Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Bill’

Uganda: Mass Protests Against USA & Joe Biden! ‘We Don’t Want Your Pro-Gay Money!`

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 1, 2023

💭 ዩጋንዳውያን ተማሪዎች በአሜሪካ እና በጆ ባይደን ላይ ሕዝባዊ ተቃውሞ በማድረግ ላይ ናቸው! ‘የእርስዎን ግብረሰዶማዊነትን አራማጅ ገንዘብ አንፈልግም!’

ከ፲፫/13 ያላነሱ ዩንቨርስቲዎች የተውጣጡ የኡጋንዳ ተማሪዎች ጎዳና ወጥተው የአሜሪካውን ፕሬዚደንት ጆ ባይደንን በመቃወም በፓርላማቸው ፊት ለፊት፤ “የግብረሰዶማውያን ደጋፊ ገንዘባችሁን አንፈልግም ከገንዘብ በላይ ሀገራችንን እንፈልጋለን እና እንወዳለን” ሲሉ ይዘምራሉ።

💭 Ugandan students from at least 13 universities take to the streets, protest against Joe Biden in front of their parliament, and sing, “We don’t want your pro-gay money. We want and love our country more than money.”

The protest was organized after US President Joe Biden threatens Uganda with sanctions over anti-gay Law.

💭 Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

💭 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

💭 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

ፓርላማው ማንኛውንም ራሱን በተመሳሳይ ጾታ ግንኑትነት አፍቃሪነት የመደበ፣ ወይም የጾታ ለውጥ ያስደረገ እንዲሁም በእንግሊዝኛ ምሕጻራቸው ኤልኪው ዝርዝር ውስጥ የሚካተት የጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋን ሁሉ ወንጀለኛ ያደርጋል።

በጸደቀው አዲሱ ሕግ መሠረት የተመሳሳይ ጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋ ዘለግ ያለ የእስር ጊዜ ይጠብቀዋል።

ይህ ብቻም ሳይሆን ሕጉ እነዚህን የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎችን በጉያው ያቀፈ፣ በቤተሰብ ደረጃ ያስጠለለ፣ ወዳጃቸው የሆነ ወይም አብሯቸው ያለ ሰው “እከሌ እና እከሌ” ብሎ ለሕግ አካላት ማንነታቸውን የማጋለጥ ግዴታን በሌሎች ላይ ይጥላል።

በምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኡጋንዳ የተመሳሳይ ጾታ ቀድሞም ሕገ ወጥ ተደርጎ ነው የቆየው።

ይህ ሕግ ከሕገ ወጥነቱ አልፎ ነገሩን ወንጀል እና በተራዘመ እስር የሚያስቀጣ ያደርገዋል።

👉 እንግዲህ በቅርቡ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ለፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእስር ማዘዣ ያወጣል።

ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው.…

አምና ላይ፤ “የትግራይ ተዋጊዎች በኡጋንዳ እየሰለጠኑ ነው” ሲሉን ነበር። አሁን ደግሞ በምስራቅ ኡጋንዳ የሚኖሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ የክርስቶስ ሐዋሪያዎችየተሰኘ እምነት ተከታዮች የዓለም ፍጻሜ በቅርቡ የሚጀምረው ከአካባቢያቸው መሆኑን በማመን ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው።

ኡጋንዳዊያኑ የእምነቱ ተከታዮች ንብረታቸውን በመሸጥ ወደ ኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ እየገቡ ያሉት ከየካቲት ጀምሮ እንደሆነ የኡጋንዳ ፖሊስ ተናግሯል። ግን ኡጋንዳዊያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በየት በከል እንደሆነ ዘገባው አላብራራም።

ከመቶ ሺህ በላይ ሶማሌዎች ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ናቸው፣ ደቡብ ሱዳኖችም እንዲሁ።

የኢትዮጵያ እናት አክሱም ጽዮን ማንም እንዳይገባባትና እንዳይወጣባት በፋሲቶቹ ጋላኦሮሞዎች የሚመራው አረመኔ አገዛዝ ያው ለአምስት ዓመታት በሂደት ዙሪያዋን ዘጋግቷታል።

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ! አይ ለእነዚህ ከሃዲዎችና አረመኔዎች እየመጣባቸው ያለው መዓት! ከኡጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ የገቡትም ኢቦላንና ኮሌራን ተሸክመው ሊሆን ይችላል!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች እጅግ እጅግ እጅግ በጣም ከባባዶች ናቸውና ምንም መዳኛ አይኖራቸውም! እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው!

💭 Members of parliament in Uganda have passed a bill that would make homosexual acts punishable by death.

Nearly all the 389 legislators voted on Tuesday for the anti-homosexuality bill that introduces capital and life imprisonment sentences for gay sex and ‘recruitment, promotion and funding’ of same-sex ‘activities’. The bill will now go to President Yoweri Museveni, who can veto it or sign it into law. But in a recent speech he appeared to express support for the bill. The bill marks the latest in a string of setbacks for LGBTQ+ rights in Africa, where homosexuality is illegal in most countries.

👉 Courtesy: The Guardian

👉 Soon the ICC will Issue Arrest Warrant for President Yoweri Museveni.

…Let’s connect the dots….

💭 Hundreds of Ugandan Sect Members Flee to Ethiopia, Fearing Doomsday

Leaders of sect convinced them that end of world is near and death is about to strike their area.

HUNDREDS of people belonging to a religious sect in eastern Uganda have fled from their villages to Ethiopia, Ugandan police said Sunday.

Police said that according to their investigations, the sect members fled to escape the end of the world, which they believe will start from their area.

According to the Anadolu Agency, they said the members of the sect were told by its leaders that their area would soon be hit with death and all the people there would die. They reportedly sold off their property and fled to Ethiopia, from where they are communicating with some of their relatives in Uganda.

‘We are investigating a religious sect called Christ Disciples Church with its base located in Obululum village in the eastern Uganda district of Serere. We started the investigations after getting information that people were being trafficked to Ethiopia since February and it is going on till today,’ area police spokesman Oscar Ogeca told Anadolu’s Godfrey Olukya.

He said the people, who number in the hundreds, were told by their leaders that death is coming soon to their area and the only place they would be safe is in Ethiopia. They were convinced that they should go and spread the gospel there.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅሌታማዋ ሶማሊት | ክርስቲያኖች በሌላ ሰው ሕይወት ጣልቃ ይገባሉ፤ ሴቶች ፅንስ የማስወረድ መብት አላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 13, 2019

ከሦስት ሳምንታት በፊት የአለባማና ጆርጂያ ግዛቶች በክርስቲያኖች ተፅዕኖፈጣሪነት የፅንስ ማስወረድን በሕግ ከከለከሉ በኋላ ነው ሙስሊሟ ኦማር ይህን ቅሌታማ ፀረ-ክርስቲያን ነገር የተናገረችው። ዋናው መልዕክቷ፦ እናንተ ክርስቲያኖች ልጆቻችሁን ግደሉ፤ እኛ ሙስሊሞች ግን ብዙ መሀመዶችን እንፈለፍላለን።

ጥሩ ነው! በያሉበት አፋቸውን እንዲህ ይክፈቱ፣ ይገለጡ፤ እየተሸፋፈኑ እራሳቸውን ያጋልጡና እንያቸው፣ የኛዎቹም ይታዩን፣ እንግዲህ ሃቁ ፊት ለፊት እየታየን ነውና አላየንም! አልሰማንም! አላወቅንም! የለም።

ኢልሃን ኦማር ወንድሟን አግብታ ወደ አሜሪካ እንዲመጣ ያደረገች ምስጋናቢስ ሙስሊም ስትሆን፤ በተዘዋዋሪ የምትለን፦ “እኛ ሙስሊሞች ከወንድሞቻችና እህቶቻችን፣ እንዲሁም ከአጎትና አክስት ልጆቻችን ጋር ተጋብተን ልጆች ፈልፍለን በመባዛት ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን ከምድር ላይ እናጠፋቸዋለን”

የቀድሞው የአልጀሪያ ፕሬዚደንት ቦውመዲየን – ልክ አፄ ኃይለ ሥላሴ በመንግስቱ ኃይለማርያም በትራስ ታፍነው በተገደሉበት ወቅት – በተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ የሚከተለውን ተናግሮ ነበር፦

አንድ ቀን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወንዶች ደቡባዊው ንፍቀ ክበብን ለቅቀው ወደ ሰሜናዊው ንፍቀ ክበብ ይሄዳሉ። እናም እንደ ጓደኞች ሆነው አይሄዱም። ምክንያቱም ሰሜኑን ድል ለማድረግ ወደዚያ ይሄዳሉ እንጂ። በወንዶቹ ልጆቻቸው ድል ያደርጋሉ። የሴቶቻችን ማህፀን ድልን ይሰጠናል።”

  • የአልጀሪያ ፕሬዚደንት ሆዋሪ ቦውመዲየን በተባበሩ መንግስታት ስብሰባ ላይ፤ እ..አ በ 1974 .

One day, millions of men will leave the Southern Hemisphere to go to the Northern Hemisphere. And they will not go there as friends. Because they will go there to conquer it. And they will conquer it with their sons. The wombs of our women will give us victory.

  • Houari Boumediene, President of Algeria, at the United Nations, 1974

ተመሳሳይ ነገር የሊቢያው ኮሎኔል ጋዳፊና የቱርኩ ኤርዶጋንም ተናግረዋል። ይመስላቸዋል፤ ግን ቀድመው የሚጠፉት/እየጠፉ ያሉት እነርሱው ናቸው። ዘመድ ለዘመድ እየተጋቡ የተኮላሹና በጣም በሽተኞች የሆኑትን ልጆችን ነው እየፈለፈሉ ያሉት። ለስጋዊ ብቻ ሳይሆን ለመንፈሳዊ ሕይወትም ይህ እጅግ በጣም ጠንቀኛ የሆነ ተግባር ነው።

አዎ! ካገኙት ሁሉ ልጆች የሚፈለፈሉት እኔና እናንተን ለመግደል ነው፤ ታዲያ እነዚህ የብቸኛው አምላክ የእግዚአብሔር ልጆች ሊሆኑ ይችላሉን? በፍጹም አይሆኑም፤ ጦርነቱ በእኛ ላይ ብቻ ሳይሆን በእግዚአብሔርም ላይ ነውና!

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህ ትልቅ ነገር ነው | የአሜሪካ ግዛት አለባማ የፅንስ ማስወረድን በሕግ ከለከለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2019

በፅንስ ማስወገድ ተግባር ላይ የሚሠማሩ ዶከተሮች እስከ ዘጠና ዘጠኝ ዓመት እሥራት ይጠብቃቸዋል።

ጨቅላ ሕፃናትን ማስወረድ ትልቅ ኃጢያት ነው፤ ማስወረድ ሰው መግደል ማለት ነው፤ ሰው መግደል ደግሞ የሚያስገድል ነው።

ፅንስ ማስወረድ በአሜሪካና ሌሎች ምዕራባውያን መንግስታት አበረታችነት የመጣና ከፍተኛ የሞራል ዝቅጠት ያስከተለ ተግባር ነው። የምዕራቡ ዓለም ጽነስ በማስወረድና የሰዶም እና ገሞራ ዓይነት አኗኗር ውስጥ በመግባት የሕዝባቸው ቁጥር እየቀነሰ ስለመጣ አሁን ሰዎች በመንቃት ላይ ናቸው፤ እራሳቸውን ማዳን አለባቸውና። በተቃራኒው ግን ይህን በሽታቸውን ወደ አፍሪቃውያን አገሮች በማሰራጨት ላይ ናቸው።

ሜሪ ስቶፕስ” የተባለውና ከፅንስ ማቋረጥ ጋር በተያያዘ ወንጀል የሚፈጽመው ጽንፈኛ ድርጅት በጎረቤት አገር ኬንያ ባለፈው ዓመት ላይ ታግዷል። በኢትዮጵያ ግን አሁንም ሕፃናቱን በመግደል ላይ ይገኛል።

የአፍሪቃውያን ሕዝብ ቁጥር መጨመር ምዕራባውያኑን በጣም አሳስቧቸዋል። በአገራችን የሚታየው የፅንስ ማስወረድ ወረርሽኝ፤ ከታቀደልን የጎሣ እና ሃይማኖት ጦርነቶች ጋር ተደምሮ የሕዝባችንን ቁጥር ይቀንሳል ብለው በጽኑ ያምናሉ። በዚህ መልክ በኢትዮጵያ ብቻ እስከ ሃምሳ ሚሊየን ሰዎች በሚቀጥሉት ዓመታት መገደል አለባቸው። አሁን እየተነገረን ያለው የሕዝባችን ቁጥር በፍጹም መቶ ሚሊየን አልደረሰም። ኢትዮጵያ ቢበዛ ቢበዛ ስልሳ ሚሌየን ነዋሪዎች ነው ያሏት።


Alabama Governor Kay Ivey Signs Bill Banning Abortion, Would Make Killing Unborn Babies a Felony


Alabama Gov. Kay Ivey has signed the bill into law that would make aborting unborn babies a felony and put abortionists in prison for life for killing unborn babies.

In her statement announcing her decision to sign the bill, Ivey points to the fact that the bill “was approved by overwhelming majorities in both chambers” of the state’s legislature.

Many Americans, myself included, disagreed when Roe v. Wade was handed down in 1973. The sponsors of this bill believe that it is time, once again, for the U.S. Supreme Court to revisit this important matter, and they believe this act may bring about the best opportunity for this to occur. I want to commend the bill sponsors, Rep. Terri Collins and Sen. Clyde Chambliss, for their strong leadership on this important issue,” Ivey said in her statement.

The bill represents the views of Alabama voters. Last year Alabamans voted 6-40 for a ballot amendment that says unborn babies have a right to life. 55% of the voters were women, according to figures from the Alabama Secretary of State.

Continue reading…

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: