Archive for March, 2020
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2020
ጣሊያን አሜሪካዊው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔኦ/ Mike Pompeo የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሜሪካኖችን ወደ አሜሪካ ለማምጣት ፈቃደኛ የሆነ ብቸኛ የአየር መንገድ ታክሲ ስለሆነ ለከሃዲ አብዮት አህመድ ስልክ ደውለው አመስግነውታል። ቅኝ ተገዥ ኢትዮጵያ ታመሚ! አየር መንገዱንም ከእንግዲህ “ኮሮና ኤር” ማለት ይችላሉ! አየር መንገዳችንን ለ75 ዓመታት ያህል ያለምንም መሰናከል ፣ በሁሉም የኢትዮጵያ መንግስታት ሲያዘጋጁት የነበሩት ለዚህ ዘመን እንደነበር እያየነው ነው።
____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: ማይክ ፖምፔኦ, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ኒው ዮርክ, አሜሪካ, ኢትዮጵያ, እንቁጣጣሽ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, የኢትዮጵያ አየር መንገድ, ጣልያን, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Italy | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2020
***UPDATE – ዝመና***
+++ የኒው ዮርኩ አገረ–ገዥ ወንድም የCNN ጋዜጠኛው ክሪስ ኮሞ/ Chris Cuomo (ከጁሊያኒ ጋር ግራ የተጋባው) በኮሮና መያዙ ታወቀ። አገረ ገዥው አንድሪው ኮማ ወንድሙ እናታቸውንም ሳይበክላት አይቀርም የሚል ስጋት አለው። ኦ! ኦ! ይህን ቪዲዮ አይቶ ይሆን?
+++ ጣሊያን አሜሪካዊው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔኦ/ Mike Pompeo በመላው ዓለም የሚገኙ አሜሪካውያን ወደ ዩ.ኤስ አሜሪካ በአስቸኳይ እንዲመለሱ ጥሪ አቀረቡ።
+++ ጣሊያን አሜሪካዊው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔኦ/ Mike Pompeo የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሜሪካኖችን ወደ አሜሪካ ለማምጣት ፈቃደኛ የሆነ ብቸኛ የአየር መንገድ ታክሲ ስለሆነ ለከሃዲ አብዮት አህመድ ስልክ ደውለው አመስግነውታል። ኢትዮጵያ ታመሚ!።
+++ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ብቸኛው የዓለማችን የኮሮና አህያ ታክሲ
የኮሮና ጣጣ ሁለተኛ እንቁለጣጣሽ/ 911 ነው።
ከ19ዓመታት በፊት በእንቅጣጣሽ ዕለት በኒው ዮርክ ላይ ጥቃት የፈጸሙት ሳውዲዎችና ግብጾች ነበሩ። ያመቻቸላቸውስ የጣልያን ማፍያ ይሆን?
ኒው ዮርክ ግዛትና ከተማዋ – በኮሮኖ ክፉኛ የተመቱት የአሜሪካ ክፍለ ሃገሮች ሆነዋል። ዝነኛው የኢምፓየር ስቴት ህንፃ “ዘውድ/ኮሮና” በዛሬው ዕለት ደም አብርቶ ይታያል። ይህን ቪዲዮ አዘጋጅቼ ስጨርስ በመላው የኒው ዮርክ ግዛት 66 ሺህ 600(666)ሰዎች በወረርሽኙ መለከፋቸው እና 1218 ሰዎች መሞታቸው ታውቋል።
በአውሮፓ በወረርሽኙ ክፉኛ የተጠቃችው ጣልያን በሰሜን አሜሪካ ደግሞ ኒው ዮርክ ግዛት ናቸው።
የጣልያን እና ኒው ዮርክ ግኑኝነት በጣም ምስጢራዊ ነው። የቀድሞው ኒው አምስተርዳም በእንግሊዞች ተይዛ ኒው ዮርክ ከተባለችበት ዘመን አንስቶ ጣልያኖች ከግንባታ ሥራ እስከ ማፍያ ንግድ የተቆጣጠሯት የጣልያን ዝርያ ያላቸው አሜሪካውያን ናቸው።
በኮሮና ክፉኛ የተጠቁት ጣልያን እና ኒው ዮርክ የሚከተለው የጣልያን ሰንሰለት ያስተሳስራቸዋል፦
👉 ጣልያን አሜሪካዊ ቍ. ፩
የኒው ዮርክ አገረ–ገዥ አንድሪው ኮሞ/Andrew Cuomo
👉 ጣልያን አሜሪካዊ ቍ. ፪
የኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ ቢል ዴ ብላሲዮ /Bill de Blasio
👉 ጣልያን አሜሪካዊ ቍ. ፫
በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት / እንቁጣጣሽ መስከረም፩ / ፲፱፻፺፬ / Sep 11, 2001 ዓ.ም
ኒው ዮርክ በሽብርተኞች ስትጠቃ የነበሩት ከንቲባ ሩዶልፍ ጁሊያኒ / Rudolph Giuliani
👉 ዘመነ ኮሮና – አሜሪካዊ ግራ መጋባት
የአሜሪካው CBS ቴሌቪዥን በብሪታኒያው “SkY TV” ላይ ቀርቦ የነበረውን የጣልያን ሆስፒታልን
ምስል በመውሰድ የኒው ዮርክ ሆስፒታል እንደሆነ አድርጎ አቀረበው።
ወገኖች፡ ከባቢሎን ኒው ዮርክ፣ ከባቢሎን ሳውዲ አምልጡ!
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: 9/11, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ኒው ዮርክ, አሜሪካ, ኢትዮጵያ, እንቁጣጣሽ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, ጣልያን, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Italy | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2020
የንጋት ልጅ አጥቢያ ኮከብ/ሉሲፈር ኩሬ በ አኩሬ?
ባለፈው ቅዳሜ በደቡብ ምዕራብ ናይጀሪያ አኩሬ ከተማ ከሰማይ ወረደ የተባለ ተወርዋሪ ኮከብ ወይም ሚትዮራይትስ /ሜትዮሮይድስ ቸርቾችንና መቶ የሚሆኑ ቤቶችን ማፈራረሱ ታውቋል። በቦታው ከፍተኛ የፍንዳታ ድምጽ ተሰምቶና ጥልቅ የሆነ አዲስ ኩሬ ተገኝቶም ነበር። ምንም እንኳን አንዳንዶች፡ የአገረ–ገዢውን ጨምሮ፡ ይህን ኃይለኛ ፍንዳታ የፈጠረው በጭነት መኪና የተወሰደ ቦምብ ነው ቢሉም ቅሉ በይፋ ግን፡ ባለሙያዎች አሁን እንዳረጋገጡትም፡ የ 43 ዲግሪዎች አንግል የሚሸፍን ስፍራ ላይ ኩሬ የሠራ ሜትዮሮይድስ / ሚትዮራይትስ ወይም ተወርዋሪ ኮከብ ነው።
በሰማይ ላይ የሚመላለሱ ልዩ ልዩ የሰማይ ሠራዊት ከዋክብት ተወርዋሪ ኮከብ ወይንም ሚትዮራይትስ/ ሜትዮሮይድስ የሚባሉት የሚባሉት ድንጋያማ አለቶች የኮሜትና አስትሮይዶች ቅሪቶች ናቸው። ኮሜትም አስትሮይድም ግዙፍ አለቶች ናቸው። እነዚህ አካላት ወደ መሬት ወይም ወደ ሌላ አካል ቀረብ ሲሉ እየተሰባበሩ፣ እየተሰባበሩ ይመጡና፤ መሬት በፀሐይ ዙሪያ ስትሽከረከር እነርሱን ስለምትስብ፣ ወደመሬት እየመጡ ብዙዎቹ ተቃጥለው ያልቃሉ።
የሚገርም ነው፤ ባለፈው ዓመት ላይ በዚህችው አኩሬ ከተማ የአንድ ዓመት ህፃን ልጅ በማምለኪያው ቦታ ተቀብሯል በሚል ያልተጣራ ወሬ ሰልፈኞች ሌላ የመናፍቃን ቸርች አቃጥለው ነበር ። ህፃኑ በቸርች ውስጥ ከእናቱ ጋር የታየው ከወር በፊት ሲሆን፤ ከቸርቹ ሳይወጣም በዚያው የውሃ ሽታ ሆኖ ቀርቶ ነበር።
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Akure, ሜትዮሮይድስ, ተወርዋሪ ኮከብ, ቸርች, ናይጄሪያ, አኩሬ, አፍሪቃ, ኩሬ, የንጋት, Church, Meteorite, Nigeria | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2020
እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በምህረት ተቀብሎ ከቅዱሳን ኅብረት ይደምርልን! አሜን!
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መነኩሴ, መንፈሳዊ ውጊያ, አባ ሀብተወልድ, አውሬው, ዋልድባ ገዳም, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ግድያ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2020
____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሉሲፈር, መስጊድ, መንፈሳዊ ውጊያ, ቤተክርስቲያን, አውሬው, ካቴድራል, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, የክርስቶስ ተቃዋሚ, የወደቀው መልአክ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2020
ሉሲፈራውያኑ ልክ ኮሮናን እንደሚፈጥሩ “ኮንታጂየን” የተባለውን ፊልም አስቀድመው እንደሰሩት፤ ሽብር ፈጣሪዎቹ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎችም ከዓመት በፊት በደንቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ያሰቡትን ዲያብሎሳዊ ዕቅዳቸውን አስቀድመው ነግረውን ነበር። እንደተለመደው፡ እንደ እባብ በለሰለስ መልክ!
የእነዚህ ምስኪን እህቶቻችን መጥፋት ጉዳይ ለቅንጣት እንኳን ሳያሳስባቸውና በክርስቲያኖችም ላይ የሚካሄደው ሽብር ትንሽ እንኳን ሳይከነክናቸሁ አሁን ከኮሮና ጋር በተያያዘ ለዚህ ፀረ–ኢትዮጵያ አውሬ መንግስት የገንዘብ መዋጮ ለማሰባሰብ ብቅ ብቅ ያላችሁ ከሃዲዎች ሁሉ በሳሙና የታጠባችሁትን እጃችሁን ኮሮና ትኮርኩርባችሁ!!! እንዴት ሰው ለልጆቹ አጋችና ገዳይ ድጋፍና ገንዘብ ይሰጣል? ወራዶች! ውዳቂዎች! አንድ ኦሮሞ ወይም እስላም ያልሆነ ኢትዮጵያዊ ኦሮሞና እስላም ላልሆኑት ክርስትያን ኢትዮጵያውያን መጨፍጨፊያ ይሆን ዘንድ መሣሪያ መግዢያ ላይ ሊውል የሚችል ገንዘብ ለማሰባሰብ እንዴት ይነሳሳል? ምን ዓይነት መርገም ነው?! በየትኛው መንፈስ ቢለከፉ ነው? በዋቄዮ–አላህ?
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ለማ መገርሳ, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞዎች, ኮሮና ቫይረስ, ዘረኝነት, የታገቱ ተማሪዎች, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ, ገንዘብ መሰብሰብ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ክርስቲያን, ፋሺዝም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2020
___________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: 666, መምህር ገብረ መስቀል, መቅሰፍት, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ኢትዮጵያ, ኮሮና ቫይረስ, Corona Virus | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2020
👉 “ፓቻማማ + አቴቴ + ሺቫ“
ይህ የጣልያን አሳዛኝ ሁኔታ የሚያስተምረን ነገር ቢኖር ከተመሳሳይ መቅሰፍት ለመዳን መስቀል አደባባይ ላይ የተተከሉትን የኢሬቻ ዛፎች ዛሬውኑ ቁረጡ። አዲስ አበባ፣ ደብረዘይት፣ ናዝሬት መላዋ ኢትዮጵያ ከዋቄዮ አላህ፣ ከኢሬቻ ቃልቻ ቆሽሻ መንፈስ በፍጥነት መጽዳት እንዳለባቸውና መመለክና መፈራት ያለበት ብቸኛ አምላክ እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን ነው። በመሰቀል–ደመራ ወቅት በመስቀል አደባባይ ሲፈረግጥ የነበረው በሬ እኮ እንደ አንድ ምልክት ሊሆነን በተገባ ነበር።
ዋቄዮ–አላህ የፈጠራቸው ሴት አማልክት በአፍሪቃ /በኦሮሞዎቹ “አቴቴ፣ በደቡብ አሜሪካ አማዞናስ ዙሪያ “ፓቻማማ” በህንድ “ሺቫ ከእነ ሦስት ልጆቿ/ቹ፤ ሳትቫ፣ ራጃስ፣ ታማስ“። ሁሉም የአል–ላት፣ አል–ኡዛ እና አል–ማናት አቻዎች መሆናቸው ነው።
የጨረቃው አምላክ አላህ–ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦
👉 አል–ላት፤
👉 አል–ኡዛ
👉 አል–መናት
ነበር፡፡
👉 እ.አ.አ ጥቅምት 4 ቀን 2019 ዓ.ም. – ጣዖት አምልኮ ሥነ–ስርዓት በቫቲካን
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ እና ሌሎች ቀሳውስት በቫቲካን የአትክልት ስፍራዎች ላይ ያካሄዱት የዛፍ ተከላ ሥነ–ስርዓት።
***በዓላቱ – መስከረም/ጥቅምት ላይ ተከታትለው ይውላሉ***
(ኢሬቻ + ሺቫ(ሙሩጋን) + ዱርጋ (ሴት የዛፍ አምላክ) + ፓቻማማ + ሃሎዊን)
በአምልኮ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ከአማዞን የመጡ ሰዎች ሁለት ከእንጨት የተሠሩ የእርጉዝ ሴቶች ሐውልቶችን(ፓቻማማ)ጳጳሱ ፊት ተንበርክከው ሲያመልኩ ይታያሉ።
በዛፍ ተከላ ሥነ ስርዓት ላይ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የጣዖቷን ፓቻማም ሐውልት ባረኳት
👉 ካርዲናል በርክ ጳጳስ ፍራንሲስኮን ወቀሱ፦
ታዋቂው የአሜሪካ ካርዲናልና የቫቲካን ከፍተኛ ዳኛ ሬይመንድ በርክ፦ “የደቡብ አሜሪካው የአማዞን ሲኖድ ያመጣት ጣዖት “ፓቻማማ“፣ እና የዛፍ ተከላ ሥነ–ስርዓቱ አጋንንታዊ ኃይልን በቫቲካን አስገብተውብናል፤ ከፓቻማማ ጋር ሰይጣን ቤተ ክርስቲያን ገባ፤ ብቸኛዋ ወላዲተ አማልክ ድንግል ማርያም ናት። ከዚህች ጣዖት ጋር የመጣው የሰይጣን መንፈስ ከቫቲካን ይወገድ ዘንድ በክርስቶስ ስም መጸለይ ያስፈልጋል፤ የቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ ከእነዚህ የክፋት ኃይሎች መጽዳት አለበት።” ሲሉ ብሶታቸውን ገና ኮሮና ከመታወቋ በፊት አሰሙ።
👉 የእስልምና ጣዖት አምልኮ በቫቲካን
ሮማን ካቶሊኮች እ.አ.አ በ1960ዎቹ በ ሁለተኛው የቫቲካን ጉባኤ ላይ ለአንድ ዓለም ሃይማኖት ምስረታ መሰረቱን ከጣሉበት ዕለት አንስቶ በተቻላቸው መጠን “ክርእስላም”/ “Chrislam” የተሰኘ የእነርሱን ክርስትና እና እስልምናን ያጣመረ አዲስ ሉሲፈራዊ ሃይማኖት ለመመስረት እየታገሉ ነው።
👉 ይህ በቫቲካን ታይቶ አይታወቅም፦
አንድ የቱርክ ኢማም ንግግር አድርግ ተብሎ ሲጋበዝ፤ ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን የሚረግመውንና “አል–ፋቲሃ” የተሰኘውን የእስልምና “ፀሎት” ክፍል “ እንደ እባብ እየነዘረ ለቀቀው።
👉 ሁለተኛው የፊሊፒንስ ካቶሊክ ቄስ፦
ጣዖታቱ “ፓቻማማ” + “አቴቴ” + “ዮጋ” + “ሃሪ ፖተር” + “አላህ” ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመግባታቸው ሰይጣን ዛሬ ብዙ ክርስቲያኖችን በአጋንንቱ ሊበክላቸውና ሊለክፋቸው በቅቷል።
“እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ፡፡[ዘጸ ፳፥፪፡፫፟]
የሚለውን ትዕዛዝ በመሻራችን ነው “ኮሮና” የመጣችብን።
ቸሩ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ከዋቄዮ–አላህ መንፈስ እና ከታዘዘው መቅሰፍት ሁሉ ይጠብቅልን! ለዘለዓለሙ አሜን!
👉 ገነ ማስተዋሌ ነው፦
ቪዲዮው ልክ የ22፡00 ደቂቃዎች እርዝመት አለው። ፳፪ / 22 ማክሰኞ ይውላል– ኡራኤል
በዚህ ዕለት ምን ይከሰት ይሆን?
___________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: ሂንዱ, መቅሰፍት, ሦስት የጣዖት አማልክት, ቫቲካን, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, አማዞናስ, አቴቴ, ኢትዮጵያ, እርግማን, እስላም, ኦሮሞ, ካቶሊክ, ኮሮናቫይረስ, ዋቄዮ አላህ, የቀሳውስት ሞት, የጨረቃ አምላክ, ደቡብ አሜሪካ, ጣልያን, ጳጳስ ፍራንሲስኮ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፀረ-ክርስቶስ መንፈስ, ፓቻማማ, Ethiopia, Italy | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2020
[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፬፥፰፡፲፩]
“ቃየልም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየል በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም። እግዚአብሔርም ቃየልን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን? አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።”
ከዳግማዊ ግራኝ፣ ዳግማዊ ቃየል አህመድ አፍም ልክ የቃየልን ዓይነት አነጋገር በተደጋጋሚ በመስማት ላይ ነን፦
👉 “አንድ ስመኘው በቀለ የሚባል ሰው ሞተ…አልውቀውም እኮ…”
👉 “እኔ ቤተ ክርስቲያን አላቃጠልኩም: ካህናትን አልገደልኩም: ግፍ አልሰራሁም ስለዚህ ይቅርታ አልጠይቅም”
👉 “አላየሁም አልሰማሁም!” (ለገጣፎ ለይ የድሆች ቤት በጠራራ ፀሀይ በቡልዶዘር ሲፈራርስና ሲደረመስ)
👉 “እኔ የከተማ አስተዳዳሪ አይደለሁም”
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ቃለ መጠይቅ, አምባሳደር ስዩም, አብይ, ኢትዮ-ፊረም, ኢንጂነር ስመኘው, ክህደት, የህዳሴ ግድብ, ጋዜጠኛ የየሰው, ግብጽ, ግድያ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2020
ጣልያናዊው ኢጴስ–ቆጶስ “አቡነ አንጄሎ ሞረሺ” ይባሉ ነበር። በደቡብ ኢትዮጵያ በዲላ እና ጋምቤላ ያገለገሉ ሲሆን ወደ ጣልያን ከተመለሱ በኋላ ነበር በኮሮና ቫይረስ የተያዙት። ነፍሳቸውን ይማርላቸው!
የሚያሳዝን ነው፤ እስከ አሁን በአጠቃላይ ፷/ 60 የካቶሊክ ቀሳውስት በኮሮና ሞተዋል፤ ግን ለምን ጣልያን? ለምን ካቶሊኮች፣ ለምን ፕሮቴስታንትና ሙስሊም በሆኑት ሃገራት? እንግዲህ እስከ አሁን በይብለጥ እየተጠቁ ያሉት እንደ ግብጽ፣ ኢራን፣ ሳዊዲ አረቢያና ቱርክ የመሳሰሉት ሙስሊም ሃገራት፣ እንደ ጣልያን፣ ስፔይን፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ብሪታኒያ እና ዩ.ኤስ አሜሪካ የመሳሰሉት የካቶሊክ እና ፕሮቴስታንት ሃገራት ናቸው።
ግብዝነት እንዳሆንብን እና በይበልጥ እንዳይፈታተነን መጠንቀቅ ቢኖርብንም፤ አሁን ባለው መጠይቅ ያለብን በአውሮፓ እንኳን ለምን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆኑት ግሪክ፣ ቆጵሮስ ሩሲያ፣ ጆርጅያ፣ አርሜኒያ፣ ቡልጋርያ፣ ሩማኒያ ወይም ሰርቢያ እስካሁን የኮሮና ሰለባ የሆነ ሰው የለም። ለምን? እንዴት?
ለወገኔ እንደ ማጽናኛ የምለው በተቀደሱት የኢትዮጵያ ተራራዎች እንደ አዲስ አበባ ከባሕር ከሁለት ሺህ ሜትር በላይ ከፍታ ባላቸው ቦታዎች ኮሮና ቫይረስ ድርሽ የማለት አቅም ያለው አይመስለኝም። በተጨማሪ በእነዚህ ቦታዎች ወባ አለመኖሩ የሚጠቁመን ነገር አለ።
_______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, Life | Tagged: ቫቲካን, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ቻይና, ኢትዮጵያ, ኤጲስ-ቆጰስ ሞሬሺ, ካቶሊክ, ኮሮናቫይረስ, የቀሳውስት ሞት, ጣልያን, ጳጳስ ፍራንሲስኮ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Ethiopia, Italy | Leave a Comment »