከፍየሎቹ እንደሚለይ ጻድቃንን በቀኙ ኃጥዓንን በግራው ለይቶ ያቆማቸዋል። በቀኙ ያሉትን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ወደ እኔ ኑ ወደ አባታችሁ መንግስተ ሰማያት ግቡ፡፡” ብሎ ለዘለዓለም ሕይወት ይጠራቸዋል፡፡ በግራው ያሉትን ደግሞ እጅግ በሚያስፈራና በሚያስደነግጥ የቁጣ ቃል “እናት ርጉማን ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀው ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ” ይላቸዋል፡፡ እግዚአብሔርን መፍራት ያቆሙት፣ የትግራይ እናቶች እርግማን የሚያመጣውን ከጦር የከፋ መዘዝ ለማወቅ የተሳናቸው ፺/90% የሚሆኑት የዛሬዎቹ “ ኢትዮጵያውያን ነን” ባይ ከሃዲዎች በስተግራ የሚቆሙ ፍዬሎች ናቸው። የዘጠኝ ወር ጊዜ ነበራቸው፤ ሆኖም ዛሬም የፍዬል ተግባራቸውን በተጠናከረ መልክ ቀጥለውበታል። አባታችን አባ ዘወንጌል /10% የሚሆኑት ተዋሕዷውያን ብቻ ናቸው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማየት የሚተርፉትሲሉን ትክክል ናቸው፤ ቄስ ነኝባዩ ጎንደሬም ሆነ እራሱን ለዋቄዮአላህ ኦሮሞ ባሪያ ለማድረግ የወሰነውና በአህዛብ ቡና፣ ጫትና፣ ሺሻ የታሠረው አብዛኛው አማራ ከትግራይ ተዋሕዶ ወንድሞቹና እኅቶቹ ጎን ቆሞ የአቴቴን አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከአዲስ አበባ አባርሮ እራሱንም የአማርኛ ቋንቋንም እንደማዳን፤ ዛሬ እንደገና ለአቴቴ ጋኔን የደም መስዋዕት ለመገበር ወስኗል። ስለዚህ በጭራሽ ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ ሊሆን አይችልምና ከክርስቶስ ተቃውሚዎቹ አባገዳይ ኦሮሞዎች ጋር ወደ ጥልቁ ይወርዳል፤ በጣም አዝናለሁ ግን ይህ ሊሆን ግድ ነው።

በድጋሚ የምመለስበት በጣም ከባድና አስፈላጊ የሆነ ጉዳይ ነው ግን ጂኒው ግራኝ አብዮት  አህመድ አሊ “መቀሌን ተቆጣረናል” ብሎ ‘አባ ገዳዮችን’ ወደ መቀሌ እንደላካቸው እንዲህ ብዬ ነበር፦

አባገዳዮቹ የሞጋሳ ወረራ አጀንዳ ነው ይዘው የሄዱት፤ የደከመውን ሕዝብ እንደ ጥንብ አንሳ ለመብላትና በእርዳታና ትብብር ስም አምስት ሚሊየን ኦሮሞ በትግራይ ለማስፈር ሲሉ ነው። ወራሪ ምንግዜም የራሱ የሌለው ወራሪ ነው!

ሁሉም የሚያውቀው ጉዳይ ነው አብዛኛው ዛሬ ኦሮሞ ነውየተባለው ኦሮምኛ ተናጋሪ በውስጡ ጋላ አይደለም፤ ደጋግሜ የምለው ነው ለመጥቀስ የማልፈልጋቸውና ለረጅም ጊዜ የማውቃቸው በቅርብ የማውቃቸው ምርጥ የሆኑ ኦሮምኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን አውቃለሁና/70% የሚሆኑት ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ጋሎች አይደሉም አይደሉም የሚል እመንት አለኝና! በሞጋሳ ሥርዓት ተገድደው ጋላ ለመሆን የበቁትን ወገኖቻችንን ከዚህ አስከፊ የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ነፃ የሚወጡበትን ስልት (በግድም ቢሆን) መፍጠር አለብን፤ እላለሁ። ዛሬ በመጮኽ ላይ ያለውን የኦሮሞ ሥርዓት የፈጠረው የአባገዳዮች ኦሮሞ ግን እኔ እንደሚሰማኝ፤  በመጽሐፈ ሄኖክ “የወደቁ መላእክት” ተብለው በተገለጹት እና በሰው ልጆች መካከል የነበረው ጾታዊ ተራክቦ ውጤት የነበሩት “ኔፊሊም” ወይም “ረዓይት” ስለተባሉት ፍጥረታት ዲቃላዎች  ናቸው። እነዚህ ሰውመሰል ፍጥረታት በእብራይስጡ ኔፌሊም፣ በግዕዙ ደግሞ ረዓያት ከሚባሉት የወደቁ መላዕክት የተገኙ ዘሮች በአውሮፓ፣ እስያ እና አሜሪካዎች እንዳሉ እናውቃለን፤ በኢትዮጵያም በመካከላችን እንዳሉ ያለፉት ሦስት ዓመታት በተለይ ደግሞ እነዚህ ዘጠኝ ወራት  እየጠቆሙን ነው።  ረዓይት” + “ራያ” …”ራያ ኬኛ” ማለት ጀምረዋል አይደል!?

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፱]❖❖❖

አቤቱ፥ ከክፉ ሰው አድነኝ፥ በልባቸውም ክፉ ካሰቡ ከዓመፀኞች ሰዎች ጠብቀኝ፤ ቀኑን ሁሉ ለሰልፍ ይከማቻሉ።

ምላሳቸውን እንደ እባብ ሳሉ፤ ከከንፈራቸው በታች የእፉኝት መርዝ ነው።

አቤቱ፥ ከኃጢአተኞች እጅ ጠብቀኝ፥ እርምጃዬንም ሊያሰናክሉ ከመከሩ ከዓመፀኞች አድነኝ።

ትዕቢተኞች ወጥመድን ሰወሩብኝ፥ ለእግሮቼም የወጥመድ ገመድን ዘረጉ፤ በመንገድ ዕንቅፋትን አኖሩ።

እግዚአብሔርንም። አንተ አምላኬ ነህ፤ የልመናዬን ቃል፥ አቤቱ፥ አድምጥ አልሁት።

አቤቱ፥ ጌታዬ፥ የመድኃኒቴ ጕልበት፥ በሰልፍ ቀን ራሴን ሸፈንህ።

አቤቱ፥ ከምኞቴ የተነሣ ለኃጢአተኞች አትስጠኝ፤ በላዬ ተማከሩ፤ እንዳይጓደዱ አትተወኝ።

የሚከብቡኝን ራስ የከንፈራቸው ክፋት ይክደናቸው።

የእሳት ፍም በላያቸው ይውደቅ፤ እንዳይነሡም ወደ እሳትና ወደ ማዕበል ይጣሉ።

፲፩ ተናጋሪ ሰው በምድር ውስጥ አይጸናም፤ ዓመፀኛን ሰው ክፋት ለጥፋት ይፈልገዋል።

፲፪ እግዚአብሔር ለድሀ ዳኝነትን ለችግረኛም ፍርድን እንዲያደርግ አወቅሁ።

፲፫ ጻድቃንም በእውነት ስምህን ያመሰግናሉ፤ ቀኖችም በፊትህ ይኖራሉ።

❖❖❖በግንቦት ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.ም ያቀረብኩት ቪዲዮ❖❖❖

ሐዋርያው ቶማስ + ሕንድ + ትግራይ + ኤንዶሰልፋን/ Endosulfan ኬሚካል ☠”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 ቅዱስ ቶማስ ወደ ሕንድ እና አርሜኒያ ተጉዟል፤ ሐዋርያት ቅዱስ ማቴዎስ(በኢትዮጵያ/አክሱም ነው የሰማዕትነትን አክሊል የተቀዳጀው)፣ ቅዱስ ማትያስ፣ ቅዱስ በርተሎሜዎስ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል፤ ዛሬ ግንቦት ፳፮/26 የቅዱስ ቶማስ ክብረ በዓሉ ነው።

✞✞✞እንኳን ለሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ ዓመታዊ በዓል አደረሰን!!!✞✞✞

ጰራቅሊጦስ በጽዮን አደባባይ በቅዱስ ቶማስ ላይ በቅዱስ ነቢይ ፊት የበራ ነው።

ሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ እ.አ.አ በ፶፪/52 ዓ.ም ወደ ሕንድ ተጉዞ በመስበክ የማልያላም ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑት የኬርላ ወገኖቻችን ክርስቶስን እንዲቀበሉ ረድቷቸዋል። የዚህ የደቡብ ሕንድ ኬረላ ግዛት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወንድሞቻቸንና እህቶቻችን በ፪ሺ፲ ዓ.ም ቱ የደመራ በዓል ላይ ተገኝተው ደመራውን በደመቀ መልክ ከእኛ ጋር አብርተውት ነበር። የሕንድ(ኬረላ)ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፤ ፓትርያርክ እና መዘምራን በመስቀል አደባባይ ተገኝተው ክርስቲያናዊ አንድነትን እና በወንድማማቾች/በእኅትማማቾች መካከል ሊኖር የሚገባው የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል አሳይተውን ነበር። እግረ መንገዳቸውንም በዚሁ የ፪ሺ፲ ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በጥንታውያን ክርስቲያን ሕዝቦችን ላይ ጦርነት እንደተከፈተባቸው እና ይህን ኬሚካል አስመልክቶም በኬረላ ግዛት ምን እይተሠራ እንደሆነ መለኮታዊ ጥቆማ አድርገውልን ነበር።

ይህም፤ ልክ በዚሁ በ ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም ዓመት ሥልጣን ላይ እንዲወጣ የተደረገው የባራክ ሁሴን ኦባማ + የግብጽ + የሳውዲ + የኤሚራቶች + የሸህ አላሙዲን ምልምል ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በመላው ዓለም ክልክል የሆነው እና ጊዜው ስላለፈበት ቀደም ሲል በዘመነ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ወደ እስራኤል እንዲመለስ የተደረገውን☠ አደገኛ “ኤንዶሰልፋን/Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል መልሶ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ አደረገ። ለምን?

ቅዱስ ቶማስ ወደዚህ አንገብጋቢ/አሳዛኝ ጉዳይ መራኝ፤

በዚህች እኅት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የኬረላ ግዛት ከ1978 .ም ጀምሮ

ኤንዶሰልፋን/Endosulfan የተባለውና በመላው ዓለም የተከለከለው የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል በሰብል ላይ ተረጭቶ በሕዝቡ ላይ ዛሬም ድረስ በጣም ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ ነው።

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ግዜው ያለፈበትን አደገኛ “Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል ወደ ኢትዮጵያ ያስገባው ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ሊመርዝበት መሆኑ ዛሬ በትግራይ የምናያቸው አሰቃቂ ሁኔታዎች ማስረጃዎች ናቸው። የእግዚአብሔርን ፍጡር እንዲራብ ሰብሉን የሚጨፈጭፍና የሚያቃጥል፣ ሕፃናት በኬሚካል ተቃጥለው እንዲሰቃዩ የሚያደርግ አውሬ ምን ያህል ሰይጣንን የሚያስንቅ አወሬ እንደሆነ መገንዘብ አለብን። ሰይጣን እኮ እግዚአብሔርን እጅግ በጣም ይፈራዋል!

☠“ሙሉ አ/አን ማፈንዳት የሚችል ኬሚካል ተከማችቶ ተገኘ!” የሚል ዜና በቅርቡ ሰምተን ነበር። እንግዲህ ይህ ዜና በምን መልክ እና ለምን እንዲናፈስ ማስፈራሪያ መሆኑ ነው። እንግዲህ ይህን ኬሚካል መልሶ ያስገባው በትግራይ ላይ ለመረጭት አስቦ ለጦርነቱ ገና ያኔ መዘጋጀቱ ነበር።

😈ግራኝ አብዮት አህመድ የሰይጣን ቁራጭ ነው!😈

በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ለማፈንዳት ገና የኑክሌር መሳሪያዎችን ለማግኘት ይጥራልይህ ስሜት የዛሬ ሦስት ዓመት ገና ፎቶውን እንዳየሁ ተሰምቶኝ በጦማሬ ገልጬ ነበር። የዚህን አውሬ ድምጽ የሰማሁትና ተንቀሳቃሽ ምስሉንም ያየሁት ስልጣን ላይ ከወጣ ከዓመት በኋላ ነበር። በምክኒያት! አንድ ወቅት ላይ ቴሌቪዥን ላይ ሲታይ፤ አጠገቤ ለነበሩ፤ “ይህ ሰው ማን ነው?” ብዬ ስጠይቃቸው፤ “እንዴ አታውቀውም እንዴ ጠቅላያችን እኮ ነው!” ብለው በመደነቅ ሲመልሱልኝ አስታውሳለሁ። አዎ! በመንፈስ ነበር የማውቀውና ዲያብሎሳዊ የሆነውን ቆሻሻ መንፈሱን አይቸዋለሁና

ለማንኛውም፤ እያንዳንዱ የጽዮን ልጅ፣ የክርስቶስ አርበኛ ትግራዋይ ወደ ትግራይ ብቻ ሳይሆን መዝመት ያለበት ወደ አዲስ አበባ ወይም ወደ ደብረ ዘይት አምርቶ ይህን ቆሻሻ 😈 ባፋጣኝ 🔥የመጥረግ ግዴታ አለበት። ይህን የሚያደርገው ጀግና የፀደቀ ነው!100%!

✞✞✞በትግራይ እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል በመፈጸም ላይ ያሉት እነ ግራኝ ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሐዋርያው ቶማስ + ሕንድ + ትግራይ + ኤንዶሰልፋን/ Endosulfan ኬሚካል ☠

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 3, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 ቅዱስ ቶማስ ወደ ሕንድ እና አርሜኒያ ተጉዟል፤ ሐዋርያት ቅዱስ ማቴዎስ(በኢትዮጵያ/አክሱም ነው የሰማዕትነትን አክሊል የተቀዳጀው)፣ ቅዱስ ማትያስ፣ ቅዱስ በርተሎሜዎስ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል፤ ዛሬ ግንቦት ፳፮/26 የቅዱስ ቶማስ ክብረ በዓሉ ነው።

✞✞✞እንኳን ለሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ ዓመታዊ በዓል አደረሰን!!!✞✞✞

ጰራቅሊጦስ በጽዮን አደባባይ በቅዱስ ቶማስ ላይ በቅዱስ ነቢይ ፊት የበራ ነው።

ሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ እ.አ.አ በ፶፪/52 ዓ.ም ወደ ሕንድ ተጉዞ በመስበክ የማልያላም ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑት የኬርላ ወገኖቻችን ክርስቶስን እንዲቀበሉ ረድቷቸዋል። የዚህ የደቡብ ሕንድ ኬረላ ግዛት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወንድሞቻቸንና እህቶቻችን በ፪ሺ፲ ዓ.ም ቱ የደመራ በዓል ላይ ተገኝተው ደመራውን በደመቀ መልክ ከእኛ ጋር አብርተውት ነበር። የሕንድ (ማላንካራ) ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፤ ፓትርያርክ እና መዘምራን በመስቀል አደባባይ ተገኝተው ክርስቲያናዊ አንድነትን እና በወንድማማቾች/በእኅትማማቾች መካከል ሊኖር የሚገባው የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል አሳይተውን ነበር። እግረ መንገዳቸውንም በዚሁ የ፪ሺ፲ ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በጥንታውያን ክርስቲያን ሕዝቦችን ላይ ጦርነት እንደተከፈተባቸው እና ይህን ኬሚካል አስመልክቶም በኬረላ ግዛት ምን እይተሠራ እንደሆነ መለኮታዊ ጥቆማ አድርገውልን ነበር።

ይህም፤ ልክ በዚሁ በ ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም ዓመት ሥልጣን ላይ እንዲወጣ የተደረገው የባራክ ሁሴን ኦባማ + የግብጽ + የሳውዲ + የኤሚራቶች + የሸህ አላሙዲን ምልምል ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በመላው ዓለም ክልክል የሆነው እና ጊዜው ስላለፈበት ቀደም ሲል በዘመነ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ወደ እስራኤል እንዲመለስ የተደረገውን☠ አደገኛ “ኤንዶሰልፋን/Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል መልሶ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ አደረገ። ለምን?

ቅዱስ ቶማስ ወደዚህ አንገብጋቢ/አሳዛኝ ጉዳይ መራኝ፤

በዚህች እኅት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የኬረላ ግዛት ከ1978 ዓ.ም ጀምሮ ☠ኤንዶሰልፋን/Endosulfan የተባለውና በመላው ዓለም የተከለከለው የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል በሰብል ላይ ተረጭቶ በሕዝቡ ላይ ዛሬም ድረስ በጣም ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ ነው።

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ግዜው ያለፈበትን አደገኛ “Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል ወደ ኢትዮጵያ ያስገባው ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ሊመርዝበት መሆኑ ዛሬ በትግራይ የምናያቸው አሰቃቂ ሁኔታዎች ማስረጃዎች ናቸው። የእግዚአብሔርን ፍጡር እንዲራብ ሰብሉን የሚጨፈጭፍና የሚያቃጥል፣ ሕፃናት በኬሚካል ተቃጥለው እንዲሰቃዩ የሚያደርግ አውሬ ምን ያህል ሰይጣንን የሚያስንቅ አወሬ እንደሆነ መገንዘብ አለብን።  ሰይጣን እኮ እግዚአብሔርን እጅግ በጣም ይፈራዋል!

☠“ሙሉ አ/አን ማፈንዳት የሚችል ኬሚካል ተከማችቶ ተገኘ!” የሚል ዜና በቅርቡ ሰምተን ነበር። እንግዲህ ይህ ዜና በምን መልክ እና ለምን እንዲናፈስ ማስፈራሪያ መሆኑ ነው። እንግዲህ ይህን ኬሚካል መልሶ ያስገባው በትግራይ ላይ ለመረጭት አስቦ ለጦርነቱ ገና ያኔ መዘጋጀቱ ነበር።

😈ግራኝ አብዮት አህመድ የሰይጣን ቁራጭ ነው!😈

በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ለማፈንዳት ገና የኑክሌር መሳሪያዎችን ለማግኘት ይጥራልይህ ስሜት የዛሬ ሦስት ዓመት ገና ፎቶውን እንዳየሁ ተሰምቶኝ በጦማሬ ገልጬ ነበር። የዚህን አውሬ ድምጽ የሰማሁትና ተንቀሳቃሽ ምስሉንም ያየሁት ስልጣን ላይ ከወጣ ከዓመት በኋላ ነበር። በምክኒያት! አንድ ወቅት ላይ ቴሌቪዥን ላይ ሲታይ፤ አጠገቤ ለነበሩ፤ “ይህ ሰው ማን ነው?” ብዬ ስጠይቃቸው፤ “እንዴ አታውቀውም እንዴ ጠቅላያችን እኮ ነው!” ብለው በመደነቅ ሲመልሱልኝ አስታውሳለሁ። አዎ! በመንፈስ ነበር የማውቀውና ዲያብሎሳዊ የሆነውን ቆሻሻ መንፈሱን አይቸዋለሁና

ለማንኛውም፤ እያንዳንዱ የጽዮን ልጅ፣ የክርስቶስ አርበኛ ትግራዋይ ወደ ትግራይ ብቻ ሳይሆን መዝመት ያለበት ወደ አዲስ አበባ ወይም ወደ ደብረ ዘይት አምርቶ ይህን ቆሻሻ 😈 ባፋጣኝ 🔥የመጥረግ ግዴታ አለበት። ይህን የሚያደርገው ጀግና የፀደቀ ነው! 100%!

✞✞✞በትግራይ እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል በመፈጸም ላይ ያሉት እነ ግራኝ ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መላዋ ጀርመንን ዛሬ ላሳዘነው ይህ ዜና ተጠያቂዋ “ኦሮሞን” የፈጠረችዋ እራሷ ጀርመን ናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2020

የኮንዶ ሰቆቃ በዞሊንገን ጀርመን

/5 ሕፃናት ኮንዶሚኒየም ውስጥ በገዛ እናታቸው ተገድለው ተገኝተዋል። አንድ ልጇ ግን በሕይወት ተርፏል

  • እናትየዋ ፳፯/27 ዓመቷ ነው (፪ በ ፳ ተስተካክሏል)
  • ልጆቿ ከ ፩/1 እስከ ፰/8 የሚደርሱ ሕፃናት ናቸው

እናትየዋ በተንቀሳቃሽ ባቡር ላይ እራሷን ጥላ ለመግደል ሞከራ ከሞት ተርፋ አሁን በሐኪም ቤት ትገኛለች

አሳዛኝ ነው፤ ነፍስ ይማር፤ R.I.F / R.I.P

አዎ! ይህች ድኻ ጀርመናዊትና ብዙዎቹ ጀርመናውያን ተጠያቂዎች አይሆኑም፤ ነገር ግን ዮሃን ሉድቪግ ክራፕፍ የተሰኘው ፕሮቴስታንት ጀርመን የወጣበት የክርስቶስ ተቃዋሚ ፕሮቴስታን እንቅስቃሴ ተጠያቂ ነው፤ ምክኒያቱም “ኦሮሞ” የተባለውን ፀረኢትዮጵያ መንጋ በመፍጠሩና እስከ ዛሬ ድረስ ድጋፉን እየሰጠ በኢትዮጵያውያን ላይ የእርስበርስ ጥላቻን በመዝራቱ፤ ኢትዮጵያውያን እንዲፈናቀሉ፣ በሃገራቸው እየተሳቀቁ እንዲኖሩ፣ እንዲፈናቀሉ፣ እንዲሰደዱና እንዲያልቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ።

በጣም የሚገርም ነው፤ ባለፈው ሳምንት በአቡነ ተክልሐይማኖት ዕለት አንዲት ጀርመናዊት ተዋውቄ ነበር፤ የመጨረሻ ስሟም ልክ እንደ ፕሮቴስታንቱ “ክራፕፍ” ነበር። የተለመድ ስም አይደለም። “ታውቂዋለሽን? የዘር ወይም የቤተሰብ ግኑኝነት ይኖራችሁ ይሆን?” በማለት ጠይቂት እንደማታውቀውና እንደሌላቸው ነግራኝ፤ “በይ በሚቀጥሉት ሳምንታትና ወራት ከእርሱ ጋር በተያያዝ ኢትዮጵያ ስለሚካሄደው ነገር ብዙ ትሰሚያለሽና ጉግል አድርጊ” ብዬ የቤት ሥራ ሰጥቻት ነበር። ዛሬ በጣም በጣም ይገርመኛል።

ኮንዶውን አስመልክቶ ዝርዝር ሲወጣ እመለስበታለሁ።

_____________________________________

Posted in Curiosity, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጲያዊነታቸውን በመካዳቸው “ኤርትራውያን” በመሰቃየት ላይ ናቸው | ሌሎቻችሁ ከዚህ ተማሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 29, 2019

ምከረው፣ ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው!

በጣም አሳዛኝ ነገር ነው! ወገን ለመማር አለመቻሉ ደግሞ ብዙ ንዴትንና ቁጣን ይቀሰቅሳል።

በኤርትራ የሚኖሩ ወገኖቻችን ኢትዮጵያዊነታቸውን በመካድ ኤርትራ የምትባል አዲስ ሃገር ሲቆረቁሩ፤ በቃ ማርና ወተት የሚጎርፍባት የበለጸገች ሃገር ትሆናለች ብለው በጽኑ ያምኑ ነበር። በእውነት ለመናገር ስድስት ሚሊየን ብቻ ነዋሪዎች ያሏት ኤርትራ በቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ የሚገኙትን ቦታዎች በማልማት በቱሪዝም ብቻ ትበለጽግ ነበር፤ ህዝቡም ታታሪ ስለሆነ እነ ምጽዋ እና የዳህላክ ደሴቶች ከግብጾቹ የቀይ ባሕር ቱሪስቶች ማዕከላት፡ ከ ሻርም አልሼክ እና ሁርጋዳ በበለጠ መልክ አውሮፓውያን ጎብኝዎችን በብዛት የመሳብ እድል ነበራቸው።

ነገር ግን ያው እንግዲህ የኢትዮጲያን ካባ አውልቀው ከጣሉ ሃያ ዓመታትን አስቆጥረዋል፤ ምንም የተሳካ ነገር የለም፤ ዜሮ! ናዳ! እንዲያውም ትውልዱ ኢትዮጵያዊነቱን በመካዱ ብቻ ታይቶ የማይታወቅ መቀመቅ ውስጥ ለመግባት ተገድዷል። አንድ የሃበሻ ትውልድ ተሰድዶ በማለቅ ላይ ይገኛል፤ ወጣት ኤርትራውያን ድኻ ዘመዶቻቸው ለፍተው ያጠራቀሙላቸውን ገንዘብ ይዘው በመጓዝ የአረብ ሕገወጥ አዘዋዋሪዎች ምሳ በመሆን ላይ ናቸው፣ ከዚያ የተረፉት በሰሜን እና ምስራቅ ባሕራት ላይ የአሳ ነባሪዎች እራት ናቸው፤ የአባይ ወንዝ ቅዱሱን የጽዮን ተራሮች አፈር ጠራርጎ በመውሰድ ለአውሮፓው ባሕር ኢትዮጵያ ግብር የምትከፍለው አልበቃ ብሎ ኤርትራውያኑም ለዲያብሎስ የደም ግብር በውሃው ላይ እየከፈሉ ነው፣ በአረብ በርሃዎች ደግሞ የኩላሊትና ጉበት መለዋወጫ የሚገኙባቸው ሳጥኖች ሆነዋል፤ ሁሉም በነፃ፣ ሁሉም በፈቃዳቸው።

ቀደም ሲል፡ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ለቀመሙት ዲያብሎሳዊ ሴራ ማጣፈጫ ይሆን ዘንድ የሰሜኑን ድንብር ለኤርትራውያን ክፍት ሲያደርጉ ኤርትራውያኑ ኢትዮጲያዊነታቸውን መልሰው እንዳገኙት ሆኖ ስለተሰማቸው በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩት ወደተቀረው የኢትዮጵያ ግዛት መጉረፍ ጀመሩ። ነገር ግን ይህ “የኩሽ መንገስት እንመሠርታለን” ብለው የተነሱትን እባቦቹን እነ ግራኝ አብዮት አህመድን አላስደሰታቸውም፤ “ኦሮሞ እንጅ ኢትዮጵያን መውረር ያለበት፣ ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያን መያዝ አይችሉም” በሚል የድንጋጤ ምላሽ፡ የኤርትራና ኢትዮጵያ ድንበር ወዲያው እንዲዘጋ አዘዙ።

አሁን ኤርትራውያን እንደገና በአረብ በረሃ ላይ እና በሜዲተራንያን ባሕር ውስጥ እያለቁ ነው። ኢትዮጵያዊነታቸውን ለመክዳት በመዘጋጀት ላይ ያሉት ሌሎቹ ግብዞች እና ከሃዲዎች በእውነት ሉሲፈርን በማገልገል አገር ለማጥፋት አቅደው ካልሆነ በቀር፡ እውነት በጎ ነገር ካሰቡ እንዴት ከዚህ መማር ያቅታቸዋል? እንዴት መንደርተኘነቱን እንተው፣ የጠላት መጫወቻዎች መሆኑ ይብቃን ማለት ያዳግታቸዋል???

በ “ሀበሻ” ላይ ከሁሉም አቅጣጫ ጦርነት እየተካሄደ ነው፤ ትውልድ እያለቀ ነው፡ ወገን!

በ “ሀበሻ” ላይ ከሁሉም አቅጣጫ ጦርነት እየተካሄደ ነው፤ ትውልድ እያለቀ ነው፡ ይህ በዝምታ የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም፡ ወገን!

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Another MEDITERRANEAN TRAGEDY: It’s Only Africans and Christians They Drown Out

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 29, 2016

Forty Children Drown as Shipwrecks Claim up to 700 – Again, Mostly Eritreans / Ethiopians

Do we witness such tragedies occurring at the Aegean sea? Do we hear reports Syrians, Iraqis, Iranians, Afghanis or Pakistanis dying on sea in such a tragic way? No! No way! It’s Africans they are drowning out, it’s Christians they are murdering. The ‘EurArabians’ are working hard filtering out Africans and Christians to accelerate the ‘Only Muslim’ takeover of Europe. Remember, it was on this very day, 29 May 1453 that the Orthodox Christian capital, Constantinople fell to the Muslim Turks.

I talked to a nice danish lady the other day, who told me that she stopped eating fish from the Mediterranean sea.

A week of shipwrecks and death in the Mediterranean culminated Sunday with harrowing testimony from migrant survivors who said another 500 people including 40 children had drowned, bringing the number of feared dead to 700.

Brought to safety in the Italian ports of Taranto and Pozzallo , survivors told the UN’s refugee agency (UNHCR) and Save the Children how their boat sank on Thursday morning after a high-seas drama which saw one woman decapitated.

“We’ll never know the exact number, we’ll never know their identity, but survivors tell that over 500 human beings died,” Carlotta Sami, UNHRC spokeswoman, said on Twitter.

With some 100 people missing after a boat sank Wednesday, and 45 bodies recovered from a wreck that happened Friday, the UNHCR said it feared up to 700 people had drowned in the Mediterranean this week.

Giovanna Di Benedetto, Save the Children’s spokesperson in Sicily, told AFP it was impossible to verify the numbers involved but survivors of Thursday’s wreck spoke of around 1,100 people setting out from Libya on Wednesday in two fishing boats and a dinghy.

“The first boat, carrying some 500 people, was reportedly towing the second, which was carrying another 500. But the second boat began to sink. Some people tried to swim to the first boat, others held onto the rope linking the vessels,” she said.

According to the survivors, the first boat’s Sudanese captain cut the rope, which snapped back and decapitated a woman. The second boat quickly sank, taking those packed tightly into the hold down with it.

The Sudanese was arrested on his arrival in Pozzallo along with three other suspected people traffickers, Italian media reports said.

“We tried everything to stop the water, to bail it out of the boat,” a Nigerian girl told cultural mediators, according to La Stampa daily.

“We used our hands, plastic glasses. For two hours we fought against the water but it was useless. It began to flood the boat, and those below deck had no chance. Woman, men, children, many children, were trapped, and drowned,” she said.

Those who survived told mediators the dead included “around 40 children, including many newborns”, La Repubblica daily said.

I saw my mother and 11-year old sister die,” Kidane from Eritrea, 13, told the aid organisations. “There were bodies everywhere”.

A bout of good weather as summer arrives has kicked off a fresh stream of boats attempting to make the perilous crossing from Libya to Italy.

Italian news agency Ansa said some 70 dinghies and 10 boats had set off over the past week.

Migrants interviewed by La Repubblica in Sicily told the daily a new “head trafficker” called Osama had taken control of departures from Libya’s beaches and was offering “cut-price” deals of 400 euros for the boat journey to lure in new customers.

Source

__

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , | 1 Comment »

Mediterranean: Muslim Migrants Threw Christians Overboard

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2015

MediterrTragedyMuslims who were among migrants trying to get from Libya to Italy in a boat this week threw 12 fellow passengers overboard — killing them — because the 12 were Christians, Italian police said Thursday.

Italian authorities have arrested 15 people on suspicion of murdering the Christians at sea, police in Palermo, Sicily, said.

The original group of 105 people left Libya on Tuesday in a rubber boat. Sometime during the trip north across the Mediterranean Sea, the alleged assailants — Muslims from the Ivory Coast, Mali and Senegal — threw the 12 overboard, police said.

Other people on the voyage told police that they themselves were spared “because they strongly opposed the drowning attempt and formed a human chain,” Palermo police said.

The boat was intercepted by an Italian navy vessel, which transferred the passengers to a Panamanian-flagged ship. That ship docked in Palermo on Wednesday, after which the arrests were made, police said.

The 12 who died were from Nigeria and Ghana, police said.

Source

2015-04-16_212902

The Plight Of African Boat People

At least 10 Christians from Nigeria including a pastor had died after being thrown overboard

Is The Term “Sub-Saharan Africa” Racist?

__

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: