Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2020
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 2nd, 2020

በመንገድ ላይ ሰዎች ሲሞቱ አይቻለሁ ፣ ብዙ የሞቱ ሰዎች በውሾች ሲበሉ አየሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2020

እግዚኦ!!!

የኢትዮጵያ ጦር እ... በኖቬምበር አጋማሽ ላይ በትግራይ አነስተኛ የእርሻ ከተማ ሁመራን ሲወጋ የ 54 ዓመቱ ጉሽ ጠላ ባለቤቱን እና ሶስት ልጆቹን በአቅራቢያው ወደሚገኝ ከተማ እንዲሸሹ አደረጋቸው፡፡

ከጥቂት ቀናት በኋላ የቤቱን ሁኔታ ለማጣራት ተገደደ፡፡ በደረቁ ገጠር ውስጥ እየተጓዘ በሞተር ብስክሌቱ ወደ ከተማው ሲቃረብ ፣ ቁጥራቸው ስፍር የሌላቸው የአስከሬኖች ጠረን አየሩን ሞልተውት ነበር፡፡

ወንዶች ፣ ሴቶችና ሕፃናት በመንገዱ እና በየማሳው በተንጣለለ ተጋድመው ሰውነታቸው በጥይት ቀዳዳዎች ተሞልቶ ይታይ ነበር፡፡

ጠላ በሱዳን ድንበር አቅራቢያ ከሚገኘው የስደተኞች ካምፕ ውስጥ ድምፁ እየተሰባበረ እንዲህ አለ፤ “ብዙ የሞቱ ሰዎች በውሾች ሲበሉ አይቻለሁ። ብዙ ሰዎች በመንገድ ላይ ሲሞቱ አይቻለሁ፡፡ ብዙ አስቸጋሪ ነገሮች ፣ ለመግለጽ አስቸጋሪ ፣ ለማሰብ አስቸጋሪ ናቸው፡፡ ”

ጠላ በመቀጠል እንዲህ አለ፤ “የፌደራል ወታደሮች በሁመራ ውስጥ አግኝተውት በደም ተሸፍኖ እና መራመድ እስኪያቅተው ድረስ ደብድበውት ፋኖ ለተባለ አረመኔያዊ የአማራ ተወላጆች ጦር ሰጡት፡፡ ፋኖዎች ከተማዋን የማፍረስ እና ትግራውያንን “ለመጨረስ” ተልእኮ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል፡፡”

ፋኖዎቹ በሁመራ ያለውን የፍትህ ፍ / ቤት ተረከቡ ፡፡ ጠላ ድም እየፈሰሰውና መንቀሳቀስ እስኪያቅተው ድረስ እጁን እንደ ቢለዋ ተጠቅሞ በአንገቱ ላይ ምልክት በማቅረብ፤ “ በ 30 ዎቹ ዕድሜ ውስጥ ያለ አንድ ሰው በካራ አንገቱን ተቆርጦ አየሁት” ብሏል ፡፡

በካምፕ ውስጥ ያሉ ስደተኞች እራሳቸው የተመለከቱትን ወይም ከሌሎች የሰሙትን አስደንጋጭ መረጃ ሰጥተውናል፡፡ ከሰፈሩ በስተጀርባ አቅራቢያ ባለ አንድ ክፍል ውስጥ ጊዜያዊ ክፍል ውስጥ የተወሰኑት በፋኖ ሚሊሻዎች በቢላ እና በሜንጫ ጥቃቶች የተከሰቱ ናቸው ብለዋል፡፡

When Ethiopia’s army shelled Humera, a small agricultural city in Tigray, in mid-November, 54-year-old Gush Tela rushed his wife and three children to safety in a nearby town.

A few days later, he felt compelled to find out what had become of his home. As he approached the city on his motorbike, riding through the arid countryside, he said the stench of countless dead bodies filled the air.

Men, women and children lay strewn along the road and in the surrounding fields, their bodies riddled with bullet holes, Tela said.

I saw many dead people being eaten by dogs,” Tela said from a refugee camp just over the border in Sudan, his voice breaking. “I saw many people dying on the road. Many difficult things, difficult to express, difficult to imagine.”

Tela saidfederal soldiers had found him in Humera and beaten him until he was covered in blood and could not walk, then passed him over to a brutal militia force of ethnic Amharans called the Fano. He said the Fano had been tasked with destroying the city and “finishing” Tigrayans.

The Fano had taken over a judicial court in Humera. Barely mobile and gushing blood, Tela said he was allowed to heave himself away. Gesturing a knife to his neck, he said he saw a man in his 30s beheaded with machetes.

Refugees in the camp reel off accounts of horror they either witnessed themselves or heard from others. In a makeshift ward in a room near the back of the camp, some show wounds they say were caused by knife and machete attacks by Fano militia.

https://www.theguardian.com/global-development/2020/dec/02/tigray-war-refugees-ethiopia-sudan

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እግዚአብሔር የግራኝን አፍ ከፈተልን ፥ ሰይጣን ግን የወደቁትን ወገኖች ጆሮ ደፍኖባቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2020

አቤት ጥላቻ፣ ጭካኔና አረመኔነት!

ይህን ያህል ይቅር የማይባል ቅጥፈት፣ ጥላቻ፣ ፌዝና ስድብ በተከታታይ የሚዘራው ይህ ቆሻሻ፣ አረመኔና ፋሺስት ግለሰብ የአገር ‘መሪ’ ሊሆን መቻሉ ምን ያህል የዘቀጠ ትውልድ ኢትዮጵያን እያቆሸሻት መሆኑን ነው የሚያሳየው። ለሰሜን ኢትዮጵያውያን ያለውን ጥላቻ እያየን ነው? ይህን ሁሉ ጉድ አይቶ ዝም ማለትና መርሳት አይቻልምና የወገኖቻችን ስቃይና መከራ የሚበቀል ሁነኛ ሰው በቅርቡ እንደሚመጣ አልጠራጠርም!

_________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጋላማራ ፋኖ ትግሬን ከመጥላት ይልቅ ልጆቹን አብልጦ ቢወድ ኖሮ ደምቢዶሮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2020

ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ የተጠለፉት እነዚህ ምስኪን እህቶቻችን ከተሰወሩ ፫፻፷፭ / 365 ቀናት ሆኗቸው፤ “ጀግናው” ፋኖ ግን “ምን ቸገረኝ? ምን አገባኝ?” ብሏል። እንዲያውም በተገላቢጦሽ ተማሪዎቹን አግቶ ለሰወራቸው ለአብዮት አህመድ አሊ ቅጥረኞች ሆነው ለማገልገል በመወሰንና ወደ ትግራይ ለመዝመት ፈቃደኛ በመሆን በማይካድራ እና ሁመራ ንጹሐንን ባሰቃቂ መልክ መጨፍጨፉን፣ ትግሬ ነፍሰ ጡሮቹን እና ህፃናቶቻቸውን አፈናቅሎ ማሳደዱን መርጧል። በቆሻሻው ግራኝ እየተገደለ ላለው ወገኑ መቆም ሲገባው፤ ወጣት ሴቶቹን ላገተበት፣ ልጆቹን ለሚገድልበት ለዚህ አውሬ ወግኖ ሌላውን ወገኑን በጅምላ ያስጨፈጭፋል። “ዲቃላ የስጋ ማንነትና ምንነት” ማለት ይህ ነው።

ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚለው በሌላው ኢትዮጵያዊ ላይ ጦርነት አውጆ ለመዝመት መወሰኑ በጣም ያሳፍራል፤ “እሰዬው! በለው! በለው! ድል አደረግን” እያሉ የጦርነት ነጋሪት የሚጎስሙት ደግሞ በይበልጥ ያሳፍራሉ፣ ያሳዝናሉ፣ ያስቆጣሉ። ምናለ ይህን ሁሉ ጉልበታቸውን ከደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ለአንድ ዓመት ያህል በተሰወሩት ምስኪን የገበሬ ልጆች ላይ አውለውት ቢሆን?!

እስኪ አስቡት እነ ጀነራሎች አሳምነውን እና ሰዓረን የረሸነው፣ እነ ስመኘው በቀለን በመስቀል አደባባይ ካሜራ አጥፍቶ ለገደለው፣ ምስኪን የገበሬ ልጆችን አግቶ ለሰወረ፣ ገበሬዎችን ትምህርት ቤት ሰብስቦ ለጨፈጨፈው፣ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ ተዋሕዶ ወንድሞቻችንን እና ሕፃናትን ለገደለው፣ ቀሳውስትንና ካህናትን ላሳረደ፣ እናቶችን ከጎጆዎቻቸው ለአፈናቀለው፣ ኮንዶሚኒየም እየሰረቀ ለጋላ ወገኑ ላከፋፈለው፣ ወላሂ! ወላሂ!” ብሎ በመማል ግድቡን ለታሪካዊ ጠላቶቻችን አሳልፎ ለሰጠው፣ ሰላማዊ በሆኑ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ በፌስቡክ ጦርነት ላወጀው አውሬ የአገር ጉዳይ ነውከ”ሙሴአችን” ወደ “አብርሃም ሊንከናችን” ተሻግረው ዛሬም በድጋሚ ድጋፍ ሲሰጡ አየን። “ከትግሬ ሰይጣን ይሻለኛል!” የሚሉ የጋላማራ መርህየለሽልሂቃንም ተሰምተዋል። አቤት ውርደት! አቤት ውድቀት! አቤት ቅሌት!

☆፩ኛ ዓመት☆

ወለጋ ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ይማሩ የነበሩና አሁን ላይ ጫካ ውስጥ ታግተው የሚገኙ 17 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ስም ዝርዝር፦

. በላይነሽ መኮንን ደምለዉ (Auto Economics 1st year ) ደቡብ ጎንደር

፪. ሳምራዊት ቀሬ አስረስ Journalist 2nd year ) ጎጃም

. ዘዉዴ ግርማዉ ፈጠነ ( Auto Economics 3rd year) ሰሜን ጎንደር

፬. ሙሉ ዘዉዴ አዳነ (Sociology 2nd year) ጎጃም

፭. ግርማቸዉ የኔነህ አዱኛ (Biotechnology 3rd year) ሰሜን ጎንደር

፮. ስርጉት ጌቴ ጥበቡ (Natural science 1st year) ደቡብ ጎንደር

፯. ትግስት መሳይ መዝገቡ (የ12 ፕሪፕ ተማሪ) ቄለም ወለጋ ጨነቃ

. መሰረት ከፍያለዉ ሞላ ( Natural science 3rd year) ሰሜን ወሎ

፱. ዘመድ ብርሃን ደሴ (Natural science 3rd year) ሰሜን ወሎ

. ሞነሞን በላይ አበበ (journalist 2nd year) ጎጃም

፲፩. ጤናለም ሙላቴ ከበደ (Agro Economics 2nd year) ጎጃም

፲፪. እስካለሁ ቸኮል ተገኝ (Chemistry 3rd year ) ደቡብ ጎንደር

፲፫. አሳቤ አየለ አለም (Plant science 3rd year ) ጎጃም

፲፬. ቢተዉልኝ አጥናፉ አለሙ (Computer science 3rd year) ደቡብ ጎንደር

፲፭. ግርማዉ ሀብቴ እመኘዉ (Mechanical Engineering 3rd year) ሰሜን ጎንደር

፲፮. አታለለኝ ጌትነት ደረሰ (Natural science 1st year ) ደቡብ ጎንደር

፲፯. ክንድዬ ሞላ ገበየሁ ( Natural science 1st year) ደቡብ ጎንደር

___________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: