Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for the ‘Psychology’ Category

What Does Elon Musk Want to Tell Us with The “I’m Not Brainwashed!!„ Tweet?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የትዊተር እና ቴስላ ባለቤት ኢለን ማስክ አእምሮዬ አልታጠበም!!” በሚለው ትዊቱ ምን ሊነግረን ይፈልጋል?

👉 ምስሉ ላይ፤

  • የግብረሰዶማውያን ባንዲራ
  • የእስላም/ሉሲፈር ግማሽ ጨረቃና ኮከብ
  • የአሜሪካ ባንዲራ
  • የኮሚኒስቶች ማጭድና መዶሻ
  • የክትባት መርፌና የፊት ጭንብል
  • የጥቁር ህይወት ዋጋ አለው !!
  • ፌሚንስቶችአርማ
  • የመገናኛ ብዙኃን
  • ማህበራዊ ሚዲያ

💭 ቡድን ቍ. ፩፤

‘ውደዱ’፤ እሺ! ፥ ‘ጥሉ’ ፤ እሺ! ‘ለስለፍ ውጡ’፤ እሺ! ፥ ‘ጩኹ!’፤ እሺ! ፥ ዝም በሉ’፤ እሺ! ፥ ‘ይሔን ብሉ፣ ይሔን ጠጡ፤ እሺ! ፥ ‘ሳቁ ዝፈኑ’ እሺ! ፥ ‘የሉሲፈርን ባንዲራ አውለብልብ’፤ እሺ! ፥ ‘ተሳደቡ’፤ እሺ! ፥ ‘ሰላም፣ ሰላም’ በሉ’ ፤ እሺ! ፥ ‘ክተት ክተት በሉ፤ አካኪ ዘራፍ! በሉ፣ ጦርነት፣ ጦርነት’ በሉ፣ ዝመቱ፤ እሺ! ፥ ‘ግደሉ’፤ እሺ! ፥ ‘አልቅሱ፤ እርርርይ ን’ እሺ!

  • 👉 ቡድን ቍ. ፩ ፤ ፰፭/85 % የሚሆነው ሁሌ እሺ!’ ባይ ፣ ሁሌ ታዛዥ ባሪያ የሆነ፤ በራሱ ላይ የማይተማመን፣ እንዲሁም ቡድን ቍ. ፫ የሚመክረውን፣ የሚጠቁመውንና የሚያስጠነቅቀውን የማይሰማና የማያይ ስብስብ ነው።
  • 👉 ቡድን ቍ. ፪፤ ፲/10 % የሚሆነው ሳጥናኤል የራሱ ሰው አድርጎ የፈጠረው እንሽላሊት/ሬፕትሊያን ነው። ይህም በስጋ ሕግና ሥርዓት የሚኖር ሉሲፈር የሰጠውን እውቀትና ጥበብ እየተጠቀመ የሚፈጥር፣ ቀያሽ መሪና ጠያቂ፤ ደም መጣጭ በሌላው ላይ ጥገኛተውሳክ የሆነ፤ የቡድን ቍ. ፩ን ሞኝነት፣ ስንፍና እና ድክመት ተጠቅሞ ቡድን ቍ. ፫ን እያሳደደና እየተዋጋ ሳጥናኤልን በምድር ላይ ለማንገሥ የሚመኝ የምኞት ስብስብ ነው።
  • 👉 . ፫፤ ፭/5 % የሚሆነው ደግሞ መለኮታዊ ተልዕኮ ያለው፣ የአምላኩንና የራሱን ሥራ ብቻ የሚሠራ፣ በሰዎች ላይ ጥገኛ ያልሆነ፣ በራሱ የሚተማመን ታዛቢ። አባታችን አባ ዘወንጌል “አሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉን እዚህ ቡድን ውስጥ ነው የሚገኘው።
  • The flag of Sodom
  • Islamic/Lucifer Crescent Moon and Star
  • American flag
  • Communist hammer and sickle
  • Vaccination needle and face mask
  • Black Lives Matter!!
  • The logo of ‘Feminists’
  • The Medias
  • Social media

💭 Elon Musk Wears Satanic Costume with Baphomet on it For Halloween

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Psychologist Dr. Jordan Peterson on the Crucifixion of Christ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2022

✞✞✞ Day 6: Trial, Crucifixion, Death, and Burial on Good Friday

Friday’s events are recorded in Matthew 27:1-62, Mark 15:1-47, Luke 22:63, Luke 23:56, and John 18:28, John 19:37.

In the early morning hours, as Jesus’ trial was getting underway, Peter denied knowing his Master three times before the rooster crowed.

Good Friday is the most difficult day of Passion Week. Christ’s journey turned treacherous and acutely painful in these final hours leading to his death.

According to Scripture, Judas Iscariot, the disciple who had betrayed Jesus, was overcome with remorse and hanged himself early Friday morning.

Meanwhile, before the third hour (9 a.m.), Jesus endured the shame of false accusations, condemnation, mockery, beatings, and abandonment. After multiple unlawful trials, He was sentenced to death by crucifixion, one of the most horrible and disgraceful methods of capital punishment known at the time.

Before Christ was led away, soldiers spit on him, tormented and mocked him, and pierced him with a crown of thorns. Then Jesus carried His cross part of the way to Calvary and then a man named Simon was compelled to carry it the rest of the way. At Calvary, Jesus was again mocked and insulted as Roman soldiers nailed Him to the wooden cross.

Jesus spoke seven powerful statements from the cross, including “Father, forgive them, for they do not know what they are doing” (Luke 23:34, NIV), “Father, into your hands I commit my spirit” (Luke 23:46, NIV), and His last words were, “It is finished” (John 19:30).

Then, about the ninth hour (3 p.m.), Jesus breathed his last breath and died.

By 6 p.m. Friday evening, Nicodemus and Joseph of Arimathea took Jesus’ body down from the cross and lay it in a tomb.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: Troops And Militia Rape, Abduct Women And Girls in Tigray Conflict – New Report

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2021

🔥 Destroy, Exterminate, Rape, Steal, Annex! That is evil Abiy Ahmed’s war on Tigray!

Forces aligned to the Ethiopian government subjected hundreds of women and girls to sexual violence

Rape and sexual slavery constitute war crimes, and may amount to crimes against humanity

Women and girls in Tigray were targeted for rape and other sexual violence by fighting forces aligned to the Ethiopian government, Amnesty International said today in a new report into the ongoing Tigray conflict.

The report, ‘I Don’t Know If They Realized I Was A Person’: Rape and Other Sexual Violence in the Conflict in Tigray, Ethiopia, reveals how women and girls were subjected to sexual violence by members of the Ethiopian National Defense Force (ENDF), the Eritrean Defense Force (EDF), the Amhara Regional Police Special Force (ASF), and Fano, an Amhara militia group.

It’s clear that rape and sexual violence have been used as a weapon of war to inflict lasting physical and psychological damage on women and girls in Tigray

Agnès Callamard

Soldiers and militias subjected Tigrayan women and girls to rape, gang rape, sexual slavery, sexual mutilation and other forms of torture, often using ethnic slurs and death threats.

It’s clear that rape and sexual violence have been used as a weapon of war to inflict lasting physical and psychological damage on women and girls in Tigray. Hundreds have been subjected to brutal treatment aimed at degrading and dehumanizing them,” said Agnès Callamard, Amnesty International’s Secretary General.

The severity and scale of the sexual crimes committed are particularly shocking, amounting to war crimes and possible crimes against humanity. It makes a mockery of the central tenets of humanity. It must stop.

The Ethiopian government must take immediate action to stop members of the security forces and allied militia from committing sexual violence, and the African Union should spare no effort to ensure the conflict is tabled at the AU Peace and Security Council.”

The Ethiopian authorities should also grant access to the African Commission for Human and Peoples’ Rights Commission of Inquiry, and the UN Secretary General should urgently send his Team of Experts on the Rule of Law and Sexual Violence in Conflict to Tigray.

Amnesty International interviewed 63 survivors of sexual violence, as well as medical professionals. Twenty-eight survivors identified Eritrean forces as the sole perpetrators of rape.

Widespread sexual violence

The pattern of acts of sexual violence, with many survivors also witnessing rape of other women, indicates that sexual violence was widespread and intended to terrorize and humiliate the victims and their ethnic group.

Twelve survivors said soldiers and militia raped them in front of family members, including children. Five were pregnant at the time.

Letay*, a 20-year-old woman from Baaker, told Amnesty International she was attacked in her home in November 2020 by armed men who spoke Amharic and wore a mixture of military uniforms and civilian clothing.

She said: “Three men came into the room where I was. It was evening and already dark… I did not scream; they gestured to me not to make any noise or they would kill me. They raped me one after the other… I was four months pregnant; I don’t know if they realized I was pregnant. I don’t know if they realized I was a person.”

Nigist*, a 35-year-old mother-of-two from Humera said she and four other women were raped by Eritrean soldiers in Sheraro on 21 November 2020.

She said: “Three of them raped me in front of my child. There was an eight-months pregnant lady with us, they raped her too… They gathered like a hyena that saw something to eat… They raped the women and slaughtered the men.”

I don’t know if they realized I was pregnant. I don’t know if they realized I was a person

Letay*

Health facilities in Tigray registered 1,288 cases of gender-based violence from February to April 2021. Adigrat Hospital recorded 376 cases of rape from the beginning of the conflict to 9 June 2021. However, many survivors told Amnesty International they had not visited health facilities, suggesting these figures represent only a small fraction of rapes in the context of the conflict.

Survivors still suffer significant physical and mental health complications. Many complained of physical trauma such as continued bleeding, back pain, immobility and fistula. Some tested positive for HIV after being raped. Sleep deprivation, anxiety and emotional distress are common among survivors and family members who witnessed the violence.

Sexual slavery and intention to humiliate

Twelve survivors said they were held captive for days and often weeks, and repeatedly raped, in most cases by several men. Some were held in military camps, others in houses or grounds in rural areas.

Tseday*, 17, told Amnesty International that she was abducted by eight Eritrean soldiers in Zebangedena and held captive for two weeks. She said: “They took me to a rural area, in a field. There were many soldiers; I was raped by eight of them… Usually, they went out to guard the area in two shifts. When four of them went out, the rest stayed and raped me.”

Blen*, a 21-year-old from Bademe, said she was abducted by Eritrean and Ethiopian soldiers on 5 November 2020, and held for 40 days alongside an estimated 30 other women. She said: “They raped us and starved us. They were too many who raped us in rounds. We were around 30 women they took… All of us were raped.”

Eight women also told how they had been raped by Ethiopian and Eritrean soldiers and associated militia near the border with Sudan, as they sought shelter.

Two survivors had large nails, gravel, and other types of metal and plastic shrapnel inserted into their vaginas, causing lasting and possibly irreparable damage.

Soldiers and militia repeatedly sought to humiliate their victims, frequently using ethnic slurs, insults, threats, and degrading comments. Several survivors interviewed by Amnesty International said that the rapists had told them, “This is what you deserve” and “You are disgusting”.

Lack of support for survivors

Survivors and witnesses told Amnesty International that they received limited or no psychosocial and medical support since they arrived in the internally displaced persons camps in the town of Shire in Ethiopia, or in refugee camps in Sudan.

Survivors also suffered because medical facilities were destroyed and restrictions imposed on the movement of people and goods, which hindered access to medical care. Victims and their families said they are short of food, shelter and clothes due to the limited humanitarian aid.

On top of their suffering and trauma, survivors have been left without adequate support

Agnès Callamard

Reports of sexual violence were mostly hidden from the outside world during the first two months of the conflict that began in November 2020, largely because of access restrictions imposed by the Ethiopian government and the communications blackout.

On top of their suffering and trauma, survivors have been left without adequate support. They must be able to access the services they need and are entitled to – including medical treatment, livelihood assistance, mental healthcare and psychosocial support – which are essential aspects of a survivor-centred response,” said Agnès Callamard.

We must see all allegations of sexual violence effectively, independently and impartially investigated to ensure survivors receive justice, and an effective reparation program must be established. All parties to the conflict should also ensure unfettered humanitarian access.”

Methodology

Between March and June 2021, Amnesty International interviewed 63 survivors of rape and other sexual violence; 15 in person in Sudan, and 48 remotely on secure telephone lines. Amnesty International also interviewed medical professionals and humanitarian workers involved in treating or assisting survivors in the towns of Shire and Adigrat, and in refugee camps in Sudan, about the scale of sexual violence and for corroborating information on specific cases.

In May, the Ethiopian authorities announced that three Ethiopian soldiers had been convicted and 25 others indicted for rape and other acts of sexual violence. However, no information has been made available about these trials, or other measures to investigate and to bring those responsible to justice.

Amnesty International wrote to Ethiopia’s Office of the Prime Minister, the Office of the Federal Attorney General and the Minister of Women, Children and Youth, to Eritrea’s Information Minister and a senior advisor to President Isaias Afwerki on 26 July 2021 requesting a response to the organization’s preliminary research findings, but had not received a reply at the time of publication.

Since fighting began in the region on 4 November 2020, thousands of civilians have been killed, hundreds of thousands of people have been internally displaced within Tigray, and tens of thousands of refugees have fled to Sudan.

Note: *Names have been changed.

Source

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Life, Psychology, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Nobel PP Laureate Abiy Ahmed: ‘I’ll Stay in Power for 10 Years Committing Genocide’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 31, 2021

ይሄ ደም የጠማው የሌሊት ወፍ የብዙ ንጹሐን ክርስቲያኖችን ደም ሳያፈስ ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ባፋጣኝ መጣል ይኖርበታል። አጋጣሚው ያላችውና “ኢትዮጵያን እንወዳታለን” የምትሉ ወገኖች ሁሉ ይህን አውሬ በእሳት መጥረግ ግዴታችሁ ነው። ኢትዮጵያን ለማጥፋት የተላክ አውሬ መሆኑን ስንቴ ይንገራችሁ? ስንቴስ ያሳያችሁ? ኦሮሞዎቹም እንደተለመደው ተናብበው ሆን ብለው የለቀቁትም ድምጽ ሊሆን ይችላል። ሆኖም እንዲህ ይቀበጣጠር ዘንድ አፉን ለሚከፍትልን አምላካችን ምስጋና ይድረሰው!!! የጊዮርጊስን ስለት የበላ ሳይገረፍ ይጮሃል።

😈 Leaked audio from recent closed meeting in which war criminal vampire-in-Chief Abiy Ahmed Ali asserts he will remain in power for 10 years using whatever means at his disposal. He told his cabinet members to prepare for more bloodshed as it is necessary to keep them all in power.

🔥 A Billion Wicked Thoughts as it’s meant to be heard. 😈 Abiy Ahmed Ali & Isaias Afewerki 😈 are the most evil monsters of this planet.

This monster is a vicious sociopath and will do anything he can to stay in power. His bloodlust – his desire for violence and bloodshed in vampire-like behavior is similar to vampire myths. He is a menace not only to Ethiopia, but to Africa and the entire world – he must be standing in the docks at The Hague, or thrown into the bottomless pit of The Erta Ale Lava Lake. The sooner the better!

__________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Psychology, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

666ቱ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች፡ ዘ-ብሔር አክሱማውያንን የሚዋጓቸው በትግራይ ብቻ አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2021

👉 እንደ ቴዎድሮስ ‘ርዕዮት’ ፀጋዬ የመሳሰሉትን የ ዘ-ብሔረ አክሱም ልጆችን በጋኔን ለመልከፍ የተላኩት የ666ቱ ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ጭፍሮች ፥ በጥቂቱ፦

ዘመድኩን በቀለ / Mereja TV (የጴንጤ ተቋም)

ጽዋዕ ቲዩብ / Tswae Tube

ኢትዮ360 / Ethio 360

አደባባይ ሜዲያ / Adebabay Media

ኢትዮቤተሰብ ሜዲያ / Ethio-Beteseb-Media

አዲስ ታይምስ / Addis Times

ዩናይትድ ኢትዮጵያ / United Ethiopia

ኩሽ ሜዲያ / KMN

ሌሎች ብዙዎችም…(ይገርማል፤ ‘666’ አገናኝቷቸዋል፤ በአጋጣሚ ያገኘሁት ነው!)

👉 ዘመድኩን በቀለ = 666 😈

ገመድኩን ሰቀለ እነ ፕሮፌሰር ገላውዲዎስን የጋበዛቸው ለዕርቅ እና ለጽድቅ ሳይሆን ለአቴቴ ቡና እና ለፈተና ነው፤ የፕሮፌሰሩ እና የአቶ በረከት ኪሮስ ትእግስት እና ትሕትና ግን የሚደነቅ ነው!

በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እንዲካሄድ፤ ያዘው! በለው! ግደለው!” እያሉ የጦርነት ነጋሪት ሲጎስሙ የነበሩት እነ ዘመድኩን በቀለ ዛሬ ትግራዋይን እየጋበዙ የለመዱትን እባባዊ ዝልግልግ አካሄድ ለመቀጠል በመሻት ላይ ናቸው። የትግራይ ሜዲያዎች ግብዞቹን ጋብዘው ሲያፋጥጧቸው እስካሁን አላየንም። “እሺ” የሚሏቸው ከሆነ ይህን ማድረግ አለባቸው።

ከአክሱም ጽዮን እራሱን የነጠለ እያንዳንዱ ወገን እንደ ቴዎድሮስ ፀጋዬ፣ ፕሮፌሰር ገላውዲዎስን፣ እና አቶ በረከት ኪሮስ የመሳሰሉት የትግራይ ተወላጆች ሲጋብዝ ለመፈታተን፣ ለመፈተን፣ የሌባ ጣቱን ወደ እንግዳውና ወደ እንግዳው ጎሳ በመጠቆም ለማቅለል፣ ለማሳፈር ብሎም እራሱንና ጎሳውን ሙሉ በሙሉ ንጹሕ በማድረግ ሁሌ አሸናፊ አድርጎ ለመቅረብ ነው። በዚህም የተዘጋጀበትን አፋጣጭጥያቄ እንግዳውንመጠየቅ፣ ለእንግዳው ተገቢውን አክብሮት አለመስጠት፣ እኛን ሊያጋልጥ የሚችል ነጥብ ሲያነሱ ማቋረጥ፣ የማይክሮፎን ድምጹን መቀነስ ወዘተ እነዚህ ግብዞች ትግራዋያን እንዳያዝኑባቸውና እራሳቸውንም በማታለል የተሻለ እንቅልፍ ይወስዳቸው ዘንድ የሚጠቀሙባቸው ኢክርስቲያናዊና ከንቱ ስልቶችናቸው።

👉 እነዚህ ግብዞች፤

እኛ ኦሮማራዎች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ሰሜናውያኑን ትግራዋያንን በደንብ አታልለናቸዋል እኮ! በምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴና መንግስቱ ኃይለ ማርያም በኩል ሰርቶልናል እኮ! ዛሬም በግራኛ ዳግማዊ በኩል እያደረግነው ነው፤ ስለዚይ አሁን ለቀጣዮቹ መቶ ዓመታት እያታለልናቸውና ደማቸውን እየመጠጥን እንዳስፈለገን ለመኖር እንችል ዘንድ፤ ላለፉት ስድስት ወራት የሰራናቸውን ግፍ ሁሉ እንዳልሰራን አድረገን እነሱንም እራሳችንንም በማሳመን ልንቆጣጠራቸው ይገባል። መቼስ የትግራይ ልጆች እንደ ህፃናት የዋኾች፣ ቶሎ የሚረሱና ይቅር የሚሉ ናቸው። ከምንጊዜውም በላይ አጋጣሚው በድጋሚ ተፈጥሮልናልና ያሰብነው ሁሉ ተሳክቶልናል፣ የፈለግነውን ሁሉ ባይሆንም የሚቻለንን ሁሉ ጨፍጭፈናል፣ አስርበናል፣ አሳድደናል፣ ደፍረናል፣ አፈናቅለናል፣ ሞራላቸውን ለመጭዎቹ ሰላሳ ዓመታት ያህል ሰብረናል። ስለዚህ አሁን ልናስተዛዝንላቸው ያልፈለግነውን ሐዘናቸውን ከጨረሱና ቁጣቸውንም ካበረዱ ከስድስት ወራት በኋላ በየአጋጣሚው እየጋበዝን ለደረስባቸው ግፍ ሁሉ እኛ ሳንሆን እነርሱ ተጠያቂዎች እንዲሆኑ አድርገን እንጮኻለን፤ አልፎ አልፎ የራሳችንን ሰዎች እንዲጎዱ አድርገን እኛ ተበዳዮች እንደሆን አድርገን እናለቅሳለን፤ ከዚያም በእነርሱ ላይ ምንም ነገር እንዳልተፈጸመና እነርሱ እራሳቸው ለሁሉም ተጠያቂዎች እንደሆኑ በመንገር እየተሳሳቅን የኩኩሉሉ ጨዋታውን እንደገና እንጀምራለን፣ የህብረት ባሕላዊ ትርኢት ቅብርጥሴ እያልን እስከ ሚቀጥለው ጦርነት እና ረሃብ ድረስ እየደቆስናቸው በሰላም እንኖራለን። እያሉ እራሳቸውን በማታላል በመለኮታዊ ዓለም ተጠያቂ ከሚሆኑበት ኃጢዓት ሁሉ እራሳቸውን ነፃ ያደረጉ ይመስላቸዋል፣ በዚህ መልክ ከስነልቦናዊ ባርነት እራሳችንን ነፃ አውጥተናል፤ ትግራዋያን በልባቸው አላዘኑብም እኮ፤ ያው ፈገግታ እያሳዩ ነው እኮ ስለዚህ መላእክቶቻቸው አያስቸግሩንምና አይቀጡንም እና በሰላም እንቅልፍ ይወስደናል፤ብለው ያስባሉ።

በሜዲያ ወጥተው እራሳቸውን ለማሳየት ወስነዋልና፤ ዛሬ በአቴቴ መንፈስ የተሞሉት ኦሮማራ የዩቲውብ አልቃሾች ትግራይን በሚመለከት ከትግራዋያን ጋር የቆሙትን ዩቲውበሮች እርኩስ መንፈሳዊ በሆነ መልክ በማሳደድ ላይ ናቸው።

እኔ በአጋጣሚ ሆኖ የደረስኩባቸው፤ ለወንድማችን ቴዎድሮስ ፀጋዬ የተመደበውና መላው የኢትዮ360 ባልደረቦቹን በአቴቴ መንፈስ ውስጥ ለማስገባት የበቃው ኦሮሙማ ኤርሚያስ ለገሰ፣

ለእዮዳብ እረዳ የተመደቡትና እንደ እነ ታዬ ቦጋለ ለአማራ ሕዝብ የቆሙ የሚያስመስሉትና በጣም ትግራዋይ ጠል የሆኑት እባቦቹ ኦሮሙማዎቹ ሃብታሙ በሻው፣ የዩናይትድ ኢትዮጵያው ልጅ፣ መስፍን ፈይሳ እና በቀጣዩ ኤርምያስ ለገሰ ናቸው። የሲ.አይ.ኤ የአእምሮ ቁጥጥር ተግባር ታክሎበት፤ አቴቴ ስራዋን በድነብ እንደሰራች በእዮዳብ ላይ አሁን አይተነዋል። እነዚህን ቻነሎች ሞኒተር ማድረግ የጀመርነው ላለፉት አሥር ወራት ነው።

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UN Calls Attention to Sexual Violence in Ethiopia’s Tigray Conflict

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2021

ፋሺስት ኢጣልያ እንኳን ለመስራት ያልደፈረውን ግፍ ነው እነዚህ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን ባላደረጋቸው በትግራይ ሕዝብ ላይ እየፈጸሙ ያሉት። ወደ ሲዖል የመውረጃችሁን ቀን ያፍጥነው እና፤ የአቡነ አረጋዊ ልጆች ዛሬ ተሰባስብን ቃል የገባነውን ልንገራችሁ፤ በጸሎት ብቻ አይደለም ገሃነም እሳት እንድትቃጠሉ የምንተጋው፤ ዛሬ ቴክኖሎጂውን ለማግኘት በጣም ቀላል ነው፤ ዘር ማንዘራችሁንና መላው ነገዳችሁን ሁሉ በደቂቃ የምናጠፋበት ጊዜ እርቁ አይሆንም!

The United Nations is urging a “zero tolerance” policy for crimes of sexual violence in Ethiopia’s troubled Tigray region.

According to a statement from Pramila Patten, the U.N. secretary-general’s special representative on sexual violence in conflict, there has been a high number of reported rapes in the capital, M, as well as reports that some women are being forced by “military elements” to have sex in exchange for basic commodities.

It remains critical that humanitarian actors and independent human rights monitors be granted immediate, unconditional and sustained access to the entirety of the Tigray region, including IDP [internally displaced people] and refugee camps where new arrivals have allegedly reported cases of sexual violence,” Patten said in a statement.

Recent news reports say the Ethiopian government has not responded to the allegations of rapes in Mekelle.

According to the U.N., 59,000 Ethiopians have fled to Sudan, while some 5,000 Eritrean refugees are living in “dire” conditions in the area of Shire. The U.N. says 25 of the refugees are women and girls of reproductive age.

I call on all parties involved in the hostilities in the Tigray region to commit to a zero-tolerance policy for crimes of sexual violence, in line with their respective obligations under international humanitarian and human rights law,” Patten said.

I call on the government of Ethiopia to further exercise its due diligence obligations to protect all civilians from sexual and other violence, regardless of their ethnic origin and those displaced by conflict, and to promptly allow for an independent inquiry into all allegations of sexual and other forms of violence, to establish the facts and hold perpetrators accountable, provide redress to victims, and prevent further grave violations.”

___________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, Life, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ስጋውያኑ ኦሮሞዎች ለመንፈሳውያኑ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ያላቸው ጥላቻ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 2, 2020

ይህን ጋልኛ የጥላቻ ገጽታ በሁሉም ቦታ ነውና የምናየው አሁን በደንብ አድርገን ልናስተውለው ይገባናል። ላለፉት 150 / 400 ዓመታት ኢትዮጵያውያን ይህን የጥላቻ እርኩስ መንፈስ በፍቅር ለማሸነፍ ያልከፈሉት መስዋዕት አልነበረም ፥ ሆኖም ልፋታቸውና ድካማቸው ከንቱ ሆኖ ቀረ። እንደዚህም ሆኖ እንኳን እነ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም እድሜ ልካቸውን አላስፈላጊ በሆነ መልክ ይህን ያህል ለሚጠሏቸው ኦሮሞዎች ተቆርቋሪ ሆነው ነበር ፥ አውቀውትም ሆነ ሳያውቁት ከደርግ ጊዜ አንስቶ ለፀረኢትዮጵያው የኦሮሙማ ጉዳይ ጠበቃና ተሟጋች ሆነው መታያታቸው እጅግ በጣም ያሳዝናል። ይህም የብዙዎቹን ኦሮሞ ያልሆኑ ኢትዮጵያውያን ልሂቃን ተልካሻ አቋም ያንጸባርቃል።

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አብይ አሊ የጀነሳይድ ተጠያቂ ነው ፥ አንገቱ ላይ ገመድ አስገብቷል፡ ወደ ጥልቁ ለመውደቅም ገደል አፋፍ ላይ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 17, 2020

____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ነጮች ዘረኛ የሆኑት የበላይነቱን ቢያጡ ጥቁሩ የሚበቀላቸውና የሚቀጣቸው ስለሚመስላቸው ይፈራሉና ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2020

ከሦስት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት መረጃ ነበር፤ ምንም የተለወጠ ነገር የለም ጉዳዩ ዛሬም ወቅታዊ ነው፦

ይለናል ከዚህ በፊት ዘረኛ ነበርኩ የሚለን ነጭ አሜሪካዊ። እንዲህ ዓይነት ሃቀኛ አያስደስትምን? ጎበዝ! እውነት ነፃ ታወጣናለች! እግዚአብሔር ልክ እንደርሱ ለብ የማይለውን ሰው ነው የሚወደው። የተናገረው ህሉ ትክክል ነው፤ በፈረንጆች (ኤዶማውያን) እንዲሁም በአረቦች (እስማኤላውያን) ውስጥ የገባው መንፈስ ሰይጣናዊ ነው። እነዚህ በዲያብሎሳዊ እራስወዳድነት የተለከፉት ህዝቦች (አብዛኞቹ)

  • 👉 ፍቅር አያውቁም

  • 👉 ደስታ አያውቁም

  • 👉 ሰላም አያውቁም

  • 👉 የሌላውን ችግር አይረዱም

  • 👉 እራሳቸውን ከፍ ሌላውን ዝቅ ያደርጋሉ

  • 👉 ጥፋተኛው ሌላው እንጅ እነርሱ አይሆኑም

  • 👉 ጥላቻን ያውቃሉ

  • 👉 ጨካኞች ናቸው

  • 👉 ፍርሃትን ያውቃሉ

  • 👉 ፍርሃት፣ ፍርሃት፣ ፍርሃት

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]

“በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”

👉 ስለ ነጮች ፍርሃት፣ ትዕቢት፣ ኩራት እና እራስወዳድነት መነገር አለበት።

👉 ለምንድን ነው ነጮች ስለዘርኝነት ላለመናገር ሁሌ ራሳቸውን የሚከላከሉት?

👉 ለምንድን ነው ነጮች እውነታውን መጋፈጥ በጣም የሚቸገሩት? እንደኔ ከሆነ፤ ምክኒያቱ የተወሰነው ክፍል ፍርሃት ሌላው ክፍል ደግሞ ስግብግብነት ነው።

እኛ ነጮች ስልጣን እና የበላይነትን እንዲሁም ልዩ መብቶቻችንን ማጣት አንፈልግም። የነጮች የበላይነት በሰፈነበት ማህበረሰባችን ጥቅሞችን ማጣት አንፈልግምልል ሁሉንም ማጣት አንፈልግም።

ጥቁሩ እንዳይበቀለን እንፈራለን። የጥቁሩን ቅጣት እንፈራለን።

በጥቁር ህዝቦች ላይ ግፍ መስራት ከጀመርንበት ዕለት አንስቶ ይህን ነው የምንፈራው። ባርነቱ እንዴት ይረሳ? ያልክፍያ ስራው እንዴት ይረሳል?ት። ያለንን ሁሉ ማጣት እንፈራለን፣ መደባችንን ማጣት እንፈራለን። የጥቁሩን ቅጣት በጣም እንፈራዋለን!

ነጮች ወንድሞቼና እህቶቼ፡ አዎ! ተቀበሉት ኃይለኛ ፍርሃት ውስጥ ነን። ጥቁሩ ወደ ቤቶቻችሁ መጥቶ ቢያንኳኳ፡ “ያጠቃኝና ይጎዳኝ ይሆን?” ብላችሁ ትፈራላችሁ።

ጥቁሩ ባጠገባችሁ ሲያልፍ በፍርሃት ቦርሳዎቻችሁን ጠበቅ አድርጋችሁ ትይዛላችሁ። ስለሆነም ጥቁሩን በእስር ቤት ማጎር እንወዳለን፤ እስር ቤቱን የሞሉት ጥቁሮች ብቻ ናቸው።

አዎ! እንፈራቸዋልን፣ ላባዎቹ ፖሊሶች እንኳን ያልታጠቁትን ጥቁሮች ይፈሯቸዋል። የጥቁሩን ቅጣትና በቀል እንፈራለን።

እኛ ነጮች በበላይነት በሽታ ተለክፈናል መጥፎው ነገር ሁሉ የጥቁሮች እንደሆነ አድርገን እየሳልን እራሳችንን እናታልላለን። ለምኑ ነው ነጭ የበላይ የሆነው? የበላይነቱ ስሜት ከየት መጣ?

ጥቁር ቆዳው ጥቁር በመሆኑ የበላይነት ተሰምቶት መንገድ ላይ ሲንቀባረር አይቼ አላውቅም እንዲያውም በተቀራኒው ነው። ነጩ ግን በነጭነትኡ ሁሌ በኩራት ይንጠባረራል

👉 ስለዚህ ነጩ ነው እራሱን ማስተካከል ያለበት፦

ፍርሃታችሁን ተጋፈጡት! ስግብግብነታሁን ተጋፈጡ ይህን እስካላደረጋችሁ ድረስ ሰላም የለም፤ አንድ ትልቅ ችግር አለ።

አይይ ጥቁሩን ፈራሁ ማለቱ ብቻ ዋጋ የለውም፡ የጥቁሩን ቅጣት እየፈራችሁ መኖሩን የምታቆሙት ሃቁን ስትቀበሉ ነው።

የነጭ የበላይነት እውን ነው። አገራችን አሜሪካ የነጮች የበላይነት ያላት አገር ናት ይህ ሃቅ ነው፤ ሁሌም እንደዚህ ነበር።

ኃላፊነቱን ወስደን አንድ ነገር እናድርግ ለተቃውሞ ሰልፍ እንውጣ፤ ነጩ የበላይነት ባሕሉን መለወጥ አለበት። አሊያ ሁላችንም አብረን ልንጠፋ ነው እንዲያም በመጥፋት ላይ እንገኛለን

ተቋማቱ፣ ትምህርት ቤቶች፣ ፍርድ ቤቶች፣ ባሕሉ፣ ሜዲያው፣ ታሪክ፣ ስነልቦናው፣ መዝናኛው ሁሉም ነገር የነጩን የበላይነት የሚያንጸባርቁ ናቸው።

ጥቁር ህዝቦች መጥፎዎች ናቸው ማለት አልችልም፤ ሁላችንም እኩል ነን።

እራሳችሁን መከላከል አቁሙ! ፈራጅነቱን አቁሙ! እራሳችሁን ሳታታልሉ እውነታውን ተጋፈጡ!

የእኛ የነጭ ባሕል ዘረኛ ነው። ሁሉም ነጭ ዘረኛ ነው ማለቴ አይደለም ግን ግደሌሽነቱ፣ እርምጃ ላለመውሰድ ዓይን መጨፈን ትልቅ ችግር ነው። ተራመዱ፤ ከግድየለሽነት ውጡ።

አንድ ነገር አድርጉ፣ አንድ ነገር ተናገሩ። አሜሪካን እወዳታለሁ፣ ነጮችን እወዳቸዋለሁ። በዚህም እኮራለሁ አሜሪካን እንመልሳት።

በአሜሪካ እንኩራ በነጭ አሜሪካ ከእንግዲህ ወዲያ አልኮራም እኔ ዘረኛ ነበርኩ፤ በነጭ አሜሪካ ከእንግዲህ ወዲያ አልኮራም።

ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ፍርሃታችሁን ተጋፈጡት! ስግብግብነታሁን ተጋፈጡት ይህችን አገር መሆን እንዳለባት እንመልሳት፦ ለሁሉም ሕዝቦች የተሰራች አገር ናትና፤ የነጮች ብቻ አይደለችም።

 በሉ ለአሁኑ ቻው!

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዶ/ር አህመድ በሥነ-ልቦና የታወከና ገዳይ የሆነ ባሕርይ እንዳለው ጣልያናዊው የሥነ-ልቦና ፕሮፌሰር ያስረዳናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2019

ወገኖቼ፤ እየተገደሉ ያሉት የተዋሕዶ ልጆች ናቸው!

ቃል አቀባዩ “ንጉሡ ጥላሁን” ይባላል?…ዋው!

የሚገርም ነው፤ ዶ/ር አህመድ እና ፕሬዚደንት ማክሮን በጣም ተመሳሳይ የሆነና ከ666ቱ የሆነውን የጭካኔ ባሕርይ ተላብሰዋል። ሁለቱም በጣም እራስ ወዳዶች፣ በበታችነት ስሜት የሚጠቁ፣ የስልጣን ጥመኞች፣ ተፎካካሪዎቻቸውን የሚያጠቁ፣ አታላዮች፣ ሃገሮቻቸውን የሚጠሉ ግለሰቦች ናቸው። (እነዚህ የግብረሰዶማውያን ባሕርያት ናቸው)

ከባሕር ዳር የደረሰኝ ጭምጭምታ፦ “ዶ/ር አህመድ እራሱ ነው ጄነራል አሳምነውን በሽጉጥ የገደለው”

ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው የጣሊያኑ የሥነልቦና ፕሮፌሰር፡ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን በሥነልቦናዊ መታወክ በሽታ የተጠመደ፣ በሚሠራው ነገር ሁሉ ሊያሸንፍ የሚፈልግ አርነተኛና ገዳይ የሆነ አደገኛ ሰው ነው ይለናል።

በእኔም ሆነ፡ በእኅተ ማርያም በኩል ገና ከመጀመሪያው ጀምሮ፤ ገና ፎቶውን እንዳየሁ ዶ/ር አህመድ ለኢትዮጵያውያን የተላከ የጥፋት መቅሰፍት መሆኑን አውቀን አስፈላጊውን ጥቆማ አድርገናል። ከኢንጅነር ስመኘው እስከ ጄነራሎቹ ሁሉንም የገደለውና ያስገደለው እርሱ መሆኑን 100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ።

/ር አህመድ የሉሲፈራውያኑ የዓለማችን መሪዎች ወኪል መሆኑን በአሁን ሰዓት አሉ የሚባሉት የዓለም ሜዲያዎች አብዮት አህመድ የለፈፈውን “የመፈንቅለ መንግስት” ወሬ ከማስተጋባት ሌላ ጸጥ ብለዋል። ያልመረጡት ወይም የማይፈልጉት ሰው ቢሆን፤ “ባለሥልጣናት ተገደሉ፣ ሰብዓዊ መብት ተረገጠ፣ የተባበሩት መንግስታት ይጠራ ወዘተ” እያሉ ሌተ ተቀን ያደነቁሩን ነበር። ነገር ግን አብዮት አህመድ የኢትዮጵያን መኮንኖች አስቀድሞ በመግደል የሚፈልጉትን የዘር ዕልቂት አስከታይ አብዮት እያካሄደላቸው ነውና በጭራሽ አይኮንኑትም።

የሊሲፈራውያኑ ልሳን፡ የሚቀደመው የለም፡ ‘Foreign Policy,’ “Ethiopia Is at a ‘Very Critical Juncture’በሚል ርዕስ ብዙ ኢትዮጵያውያን የብሔር ፌደራሊዝሙን ይደግፉታል” በማለት የብሔር ግጭት እንዲፈጠር ክብሪት ይጭራል። ይህ ሜዲያ መሪዎቻችንን የሚመርጠው እና ከሳምታት በፊት የአሜሪካ አምባሳደሮች ያዘጋጁትን ዓይነት ስብሰባ የሚጠራው “THE COUNCIL ON FOREIGN RELATIONSየተባለው የኢሉሚናቲዎቹ ተቋም ነው።

የእንግሊዙ ድየሊ ሜይል ደግሞ፡ Five Questions on the crisis in Ethiopia በሚል ርዕስ፡ “የአሁኑ የኢትዮጵያ ሁኔታ የቀድሞዋን ዩጎዝላቪያን ያስታውሰናል” በማለት ምን ያህል የኢትዮጵያን መበታተን እንደሚሹት ይጠቁመናል።

ቢቢስ ደግሞ፡ ከአምስት መቶ አመታት በኋላ፡ ዛሬም የግራኝ አህመድን ጂሃዳዊ ወረራ በድጋሚ ለመጥራት “Ethiopia Mosque Ban: ‘Our Sacred City Of Aksum Must Be Protectedየሚል ጽሑፍ በድህረ ገጹ አቅርቧል።

ለማንኛውም፡ “ኢትዮጵያን አሁን አገኘናት፣ ልጃችን አብዮት አህመድም የሰጠነውን ስክሪፕት/መመሪያ በቅደም ተከተል በሥራ ላይ በማዋል ላይ ይገኛል፤ መጀመሪያ በብሔር ቀጥሎ በሃይማኖት እናባላችዋለን፣ ህንፃዎች ሲፈራረሱና ሶፋዎቻችን ላይ ቁጭ ብለን በ4k ቴሌቪዥኖቻችን ከማየታችን በፊት ግን ሲሚንቶ እንስጣቸውና ሰማይጠቅስ ፎቆችን ገንብተው ይጨርሱ…” በማለት ለመጭው የሬያሊቲ ቲቪ ትዕይንት በጉጉት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

እነዚህን የዲያብሎስ ልጆች ቅዱስ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው!

_____________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: