Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2020
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    242526272829  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የካቶሊኩ ካርዲናል ብርሃነየሱስ | መጤ ሙስሊሞች በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ግፍና በደል እየፈጸሙ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2020

የሚገርመው፤ መንግስቱ ኃይለ ማርያም የተዋሕዶ ጳጳስን አቡነ ቴዎፍሎስን በአረመኔያዊ መልክ በሲባጎ አንቆ ገደላቸው፣ አንድ የተዋሕዶ ትውልድንም በጭካኔ ጨፈጨፈ፣ የካቶሊኩን ቄስ እና የ ፕሮቴስታንቱን ፓስተር አሠራቸው፤ የዋቄዮአላህ ተከታዮችን ግን የቀበሌና ከፍተኛዎች መሪዎች፣ አሳሪዎች፣ ገዳዮች፣ ሰሜኑንም በጦርነትና በረሃብ የሚቀጩ ባለ ሥልጣናት እንዲሆኑ አደረጋቸው፤ ከዚያም የራሴ የሚለውን ሕዝቡንም እየወለደ እንዲባዛና መላዋን ኢትዮጵያንም እንዲወርር “የመሠረተ ትምህርት ዘመቻ” ጀመረለት።

____________________________

Leave a comment