Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2020
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 17th, 2020

አስቸኳይ መልእክት ከ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ | የአሕዛብ ማላገጫ ሆናችኋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020

አዎ! ሰሜኖቹ የተዋሕዶ ልጆች እርስበርስ ሲጨራረሱ አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች ጸጥ ብለዋል፤ በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት አስመልክቶ መግለጫ አይሰጡም፣ ተቃውሞ የለም፤ ሜዲያዎቻቸው ሁሉ ትንፍሽ አይሉም፤ ለመሆኑ ይህን ታዝበነዋል? አዎ! አመቺ የሆነውን ጊዚያቸውን እየጠበቁ ነው። አረብ ሊግ ዙሪያችንን አጥሯል፤ አሁን ከሱዳን ጋር ይቆማል።

👉 እስኪ በመሪነት ቦታ የተቀመጡትንና የተዋሕዶ ልጆችን እርስበርስ እያጫረሱ ያሉትን ቁራዎች ተመልከቱ፦

አብዮት አህመደ አሊ (ሙስሊም መናፍቅ)

ደመቀ መኮንን ሀሰን (ሙስሊም)

ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)

ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)

ብርሃኑ ጂኒ ጁላ (ዋቀፌታ-ሙስሊም)

መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)

ሀሰን ኢብራሂም (ሙስሊም)

ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)

ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)

ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)

አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)

ጃዋር መሀመድ (ሙስሊም) (አዎ!“የታሰረው” ለስልት ነው)

ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ይህን የስም ዝርዝር እያያችሁ እንዴት ድጋፍ ሰጣችኋቸው? ማን ምን አስገድዷችሁ?

አዎ! የአሕዛብ ማላገጫ ሆናችኋል!

[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፮፥፫]

ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ለቀሩት አሕዛብ ርስት ትሆኑ ዘንድ በዙሪያችሁ ያሉ ባድማ አድርገዋችኋልና፥ ውጠዋችሁማልና፥ እናንተም የተናጋሪዎች ከንፈር መተረቻና የአሕዛብ ማላገጫ ሆናችኋልና”

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያዊቷ እውቅ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ትምኒት ገብሩ ከጉግል መባረሯ ብዙዎችን አስቆጥቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020

👉 እኔ የምጠረጥረው ነገር አለ፤ አምና ላይ ይህን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤ ወደ ጦማሬ ይግቡ

ታላቅ ጉዳይ | በኢትዮጵያ ሕፃናት ላይ ያነጣጠረው ሉላዊ የሉሲፈራውያን ሕፃናት-ዸፋሪ አውታር መሪ ታሠረ”

ስለ እህታችን ትምኒት ይህን የቢቢሲ መረጃ እናንብበው፦

በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ወይም ኤአይ (ሰው ሠራሽ ልህቀት) ዘርፍ ተጽዕኖ ፈጣሪ ከሆኑ ባለሙያዎች አንዷ የሆነችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ትምኒት ገብሩ ከጉግል መባረሯን በትዊተር ገጿ አስፍራለች።

የጉግል የኤአይ የሥነ ምግባር ቡድን አጋር መሪ የነበረችው ትምኒት፤ ከጉግል እንደተባረረች በትዊተር ገጿ ያስታወቀችው ያሳለፍነው ረቡዕ ነበር።

ትምኒት እንዳለችው፤ በሰው ሠራሽ ልህቀት ዘርፍ ላለው መድልዎ ትኩረት እንዲሰጥና በዘርፉ እምብዛም ውክልና ያላገኙ ሰዎች እንዲቀጠሩ የሚያሳስብ ኢሜል ከላከች በኋላ ነው እንደተባረረች የተነገራት።

ዜናውን እንደ ዋሽንግተን ፖስት፣ ብሉምበርግ እና ኒው ዮርክ ታይምስ ያሉት ግዙፍ የአሜሪካ የሚዲያ ተቋማት ይዘውት ወጥተዋል።

በሰው ሠራሽ ልህቀትና ተያያዥ የቴክኖሎጂ ዘርፎች የሚሠሩ እውቅ ባለሙያዎች የትምኒትን መባረር በመቃወም ትዊተር ላይ ድምጻቸውን እያሰሙም ይገኛሉ።

ትምኒት በከዚህ ቀደም ከቢቢሲ ጋር ባደረገችው ቆይታ በቴክኖሎጂው ዘርፍ የጥቁር ሴቶች ቁጥር አነስተኛ እንደሆነና መድልዎውን ለመቅረፍ እንደምትታገል ገልጻ ነበር።

ኤአይ ውስጥ ካሉ ጥቂት ጥቁር ሴቶች አንዷ የሆነችው ትምኒት መባረሯ በጉግል አመራሮችና መድልዎን የሚቃወሙ ሠራተኞች መካከል የተፈጠረው ውጥረት አንድ ማሳያ ነው ተብሏል።

በአሜሪካ የሠራተኞችን መብት ለማስጠበቅ የተቋቋመው ገለልተኛው ናሽናል ሌበር ሪሌሽንስ ቦርድእንዳለው፤ ጉግል የሠራተኞች ማኅበር ሊመሰርቱ የተንቀሳቀሱ ተቀጣሪዎቹን በሕገ ወጥ መንገድ ከሥራ አሰናብቷል።

ይህ ተቋም ስለ ሠራተኞች መባረር ቅሬታውን ይፋ ባደረገበት ቀን ነበር የትምኒት ከሥራ መባረር የተሰማው።

ጉግል ሠራተኞቹን ያባረረው የመረጃ ደኅንነት መርህን ስለጣሱ ነው ቢልም፤ ሥራቸውን ያጡት ማኅበር ለመመስረት የወሰኑ ተቀጣሪዎች እንደሆኑ ገለልተኛው ተቋም አስታውቋል።

ጉግል በበኩሉ በሕገ ወጥ መንገድ ሠራተኞች አላባረርኩም ብሏል።

ተቋሙ ያወጣው የቅሬታ ደብዳቤ ከዓመት በፊት የተባረሩ አራት ሠራተኞችን የሚመለከት ነው። ጉግል ሠራተኞቹ ማኅበር ለማቋቋም የድርጅቱን የስብሰባ አዳራሽ ተጠቅመዋልበሚል ነበር ከሥራ ያሰናበታቸው።

ጉግል፤ ሠራተኞቹ ስለ ማኅበሩ መረጃ እንዲያወጡ እንዳስገደደና ይህም በሠራተኞች መብት መርህ መሠረት ከሕግ ውጪ እንደሆነ ተገልጿል።

ከሥራ ጋር የሚገናኝ ቅሬታ በመደበኛ መንገድ ብቻ ነው መገለጽ ያለበትሲልም ጉግል ተቀጣሪዎቹን ማስፈራራቱ ተዘግቧል።

በተጨማሪም ለሠራተኞች ማኅበር ሊቀርብ የነበረ ሰነድን ጉግል በርብሯል። ተቀጣሪዎቹ አንዳቸው የሌላቸውን የቀን መቁጠሪያ እንዳያገኙ በማድረግ ስለ እቅዳቸው መረጃ እንዳይለዋወጡ ማፈኑም ተገልጿል።

ገለልተኛው ተቋም እንሚለው፤ ጉግል ሠራተኞችን በማባረር ሌሎች ተቀጣሪዎች ማኅበር እንዳይፈጥሩ ለማስፈራራት ሞክሯል።

ትምኒት በትዊተር ገጿ እንዳለችው፤ ጉግል የሥራ ኢሜል አድራሻዋን አግዷል።

ድርጅቱ ትላንት ምሽት ከአመራር ውጪ ለሆኑ ተቀጣሪዎች የላክሽው ኢሜል የጉግል አስተዳደር ከሚፈቅደው አሠራር ውጪ ነውየሚል ኢሜል እንደላከላት ተናግራለች።

የትምኒት መባረር የሶፍትዌር መሀንዲሶችን፣ የሰው ሠራሽ ክህሎት ሥነ ምግባር ባለሙያዎችንና ሌሎችም የዘርፉ ሙያተኞችን አስቆጥቷል።

ትምኒት፤ በኤአይ የጥቁር ሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ ብላክ ኢንኤአይየተባለ ተቋምን ከመሰረቱ አንዷ ናት።

የፈጠራ ሥራዎችን አካታችነት በሚፈትሹ ጥናቶቿ፤ እንዲሁም ቴክኖሎጂና የሰብአዊ መብት ጥያቄን በማስተሳሰርም ትታወቃለች።

ከጥናቶቿ መካከል ስለ ፌሽያል ሪኮግኒሽን ሲስተም‘ (የሰዎችን ፊት ገጽታ በማየት ማንነታቸውን የሚያሳውቅ መተግበሪያ) የተሠራው በዋነኛነት ይጠቀሳል።

መሣሪያው የጥቁር ሰዎችን በተለይም ደግሞ የጥቁር ሴቶች ገጽታ አይቶ ማንነታቸውን ለመለየት እንዲችል ተደርጎ አለመሠራቱን በጥናቱ ጠቁማለች።

_________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን በኮሮና ተያዘ ፥ ምናልባት ማይክ ፖምፔዮም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020

የማክሮን ፈረንሳይ፣ ግብጽን ታስታጥቃለች፣ የግራኝ አብዮትን ኦሮሙማ ሰራዊትን ታሰለጥናለች፣ ግብረሰዶማዊነትን ትልካለች፣ ላሊበላን ለመግዛት ትሻለች።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮም ሳይይዛ አይቀርም።

መጥፎ ነገር አንመኝላቸውም፤ ግን ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ ለኢትዮጵያና አፍሪቃ ብቻ ሳይሆን ለመላው ዓለም መጥፎ እድል ይዞ ነው የመጣው፤ በሽታው፣ ወረርሽኙ፣ ረሃቡ፣ አንበጣው፣ ጎርፉ፣ እሳቱ፣ ጦርነቱ ሁሉም በዘመነ ግራኝ። ግን ኮሮና ሁሉንም እኩል አደረገቻቸው! ለማንኛውም ኢትዮጵያን አትንኳት! ወዮላችሁ!

__________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግብጽ | የሙስሊሞች መንጋ ቅዳሴ ላይ የነበሩትን ክርስቲያኖች ሲያጠቃ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020

በጾመ ነብያት ሙስሊሞች ቅዳሴ ላይ የነበሩትን ክርስቲያኖች ደበደቧቸው፤ ቤተ ክርስቲያኑን አቃጠሉ። በሌላ በኩል በእስክንድርያ ከተማ በኮፕት ወገኖቻችን ላይ በደረሰ ሌላ ጥቃት አንድ ክርስቲያን ሲገደል ሁለቱ ቆስለዋል። የክርስቶስ ተቃዋሚው እርኩስ መንፈስ በጥንታውያኑ የኢትዮጵያ፣ የአርሜኒያና የግብጽ ሕዝቦች ዙሪያ እየተሸከረከረ ነው፤ አጋንንት ተለቅቀዋል!

https://premierchristian.news/en/news/article/christian-man-murdered-two-injured-in-egypt-attack

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Armenian & Ethiopian Christians are Slaughtered by Antichrist Turkey

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020

ሁለት አሰቃቂ ቪዲዮዎች ተለቅቀዋል በአንዱ፤ አንድ አዛውንት አርመኔያዊ ሰው አንገቱ በአዜርበጃን/ቱርክ ወታደሮች ተቆርጦ ጭንቅላቱ በድን በሆነ እንስሳ ላይ ተጭኖ ወታደሮቹ “ጠላቶቻችንን የምንይዘው በዚህ መንገድ ነው፤ አንገታቸውን በመቁረጥ። ብለው ሲናገሩ ይሰማል።

አዎ! በሃገራችንም እየታየ ያለው ይህ ነው፤ በመተከል፣ በወለጋ፣ በአሩሲ፣ በማይካድራ፣ በሁመራ ወዘተ። ቱርካዊ የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ።

👉 በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖት ነበር።

ይህ ጥናት እና ትምህርት የቀረበው የጀርመን የታሪክ ተመራራማሪዎች ባቀረቡት መረጃ ላይ ተሞርኩዞ ነው።

መረጃው ከጥቂት ዓመታት በፊት በጀርመን ፓርላማ (ቡንደስታግ)ውስጥ ቀርቦ የፓርላማውን አባላት በሀዘን ካስዋጠና እምባ በእምባ ካደረገ በኋላ ቱርክ በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችው ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት/ጀነሳይድ እንደሆነ በይፋ አጽድቀውት ነበር።

መረጃው እንደሚያሳየው እ..1871 .ም ላይ በተለያዩ ግዛቶች እንደ ዘመነ መሳፍንት ይገዙ የነበሩት ጀርመንኛ ተናጋሪ ሕዝቦች ጀርመን የምትባለዋን የዛሬዋን ጀርመን አንድ በማድረግ ቆረቆሯት። በዚህ ጊዘ የነበሩት ገዥዎች፣ መጀመሪያ ኦቶ ፎን ቢስማርክየመጀመሪያው የጀርመን መሪ/ካንዝለር ጀርመን ልክ እንደ እነ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያና ቤልጂም ኃያል ለመሆንና በመላው ዓለም ንጉሠ ነገሥታዊ/ኢምፔሪያላዊ ህልሟን ለማሟላት ስትል ወደ ቱርክ ወርዳ ለቱርኮች እርዳታ ታደርግላቸው ነበር። ዛሬም እንደዚሁ። በዚህ ወቅት ነበር ወስላታው የጀርመን ንጉሥ ነገሥት/ ካይዘር ቪልሄልም ፪ኛውለቱርኮች ድጋፍ እየሰጠ አርሜኒያውያንን ለከባድ ጭፍጨፋ ያበቃቸው። (በጣም ይገርማል በሃገራችንም ልክ ኢትዮጵያውያን በጣልያኖችን ላይ በአደዋው ጦርነት ድል እንዳደረጉ ቪልሄልም ፪ኛውወደ ኢትዮጵያ በመውረድ ከአፄ ምኒሊክ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ማድረግ ጀመረ። ልብ በል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ፕሮቴስታንቱ የጀርመን ሚሲዮናዊ ዮሃን ክራፕፍ “ኦሮሚያ” የሚባለውን ስም ለወራሪዎቹ ጋሎች በመስጠት ፀረኢትዮጵያ/ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘመቻ ማካሄድ እንዲጀምሩ የተደረገው። ወደዚህ ጉዳይ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ!)

በጀርመኖች የተደገፉት ቱርኮች በአርሜኒያውያን ላይ ስለፈጸሙት ጀነሳይድ ሴትየዋ ካቀረበችልን መረጃ በመነሳት የሚከተሉትን አስገራሚ ንፅጽሮች ማድረግ እንችላለን።

👉 ሊበላው የተዘጋጀውን ዘንዶ መቀለብ

መጀመሪያ በአርሜኒያውያን ላይ ቀጥሎ ከሰላሳ ዓመታት በኋላ በአይሁዶች ላያ የተካሄደው ጀነሳይድ ዛሬ እና ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት በሃገራችን እየተካሄደ ካለው የቀስበቀስ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ጋር በጣም ይመሳሰላል፦

👉 አርሜኒያ = አማራ

👉 አይሁድ = ትግሬ

እ.አ.አ በ1890ዎቹ (ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ዘመን)የቱርኩ ሱልጣን ‘አብዱል ሃሚድ ፪ኛው’ በአርሜኒያውያን ላይ ያቀደውን ጭፍጨፋውን ሲጀምር የሜከተለውን ጭካኔ በመናገር ነበር፦

የአርሜኒያ ጥያቄን የማስወገጃ መንገድ አርመኖችን ማስወገድ ነው”። (በእኛም አገር ዛሬ የምንሰማው ይህን ነው፤ በቦረና ጋሎች እና በራያ ጋሎች የዋቄዮአላህ መንፈስ ሥር የወደቁት ኦነጎች፣ ኦህዴዶች፣ ብልጽግናዎችና ህወሃቶች፤ “የአማራ ጥያቄን የማስወገጃ መንገድ አማራዎችን ማስወገድ ነው” የሚለውን መርሆ በመከተል ነው። ይህንም ግልጥልጥ ብሎ ዓይናችን እያየው ነው።)

በኦቶማን ቱርክ ዘመን አርሜኒያውያን አናሳ ማህበረሰቦችን ገንብተው እንደ ሁለተኛ ዜጋ ቢኖሩም ቅሉ የተማሩትና ኃብታም ለመሆን የበቁት ግን እነርሱ ነበሩ። በዚህ የቀኑት መሀመዳውያኑ ቱርኮች የአርሜኒያውያንን ንብረትና የመሬት ይዞታ መዝረፍ፣ አርሜኒያውያኑን በአንድ ቦታ እንዳይሰፍሩና እንዳይደራጁ ማፈናቀል ከጭፍጨፋው በፊት በቅድሚያ የወሰዷቸው እርምጃዎች ነበሩ፤ ቀጥለውም በሱልጣን አብዱል ሃሚድትዕዛዝ እስከ ሁለት መቶ ሺህ አርሜኒያውያን ተጨፈጨፉ። ይህ ጭፍጨፋ የዓለም አቀፉን ማሕበረሰብ ስላስቆጣ ሱልጣን አብዱል ሃሚድከስልጣን ተወግዶ ወንድሙ ተተካ፤ ነገር ግን እውነተኛው ኃይል ግን በ”ወጣት ቱርኮች”(ቄሮ) እንቅስቃሴ መሪ በመሀመድ ታላት ፓሻእና በባልካን የኦቶማን ቅጭ ግዛቶች መሪ በነበረው በኤንቨር ፓሻእጅ ነበር።

አርሜኒያውያኑ “ለውጥ መጣ” በሚል ተስፋ በመታለል እነዚህን “ወጣት ቱርኮችን” መጀመሪያ ላይ ይደግፏቸው ነበር። (ልክ ዛሬ በሃገራችን እንደምናየው፤ የቄሮው መሪ ግራኝ አብዮት አህመድ ስልጣን ላይ እንደወጣ በአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍ አግኝቶ እንደነበረው።)

👉 ጦርነት ለዘር ማጥፋት ሽፋን ሆነ

ነገር ግን እነዚህ “ወጣት ቱርኮች” የስልጣን ወንበራቸው ላይ መደላደል ሲጀምሩ በከፍተኛ ደረጃ ቱርካዊ ዘውገኝነት ወይም የቱርክ ብሔርተኝነት መጠናከር ጀመረ። አሁን በተለያዩ ጦርነቶች ደክመው የነበሩት ቱርኮቹ ጉልበታቸውን ማሰባሰብና በደንብ መደራጀት በቁ። እ..አ በ1914 .ም የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ተቀሰቀሰ። ይህ ጦርነት አርሜኒያውያንን ለመጨፍጨፍ ለቱርኮች ጥሩ አጋጣሚ ፈጠረላቸው። ጦርነት ለዘር ማጥፋት ሽፋን ሆነ፣ ጭፍጨፋውም በቅደም ተከተል እስከ 1915 .ም ድረስ ተካሄደ።

1915 .ም የቱርክ መንግስት የአርሜኒያውያንን ዘር ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ወሰነ። መሀመዳውያኑ ቱርኮች ጎራዴና ጠመንጃ በመያዝ ልዩ የቀለም ምልክት ወደ ተደረገባቸው የክርስቲያኖች ቤቶች በማምራት በርና መስኮት እየሰባበሩ ዘው ብለው ከገቡና የቤተሰብ እናቶችን ባሎቻቸው ፊት ከደፈሩ በኋላ ያርዷቸው ነበር። ጨቅላ ሕፃናትን ቤት ውስጥ ካገኙ ወደ ውጭ በማውጣት እንደ ፊኛ ወደ ሰማይ ይወረውሯቸውና በሳቅና በጭፈራ ጉራዴዎቻቸውን ከፍ አድርገው በመያዝ ሕፃናቱ ጎራዴው ላይ እንዲሰኩ በማድረግ ይገድሏቸው ነበር። እስከ ሁለት ሚሊየን አርሜኒያውያን ክርስቲያን ወገኖቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፈጨፉ።

ቱርኮች አርሜኒያውያንን በጅምላ ጭፍጨፋ ለመጨረስ የተጠቀሙት የኮድ ቃል “ከባድ እርምጃዎች /ሲዲዴ ኦንሌሚር” የሚል ነበር። አርሜኒያውያኑ ጥፋተኞች እንደሆኑና ችግሩን ሁሉ የጀመሩት እነርሱ መሆናቸውን ለሕዝቡ ለማሳመን ከፍተኛ ቅስቀሳ ተካሄዶ ነበር።(እነ ግራኝ አብዮት አህመድም በአማራና ትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ እያካሄዱ ላሉት የጅምላ ጭፍጨፋ በጣም ተመሳሳይ የኮድ ቃላትን እየተጠቀሙ ነው፤ ጥፋተኞቹ/ወንጀለኞቹም አማራዎቹ እና ትግሬዎቹ እንደሆኑ በመናገር ሕዝቡን በማታለል ላይ ናቸው። “በለው! በለው!”፣ “አስደሳች ዜና፤ መቀሌ ተደበደብች! ቤተ ክርስቲያን ተመታ!“ ፣ “ይገባቸዋል!“እንዲያውም ሲያንሳቸው ነው”፣ “ጀግናው መከላከያችን ድል ተቀዳጀ!”)

👉 የበርሊንባግዳድ የምድር ባቡር

ሌላ በጣም የሚያሳዝነው እና የሚገርመው ደግሞ ለ”ወጣት ቱርኮች” አገዛዝ (ለቄሮ አገዛዝ) አርሜኒያውያኑ መጀመሪያ ላይ ድጋፍ መስጠት ብቻ ሳይሆን ስራ ላይ ታታሪዎች ስለነበሩ በተለያዩ ግንባታዎች ላይ እንዲሳተፉም ሲደረጉ ነበር። ከእነዚህ ግንባታዎች መካከል አንዱ በጀርመን ድጋፍ እና እርዳታ የተገነባው የዝነኛው “የበርሊን ባግዳድ የምድር ባቡር ፕሮጀክት” ነው። በጣም ብዙ የሚሆኑ አርሜኒያውያን ወደ ሶርያ በርሃ ተወስደው የተጨፈጨፉት በዚህ ባቡር ተጭነው ነበር። “የበግ ፉርጎዎች” ተብሎ በተጠራው በዚህ ባቡር ብዙዎች ወደ ሚጨፈጨፉበት የሶርያ ተወስደዋል። ጀርመኖች የጦር መሣሪያ ማመላለሻ እንዲሆን ነበር ይህን የምድር ባቡር የዘረጉት፤ እባቦቹ ቱርኮች ግን አርሜኒያውያንን ወደ ሞታቸው እንደ በግ ጭነው ይወስዱበት ዘንድ ተጠቀሙበት። በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖታል።

በሃገራችንም እየታየ ያለው ይህ ነው፤ በአንድ በኩል፤ የተዳከሙት አማራ ኢትዮጵያውያን ከገዳያቸው የጋላ መንጋ እና ከመሪው ከግራኝ አብዮት አህመድ ጎን ከአንዴም፣ ሁለቴም ሦስቴም፤ በመስለፍ፣ ወደ ጦር ሜዳ ልጆቹን እና ገበሬውን በመላክ የራሱን መጥፋት እያፋጠነ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ “ገና” ያልደከሙት ትግሬ ኢትዮጵያውያን(አይሁድ)በከሸፈው “እርካሽ የብሔር ብሔርሰብ ርዕዮት ዓለም ህልም፟ ዛሬም በግትርነት በመጠመድ ከገዳያቸው ሁለተኛ የጋላ መንጋ ጎን መሰለፉን ቀጥለውበታል። ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት በጀርመኑ ዮሃን ክራፕፍ የተጠነሰሰው የኦሮሚያ ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ እስካልጠፋ ድረስ የኢትዮጵያውያኑን ሙቀት በየጊዜው እየለካ ኢትዮጵያንና ተዋሕዶ ሃይማኖቷን ከመፈታተንና ከመዋጋት አይመለስም። ላለፉት ሦስት ዓመታት አማራ ኢትዮጵያውያን መድከማቸውንና በእጁ ማስገባቱን እርግጠኛ ሆኖበታል፤ ልክ ቱርኮች “አርሜኒያውያንን ተዳክመዋል እነርሱን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት እንችላለን” ብለው ሲያስቡት እንደነበረው ማለት ነው። አሁን አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጊአለሁ የሚለው የጋላ ፕሮጀክት ያተኮረው በትግሬ ኢትዮጵያውያንን ላይ ነው፤ ዘንዶው የቀረው የኢትዮጵያ የጀርባ አጥንት ትግሬዎች እንደሆኑ ያውቃል፤ ስለዚህ የትግሬ ኢትዮጵያውያን ጠላት የሆኑትን ጋላማራዎችን፣ ኢሳያስ አፈቆርኪን፣ የስጋ ማንነት ያላቸውን ደቡብ ኢትዮጵያውያንን (ግራኝ ከደቡብ ሱዳን ሳይቀር ወታደር ጠይቋል ተብሏል)፣ ሶማሌዎችን፣ ቱርኮችን፣ አረቦችን እና ምዕራባውያንን በመጠቀም የትግሬዎችን ሙቀት ይለካል። ትግሬዎችን በጦርነት፣ በርሃብና በሽታ ማንበርከክ ካልቻለ፤ ወደ ኋላ ያፈገፍግና “የስላም ስምምነት እናደርግ” ብሎ ኃይሉን እንደገና አሰባስቦ ለሌላ አጋጣሚ እራሱን ያዘጋጃል። ልክ ሂትለር ስድስት ሚሊየን አይሁዶችን ከመጨፍጨፉ በፊት እንዳደረገው፤ ግራኝ አብዮት አህመድም ባፋጣኝ እስካልተጠረገ ድረስ ስድስት ሚሊየን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ለመጨፍጨፍ ቃል ገብቷል፣ ምሏል፣ ፊርማውን በደሙ አስቀምጧል።

አዎ!

👉 አርሜኒያ = አማራ

👉 አይሁድ = ትግሬ

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፀረ-ትግሬ አቋም እንዳይኖረን አባ ዘ-ወንጌል አስጠንቅቀውናል ፥ አስተዋዩ ወንድማችንም ያስታውሰናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020

አንድ ወገን “ኢትዮጵያዊ” ሊባል የሚችለው ልክ እንደዚህ ወንድማችን ዓይነት አቋም ሲኖረው ብቻ ነው። ግን እንደምናየው አብዛኛው ይህ ትውልድ ወራዳ፣ ከንቱና ባለጌ ነው።

አባ ዘ-ወንጌል “ዋ!” ብለው አስጠንቅቀውናል፤ የኢትዮጵያን ትንሣኤ የማየት ዕድል የሚኖራቸው በትግሬ ኢትዮጵያውን ላይ ጥላቻን የማያሳዩት ብቻ እንደሚሆኑ በግልጽ ጠቁመውናል። እነ ዘመድኩን በቀለ ለአጀንዳቸው እንደሚያመቻቸው አድርገው በማቅረብ ይህን የአባታችንን መልዕክት ክፍል በጽሑፎቻቸው አላካተቱም። ትልቅ ቅሌት! ይህ መለኮታዊ ምስጢር ያለው ማስጠንቀቂያ እንጂ “ከአወቅኩሽ ናቅኩሽ” ስጋዊ የስንፍና እና ፉክክር አቋም የተነሳ በግድየለሽነት መታለፍ የሚገባው ማስጠንቀቂያ አይደለም። ጊዜው የፈተና ጊዜ ነው፤ ማንነታችንን በሥራና በተግባር የምናሳይበት ዚጌ ነው፤ በጽዮን ላይ በማመጽ እንደነ ግራኝ አብዮት የትንቢት መፈጸሚያዎች እንዳንሆን ልንጠነቀቅ ይገባናል።

ከአሥር ዓመታት በፊት “አክራሪ” የሚባሉትን የአማራ፣ ኦሮሞ እና ትግሬ ብሔርተኞችን በቅርቡ የመከታተልና የማጥናት ዕድሉ ነበረኝ። ሳልወድ።

የህወሃት ደጋፊዎች የነበሩትን ወገኖች ከአሥር ዓመታት በፊት በአንድ አጋጣሚ እንዲህ አልኳቸው፤ “ይህ የብሔር ብሔረሰብ ክልላው ሥርዓት የትም አያደርሰንም፤ ወደ እርስበርስ ጦርነት ነው የሚወስደን…” ይህ አቋሜ ስላላስደሰታቸው እንዲህ አሉኝ፤ “ብሔረሰቦቹ እኮ እራስን በራስ የመወሰን ነፃነቱንና መብቱን ስለሚሰጣቸው ከምኒሊክ አማራዎች በቀር፤ ሁሉም ብሔረሰቦች ተቀብለውታል።” እኔም፤ “እንዴ! በቅድሚያ የዚህ የብሔር ብሔረሰብ ሥርዓት መስራች እኮ እራሳቸው አፄ ምኒሊክ ናቸው፤ እሳቸውም ቢሆኑ ከአደዋው ድል በኋላ በኦሮሞ የስጋ ማንነታቸው ነበር ኢትዮጵያን ሲመሯት የነበሩት፤ ይህ ፀረ-አማራ አቋማችሁ በጎ አይመስለኝም።” ብያቸው አርእስት እንድንቀይር ለመንኳቸው። እንደሚወራው መጥፎ ወገኖች አልነበሩም፤ የያዙት አቋም የተሳሳተና እራሳቸውን በይበልጥ እንደሚጎዳቸው ሆኖ ነበር የታየኝ። አጋጣሚውን ሳገኝ በየጊዜው ስለሁኔታቸው እጠይቃቸው ነበር፤ በራሳቸውና በሚያቋቸው አጋሮቻቸው ቤት ውስጥ መቅሰፍት እንደገባባቸው ነበር የታዘብኩት፤ ከስኳር እና ደም ግፊት እስከ ነቀርሳ እና ጽንስ መጨናገፍ በእያንዳንዱ ቤት እንደገባ ተነግሮኝ ነበር። “ወደ እምነታቸሁ ተመለሱ!” ነበር ያልኳቸው። በኦሮሞዎቹም መካከል ተመሳሳይ ነገር ነው የታዘብኩት፤ በትግሬ እና አማራ ላይ ከያዙት የጥላቻ አቋም የተነሳ እስከ ማበድና መሰቀል የደረሱትን ወገኖች በቅርብ አይቻለሁ፤ አጽናንቻለሁ። አሁን ሰሞኑን ከምናየው የአማራ የዘረኝነት እብደትም ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ መቅሰፍት ወደ አማራ ብሔርተኞች ቤት ውስጥ እንደሚገባ ምንም ጥርጥር የለውም፤ እስኪ ከሰሞኑ ልሂቃኑን እንጠይቃቸው?

ለወንድማችን የከበረ ምስጋና!

ግራኝ አብዮት አህመድ ከአረቦቹና ቱርኮች ጋር ተናብቦ በመስራት ላይ ነው። የሱዳኑ ጠቅላይ ሚንስትር ጉብኝት ሌላ ድራማው ነው፤ ከሱዳን፣ ግብጽ እና ሳውዲ አረቢያ ጋር በምዕራብ ኢትዮጵያ፣ ከኤሚራቶችና ኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር በሰሜንና ምስራቅ፣ ከቱርኮች፣ ካታርና ሶማሌዎች ጋር በደቡብ ምስራቅ በኩል የአህዛብ ሠራዊቶችን በማሰባሰብ ላይ ነው። ኬኒያስ? እናያለን። ሱዳን ሰራዊቷን እንድታስጠጋ የፈቀደው ግራኝ አብዮት አህመድ ነው። በዚህ 100% እርግጠኛ ነኝ። በዚህ ሤራው በቅድሚያ ስደተኞች ከትግራይ ወደ ሱዳን እንዳይሄዱ ያደርጋቸዋል፤ ቀጥሎም በአረቦቹ መሪነት እነግብጽ የአማራና ቤኒሻንጉል ክልልን (ግድቡን)እንዲቆጣጠሩ ይፈቅድላቸዋል። አይ ሞኙ ከንቱው ሃበሻ! እርስበርስ በከንቱ ስትበላላና ስትደክም ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የመንፈስ ዘመዱ የሆኑትን አውሬዎች ይውጡህ ይሰለቅጡህ ዘንድ ወደ ብቸኛዋ ሃገርህ እየጋበዘልህ ነው። አዎ! አረቦችን ለማስገባት ትግሬዎችን ማድከምና መበታተን ነበረበት።

አይ ሞኙ ከንቱው ሃበሻ! እርስበርስ በከንቱ ስትበላላና ስትደክም ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የመንፈስ ዘመዱ የሆኑትን አውሬዎች ይውጡህ ይሰለቅጡህ ዘንድ ወደ ብቸኛዋ ሃገርህ እየጋበዘልህ ነው። አዎ! አረቦችን ለማስገባት ትግሬዎችን ማድከምና መበታተን ነበረበት።

👉 አባታችን አባ ዘወንጌል ይህን ነግረውን ነበር

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

_______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: