የግራኝ አብዮት አህመድ ሞግዚትና አርአያ የቱርኩ ፕሬዚደንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን የሚከተለውን ተናግሮ ነበር፦
መስጊዶቻችን ምሽጎቻችን ናቸው ፣ ደብሮቻቸው የራስ ቁሮቻችን ፣ ሚናሬቶቹ ሳንጃዎቻን እና አማኞቻችን ወታደሮቻችን ናቸው ፡፡
„The mosques are our barracks, the domes our helmets, the minarets our bayonets and the faithful our soldiers…“ -Recep Tayyip Erdogan
ከ 20 ዓመታት በፊት ነፋስ ስልክ–ላፍቶ በሚገኘውና ብዙ ምስጢራትን(ጽላታትን) በያዘው ድንቁ የአበው አብርሃም ገዳም ዙሪያ ያለውን ጫካማ ቦታ የሳኡዲው ወኪል ሸህ መሀመድ አላሙዲን የመዝናኛና መናፈሻ ፓርክ ልሥራበት ብሎ እንደነበረና መለስ ዜናዊም ውድቅ እንዳደረገበት እናስታውሳለን። በቦታው ከሌሎች ዓብያተክርስቲያናት ጎን የጻድቁ አብርሃም ቤተክርስቲያን እንዲመሠረት ተደርጎ ነበር። በዚህ የተቆጨው አላሙዲን ግን እባባዊ በሆነ መንገድ በመምጣት ልክ እዚሁ ቤተክርስቲያን ግርጌ ሥር የእስላማዊቷ ቻድ ኤምባሲ እንዲገነባ አደረገ። የህንፃው አሠራርም (ሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ) ልክ መስቀል አደባባይ እንደተሠራውና “ጎንደሬ” በመባል እንደሚታወቀው የአላሙዲን ሕንጻ የመስጊድ ቅርጽ የያዘ ነው።
ባለፉት ሁለት ዓመታት የጻድቁ አብርሃም ገዳም ጫካ ቀስበቀስ እየተመነጠረና ቤቶች እየተሠሩ ኦሮሞዎች ብቻ እንዲሰፍሩበት ተደርጓል። ያ የምታዩት መስጊድ የተሠራበት ቦታ ከሦስት ዓመታት በፊት ጥቅጥቅ ያለ የሚያምር ጫካ ነበር። ጉድ ነው፤ ሂዱና ተመልከቱ!
በነገራችን ላይ ይህ ለመስጊድ የሚሆን ቦታ ወረራ በመላው የአዲስ አበባ ሠፈሮች ተጧጥፎ በመካሄድ ላይ እንደሆነ ባለፈው ዓመት ላይ አውስቼ ነበር። ክፍት የሆነ ቦታ ላይ፡ በተለይ የተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አጠገብ፡ መጀመሪያ ላይ ኮንቴነር ነገር አምጥተው ዱቅ ያደርጉታል፤ ከዚያም ሰብስብ ብለው ለጥቁሩ ድንጋይ በቀን አምስት ጊዜ መስገድ ይጀምራሉ፤ ከዚያ ቁጥራቸው ከአሥር ሲበልጥ መስጊድ ካልሠራን ሜንጫ እናወጣለን “አላህ ስናክ ባር!” በማለት ማስፈራራት ይጀምራሉ
….ከቀዳማዊው ግራኝ አህመድ የጥፋት ታሪክ የማይማር፣ አብዶ አሊ ከተባለው የአዲስ አበባ ከንቲባ መስጊድ ግንባታ የአምስት ዓመት ጂሃድ ዘመን ያልተማረ ትውልድ ነው ያለው፤ እብድ የሚከተል ደካማ ትውልድ….ያው እንግዲህ ተፈጥሯዊ ደኖችን(የሕይወት ዛፍ) እየመነጠሩ ፈረንጅ የሰጣቸውን ችግኞችን የሚተክሉት እብድ ተከታዮቹ፡ እነ አብዮት አህመድ አሊ እና ታከለ ኡማ ዛሬም ደገሙት፤ ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ እንግዲህ ላለፉት 1400 አመታት የእስልምና ዲያብሎሳዊ አካሄድ ይህንን እንደሚመስል መገንዘቡ የእኛ ግዴታ ነው። ካልሆነ እሮሮውና እየየው ይቀጥላል።
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ደኖች እየቀነሰ ለመጣው የብዝሃ ሕይወት የመጨረሻ መጠለያ ናቸው ስንል የአበው አብርሃም ገዳም አንዱ ምስክር ነው። ታዲያ አሁን በገዳሙ ዙሪያ የሚገኘውን ድንቅ ደን እየመነጠሩ “ችግኝ ተካይ” ወራሪዎችን በአካባቢው ማስፈራቸው፤ በመንፈሳዊ ሕይወት ከሚያስከትለው ድርቅ ጎን በአዲስ አበባ ከተማ ጥቂት ጫካዎች ላይ በጣም ከፍተኛ ወንጀል እየተፈጸመ መሆኑን እያየን ነው። በተለይ መስጊድ የሚሠራበት ቦታ ሁሉ ድርቅ እንደሚያመጣም አይተነዋል።
ለማንኛውም፡ ቀደም ያሉት ኢትዮጵያውያን አባቶች በዲያብሎስ ተታለው(የናግራን ክርስቲያኖች መስለዋቸው) የመጀመሪያዎቹን መሀመዳውያን መቀበላቸው ቀናተኛውን አምላካችንን እግዚአብሔርን አስቆጥተዋል። ሕዝቧ የራሱን እና የአምላኩን ጠላት ለይቶ በማየት ለመዋጋት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ላለፉት 1400 ዓመታት በጣም ብዙ መስዋዕቶችን ለመክፈል ተገድዷል። ምከረው ምከራው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው! እንዲሉ። ሆኖም በመላው ዓለም፡ በተለይ በኢትዮጵያ ሃገራችን ለውድቀቷ ካለሆነ በቀር ምንም ዓይነት በጎ ነገርና ይህ ነው የሚባል አዎንታዊ አስተዋጾ አበርክቶ የማያውቀውን እስልምናን ዛሬም ሌላ ብዙ ጥፋት ካስከተለ በኋላ ከእነ ሰይጣን ቤቱ በቅርቡ ከኢትዮጵያ ምድር ቸሩ እግዚአብሔር በእሳት ይጠርገዋል። በዚህ 100% እርግጠኛ ነኝ!
መምህር ዘምደኩን በቀለ እንዳካፈለን፦
አሁን የኦሮሚያ ባንዲራ ተውለብልቦበታል። ተክቢር አላህ ወአክበር ተብሎበታል። በቃ መስጊድ ሆኗል፣ ሆኗል በቃ። አከተመ።
ቻይና በሁለት ቀናት ውስጥ 1ሺ መኝታ ያለው ሆስፒታል ገንብታ ዓለምን ጉድ እንዳስባለችው ሁሉ ፥ በኢትዮጵያም በአዲስ አበባ ከተማ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ቀበሌ 01 በሚገኘው ኃይሌ ጋርመንት ተብሎ በሚጠራው ግሪን ኤርያ ላይ የወሀቢይ እስላም በዛሬው ዕለት በፎሊስ አጋዥነት በወረራ በያዘው መሬት ላይ እኔ ነኝ ያለ መስጊድ ገንብቶ ለአገልግሎት አብቅቷል።
በቀጣይ የካርታው ነገር ብዙም አያሳስብም ተብሏል። አህመዲን ጀበል ለታከለ ኡማ ስልክ ይደውላል። ታከለ ኡማ ለአቢይ አሕመድ ስልክ ይደውላል። ዐቢይ አሕመድ በአሰቸኳይ ይሠራላቸው ዘንድ ትእዛዝ ያስተላልፋል። አከተመ።
በቀጣይ በአዲስ አበባ ያሉ ክፍት ቦታዎች በሙሉ መስጊድ ይሆኑ ዘንድ የወሀቢይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ወስኗል። ፎሊስ፣ ወታደር፣ መከላከያና ፌደራልም አያገባቸውም። ሕግና ሕጋዊነት ከሐገሪቱ ብን ብለው ጠፍተዋል። በቸርነቱ መሽቶ የሚነጋላት ሀገር ነው ያለን።