Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2024
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቅጣት’

Outrage Mounts As US Withdraws Atrocity Determination For Ethiopia, Drawing Criticism From Rights Groups

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 1, 2023

💭 ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ ላይ ጥላው የነበረውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ክስ በማንሳቷ ከመብት ተሟጋች ድርጅቶች የቁጣ ትችት እየቀረበባት ነው።

The recent decision by the US Treasury Department to backtrack on its determination of gross human rights violations in Ethiopia has sparked outrage among human rights advocates and international organizations.

The move, based on a State Department assessment, has raised concerns about the US government’s commitment to upholding human rights and seeking justice for victims of atrocities in the war-torn region.

In March, Secretary Antony Blinken made a landmark announcement, declaring that all parties involved in the conflict in northern Ethiopia had committed war crimes. The Ethiopian National Defense Forces, Eritrean Defense Forces, and Amhara forces were specifically implicated in crimes against humanity, including murder, rape, sexual violence, and persecution. The declaration was a crucial step towards holding accountable those responsible for the atrocities that have plagued the region.

However, this week, the Treasury Department informed Congress of its revised stance, stating that it no longer believes the Ethiopian government is engaged in a “pattern of gross violations of human rights.” This change opens the door for the Treasury Department to engage with economic aid institutions, including the International Monetary Fund, on matters concerning Ethiopia.

The decision has triggered a wave of criticism from prominent human rights organizations, which argue that the move overlooks the ongoing human rights abuses and sends a dangerous message that atrocity determinations carry minimal consequences.

“We’re deeply concerned that the US government no longer believes that gross violations of human rights are occurring in Ethiopia,” expressed Sarah Yager, Washington Director at Human Rights Watch. “Not only does the decision ignore the reality that grave human rights violations are continuing throughout the country, but it also sends a disastrous signal that US atrocity determinations come with few consequences.”

Amnesty International USA also condemned the US government’s shift in position, highlighting the lack of meaningful steps taken by Ethiopian authorities to address the crimes committed during the conflict in northern Ethiopia. Reports of ongoing violations and a failure to prioritize justice and accountability underscore the need for continued scrutiny and pressure on the Ethiopian government.

“The Biden administration purports to put human rights at the center of its foreign policy, yet their declaration that gross violations of human rights are no longer occurring flies in the face of this promise,” stated Amanda Klasing, National Director for Government Relations and Advocacy at Amnesty International USA. “To make such a determination before we’ve seen commitment to justice and accountability, and while reports of violations are ongoing, would be a politically expedient decision at the expense of survivors and victims.”

The withdrawal of the atrocity determination for Ethiopia comes in the wake of alarming reports from Amnesty International and Human Rights Watch documenting further violence and rights abuses. In April, Amnesty International called for the release of imprisoned journalists following a violent outbreak in the Amhara region that resulted in the tragic deaths of two humanitarian workers. In June, Human Rights Watch published findings of an ongoing ethnic cleansing campaign against Tigrayans in Ethiopia’s Western Tigray Zone, including allegations of torture, arbitrary detention, and forced expulsion.

As critics decry the US government’s decision, human rights advocates and international organizations stress the urgency of continued pressure on the Ethiopian government to address the human rights crisis, pursue justice, and ensure accountability for all parties involved.

👉 Courtesy: Today News Africa

🔥 The War in Ukraine Shows us:

When one compares the attention that has been given to the Ukrainian conflict to the scanty attention given to the Ethiopian conflict, one cannot help but recall the incisive assessment of American sociologist, historian, writer, and civil-rights activist W.E.B DuBois who wrote at the dawn of the 20th century that the problem of the twentieth century was the problem of the color line. More than a century later, DuBois’s assessment rings truer in our day. Yes! I dare to say that the problem of the twenty-first century is the problem of the color line. The South African anti-apartheid activist Steve Biko knew better when he said, “Black man, you are on your own.”

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities, bodies and individuals are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • 🔥 THE UNITED STATES, CANADA & CUBA
  • 🔥 PRESIDENTS BIDEN & TRUMP
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League /UAE
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

______________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከሞት ጋር ቃል ኪዳን አድርጋችኋል፥ ከሲኦልም ጋር ተማምላችኋል፣ ሐሰትን መሸሸጊያችሁ አድርጋችኋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2023

💭 “እናንተም። ከሞት ጋር ቃል ኪዳን አድርገናል፥ ከሲኦልም ጋር ተማምለናል፤ ሐሰትን መሸሸጊያችን አድርገናልና፥ በሐሰትም ተሰውረናልና የሚትረፈረፍ መቅሠፍት ባለፈ ጊዜ አይደርስብንም ስላላችሁ፥ ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በጽዮን ድንጋይን ለመሠረት አስቀምጣለሁ፤ የተፈተነውን፥ የከበረውን፥ መሠረቱ የጸናውን የማዕዘን ድንጋይ፤ የሚያምን አያፍርም።”

❖[ ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፳፰] ❖

  • ፩ ለኤፍሬም ሰካሮች ትዕቢት አክሊል፥ በወይን ጠጅ ለተሸነፉ በወፍራም ሸለቆአቸው ራስ ላይ ላለችም ለረገፈች ለክብሩ ጌጥ አበባ ወዮ!
  • ፪ እነሆ፥ በጌታ ዘንድ ኃያል ብርቱ የሆነ አለ። እንደ በረዶ ወጨፎ፥ እንደሚያጠፋም ዐውሎ ነፋስ፥ እንደሚያጥለቀልቅም እንደ ታላቅ ውኃ ፈሳሽ በጠነከረ እጅ ወደ ምድር ይጥላል።
  • ፫ የኤፍሬም ሰካሮች ትዕቢት አክሊል በእግር ይረገጣል፤
  • ፬ በወፍራሙ ሸለቆ ራስ ላይ ያለች የረገፈች የክብሩ ጌጥ አበባ ከመከር በፊት አስቀድማ እንደምትበስል በለስ ትሆናለች፤ ሰው ባያት ጊዜ በእጁ እንዳለች ይበላታል።
  • ፭ በዚያ ቀን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ለቀሩት ሕዝቡ የክብር ዘውድና የጌጥ አክሊል ይሆናል፤
  • ፮ በፍርድ ወንበር ላይ ለሚቀመጥም የፍርድ መንፈስ፥ ሰልፉን ወደ በር ለሚመልሱም ኃይል ይሆናል።
  • ፯ እነዚህም ደግሞ ከወይን ጠጅ የተነሣ ይስታሉ፥ ከሚያሰክርም መጠጥ የተነሣ ይፋንናሉ፤ ካህኑና ነቢዩ ከሚያሰክር መጠጥ የተነሣ ይስታሉ፥ በወይን ጠጅም ይዋጣሉ፥ ከሚያሰክርም መጠጥ የተነሣ ይፋንናሉ፤ በራእይ ይስታሉ፥ በፍርድም ይሰናከላሉ።
  • ፰ ማዕዱ ሁሉ ትፋትንና ርኵሰትን ተሞልቶአታል፤ ንጹሕ ስፍራ እንኳ የለም።
  • ፱ እውቀትን ለማን ያስተምረዋል? ወይስ ወሬ ማስተዋልን ለማን ይሰጣል? ወተትን ለተዉ ወይስ ጡትን ለጣሉ ነውን?
  • ፲ ትእዛዝ በትእዛዝ፥ ትእዛዝ በትእዛዝ፥ ሥርዓት በሥርዓት፥ ሥርዓት በሥርዓት፥ ጥቂት በዚህ ጥቂት በዚያ ነው።
  • ፲፩ በባዕድ አፍ በልዩም ልሳን ለዚህ ሕዝብ ይናገራል፤ እርሱም። ዕረፍት ይህች ናት፥
  • ፲፪ የደከመውን አሳርፉ፤ ይህችም ማረፊያ ናት አላቸው፤ እነርሱ ግን መስማትን እንቢ አሉ።
  • ፲፫ ስለዚህ ሄደው ወደ ኋላ እንዲወድቁ እንዲሰበሩም ተጠምደውም እንዲያዙ የእግዚአብሔር ቃል ትእዛዝ በትእዛዝ፥ ትእዛዝ በትእዛዝ፥ ሥርዓት በሥርዓት፥ ሥርዓት በሥርዓት፥ ጥቂት በዚህ ጥቂት በዚያ ይሆንላቸዋል።
  • ፲፬ ስለዚህ በኢየሩሳሌም ያለውን ሕዝብ የምትገዙ ፌዘኞች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።
  • ፲፭ እናንተም። ከሞት ጋር ቃል ኪዳን አድርገናል፥ ከሲኦልም ጋር ተማምለናል፤ ሐሰትን መሸሸጊያችን አድርገናልና፥ በሐሰትም ተሰውረናልና የሚትረፈረፍ መቅሠፍት ባለፈ ጊዜ አይደርስብንም ስላላችሁ፥
  • ፲፮ ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በጽዮን ድንጋይን ለመሠረት አስቀምጣለሁ፤ የተፈተነውን፥ የከበረውን፥ መሠረቱ የጸናውን የማዕዘን ድንጋይ፤ የሚያምን አያፍርም።
  • ፲፯ ለገመድ ፍርድን ለቱንቢም ጽድቅን አደርጋለሁ፤ በረዶውም የሐሰትን መሸሸጊያ ይጠርጋል፥ ውኆችም መሰወሪያውን ያሰጥማሉ።
  • ፲፰ ከሞትም ጋር ያደረጋችሁት ቃል ኪዳን ይፈርሳል፥ ከሲኦልም ጋር የተማማላችሁት መሐላ አይጸናም፤ የሚትረፈረፍ መቅሠፍት ባለፈ ጊዜ ትረገጡበታላችሁ።
  • ፲፱ ባለፈም ጊዜ ይወስዳችኋል፤ ማለዳ ማለዳ ቀንና ሌሊት ያልፋል፤ ወሬውንም ማስተዋል ድንጋጤ ይሆናል።
  • ፳ ሰው በእርሱ ላይ ተዘርግቶ ቢተኛ አልጋው አጭር ነው፤ ሰውም ሰውነቱን መሸፈን ቢወድድ መጐናጸፊያ ጠባብ ነው።
  • ፳፩ እግዚአብሔርም ሥራውን ማለት እንግዳ ሥራውን ይሠራ ዘንድ፥ አድራጎቱንም ማለት ያልታወቀውን አድራጎቱን ያደርግ ዘንድ በፐራሲም ተራራ እንደ ነበረ ይነሣል፥ በገባዖንም ሸለቆ እንደ ነበረ ይቈጣል።
  • ፳፪ አሁንም በምድር ሁሉ ላይ የሚጸናውን የጥፋት ትእዛዝ ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሰምቻለሁና እስራት እንዳይጸንባችሁ አታፊዙ።
  • ፳፫ አድምጡ ድምፄንም ስሙ፤ ልብ አድርጉ ንግግሬንም ስሙ።
  • ፳፬ በውኑ ገበሬ ሊዘራ ሁልጊዜ ያርሳልን? ወይስ ሁልጊዜ እርሻውን ይገለግላልን?
  • ፳፭ ጓሉንስ ይከሰክሳልን? እርሻውን ባስተካከለ ጊዜ ጥቁሩን አዝሙድ፥ ከሙኑንም፥ ስንዴውንም በተርታ፥ ገብሱንም በስፍራው፥ አጃንም በደረጃው የሚዘራ አይደለምን?
  • ፳፮ ይህንም ብልሃት አምላኩ ያስታውቀዋል ያስተምረውማል።
  • ፳፯ ጥቁሩ አዝሙድ በተሳለች መሄጃ አያኬድም፥ የሰረገላም መንኰራኵር በከሙን ላይ አይዞርም፤ ነገር ግን ጥቁሩ አዝሙድ በሽመል ከሙኑም በበትር ይወቃል።
  • ፳፰ የእንጀራ እህል ይደቅቃልን? ለዘላለም አያኬደውም፤ የሰረገላውን መንኰራኵርና ፈረሶቹን ምንም ቢያስኬድበት አያደቅቀውም።
  • ፳፱ ይህም ደግሞ ድንቅ ምክር ከሚመክር በግብሩም ማለፊያ ከሆነው ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ወጥቶአል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Saudis are ACCEPTING the LGBT- for This One INSANE Reason

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 20, 2023

😈 ሳውዲዎች ግብረ-ሰዶማዊነትን/LGBTን ለዚህ አንድ ጉደኛ ምክንያት ሲሉ እየተቀበሉ ነው። እስልምና እና መሀመድ። መሀመድ ሕፃናትን በአጸያፊ መልክ ይደፍር እንደነበር የእስልምና ሃዲቶች ይናገራሉ።

Muslim Cleric Yasser Habib exposes Kalifa Umar as a Sodomite

It is told (in the hadith) that Umar Ibn Al-Khattab had an anal disease, which could be cured only by semen. One should know that this is a well-known medical condition, which is also mentioned in sacred texts. Someone who, God forbid, has been penetrated in the anus, a worm grows within him, due to the semen discharged in him…

A disease develops in his anus, and as a result, he cannot calm down, unless. he is penetrated again and again.

The Shiites are undoubtedly protected from this disease, and from committing this abominable and hideous act. As for the Nasibis (who hated the prophet Muhammad’s family), they are definitely afflicted with this homosexuality.

One of the devils is present at the birth of every human being. If Allah knows that the newborn is one of our Shiites, He fends off that devil, who cannot harm the newborn. But if the newborn is not one of our Shiites, the devil inserts his index finger into the anus of the newborn, who thus becomes a passive homosexual. If the newborn is not a Shiite, the devil inserts his index finger into this newborn’s anus, and when he grows up, he becomes a passive homosexual.

If the newborn is a female, the devil inserts his index finger into her vagina, and she becomes a whore. At that moment, the newborn cries loudly, as he comes out of his mother’s womb. Note that some children cry normally at birth, while others cry loudly and incessantly. You should know that this is the work of that devil, according to this narration.”

Islam is NOT a religion, but an insane political system and sex cult populated by the severely mentally impaired.”

When cleric Yasser Habib “says ‘passive homosexual’, he is referring to the receptive, submissive, female-equivalent partner. Dominant, inserting male homosexual activity is universally accepted in Islam. He has no problem with that. It’s grown men ‘catching’ that he has a problem with.”

Western society is often accused by Muslims of making allowances for behavior which they deem as “immoral”. This regularly includes the accusation of permitting zoophilia.

Same-sex sexual activity was legalised in the Ottoman Empire (the predecessor of modern day Turkey) in 1858 and in modern day Antichrist Turkey, homosexual activity has always been a legal act since the day it was founded in 1923.

But Muslim Pakistan ranks number 1 for such varied search terms as “child sex,” “rape sex,” “animal sex,” “camel sex,” “donkey sex,” “dog sex,” and “horse sex”.

The Muslim country, which has banned content on at least 17 websites to block offensive and blasphemous material, is the world’s leader in online searches for pornographic material

Google ranks Pakistan No. 1 in the world in searches for pornographic terms, outranking every other country in the world in searches per person for certain sex-related content.

Islam emphatically describes many forms of heavens (at least 8 of them with various status/classes) with plenty of earthly greed’s and lusting/erotic pleasures which not many human beings (made of soil) can refuse to get it. Muslims devoutly pray at least five times (some pray even 10 times) a day, visit Mekka and fawns Pirs and Darbishes (Saints) just to get the ultimate ticket for those lustful happiness of heavens.

Islamic Allah and Prophet Muhammad frequently promised believers of Islam with lustful heavens and erotic pleasures of various kinds which we shall encounter later in this essay. Holy Quran got hundreds of such verses, and myriad’s of Sahih Hadiths dealing Houris and wine and sex for those pious Muslims. Truth of the matter is myth (superstitions), sex and violence are the main pillars of Islam. Below are some samples of divine promises from the Merciful Allah and Compassionate Prophet of Islam.

The Sex Market of Heaven (Islamic brothel):

Allah has arranged for Pious Muslims a non-stop and non-interrupted sex in Islamic heavens because Mullahs will remain busy only with unlimited sex and wine for billions of years to come. These are rewards from the merciful Allah for killing and torturing those enemies of Allah by Mumeen Muslims.

In the Hadiths the Prophet Muhammad gave the believers a final choice of a open sex market in heaven where there will be no limit of the number of sexual partners. Women are in display like open fruit market. Hadith: Al hadiths, Vol. 4, Page-172, No.34: Hozrot Ali (r.a) narrated that the Apostle of Allah said, “There is in paradise an open market wherein there will be no buying or selling, but will consist of men and women. When a man desires a beauty, at once he will have intercourse with them as desired.

☆ Muslims and Gays are Unlikely Allies – you never hear or see gays talking or doing something bad against Muslims and Islam. To the contrary; these two groups have strategic alliances and foster ‘spiritual’ collaborations or partnerships in their Jihad against Christianity and Christians.

☆ ሙስሊሞች እና ግብረ ሰዶማውያን የማይጠበቁ አጋሮች ናቸው ፥ ግብረ ሰዶማውያን በሙስሊሞች እና በእስልምና ላይ መጥፎ ነገር ሲናገሩ ወይም ሲያደርጉ በጭራሽ አይሰሙም/አይታዩም። በተቃራኒው; እነዚህ ሁለት ቡድኖች በክርስትና እና በክርስቲያኖች ላይ በሚያደርጉት ጂሃድ ውስጥ ስትራቴጂካዊ ጥምረት እና ‘መንፈሳዊ’ ጥምረትን/ትብብርን ያበረታታሉ።

😈 ከክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ የሆኑት፡-

  • 🛑 ሰዶማዊነት(ትራንስጀንደርዝም)
  • 🛑 ሰይጣንነት
  • 🛑 አረማዊነት
  • 🛑 እስልምና
  • 🛑 ቡዲዝም
  • 🛑 ሂንዱዝም
  • 🛑 ፋሺዝም
  • 🛑 ኮሚኒዝም
  • 🛑 ካፒታሊዝም
  • 🛑 ሊበራሊዝም
  • 🛑 ፌሚኒዝም
  • 🛑 ትራንስ ሰብአዊነት(ሰው ያልሆነ)
  • 🛑 ኤስክስቶፒያኒዝም
  • 🛑 ነጠላነት
  • 🛑 ኮስሚዝም
  • 🛑 ምክንያታዊነት
  • 🛑 ውጤታማ አልትሪዝም
  • 🛑 ረጅም ጊዜ ነዋሪነት

😈 Of the spirit of the ANTICHRIST are:

  • 🛑 Sodomism (Transgenderism)
  • 🛑 Satanism
  • 🛑 Paganism
  • 🛑 Islamism
  • 🛑 Budhism
  • 🛑 Hinduism
  • 🛑 Fascism
  • 🛑 Kommunism
  • 🛑 Kapitalism
  • 🛑 Liberalism
  • 🛑 Feminism
  • 🛑 Transhumanism
  • 🛑 Extropianism
  • 🛑 Singularitarianism
  • 🛑 Cosmism
  • 🛑 Rationalism
  • 🛑 Effective Altruism
  • 🛑 Longtermism

Psalms 33:12 (Blessed is the nation whose God is the Lord…)

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

London-Based Muslim Cleric: Wahhabi-Islam Fatwa Permits Sodomy as a Means to Jihad

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 20, 2023

💭 በለንደን ተቀማጭነት ያለው የሺያ እስልምና ሸኽ አብደላ አልኪላፍ፤ “እስልምና ግብር ሰዶማዊነት የአላህ ስለሆነ አሁን ትክክል ነው አላህን ለማስደስት ሰዶማዊ መሆን ትክክል ነው፣ ለጂሃድ ሲባል አላህ ግብር ሰዶማዊነትን ይወዳል፡፡” ይለናል።

💭 Following are excerpts from an address by London-based Shiite cleric Abdallah Al-Khilaf,

Abdallah Al-Khilaf: First, we’d like to show you a fatwa, which appeared on the Lions of Sunna Internet forum. One Wahhabi wrote: “Dear Sheik, may Allah grant you martyrdom and black-eyed virgins in Paradise, I wanted to commit a martyrdom operation. I turned to Sheik Abu Dimaa Al-Qassab, who told me that they had invented a new and unprecedented form of martyrdom operations – explosive capsules are inserted into your anus.

“In order to train for this method of Jihad, you must consent to being sodomized for a period of time, so that your anus becomes wider, making room for the explosives.

“My question is whether I am permitted to allow one of the mujahideen access to my anus, if my intentions are honorable, and the purpose is to train for Jihad by widening my anus.”

The sheik praised Allah and said: “In principle, sodomy is forbidden. However, Jihad is more important. It is the pinnacle of Islam. If sodomy is the only way to reach this pinnacle of Islam, then there is no harm in it.

“The rule is that necessity makes the forbidden permissible. Something that is required in order to perform a duty becomes a duty in and of itself. No duty takes precedence over Jihad.

“Therefore, you must be sodomized… After you have been sodomized, you must ask Allah for forgiveness.

“Know, my son, that Allah resurrects the mujahideen on Judgment Day on the basis of their intentions. Allah willing, your intention is to support Islam. May Allah include you among those who heed His call.”

This is the fatwa that led a man a while ago to carry out a bombing attack against then Interior Minister Naif bin Abd Al-Aziz [sic].

👉 Courtesy: MEMRI TV

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uganda Bans Gays – Now Uncle Joe Unleashes His Islamic Wrath on Ugandan Youth to Massacre 42 Students

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2023

💭 ዩጋንዳ ግብረ ሰዶማውያንን አገደች – አሁን ለዩጋንዳ ዛቻና ማስፈራሪያዎችን ወዲያው የላከው የባቢሎን አሜሪካ ፕሬዝደንት ጆ ባይድን በኡጋንዳ ወጣቶች ላይ እስላማዊ ቁጣውን በማውጣት ፵፪/ 42 ተማሪዎችን ለመጨፍጨፍ በቃ።

ከኢስላሚክ ስቴት ቡድን (አይኤስ) ጋር ግንኙነት ያላቸው የሙስሊም አማፂያን በምእራብ ዩጋንዳ በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ጥቃት በመሰንዘር ቢያንስ ፵፪/42 ሰዎችን ሲገደሉ፣ አብዛኞቹ ተማሪዎች ነበሩ።

የሟቾቹ አስከሬን በኡጋንዳ ባለስልጣናት በድንበር ከተማ ምፖንድዌ ከሚገኘው ሉቢሪሃ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አርብ ምሽት ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ተገኝቷል።

ለዓመታት ከመኖሪያ ቤታቸው በተረጋጋ ምስራቃዊ ኮንጎ ጥቃት ሲሰነዝሩ የነበሩት ‘የተባበሩት ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች’/Allied Democratic Forces (ADF) አማፅያን በወቅቱ የመጭታ ዶርማቸው ውስጥ የነበሩ ፴፱/39 ተማሪዎችን መግደላቸውን ፖሊስ ገልጿል።

በካሴሴ ድንበር አካባቢ የሚገኘውን ትምህርት ቤት ውስጥ ሽጉጥ እና ገጀራ የያዙ ታጣቂዎች ከወረሩ በኋላ የተወሰኑት በእሳት ተቃጥለው ሌሎች ደግሞ በጥይት ተደብድበው ወይም ተቆራርጠው ተገድለው ሲሉ የአካባቢው ከንቲባ ለአሶሼትድ ፕሬስ ተናግረዋል።

R.I.P✞

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! ነፍሳቸውን ይማርላቸው።✞✞✞

በሃገራችንም፤ ቶሎ ወደ ገሃነም እሳት ይግቡና፤ ርኩሶቹ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ተመሳሳይ ጭካኔ የተሞሉባቸውን ጭፍጨፋዎችን ነው በማድረግ ላይ ያሉት። እንግዲህ መሀመዳውያኑ የሉሲፈር አርበኞች ከኢትዮጵያ እስከ ናይጄሪያና ቡርኪና ፋሶ፣ ከቱኒዚያ እስከ ኡጋንዳና ሞዛቢክ የሚስብኩትን በሥራ ላይ በማዋልና የለመዱትን ዲያብሎሳዊ ስልት በመጠቀም ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ ላይ ናቸው።

💭 Muslim rebels linked to the Islamic State Group (IS) attacked a secondary school in western Uganda, killing at least 42 people, most of them students.

The bodies have been recovered by Ugandan authorities from Lhubiriha Secondary School in the border town of Mpondwe, following the attack on Friday night.

Police say the rebels from the Allied Democratic Forces (ADF), who have been launching attacks for years from their bases in volatile eastern Congo, killed 39 students who were in their dormitories at the time.

Some were burned beyond recognition and others were shot or hacked to death after militants armed with guns and machetes raided the school in the frontier district of Kasese, a local mayor told The Associated Press.

Mayor Selevest Mapoze also said those killed included one guard and two members of the local community who were shot outside of the school.

☆ Muslims and Gays are Unlikely Allies – you never hear or see gays talking or doing something bad against Muslims and Islam. To the contrary; these two groups have strategic alliances and foster ‘spiritual’ collaborations or partnerships in their Jihad against Christianity and Christians.

☆ ሙስሊሞች እና ግብረ ሰዶማውያን የማይጠበቁ አጋሮች ናቸው ፥ ግብረ ሰዶማውያን በሙስሊሞች እና በእስልምና ላይ መጥፎ ነገር ሲናገሩ ወይም ሲያደርጉ በጭራሽ አይሰሙም/አይታዩም። በተቃራኒው; እነዚህ ሁለት ቡድኖች በክርስትና እና በክርስቲያኖች ላይ በሚያደርጉት ጂሃድ ውስጥ ስትራቴጂካዊ ጥምረት እና ‘መንፈሳዊ’ ጥምረትን/ትብብርን ያበረታታሉ።

👉 May 29, 2023Uganda’s president signs into law tough anti-gay legislation

The new law prescribes the death penalty for “aggravated homosexuality.”

🛑 Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

🛑 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

👉 May 29, 2023 — Biden calls for immediate repeal of Uganda’s anti-gay law

“The enactment of Uganda’s Anti-Homosexuality Act is a tragic violation of universal human rights,” the president said, while suggesting possible sanctions.

Of course, most of the stuff Biden wants actually gets done. Biden did threaten to sabotage Nord Stream – a few months later he blew it up!

ባይደን የኡጋንዳ ፀረ ግብረ ሰዶማውያን ህግ በአስቸኳይ እንዲሰረዝ ጠየቀ።

“የኡጋንዳ ፀረ-ግብረ-ሰዶማዊነት ህግ መውጣቱ የአለማቀፋዊ የሰብአዊ መብት ጥሰት አሳዛኝ ነው” ብለዋል ፕሬዚዳንቱ ሊጣሉ የሚችሉትን ማዕቀብ ሲጠቁሙ።

እርግጥ ነው፣ ባይደን የሚፈልጋቸው አብዛኛዎቹ ነገሮች በትክክል ይከናወናሉ። ባይደን የሩሲያውን ኖርድ ዥረትን እንደሚያበላሽ ዝቶ ነበር ፥ ከጥቂት ወራት በኋላ አፈነዳው!

🛑 Uganda: Mass Protests Against USA & Joe Biden! ‘We Don’t Want Your Pro-Gay Money!`

🛑 ዩጋንዳ፡ በአሜሪካ እና በጆ ባይደን ላይ ሕዝባዊ ተቃውሞ! ‘የእርስዎን ፕሮ-ጌይ ገንዘብ አንፈልግም!’

😈 የሰዶም ዜጎች (ሙስሊሞች፣ ግብረ ሰዶማውያን፣ ሴሰኞች፣ ትራንስ …) በሴቶች(የቤተሰብ የጀርባ አጥንት እና በህፃናት(የወደፊታችን) ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት እያጠናከሩ ነው።

😈 ከክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ የሆኑት፡-

  • 🛑 ሰዶማዊነት(ትራንስጀንደርዝም)
  • 🛑 ሰይጣንነት
  • 🛑 አረማዊነት
  • 🛑 እስልምና
  • 🛑 ቡዲዝም
  • 🛑 ሂንዱዝም
  • 🛑 ፋሺዝም
  • 🛑 ኮሚኒዝም
  • 🛑 ካፒታሊዝም
  • 🛑 ሊበራሊዝም
  • 🛑 ፌሚኒዝም
  • 🛑 ትራንስ ሰብአዊነት(ሰው ያልሆነ)
  • 🛑 ኤስክስቶፒያኒዝም
  • 🛑 ነጠላነት
  • 🛑 ኮስሚዝም
  • 🛑 ምክንያታዊነት
  • 🛑 ውጤታማ አልትሪዝም
  • 🛑 ረጅም ጊዜ ነዋሪነት

😈 Citizens of Sodom (Muslims, Gays, Pedophiles, Trans… are intensifying their attacks against women (the backbone of the family and children (our future)

😈 Of the spirit of the ANTICHRIST are:

  • 🛑 Sodomism (Transgenderism)
  • 🛑 Satanism
  • 🛑 Paganism
  • 🛑 Islamism
  • 🛑 Budhism
  • 🛑 Hinduism
  • 🛑 Fascism
  • 🛑 Kommunism
  • 🛑 Kapitalism
  • 🛑 Liberalism
  • 🛑 Feminism
  • 🛑 Transhumanism
  • 🛑 Extropianism
  • 🛑 Singularitarianism
  • 🛑 Cosmism
  • 🛑 Rationalism
  • 🛑 Effective Altruism
  • 🛑 Longtermism

Psalms 33:12 (Blessed is the nation whose God is the Lord…)

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uganda: Mass Protests Against USA & Joe Biden! ‘We Don’t Want Your Pro-Gay Money!`

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 1, 2023

💭 ዩጋንዳውያን ተማሪዎች በአሜሪካ እና በጆ ባይደን ላይ ሕዝባዊ ተቃውሞ በማድረግ ላይ ናቸው! ‘የእርስዎን ግብረሰዶማዊነትን አራማጅ ገንዘብ አንፈልግም!’

ከ፲፫/13 ያላነሱ ዩንቨርስቲዎች የተውጣጡ የኡጋንዳ ተማሪዎች ጎዳና ወጥተው የአሜሪካውን ፕሬዚደንት ጆ ባይደንን በመቃወም በፓርላማቸው ፊት ለፊት፤ “የግብረሰዶማውያን ደጋፊ ገንዘባችሁን አንፈልግም ከገንዘብ በላይ ሀገራችንን እንፈልጋለን እና እንወዳለን” ሲሉ ይዘምራሉ።

💭 Ugandan students from at least 13 universities take to the streets, protest against Joe Biden in front of their parliament, and sing, “We don’t want your pro-gay money. We want and love our country more than money.”

The protest was organized after US President Joe Biden threatens Uganda with sanctions over anti-gay Law.

💭 Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

💭 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Chicago: Tornado Took Roof Off The Apollo Theatre When Satanic Bands Were Playing

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2023

💭 ቺካጎ አጠገብ በምትገኘዋ ቢልቪድሬ ከተማ አፖሎ አራት ሰይጣናዊ የሙዚቃ ባንዶች ሲጫወቱበት የነበረው የአፖሎ ቲያትር ጣሪያ በቶርናዶ/ አውሎንፋስ ተገነጣጠለ። ከአሜሪካ እና ብራዚል የተውጣጡ የሰይጣን አምላኪ ‘የሞት ባንዶች’ ኮንሰርታቸውን ያቋርጡት ዘንድ ተገድደዋል።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ሰሞኑን በሌላዋ ባቢሎን ብራዚልም ተመሳሳይ መለኮታዊ ቅጣት ወይም ከተፈጥሮ በላይ የሆነ ቅጣት ሲፈጸም እየታዘብን ነው።

💭 Footage shows rescuers in the Illinois theatre rushing to help those trapped under debris, after a tornado caused the roof to collapse Friday night. At Least One Person Reportedly Dead.

During Friday’s ‘Morbid Angel‘ show in Belvidere, Illinois, which also featured Revocation, Skeletal Remains and Crypta, the Apollo Theater received severe structural damage as a result of an ongoing storm, which caused the roof of the venue to collapse. At present, it’s been reported by ABC Chicago that one person has died and twenty eight have been injured.

👉 Belvidere, Illinois 😈 Satan worshipers Were Here

In a message posted to the band’s Facebook page, Morbid Angel stated: The Satanic show was canceled due to a Tornado that hit the Venue.

😈 Morbid Angel (Tampa, FL), Revocation (Boston, MA), Skeletal Remains (Whittier, CA) and Crypta (São Paulo, Brazil) are American and Brazilian death metal bands that are focused mostly on Satanism.

Lately, we are witnessing the same divine punishment or supernatural punishment in the other Babylon Brazil.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

💭 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

ፓርላማው ማንኛውንም ራሱን በተመሳሳይ ጾታ ግንኑትነት አፍቃሪነት የመደበ፣ ወይም የጾታ ለውጥ ያስደረገ እንዲሁም በእንግሊዝኛ ምሕጻራቸው ኤልኪው ዝርዝር ውስጥ የሚካተት የጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋን ሁሉ ወንጀለኛ ያደርጋል።

በጸደቀው አዲሱ ሕግ መሠረት የተመሳሳይ ጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋ ዘለግ ያለ የእስር ጊዜ ይጠብቀዋል።

ይህ ብቻም ሳይሆን ሕጉ እነዚህን የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎችን በጉያው ያቀፈ፣ በቤተሰብ ደረጃ ያስጠለለ፣ ወዳጃቸው የሆነ ወይም አብሯቸው ያለ ሰው “እከሌ እና እከሌ” ብሎ ለሕግ አካላት ማንነታቸውን የማጋለጥ ግዴታን በሌሎች ላይ ይጥላል።

በምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኡጋንዳ የተመሳሳይ ጾታ ቀድሞም ሕገ ወጥ ተደርጎ ነው የቆየው።

ይህ ሕግ ከሕገ ወጥነቱ አልፎ ነገሩን ወንጀል እና በተራዘመ እስር የሚያስቀጣ ያደርገዋል።

👉 እንግዲህ በቅርቡ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ለፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእስር ማዘዣ ያወጣል።

ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው.…

አምና ላይ፤ “የትግራይ ተዋጊዎች በኡጋንዳ እየሰለጠኑ ነው” ሲሉን ነበር። አሁን ደግሞ በምስራቅ ኡጋንዳ የሚኖሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ የክርስቶስ ሐዋሪያዎችየተሰኘ እምነት ተከታዮች የዓለም ፍጻሜ በቅርቡ የሚጀምረው ከአካባቢያቸው መሆኑን በማመን ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው።

ኡጋንዳዊያኑ የእምነቱ ተከታዮች ንብረታቸውን በመሸጥ ወደ ኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ እየገቡ ያሉት ከየካቲት ጀምሮ እንደሆነ የኡጋንዳ ፖሊስ ተናግሯል። ግን ኡጋንዳዊያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በየት በከል እንደሆነ ዘገባው አላብራራም።

ከመቶ ሺህ በላይ ሶማሌዎች ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ናቸው፣ ደቡብ ሱዳኖችም እንዲሁ።

የኢትዮጵያ እናት አክሱም ጽዮን ማንም እንዳይገባባትና እንዳይወጣባት በፋሲቶቹ ጋላኦሮሞዎች የሚመራው አረመኔ አገዛዝ ያው ለአምስት ዓመታት በሂደት ዙሪያዋን ዘጋግቷታል።

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ! አይ ለእነዚህ ከሃዲዎችና አረመኔዎች እየመጣባቸው ያለው መዓት! ከኡጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ የገቡትም ኢቦላንና ኮሌራን ተሸክመው ሊሆን ይችላል!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች እጅግ እጅግ እጅግ በጣም ከባባዶች ናቸውና ምንም መዳኛ አይኖራቸውም! እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው!

💭 Members of parliament in Uganda have passed a bill that would make homosexual acts punishable by death.

Nearly all the 389 legislators voted on Tuesday for the anti-homosexuality bill that introduces capital and life imprisonment sentences for gay sex and ‘recruitment, promotion and funding’ of same-sex ‘activities’. The bill will now go to President Yoweri Museveni, who can veto it or sign it into law. But in a recent speech he appeared to express support for the bill. The bill marks the latest in a string of setbacks for LGBTQ+ rights in Africa, where homosexuality is illegal in most countries.

👉 Courtesy: The Guardian

👉 Soon the ICC will Issue Arrest Warrant for President Yoweri Museveni.

…Let’s connect the dots….

💭 Hundreds of Ugandan Sect Members Flee to Ethiopia, Fearing Doomsday

Leaders of sect convinced them that end of world is near and death is about to strike their area.

HUNDREDS of people belonging to a religious sect in eastern Uganda have fled from their villages to Ethiopia, Ugandan police said Sunday.

Police said that according to their investigations, the sect members fled to escape the end of the world, which they believe will start from their area.

According to the Anadolu Agency, they said the members of the sect were told by its leaders that their area would soon be hit with death and all the people there would die. They reportedly sold off their property and fled to Ethiopia, from where they are communicating with some of their relatives in Uganda.

‘We are investigating a religious sect called Christ Disciples Church with its base located in Obululum village in the eastern Uganda district of Serere. We started the investigations after getting information that people were being trafficked to Ethiopia since February and it is going on till today,’ area police spokesman Oscar Ogeca told Anadolu’s Godfrey Olukya.

He said the people, who number in the hundreds, were told by their leaders that death is coming soon to their area and the only place they would be safe is in Ethiopia. They were convinced that they should go and spread the gospel there.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Australia Retracts 33,000 Fines over Covid-19 Rule Violations Deemed Too Vague By Court

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አውስትራሊያ በኮቪድ-19 ህግ ጥሰት ላይ በፍርድ ቤት በጣም ግልጽ ያልሆኑና አግባብ የሌላቸው 33,000 ቅጣቶችን በመሰረዝ ተቀጭዎችን ለመካስ ወሰነች

💭 Australia’s most populous state scrapped 33,000 fines issued for breaking COVID-19 rules Tuesday, after a top court ruled they were invalid. New South Wales authorities were forced to retract more than half their pandemic-era fines, which were found to be too vague in describing the offense.

Revenue NSW said that because of the “technical” breach it would withdraw “fail to comply” penalties believed to be worth tens of millions of dollars.

“Fail to comply” fines were issued for a range of alleged offenses from carpooling to public gathering.

They varied in severity but included fines of between $1,000 and $3,000 (US$670 and US$2,000) a piece.

Those who have already paid the fines will be reimbursed, Revenue NSW said.

Redfern Legal Centre, the legal aid organization that brought the court challenge, hailed the ruling as “momentous.”

“This case is about more than just two people’s fines. It is about the need to properly adhere to the rule of law, even during a pandemic,” center solicitor Samantha Lee said before the ruling.

The group alleged that the fines were also disproportionately issued to people living in poorer neighborhoods and regions.

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ነጮች ዘረኛ የሆኑት የበላይነቱን ቢያጡ ጥቁሩ የሚበቀላቸውና የሚቀጣቸው ስለሚመስላቸው ይፈራሉና ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2020

ከሦስት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት መረጃ ነበር፤ ምንም የተለወጠ ነገር የለም ጉዳዩ ዛሬም ወቅታዊ ነው፦

ይለናል ከዚህ በፊት ዘረኛ ነበርኩ የሚለን ነጭ አሜሪካዊ። እንዲህ ዓይነት ሃቀኛ አያስደስትምን? ጎበዝ! እውነት ነፃ ታወጣናለች! እግዚአብሔር ልክ እንደርሱ ለብ የማይለውን ሰው ነው የሚወደው። የተናገረው ህሉ ትክክል ነው፤ በፈረንጆች (ኤዶማውያን) እንዲሁም በአረቦች (እስማኤላውያን) ውስጥ የገባው መንፈስ ሰይጣናዊ ነው። እነዚህ በዲያብሎሳዊ እራስወዳድነት የተለከፉት ህዝቦች (አብዛኞቹ)

  • 👉 ፍቅር አያውቁም

  • 👉 ደስታ አያውቁም

  • 👉 ሰላም አያውቁም

  • 👉 የሌላውን ችግር አይረዱም

  • 👉 እራሳቸውን ከፍ ሌላውን ዝቅ ያደርጋሉ

  • 👉 ጥፋተኛው ሌላው እንጅ እነርሱ አይሆኑም

  • 👉 ጥላቻን ያውቃሉ

  • 👉 ጨካኞች ናቸው

  • 👉 ፍርሃትን ያውቃሉ

  • 👉 ፍርሃት፣ ፍርሃት፣ ፍርሃት

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]

“በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”

👉 ስለ ነጮች ፍርሃት፣ ትዕቢት፣ ኩራት እና እራስወዳድነት መነገር አለበት።

👉 ለምንድን ነው ነጮች ስለዘርኝነት ላለመናገር ሁሌ ራሳቸውን የሚከላከሉት?

👉 ለምንድን ነው ነጮች እውነታውን መጋፈጥ በጣም የሚቸገሩት? እንደኔ ከሆነ፤ ምክኒያቱ የተወሰነው ክፍል ፍርሃት ሌላው ክፍል ደግሞ ስግብግብነት ነው።

እኛ ነጮች ስልጣን እና የበላይነትን እንዲሁም ልዩ መብቶቻችንን ማጣት አንፈልግም። የነጮች የበላይነት በሰፈነበት ማህበረሰባችን ጥቅሞችን ማጣት አንፈልግምልል ሁሉንም ማጣት አንፈልግም።

ጥቁሩ እንዳይበቀለን እንፈራለን። የጥቁሩን ቅጣት እንፈራለን።

በጥቁር ህዝቦች ላይ ግፍ መስራት ከጀመርንበት ዕለት አንስቶ ይህን ነው የምንፈራው። ባርነቱ እንዴት ይረሳ? ያልክፍያ ስራው እንዴት ይረሳል?ት። ያለንን ሁሉ ማጣት እንፈራለን፣ መደባችንን ማጣት እንፈራለን። የጥቁሩን ቅጣት በጣም እንፈራዋለን!

ነጮች ወንድሞቼና እህቶቼ፡ አዎ! ተቀበሉት ኃይለኛ ፍርሃት ውስጥ ነን። ጥቁሩ ወደ ቤቶቻችሁ መጥቶ ቢያንኳኳ፡ “ያጠቃኝና ይጎዳኝ ይሆን?” ብላችሁ ትፈራላችሁ።

ጥቁሩ ባጠገባችሁ ሲያልፍ በፍርሃት ቦርሳዎቻችሁን ጠበቅ አድርጋችሁ ትይዛላችሁ። ስለሆነም ጥቁሩን በእስር ቤት ማጎር እንወዳለን፤ እስር ቤቱን የሞሉት ጥቁሮች ብቻ ናቸው።

አዎ! እንፈራቸዋልን፣ ላባዎቹ ፖሊሶች እንኳን ያልታጠቁትን ጥቁሮች ይፈሯቸዋል። የጥቁሩን ቅጣትና በቀል እንፈራለን።

እኛ ነጮች በበላይነት በሽታ ተለክፈናል መጥፎው ነገር ሁሉ የጥቁሮች እንደሆነ አድርገን እየሳልን እራሳችንን እናታልላለን። ለምኑ ነው ነጭ የበላይ የሆነው? የበላይነቱ ስሜት ከየት መጣ?

ጥቁር ቆዳው ጥቁር በመሆኑ የበላይነት ተሰምቶት መንገድ ላይ ሲንቀባረር አይቼ አላውቅም እንዲያውም በተቀራኒው ነው። ነጩ ግን በነጭነትኡ ሁሌ በኩራት ይንጠባረራል

👉 ስለዚህ ነጩ ነው እራሱን ማስተካከል ያለበት፦

ፍርሃታችሁን ተጋፈጡት! ስግብግብነታሁን ተጋፈጡ ይህን እስካላደረጋችሁ ድረስ ሰላም የለም፤ አንድ ትልቅ ችግር አለ።

አይይ ጥቁሩን ፈራሁ ማለቱ ብቻ ዋጋ የለውም፡ የጥቁሩን ቅጣት እየፈራችሁ መኖሩን የምታቆሙት ሃቁን ስትቀበሉ ነው።

የነጭ የበላይነት እውን ነው። አገራችን አሜሪካ የነጮች የበላይነት ያላት አገር ናት ይህ ሃቅ ነው፤ ሁሌም እንደዚህ ነበር።

ኃላፊነቱን ወስደን አንድ ነገር እናድርግ ለተቃውሞ ሰልፍ እንውጣ፤ ነጩ የበላይነት ባሕሉን መለወጥ አለበት። አሊያ ሁላችንም አብረን ልንጠፋ ነው እንዲያም በመጥፋት ላይ እንገኛለን

ተቋማቱ፣ ትምህርት ቤቶች፣ ፍርድ ቤቶች፣ ባሕሉ፣ ሜዲያው፣ ታሪክ፣ ስነልቦናው፣ መዝናኛው ሁሉም ነገር የነጩን የበላይነት የሚያንጸባርቁ ናቸው።

ጥቁር ህዝቦች መጥፎዎች ናቸው ማለት አልችልም፤ ሁላችንም እኩል ነን።

እራሳችሁን መከላከል አቁሙ! ፈራጅነቱን አቁሙ! እራሳችሁን ሳታታልሉ እውነታውን ተጋፈጡ!

የእኛ የነጭ ባሕል ዘረኛ ነው። ሁሉም ነጭ ዘረኛ ነው ማለቴ አይደለም ግን ግደሌሽነቱ፣ እርምጃ ላለመውሰድ ዓይን መጨፈን ትልቅ ችግር ነው። ተራመዱ፤ ከግድየለሽነት ውጡ።

አንድ ነገር አድርጉ፣ አንድ ነገር ተናገሩ። አሜሪካን እወዳታለሁ፣ ነጮችን እወዳቸዋለሁ። በዚህም እኮራለሁ አሜሪካን እንመልሳት።

በአሜሪካ እንኩራ በነጭ አሜሪካ ከእንግዲህ ወዲያ አልኮራም እኔ ዘረኛ ነበርኩ፤ በነጭ አሜሪካ ከእንግዲህ ወዲያ አልኮራም።

ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ፍርሃታችሁን ተጋፈጡት! ስግብግብነታሁን ተጋፈጡት ይህችን አገር መሆን እንዳለባት እንመልሳት፦ ለሁሉም ሕዝቦች የተሰራች አገር ናትና፤ የነጮች ብቻ አይደለችም።

 በሉ ለአሁኑ ቻው!

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »