Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2020
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 21st, 2020

Nobel Laureate’s Barbaric Bombing of Ethiopia’s Mekelle | “ከመቀለ ድብደባ የተረፍንበት መንገድ”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 21, 2020

ቆሻሻውና አረመኔው አብዮት አህመድ አሊ ሚስቱንና ልጆቹን ወደ አሜሪካ ልኮ ምስኪን የትግራይ እናቶችንና ሕፃናትን በቦምብ ይደበድባል!!! እንደው የትግራይ ወንዶች ይህን አውሬ ባፋጣኝ ካልቆራረጣችሁት ወንዶች አይደላችሁም!

ቤተሰቦቹን ያጣ ጨቅላ ህፃን፣ ራሷን ስታ ያለች ታዳጊ፣ የተገደሉ አዛውንት ሴት- እነዚህ ክስተቶች የመከላከያ ሠራዊት መቀለን ለመቆጣጠርና የትግራይ ክልል አስተዳደሪ የነበረውን ህወሓትን ለመጣል በተደረገው ውጊያ ከታዩ አደጋዎችና ሞቶች መካከል የተወሰኑት ናቸው።

እነዚህ ሕዳር 19/ 2013 .ም መቀለን ለመቆጣጠር በደረሰው የከባድ መሳሪያ ጥቃት ከተረፉ ነዋሪዎችና ዶክተር የተሰሙም ታሪኮች ናቸው።

500 ሺህ በላይ ሕዝብ ነዋሪ ባለባት የትግራይ ክልሏ መዲና መቀለ ስለተፈጠረው ነገር ከጥቃቱ የተረፉ ነዋሪዎችና ዶክተሮቹ የሚናገሩት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ካሉት ጋር ይቃረናል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወቅታዊ ሁኔታን አስመልከቶ በተናገሩበት ወቅት መካላከያ ሠራዊት ባደረገው ወታደራዊ ዘመቻ አንድ ንፁህ ዜጋም አልተገደለም ማለታቸው የሚታወስ ነው።

ከጊዜ ወደ ጊዜ ሻክሮ የነበረው የፌደራል መንግሥቱና የትግራይ ክልል አስተዳደር ግንኙነት ወደ መጨረሻው ምዕራፍ አምርቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የትግራይ ልዩ ኃይል በክልሉ የሚገኘውን የሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት በመፈፀሙ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ይህም የምድር ውጊያና የአየር ጥቃቶችን ያካተተ ነበር።

ግጭቱ ከተነሳ በኋላ የኮሚዩኒኬሽን ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በመቋረጡ መረጃ ማግኘት አዳጋች የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት የስልክ አገልግሎት በመመለሱ ቢቢሲ በርካታ ነዋሪዎችን ማናገር ችሏል። ስማቸው ለደኅንነታቸው ሲባል አልተጠቀሰም።

ማስጠንቀቂያ፡ በፅሁፉ ውስጥ የተጠቀሱት ሁኔታዎች አንዳንድ አንባቢያንን ሊረብሹ ስለሚችሉ ከወዲሁ እንዲጠነቀቁ እናሳስበለን።

👉 በአይደር የሚገኙ የቤት አከራይ

እለቱ ቅዳሜ ሕዳር 19/2013 .ም ነበር። በግቢያችን ውስጥ በደረሰ የከባድ መሳሪያ ድብደባ አራት ቤቶች በሙሉ ወደሙ።

በአንደኛው ቤት ውስጥ ሙሉ ቤተሰቡ አልቆ አንድ ታዳጊ ልጅ ብቻ በህይወት ተረፈ። አባቱ፣ እናቱና ሁለት እህቶቹ ወዲያው ነበር የሞቱት። አስከሬናቸውም ተቆራርጦ ነበር። ለስድስት ዓመታት ያህል ተከራይተው ነው የኖሩት። የደረሰባቸውም ሁኔታ በጣም አሳዛኝና ልብ የሚሰብር ነው።

ባለቤቴም ብትጎዳም ይህን ያህል ለክፉ የሚሰጥ አይደለም። እኔም ደረቴ ላይ ጉዳት የደረሰብኝ ሲሆን እስካሁንም አላገገምኩም። በመቀሌ ከሚገኘው ዋነኛው የአይደር ሪፈራል ሆስፒታል የወጣነው ከቀናት በፊት ነው።

በሆስፒታሉ ባለው የመድኃኒት፣ የህክምና ቁሳቁሶች እንዲሁም የዶክተሮች እጥረት ምክንያት ተገቢ ህክምና ማግኘት አልቻልንም። በርካታ ጉዳት ደርሶባቸው የመጡም ስለነበሩ የሆስፒታሉ ዋነኛ ትኩረት ክፉኛ በቆሰሉት ላይ ነው።

ለኔእና ለባለቤቴ ሆስፒታሉ የታዘዘልንን መድኃኒት ከውጭ በሚገኝ ፋርማሲ እንድንገዛ በተነገረን መሰረት ብንፈልግም መድኃኒት እንዳለቀ ተነገረን። ጨርሰናል፤ በክምችት ክፍላችን የለም ተባልን።

ሕይወት አዳጋች ሆናብናለች። ለአርባ ቀናት ያህል ዋና ዋና ገበያዎች እንደተዘጉ ናቸው። መሰረታዊ የሚባሉ ቁሳቁሶችን ማግኘት አስቸጋሪ ነው። ምግብ ማግኘት ራሱ ፈታኝ ነው።

ህይወታቸውን ለማዳን እግሬ አውጭኝ ብለው ከመቀሌ የሸሹ ነዋሪዎችም እስካሁንም አልተመለሱም። ደብዛቸው እንደጠፋ ነው። ያሉበትንም አናውቅም።

👉 የሁለት ልጆች እናቷ በሃወልቲ አካባቢ

ከፍተኛ የሆነ የከባድ ጦር መሳሪያ ጥቃትና የአየር ድብደባዎች ከሕዳር 19/2013 .ም በፊትም በመቀለ ላይ ነበር። ሕዳር 19 ግን በመኖሪያዬ አካባቢ ተከሰተ።

ጠዋት የጀመረ እሰከ ምሽት ድረስ አላባራም። በቤታችንም ላይ የከባድ ጦር መሳሪያ ድምፆች እያፏጨ ያልፍ ነበር። በከፍተኛ ፍርሐት ውስጥ ስለነበርን ልጆቼ ያለቅሱ ነበር።

በአካባቢው በሚገኝ ቤትም የከባድ ጦር መሳሪያ በማረፉ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ወደመ።

አንዲት አዛውንት ተገደሉ፤ ልጃቸውም ከፉኛ ቆሰለች። በአይደር ሪፈራል ሆስፒታል በሞትና በሕይወት መካከል በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ ትገኛለች።

አብዛኛዎቹ ጎረቤቶቻችን መቀለ ላይ ከደረሰው ከባድ ጥቃት ከተፈጸመበት ከሕዳር 19 በፊት ነው፤ ለህይወታቸው ፈርተው የሸሹት።

እኔም፣ ልጆቼም እንዲሁም በቤታችን ተከራይተው የሚኖሩ ሰዎች ሳንሸሽ ቀረን። በቤታችን አካል ጉዳተኛና መሮጥ የማትችል ሰውም ስለነበረች ነበር ሁኔታውን የጠበቅነው።

ነገር ግን በዚያች ዕለት የከባድ መሳሪያ ጥቃቱና ድብደባው በከፍተኛ ሁኔታ ሲያስጨንቀን በአቅራቢያችን ወደሚገኝ በግንባታ ላይ ወዳለ ህንፃ ስር ገብተን ምሽቱን እዚያ አሳለፍን።

👉 የተራቡ የሠራዊቱ አባላት ምግብ አንድንሰጣቸው እየጠየቁን ነበር

በነገታው ጠዋት የሰዎች ድምፅ መስማት ጀመርን፤ ነገር ግን ሁሉ ነገር እስኪረጋጋ ከተደበቅንበት ለመውጣት አልደፈርንም። ወደ በኋላ ላይ ስንወጣ ግን ከተማዋን የተቆጣጠሯትን የፌደራል መከላከያ ሠራዊት አባላትን ማየት ጀመርን።

ገበያዎቹና ሱቆቹ በመዘጋታቸው ምክንያት የሚበላ ምግብና ውሃ እንድንሰጣቸው ጠየቁን።

እርስ በርስ የምንጋራት ትንሽ ምግብ ብትኖረንም ካለችን የተወሰነ ሰጠኋቸው።

በአሁኑ ወቅት አንዳንድ ገበያዎች ቢከፈቱም ዋጋቸው ከመወደዱ የተነሳ የሚቀመስ አልሆነም። ካለው የሸቀጦች እጥረትም ጋር ተያይዞ ዋጋቸውን በከፍተኛ ሁኔታ እያናሩት ነው።

በመቀለ በአንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው ውሃ፣ ኤሌክትሪክ ቢመለስም እኔ ግን የምኖርበት አካባቢ አልተመለሰም።

ምግብም ለማብሰል በእንጨትና በምድጃ ነው የምንጠቀመው። እንጀራም የምንጋግረው በእንጨት ነው። ጎረቤቶቼም መጥተው ይጠቀሙበታል። የውሃ አገልግሎትም ባለመኖሩ ከመቀለ ወጣ ብሎ ከሚገኙ ጉድጓዶች ውሃ እየቀዳን ነው የምንጠቀመው።

የፌደራል መከላከያ ሠራዊት አባላት ከተማውን እየዞሩ ቅኝት ያደርጋሉ። ነዋሪዎች ፊት ለፊት ወታደሮቹን ሲያዩ በከፍተኛ ሁኔታ ይደነግጣሉ።

በአንዳንድ የትግራይ አካባቢዎች ወታደሮቹ ነዋሪዎችን እንደገደሉና ንብረትም እንደዘረፉ ቢሰማም በመቀሌ ይህንን አላየሁም።

በአንዳንድ የከተማዋ ሰፈሮች ተፈላጊ ሰዎችን ለመያዝ የቤት ለቤት አሰሳ ቢያደርጉም እኔ በምኖርበት ሰፈር ይኼ አላጋጠመኝም።

👉 ነፃ የወጡ እስረኞች ከተማዋን መዘበሩ

በሰዓት እላፊ አዋጁ ምክንያት አሁንም ቢሆን ከማታ እስከ ጠዋት በከተማዋ መንቀሳቀስ አይቻልም። እሰከ ቅርብ ቀናትም ድረስ ከፍተኛ የተኩስ ድምፅ እየሰማን ነበር። ወታደሮቹ የከተማዋን ወጣቶች እንደገደሉ ሰምተናል።

በከተማዋ ውስጥ ከፍተኛ ዝርፊያም ስለነበር ወጣቶቹ የሰዓት እላፊ አዋጁን ተላልፈው ከተማዋን እየጠበቁ ነበር። ወታደሮቹም የሰዓት እላፊውን ተላልፋችኋል በሚል በሚጠይቋቸውም ወቅት በተፈጠረ ፍጥጫ ተኩሰውባቸዋል።

በክልሉ አስተዳደር የነበሩትና በከተማዋ ተሰማርተው የነበሩት ፖሊሶች በጎዳናው ላይ አይታዩም።

በከተማዋ በከፍተኛ ሁኔታ ዝርፊያ ተፈፅሟል። በተለይም የክልሉ አስተዳዳሪ በከተማዋ ላይ ቁጥጥሩን ካጣ በኋላ የከተማዋ ዝርፊያው ቀላል የሚባል አልነበረም።

አብዛኞቹ ዘረፋዎች የተፈፀሙት በቅርቡ ከእስር ቤት በወጡ ታራሚዎች ነው። ታራሚዎቹ ከእስር ቤት በነፃ ይለቀቁ ወይም ያምልጡ የምናውቀው ነገር የለም። የከተማዋ ነዋሪዎችም በዝርፊያው ተሳትፈዋል። ነገር ግን አሁን ይኼ በአብዛኛው ቆሟል።

👉 ዶክተር-በአይደር ሪፈራል ሆስፒታል

አሰቃቂ የሚባለውን ጊዜ አልፈን ይኸው በህይወት አለን። እኔ ከቤተሰቤ ጋር ደህና ነኝ። ነገር ግን በሆስፒታሉ አካባቢ የሚኖሩ ሰዎች በከባድ መሳሪያ ጥቃቱ ተገድለዋል። ሕዳር 19/2013 .ም አራት ሰዓት አካባቢ የመከላከያ ኃይል መድፎችን ጨምሮ ከባድ መሳሪያ በከተማዋ ላይ መተኮስ ጀመረ፤ ይህም እስከ ምሽት ድረስ ሳያባራ ቀጠለ።

እኔ ራሱ የ22 ሰዎች አስከሬን ቆጥሬያለሁ። ሰባት ሟቾች ጥዋት እንዲሁም 15 ሰዎች ወደ አመሻሹ አካባቢ። ሁሉም ሰላማዊ ዜጎች ናቸው። የአንዳንዶቹ አስከሬኖች በጥቃቱ ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ በመጎዳታቸው ምክንያት ማንነታቸውንም ማወቅ አልተቻለም።

ማወቅ ከቻልነውም ሰዎች ውስጥ አንዲት የ10 ዓመት ታዳጊ ልጅ አስከሬን እንዲሁም የ70 ዓመት አዛውንት ይገኙበታል።

ሟቾቹ ከከተማዋ ከተለያዩ ሰፈሮች የመጡ ናቸው፤ ቀበሌ 15፣ እንዳገብርኤል፣ መናኸሪያና ቀበሌ 12 ይገኙበታል።

የአንድ ዓመት ተኩል ጨቅላ ህፃንን ጨምሮ 70 ቁስለኞችን ተቀብለናል።

የመከላከያ ሠራዊት የመቀለ ከተማን ከመቆጣጠሩ ሁለት ሳምንት በፊት የአየር ጥቃት ነበር። በጥቃቱም አንደኛው የመቀለ ዩኒቨርስቲ ካምፓስ ተመትቷል።

በአየር ጥቃቱም የተጎዱ 22 ተማሪዎችን አክመናል። በሚያሳዝን ሁኔታም አንድ የሶሺዮሎጂ ተማሪ ህይወት አልፏል።

እንደርታ አካባቢ በደረሰም ሌላ የአየር ጥቃት አንዲት እናትና የሰባት ዓመት ልጇ ተገድለዋል።

እናቲቱ ወዲያው ህይወቷ ሲያልፍ፤ ልጇ ግን ጭንቅላቷ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት እንዲሁም አንድ አይኗ ጠፍቶ ነበር የመጣችው። ህይወቷን ለማትረፍ የሚቻለንን ነገር ሁሉ ብናደርግም አልተሳካልንም።

በከፍተኛ ደረጃ የህሙማን አልጋ፣ የመድኃኒትና እንዲሁም የህክምና ቁሳቁሶች ግብአት እጥረት አጋጥሞ ነበር። በአሁኑ ወቅት የፌደራል መንግሥቱ በተወሰነ መልኩ የህክምና ግብአቶችን ቢልክም ሆስፒታሉ በሙሉ አቅሙ እየሰራ አይደለም።

ምንጭ

____________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሳጥናኤል ጎል ቍ. ፬ ክፍል ፫ | ግራኝ አብዮት አህመድና የግብረ-ሰዶማዊነት ተልዕኮው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 21, 2020

👉 በ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ላይ “የተጠለፈ ትግል/ The Hijacked Revolution)“ የተባለና ብዙ ድብቅ መረጃዎችን የያዘ መጽሐፍ ለገበያ ውሎ ነበር። መጽሐፉን የግራኝ ዐቢይ አህመድ አገዛዝ ከገበያ እንዲነሳና የታተሙት ቅጅዎች ሁሉ ተለቃቅመው እንዲቃጠሉ አድርጓል። በዚህ መጽሐፍ ገጽ ፳/20 ላይ የሚከተለውን መረጃ እናገኛለን፦

ጠቅላይ ሚኔስቴሩ ለጉብኝት ወደ ፈረንሳይ አገር ባመሩበት ጊዜ አንድ የግብረሰዶማውያን ማህበር አባላቶቹ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደሚፈልጉ ገልፆውላቸው እርሳቸውም ፈቅዶላቸው ነበር። ይህን ሚስጥር የሚያውቀው የጠቅላይ ሚኔስቴሩ የቅርብ ወዳጅና አማካሪ የሆነው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ብቻ ነበር። እርሱም ይህንን ሚስጥር አሳልፎ ለኦርቶዶክስ ሃይማኖት ማህበራት በመስጠቱ ማህበራቱ የግብረሰዶማዊያንን ጉዞ በመቃወም ሊያስቀሯቸው ችለዋል።”

ይህ ክስተት ብዙዎቹን ዛሬም ሊገርማቸው ይችላል። ነገር ግን ሰውዬው በግብረሰዶማውያን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የሥልጣኑ ዙፋን ላይ የተቀመጠ መሰሪ ሃገር አጥፊ ነው። አወቁትም አላወቁትም፣ ፈለጉትም አልፈለጉትም ደጋፊዎቹና ወኪሎቹ ነፍሳቸውን ቁራጭ በቁራጭ እየቆረሱ የሚሸጡ አህዛብግብረሰዶማውያን ናቸው።

👉 እናተኩር! ግራኝ ስልጣን ላይ የወጣው እ..አ በ2018 .ም ነው

👉 ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ የነገሡት ከአድዋው ድል ብኋላ ነው፤ ፒኮኳን እናስታውሳት፤ ልክ እንደ አፄ ምኒሊክ የስጋ ማንነትና ምንነታቸው ያሸነፋቸውና በሆራ የዋቄዮአላህ መንፈስ የተጠመቁት ኦሮሞው ንጉሥ አፄ ኃይለ ሥላሴ የሰዶሟን ፒኮክ ከነነፍሷ ወደ ቤተ መንግስት አስገቧት፤ በመፈጸሚያው ወቅት ደግሞ ኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ ሃውልቷን አቆመላት።

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፬፡፮፥፯]

ዲያብሎስም። ይህ ሥልጣን ሁሉ ክብራቸውም ለእኔ ተሰጥቶአል ለምወደውም ለማንም እሰጠዋለሁና ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ ስለዚህ አንተ በእኔ ፊት ብትሰግድ፥ ሁሉ ለአንተ ይሆናል አለው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፬]

ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት።

[፪ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፪፡፫፥፬]

ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና። እኔ እግዚአብሔር ነኝ ብሎ አዋጅ እየነገረ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እስኪቀመጥ ድረስ፥ አምላክ ከተባለው ሁሉ፥ ሰዎችም ከሚያመልኩት ሁሉ በላይ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርገው ተቃዋሚ እርሱ ነው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፰]

ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፲፯]

እግዚአብሔር አሳቡን እንዲያደርጉ አንድንም አሳብ እንዲያደርጉ የእግዚአብሔርም ቃል እስኪፈጸም ድረስ መንግሥታቸውን ለአውሬው እንዲሰጡ በልባቸው አግብቶአልና።”

👉 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያ-ሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው

👉 ማንነትህን እወቅ | እያንዳንዱ የግራኝ ዐቢይ አህመድ ደጋፊ ግብረ-ሰዶማዊ ነው

👉 ሰኞ፣ መጋቢት ፳፬ ፣ ፪ሺ፲ /24 – 2010 ዓ.ም ፡ “የሕዝብ ተወካዮች” ምክር ቤት

ልክ ከሁለት ዓመታት በፊት ከየት እንደመጣ የማይታወቀው አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚንስትር ሆኖ ሲመረጥ በግብረ-ሰዶማውያኑ ፊት ቃለ መሃላ መፈጸሙን እናውቅ ነብርን? ስንቶቻችን ነን ይህን ቅሌታማ የሆነ የታሪክ ምዕራፍ የታዝበነው? ግብረ-ሰዶማውያኑ ለማ መገርሳን ከብበውት ይታያሉ፤ እነዚህን ግለሰቦች ገና ሳይታወቁ ወደ አሜሪካ አምጥተው ቀብተዋቸዋል ማለት ነው። ልጆቻቸውም አሜሪካ ነበር የሚኖሩት ተብሏል።

ኢትዮጵያን ለመሸጥ ግብረ-ሰዶማውያን ፊት መሃላ የፈጸመ፤ መሀመዳውያኑ ፊት “ወላሂ” በማለት አባይን አሳልፎ ቢሰጥ ሊያስገርመን አይችልም። ክርስቲያን ኢትዮጵያ ሆይ! ጦርነት ታውጆብሻል! በውስጥና በውጭ ግብረ-ሰዶማውያን ጠላቶሽ ዙሪያውን ተከብበሻል። መጀመሪያ የማርያም መቀነትሽን ብለውም የይሑዳ አንበሣሽን፣ ከዚያም ሴቶችሽንና ሕፃናቶችሽን ሊሰርቁብሽ ተግተዋል። ምስጋና ለፒኮክ ይህን እንድናይ/ እንድናውቅ ለረዳችን።

ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል እያንዳንዱ የግራኝ ዐቢይ አህመድ መንግስትና ተባባሪዎቹ ተቃዋሚ ይህን ቃል ማስተጋባት ይኖርበታል። ሴት ልጆችህን በባርነት እየሸጡ፣ እያገቱና እየገደሉ ጀግና እና ቆፍጣና ተባዕታይ ማንንነትህን አለስልሰውታል። ስለዚህ አሁን ማንንነታቸውን በግልጽ አሳይተውሃልና “የአብይ አህመድ ደጋፊ ሁሉ ግብረ-ሰዶማዊ ነው!” በማለት ጠላትህ አታሎ የነጠቀህን ሞራል እና የወኔ ካባ አውልቀህ መመመለስ ግዴታህ ነው። ይህ ቀላሉ የመጀመሪያ ደረጃ የውጊያ ስልት ነው።

👉 ንጉሥ አንበሣን በባዕድ ፒኮክ ተክቶ ኢትዮጵያን ለሶዶሞ እና ግብጽ በመሸጥ ላይ ያለው ባንዳ

👉 ድንቅ እኮ ነው! | ሕፃናት ደፋሪዋ የሰዶሟ ፒኮክ የንጉሥ አንበሣ ምሣ ሆነች

👉 ከኢትዮጵያ ምድር መጠረግ የሚገባቸው ከሃዲዎች ሙሉ የስም ዝርዝር

አብይ አህመድ ፣ ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ ለማ መገርሳ ፣ ታከለ ኡማ ፣ ሽመልስ አብዲሳ ፣ ጃዋር መሀመድ ፣ በቀለ ገርባ ፣ ህዝቄል ገቢሳ ፣ ዳውድ ኢብሳ ፣ አምቦ አርጌ ፣ ፀጋዬ አራርሳ ፣ አደነች አቤቤ ፣ ሞፈሪያት ካሜል ፣ መአዛ አሸናፊ ፣ ሳህለወርቅ ዘውዴ ፣ ብርቱካን ሚደቅሳ ፣ ታዬ ደንደአ ፣ ሌንጮ ባቲ ፣ ሌንጮ ለታ ፣ ዳንኤል ክብረት ፣ አለማየሁ ገብረ ማርያም፣ ብርሀኑ ነጋ ፣ ገዱ አንዳርጋቸው ፣ ደመቀ መኮንን ፣ አንዳርጋቸው ፅጌ ፣ አንዱዓለም አንዳርጌ ፣ ታማኝ በየነ ፣ አበበ ገላው

_____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Slaughtered Like Chickens’: Eritrea Heavily Involved in Tigray Conflict, Say Eyewitnesses

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 21, 2020

Despite denials by Ethiopia, multiple reports confirm killings, looting and forcible return of refugees by Asmara’s forces

In early December, Ethiopian state television broadcast something unexpected: a fiery exchange between civilians in Shire, in the northern Tigray region, and Ethiopian soldiers, who had recently arrived in the area.

To the surprise of viewers used to wartime propaganda, the Tigrayan elders spoke in vivid detail of the horrors that had befallen the town since the outbreak of war between the federal government of Prime Minister Abiy Ahmed and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the region’s longstanding ruling party, which was ousted from the state capital of Mekelle in late November.

Residents had been “slaughtered like chicken”, the elders said, their corpses abandoned to be “eaten by hyenas”. They also spoke of rampant looting and vandalism: “All government assets have been destroyed and looted,” said one.

Perhaps most revealing, however, was the implication that those responsible for the carnage were not Ethiopian federal troops, but outsiders. “You need to solve this problem immediately,” said an elder addressing the generals and newly appointed Tigray president, Mulu Nega. “How can institutions that should serve the government of the day be allowed to be destroyed and looted by hooligans who do not have Ethiopian values in them?”

Thousands are thought to have been killed, civilians among them, and nearly 50,000 people have fled to Sudan since Ethiopia’s Tigray war began on 4 November. Pitched battles involving tanks and fighter jets – as well as militia from Amhara, which borders Tigray to the south – have flattened villages and emptied towns.

But according to eyewitnesses, aid workers and diplomats, the fighting has also involved many thousands of soldiers from neighbouring Eritrea, suggesting that what the Ethiopian government calls a “law enforcement operation” bears the hallmarks of a regional conflict.

Abiy and Eritrea’s president, Isaias Afwerki, share a common enemy in the TPLF, which dominated Ethiopia’s federal government for nearly three decades before Abiy took office in 2018. Ethiopia and Eritrea fought a bloody war between 1998 and 2000, which claimed an estimated 100,000 lives.

Earlier this month the former president of Tigray, Debretsion Gebremichael, accused Eritrean forces of mass looting. Before that he alleged Tigrayan forces were fending off Eritrean divisions on several fronts. The TPLF has claimed responsibility for one of three missile strikes on Eritrea since the war began, arguing it had acted in self-defence since the airport in Asmara, the capital, which was hit by at least two rockets in the strike, had been used to launch attacks.

Refugees crossing into Sudan have also made similar claims, telling reporters and aid workers that artillery shells that hit towns in western Tigray had come from Eritrea. But confirmation has been complicated by the lack of access for outsiders, including media, and the cutting off of communications to the region. Phone lines were restored in parts of Tigray this month, but there is still no internet.

As Ethiopia’s army declares daily victories, its people are being plunged into violence

Abiy has denied all allegations, and told the UN secretary-general, António Guterres, on 9 December that he could guarantee no Eritrean troops had entered Ethiopian territory.

However, his government does acknowledge that Ethiopian troops who escaped to Eritrea at the start of the war were aided by Eritreans who fed, clothed and armed them before they returned to the fight in Tigray.

The Eritrean people are not only our brothers,” Abiy told parliament last month. “They have also shown us practically that they are friends who stood by our side on a tough day.”

But diplomatic sources have backed accusations that Eritrean soldiers have been actively involved in combat inside Tigray. Reuters, which interviewed several unidentified diplomats in the region and a US official, revealed earlier this month that the US government believed Eritrean soldiers had crossed into Ethiopian territory in mid-November via three northern border towns: Zalambessa, Rama and Badme.

A spokesperson for the US state department later confirmed the details, marking a shift among US officials, who have previously praised Eritrea for its “restraint”. “We are aware of credible reports of Eritrean military involvement in Tigray and view this as a grave development,” said the spokesperson. “We urge that any such troops be withdrawn immediately.”

In the lingo of the state department that means they have intercepts, satellites and maybe even human intelligence as well,” a top EU diplomat in the region told the Guardian. “From everything we’ve been told it is incontrovertible they [Eritrean troops] are involved. It’s absolutely clear.”

Mesfin Hagos, a former Eritrean defence minister turned opposition figure, said in an article for online publication African Arguments, that Isaias had deployed four mechanised divisions, seven infantry divisions and a commando brigade, citing sources in the defence ministry among others.

Wallelegn, a Tigrayan working in Shire when the war began who later escaped to the Ethiopian capital, Addis Ababa, told the Guardian that the “Eritreans were really leading the Ethiopian forces in the area”.

Their uniform is different and they are relatively old and skinny compared with the Ethiopian defence forces,” he said. “In the early days of their arrival to Shire they were looting, randomly shooting, mainly youngsters, and burning factories.”

He added: “At first the Ethiopian forces were emotional, and were not doing much to stop the attacks. But later on they started to take charge [and impose order].”

Tigray is also home to around 100,000 refugees from Eritrea, many of whom have fled indefinite national service and military conscription. When the war began they were caught in the middle and cut off from relief supplies.

A humanitarian worker in Shire told the Guardian that many refugees in Hitsats camp fled as soon as troops from Eritrea arrived in the vicinity on 19 November. According to the source, the approaching “north force” – a reference to Eritrean troops crossing the border from the north – armed refugees before looting property, slaughtering livestock and burning crops.

A senior UN official told the Guardian they had received similar allegations, including of the killing of three security guards employed by the UN at Hitsats camp who tried to prevent the abduction of refugees, and the forced conscription of refugees to fight alongside the Eritrean army.

On 11 December, the head of the UN refugee agency said it had received an “overwhelming” number of reports of Eritrean refugees in Tigray being killed, abducted or forcibly returned to Eritrea over the past month. That same day Ethiopian authorities started putting Eritrean refugees in Addis Ababa on buses and returning them to Tigray against their will. The Ethiopian government said it was “safely returning” refugees to camps where there would be access to “service delivery systems” in order to process their cases.

In recent days, according to a refugee based in Adi Harush camp, south of Hitsats, Eritrean soldiers accompanied by Ethiopian troops have patrolled the camp on the hunt for individuals. “They were searching name-by-name and home-to-home. Their main target seems to be opposition members,” said the refugee, who asked for anonymity for fear of reprisals.

Eritrean state television, the only broadcast media in the country, has made no mention of the conflict in Ethiopia since it began, Eritreans living in Asmara say. President Isaias has not uttered a word in public in response to the missiles fired at Asmara last month.

Source

__________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: