Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2020
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    242526272829  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February 4th, 2020

የደቡብ አፍሪቃ ዝንጀሮ የአንበሳ ግልገል አገተ | የኦሮሞ ዝንጀሮ አብዮት አህመድ ሴት ተማሪዎችን አገተ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2020

ይህን የአንበሳ ግልገል ሳይ የደምቢዶሎ እህቶቻችን ናቸው ብልጭ ብለው የታዩኝ።

እህቶቻችን የታገቱት በአላጋጩ እና ተሳላቂው አብዮት አህመድ ነው። 100% ያው እያያችሁት ነው፤ የም ዕራባውያኑን ርካሽ የስነልቦና ጨዋታ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ በሙከራ መልክ ለማዋል አማካሪዎቹ እነ ዶ/ር ወዳጄነህ የሰጡትን “አበባ” በማንሳት (ችግኙ አበበ) የታገቱትን ሕፃናትና እናቶች ሰቆቃ ለማረሳሳት፣ የሕዝቡን ቁጣ ለማቀዝቀዝ ሞክሯል። ይህ ጨካኝና አላጋጭ ግለሰብ ለሁለት ወራት ያህል ኢትዮጵያውያን ዝም ማለታቸውን ዝም ብሎ በመታዘብ ከቆየ በኋላ አሁን “አሉታዊውን” “በአዎንታዊ” የመተካት የስነልቦናዊ ሙከራዎች በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ለማካሄድ በመድፈር ላይ ነው። “ምንም አታመጡም!” ነው ጨዋታው።

ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚል ሁሉ ያለምንም ቅድመ ዝግጅት ወደ አራት ኪሎ በማምራት ይህ ወራዳ ከምኒሊክ ቤተ መንግሥት እስካልወጣ ድረስ የግቢውን አጥር በቁጣ መነቅነቅ ይኖርበታል።

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቻይና ትልቅ ሆስፒታል በ8 ቀን ሠራች | የኦሮሞ ቫይረስ በአንድ ሰከንድ ጥገት ላም – መቶ ፈሪ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2020

ቻይና ሆስፒታሉን የገነባችው የኮሮና ቫይረስ መነሻ በሆነችው ዉሃን ከተማ ሲሆን የግንባታው ስራን አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት ስምንት ቀናት ብቻ ነው ያስፈለጉት።

ሆዎሸንሻን የሚል ስያሜ ያለው ይህ ሆስፒታል አንድ ሺ የህሙማን አልጋዎች ሲኖሩት ፥ በሌላ በኩል ደግሞ አጥፊው የኦሮሞ ቫይረስ እራሱን ኦነግሸኔ፣ አበባ አባገዳ ቅብርጥሴ እያለ ክርስቲያኖችን ያጠቃል፣ ሴት ተማሪዎችን ያግታል።

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: