ግራኝ አብዮት አህመድ ለመላዋ አፍሪቃ የተላከ ጂኒ | ሶማሊያ ከኬኒያ ጋር ጦርነት
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2020
ሶማሊያ ከኬኒያ ጋር ያላትን ዲፕሎማሳዊ ግኑኝነት አቋረጠች። ቀጣዩ ሽብርና ጦርነት እንደሚሆን ከወዲሁ መገመት አያዳግትም። የዋቄዮ–አላህ ኦሮሙማ ሰራዊት በትግራይ ላይ ጦርነት ከፈተ፣ የኢትዮጵያን ፀጥታ አስከባሪ ወታደሮችን ከሶማሊያ አወጣ፣ የኤርትራን ሰራዊት ወደ ኢትዮጵያ አስገባ ፣ ወደ ኬኒያ ሄደ ሶማሊያና ኬኒያን አጋጨ፣ የሱዳኑን መሪ ወደ አዲስ አበባ ጋበዘው ሱዳን ኢትዮጵያን እንድትወር በሩን ከፈተላት፣ ቀጣይ ጂቡቲ ናት።
ግራኝ ዲያብሎሳዊውን የኦሮሙማ–ኩሽ ምስራቅ አፍሪቃ ህልሙን እውን ለማድረግ ምስራቅ አፍሪቃን ብሎም መላው አፍሪቃን ቀስ በቀስ ብዙ ጦርነቶችን እንዲያስተናግዱ ጋኔኑን ይበትናል። ፈቃድ የሰጡት ሉሲፈራውያኑ ናቸው፤ እነርሱ “የአፍሪቃውያን ሕዝቦች ቁጥር መቀነስ አለበት” የሚል ጽኑ አቋም ስላላቸው እንደ ግራኝ አብዮት አህመድን ከመሳሰሉት ከሃዲ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ጋር የደም ቃልኪዳን በመፈራረም አብረው ይሰራሉ።
ይህ ቆሻሻ የረገጠው ምድር፣ የሄደበት ከተማና ሃገር፣ የተገናኛቸው ሰዎች ሁሉ መጥፎ ዕድል ሲኖራቸው ነው የምናየው። ይህ አውሬ ስልጣን ላይ ወጥቶ መታየት ከጀመረበት ዕለት አንስቶ ይህን ሰው በእሳት ጥረጉት!” ስል ነበር። ዛሬም ኢትዮጵያን እና አፍሪቃን ለማዳን ባፋጣኝ መጠረግ አለበት። እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ክርስቲያን ሃገራት አህዛብ በጭራሽ ስልጣን ላይ መውጣት የለባቸውም። አባቶቻችን ሲያስተምሩን የነበረው ይህን ነበር፤ እያየነውም ሰለሆነ 100% ትክክል ናቸው።
_________________________
Leave a Reply