Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2020
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 15th, 2020

የግራኝ ወታደሮች በሰላማዊ የትግራይ ነዋሪዎች ላይ የፈጸሙትን ግድያ የተረፉት ዜጎች በመሳቀቅ ይተርካሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2020

ጊዚያዊው የኢትዮጵያ ህገ-ወጥ አገዛዝ በትግራይ ላይ ያደረሰውን ፋሺስታዊ ጥቃት በሕይወት የተረፉት በወር በተካሄደው ዘመቻ ወታደሮች ሰላማዊ ሰዎችን ስለመግደላቸው ይናገራሉ።

በሌላ በኩል እየተፈጸመ ያለውንና ሃገራችን ዓይታው የማታውቀውን የጭካኔ ማራቶን የምዕራባውያኑ ሳተላይቶቻቸው አንድ በአንድ ይቀርጹታል፤ አሁን አላስችል ስላላቸውና መቅረጻቸውን ከበላይ ሆኖ በሚቀርጸው በእግዚአብሔር ፊት ተጠያቂ ከመሆን ለማምለጥ ሲሉ መደረግ ያለበትን ያደርጉ ዘንድ ይገደዳሉ።

አውሮፓ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የገንዘብ ድጋፍ ሁሉ ታግዳለች። የኢትዮጵያ አገዛዝ በትግራይ የተፈጠረውን ግጭት የሚያስተናግድበት መንገድ የዚያ አውሮፓዊ ውሳኔ መሰረት ነው። አዲስ አበባ ውስጥ ያለው መንግሥት በዚያ ግጭት ሰብዓዊ መብቶችን እስከጣሰ ድረስ የአውሮፓ የገንዘብ አቅርቦት እንደተዘጋ ይቆያል።

👉 የቢሶበር ነዋሪ የሆኑት አቶ ጌታቸው አበራ፤ “በዚህ አንድ አካባቢ ብቻ ይህ ሁሉ ጭፍጨፋ ከተደረገ ታዲያ በአጠቃላይ ምን ሊሆን እንደሚችል አስቡ፡፡”

👉 If in just this one area you have this much destruction,” said Bisober resident Getachew Abera, “then imagine what might have happened generally.”

The first shells landed before dawn, crashing through tin-roofed mud homes and sending Jano Admasi’s neighbours fleeing for the cacti-dotted hills around her village in Ethiopia’s northern Tigray region.

Jano, a soft-spoken woman in her sixties, tried to escape as well, running with her eldest son, 46-year-old Miskana, along a dirt road leading out of the village.

But on the way, she says, they encountered Ethiopian government soldiers who turned them around, forcing them into a nearby house with two other terrified families.

What happened next, described by three eyewitnesses but denied by the Ethiopian government, casts doubt on Prime Minister Abiy Ahmed’s claim that his military offensive in Tigray has been prosecuted with special care for civilian lives.

In an apparent rage, the soldiers accused Miskana and two other men in the group of aiding the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), whose leaders are the target of the military operations ordered last month.

“They asked us who we were, and we said we are just farmers and elderly women,” Jano told AFP. “They came back again and said ‘Get out’, and separated the men from the women.”

The soldiers made the men including Miskana sit down and, before Jano fully realised what was happening, shot them dead with Kalashnikov rifles.

A 15-year-old boy who leapt in front of a bullet in a futile bid to save his father was also killed.

The killings — which took place on November 14, 10 days after Abiy announced the offensive — represent just one incident of civilian suffering in Bisober, a farming village home to roughly 2,000 people in southern Tigray.

In the three days it took federal forces to wrest control of the village from the TPLF, 27 civilians died, according to local officials and residents: 21 from shelling and six in extrajudicial killings.

The government has tightly restricted access to the region, making it difficult to assess the toll of a conflict the UN warns is “spiralling out of control”.

But AFP recently obtained exclusive access to southern Tigray, where residents of multiple towns and villages accused both government and pro-TPLF combatants of, at best, putting civilians in harm’s way — and, at worst, actively targeting them.

Survivors told AFP they dreaded how many civilians could have died across Tigray.

“If in just this one area you have this much destruction,” said Bisober resident Getachew Abera, “then imagine what might have happened generally.”

_____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ስደት ላይ የተወለዱ | የኢትዮጵያ ጦርነት ሰለባ የሆኑት ሕፃናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2020

___________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Leave a Comment »

የሮማው ጳጳስ የሙሶሊኒን ሰራዊት ‘ጳጳስ’ ዳንኤል ክብረትና ዘመድኩን ደግሞ የግራኝን ሰራዊት ‘ባርከውታል’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2020

በኤርትራ ላይ በመቶ ሃምሳ ዓመት ውስጥ ሁለት ጊዜ የተደረገው ፋሺስታዊ ጥቃት ወደ ትግራይ ወርዷል፦

👉 የተዋሕዶ ልጆች ሰቆቃ በዘመነ ፋሺስት ቤኒቶ ሙሶሊኒ

👉 የተዋሕዶ ልጆች ሰቆቃ በዘመነ ፋሺስት ግራኝ አህመድ ዳግማዊ

በመስቀል አደባባይ እና ጃንሜዳ ላይ የተጠነሰሰውን ሤራ በድብቅ ያቀነባበሩትን እነ ‘ጳጳስ’ ዳንኤል ክብረትን እና አጋሮቻቸውን ከፋሺስት ኢጣልያ በይበልጥ የከፋ የሚያደርጋቸው፦

☆ ኢትዮጵያ ለፋሺስት ኢጣሊያ ሩቅ፣ ባዕድ አገር መሆኗ

☆ ለካቶሊኩ የሮማው ጳጳስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ሩቅ እና ባዕድ ሃይማኖት መሆኗ

ዳንኤል ክብረትና ዘመድኩን በቀለ ለግራኝ ሰራዊት “ትግሬን በለው! ግድለው!” እያሉ የባረኩትና ድጋፋቸውንም የሰጡት ተዋሕዶ “ወንድማቸውን” እንዲጨፈጭፍላቸው ነው። አዎ! ከቀኙ ተዋሕዶ ትግሬ ግራኙን እና አህዛብ-መናፍቁን አብዮት አህመድን መርጠው።

እነ ‘ጳጳስ’ ዳንኤል ክብረትን እና የሮማውን ጳጳስ አንድ የሚያደርጋቸው፤ ሁለቱም በኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስቲያን ልጆቿ ላይ ጦርነት ማወጃቸው ሲሆን ሌላው የሚያገናኛቸው አስገራሚ ነገር ደግሞ ፋሺስት ኢጣሊያም ፋሺስት ኦሮሚያም ለጦርነታቸው አህዛብን መገልገላቸው፤ መሀመዳውያኑ ከጎናቸው ማሰለፋቸው ነው።

ኢትዮጵያ በፋሽስት ጣሊያን እጅ ውስጥ እንድትሆን ያደረጓት የተለያዩ መሰረታዊ ምክንያቶች ነበሩ፡፡ የሙሶሊኒ ጦር፣ የጦር የበላይነቱን እንዲጨብጥ እናም ለተወሰነ ጊዜም ቢሆን አገሪቱን በቁጥጥር ውስጥ ለማድረግ ያበቁት ዋና፣ ዋና መሰረታዊና ታሪካዊ እውነቶች ፋሽስት ሙሶሊኒ አገሪቱን ሊወር ዝግጅቱን ባጠናቀቀበት ወቅት ንጉሱ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ የነበሩበትን ጭንቀት ማሰብ እራሱ ያስጨንቃል፡፡ ዘመናዊ ጦር የመዘዘ፤ ከጀርመኑ የናዚ እንቅስቃሴ ጋር የቅርብ የጦር ስምምነትና የርዕዮተ ዓለም ሐሳብ የሚጋራ፤ ከዚህም በላይ የታሪካዊውን የአድዋን ጦርነት ሽንፈት ለመበቀል የተገኘውን አጋጣሚ ከመጠቀም ወደኋላ የማይል ጨካኝ የጠላት ሰራዊት መጥቷል፡፡

የኢትዮጵያን መንግስት በከፍተኛ ችግር ውስጥ ከጣሉት መሰረታዊ ችግሮች አንዱ ልክ እንደ ግራኝ አብዮት ሙሶሊኒም እራሱን ያቀረበበት አቀራረብ ነበር፡፡ እርሱ እራሱን ያቀረበው የእስላም ረዳትና አዳኝ – በተለይም በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ሙስሊሞች እንደሚያድናቸው አድርጎ ነበር፡፡ በእርግጥም ፋሽስቱ ሙሶሊኒ እራሱን ያቀረበው በኢትዮጵያ ውስጥ የተጨቆነውን እስልምናን ለማዳን ማለትም “የኢትዮጵያ እስልምና አዳኝ” በማለት ነበር፡፡

“የኢትዮጵያ እስልምና አዳኝ” የሚለው የሙሶሊኒ ፅንሰ ሐሳብ ኢትዮጵያን የእስላም ጠላት አድርጎ በመሳል በረቀቀ መንገድና ቅንብር ለሌላው ዓለም በተለይም ለአካባቢው አረብ አገሮች በሚያሳምን ሁኔታ ቀርቦ ነበር፡፡ አቀራረቡም ከአሁኑ ጊዜ የዋሃቢስቶች እስልምናዊ እንቅስቃሴ በምንም ያልተለየ እና እንደሚከተለው ነበር፡ “ኢትዮጵያ የምትባለው አገር እስልምናን እና ሙስሊሞችን የምታሰቃይ ናት፤ ሙስሊሞችና እስልምና የአገሪቱ ዋና የጀርባ አጥንት ናቸው ነገር ግን ያለአግባብ ተጨቁነዋል፤ እስልምና በኢትዮጵያ ውስጥ ነፃነት ማግኘት አለበት ይህንንም ለማምጣት የምችለው እኔ ብቻ ነኝ የሚል ነበር፡፡” ይህ የሙሶሊኒ ሐሳብ በብዙ የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች በተለይም በሳውዲ አረቢያ መንግስት ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አገኘ፡፡ ተቀባይነትን ማግኘት ብቻ ሳይሆን ድጋፍንም ተቀዳጀ፡፡ በመልስ ለእስላም የአማርኛ ድረ ገፅ ላይ “የሙሶሊኒ ግመሎች” በሚል ርዕስ እንደቀረበው ሙሶሊኒ ፲፪/12 ሺህ ግመሎችን ከሳውዲ አረቢያ እንዲገዛ ተፈቀደለት፡፡ ከዚያም ከባድ የጦር መሳሪያዎችን በአገሪቱ ውስጥ በግመሎቹ በማጓጓዝ በጦርነቱ የበላይነትን ለማግኘት ቻለ፡፡ የዚህ የሙሶሊኒ የእስላም እርዳታ ጦርነት በሳውዲ አረቢያ ጋዜጦች መካከለኛውም ምስራቅ ሚዲያዎች በወቅቱ ጋዜጣ ብቻ በነበረው “በአልጀዚራ”ም ሳይቀር ከፍተኛ የድጋፍ እና የፕሮፓጋንዳ ሽፋን ተሰጠው፡፡ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በተለይ ሐረር እና ጂማ አካባቢ የነበሩ ሙስሊሞች ሙሉ በሙሊ ከሙሶሊኒ ጎን ተሰልፈው ነበር።

በብዙ ተጨባጭ የምርምር ማስረጃዎች የተደገፉ ታሪካዊ መረጃዎችና ጽሑፎች እንደሚያሳዩት ከሆነ የሙሶሊኒ ጦርነት በኢትዮጵያ ላይ የተደረገው፦

👉 በአንደኛ ደረጃ፡- “የእስልምና ጦርነት” በተለይም

👉 በሁለተኛ ደረጃ፡- ሳውዲ አረቢያ በእጅ አዙር ኢትዮጵያን የወጋችበት ጦርነት ነበረ ለማለት ሙሉ ለሙሉ ያስደፍራል፡፡ ከዚህም ባሻገር

👉 በሦስተኛ ደረጃ፡- የአገሪቱ የዋሃቢዝም እንቅስቃሴ ደጋፊ ሙስሊሞች አገሪቱን የእስላም አገር ለማድረግ በማቀድ ከፋሽስት ጣሊያን እና ከሳውዲ አረቢያ ጋር በመሆን የተዋጉበት ጦርነት ነበርም ለማለት ያስደፍራል፡፡

ዛሬም በተመሳሳይ መልክ ፋሺስት ግራኝ አህመድ አሊም የእስልምና አዳኝ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን አፈራርሶ እና ተዋሕዶንም አጥፍቶ የዋቄዮ-አላህ ዲያብሎሳዊ ሥርዓትን በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ለማስፈን ቆርጦ የተነሳ አላሚ ነው፤ ልክ ዝሆን አክላለው ብላ ተነፋፍታ እንደሞተችው እንቁራሪት ተነፋፍቶ ይሞታታል እንጂ ይህ ህልሙ አይሳካለትም።

ዛሬም ሳዊዲዎች፣ ግብጾች፣ ኤሚራቶች፣ ሶማሌዎች፣ ቱርኮች፣ ጂቡቲ፣ አህዛብ ኢሳያስ አፈቆርኪ የዋቄዮ-አላህን ዲያብሎሳዊ ሰራዊት በመደገፍ በኢትዮጵያ የጀርባ አጥንት በሆነችው በትግራይ ላይ ወረራ በማድረግ እጅግ ብዙ ሰቆቃና ጥፋት በማድረስ ላይ ናቸው። ሕዝቡን ሙሉ በሙሉ እስካልጨረሱ ድረስ፣ ታሪካዊ ዓብያተ ክርስቲያናትን፣ ገዳማትንና ቅርሶችን እስካላጠፉ ድረስ ይህን ጦርነት ማቆም አይፈልጉም፤ ለዚህም የህወሃትን አመራሮች ሆነ ከስር ያሉትን “ያዝናቸው፣ ገደልናቸው!” አይሉም። ቆሻሻው ግራኝ አብዮት “ጦርነቱ ስምንት ወራት ሊወስድ ይችላል” ማለቱ ይህን ነው የሚጠቁመን፤ ተዋሕዶ ትግሬ ኢትዮጵያውያንን የማጥፋት ተልዕኮ ነውና ያላቸው። ገንዘብ እንደሆነ አረቦቹ ሰጥተውታል፤ መሳርያም በጂቡቲ፣ በአሰብና ሶማሊያ በኩል በገፍ እያስገቡለት ነው።

የኢሳያስን ኤርትራ ለምኖ ወደ ኢትዮጵያ ያመጣውና በሚከተለቱ አህዛብ/ ግብረሰዶማውያን የአረብ ቅጥረኞች ስብስብ የሚመራው ጂሃዳዊ ሰራዊት ይህን ይመስላል፦

አብዮት አህመደ አሊ (ሙስሊም መናፍቅ)

ደመቀ መኮንን ሀሰን (ሙስሊም)

ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)

ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)

ብርሃኑ ጂኒ ጁላ (ዋቀፌታ-ሙስሊም)

መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)

ባጫ በጫጫ ደበሌ (ዋቀፌታ መናፍቅ)

ሀሰን ኢብራሂም (ሙስሊም)

ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)

ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)

ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)

አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)

ጃዋር መሀመድ (ሙስሊም) (አዎ!“የታሰረው” ለስልት ነው)

____________________________

Posted in Ethiopia | Leave a Comment »

አሳዛኝ ኤርትራውያን/ኢትዮጵያውያን ስደተኞች | እኔ በሕይወት ውስጥ ዕድለኛ አይደለሁም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2020

_____________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የ፹/80 አመቷ ስደተኛ አያታችን | ከስደት ይልቅ እዚያው በቤተ ክርስቲያኔ ብሞት ይሻለኝ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2020

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የትግራይ ጦርነትና ግራኝ ትዊተርን አጨናነቁት | የእርስ በርስ ጦርነት ወደ አሜሪካ እየመጣ ነውን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2020

አሜሪካ ከፍተኛ ውጥረት ላይ ትገኛለች። በዋሽንግተን ዲሲ በትራምፕ ደጋፊዎችና ተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተቀስቅሷል፤ ሰዎች በቢለዋ ተወገትው ቆስለዋል። በአሜሪካ ምርጫ ከተካሄደበትና በትግራይ ላይ ጦርነቱ ከጀመረበት ዕለት አንስቶ የአሜሪካ ቀጣዩ ፕሬዚደንት ማን እንደሆነ እስካሁን ግልጽ አይደለም። ይህ በአሜሪካ ታሪክ ታይቶ አይታወቅም።

ትዊተር ትግራይን እና ግራኝ አብዮት አህመድን በተመለከቱ እጅግ በጣም ብዙ ተደጋጋሚ ትዊቶች ተጥለቅልቋል። ይህ በአጋጣሚ አይደለም! የፕሬዚደንት ትራምፕ ተቀናቃኞች (ግራኞች) ምናልባት ትራምፕ ከመሰናበታቸው በፊት የአመጽ አዋጅ ያወጣሉ ብለው ፈርተው ሊሆን ይችላል፡፡ ስለዚህ ግራኞቹ እንደ የትግራይ ደጋፊዎችና ተሟጋቾች መስለው ስለ አመጽ በመለጠፍ እና የፍለጋ ስልተ ቀመሮችን ለማዛባት አሁን ሰዎች ጊዜው ሳይደርስ እርምጃ እንዲወስዱ መልዕክት ለማስተላለፍ ፈልገው ሊሆን ይችላል።

የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛው ግራኝ አብዮት አህመድ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ የከፈተው ጦርነት ባስከተለው ዕልቂት አሜሪካ ክፉኛ ትቀጣለች። በትግራይ ላይ በተከፈትው ጦርነት ብቻ እስካሁን እስከ መቶ ሺህ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ሳይገደሉ እንዳልቀረ ይገመታል። ሬሳዎችን የሚያነሳላቸው ሰው ጠፍቶ ጅቦችእህ ህ ህ!!!ኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል በተባሉትም ክልሎች ሰሜን ኢትዮጵያውያን እየታደኑ በመታረድ ላይ ናቸው።

ይህን ሁሉ ጭካኔ እግዚአብሔርና መላዕክቱ ያዩታል፤ ስለዚህ አሜሪካ፣ አውሮፓና አረቢያ በሚቀጥሉት ወራት በረሃብ፣ በበሽታና በእርስበርስ ጦርነት ይናወጣሉ።

__________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: