Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2020
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    242526272829  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February 8th, 2020

በእንግድነት ተቀብለን ዛሬ ውጡ ይሉናል? በገዛ አገራችን እንግዶች ሆንን እኮ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2020

የመንግስት ሠራዊት ወደ ቤተክርስቲያን ሄዶ በክርስቲያኖች ላይ ለሦስት ሰዓት ያህል ተኩስ እየከፈተ ንጹሐንን ለመግደል የተሠማራባት አንዲትም የዓለማችን ሃገር የለችም፤ ያውም አፍሪቃውያን መሪዎች እየጎረፉባት ባለችው የአፍሪቃ ዋና ከተማ። ይህ ወንጀል፤ ከጠፉት እህቶቻችን ጉዳይ ጎን እንዲሁ በቀላሉ በዝምታ መታለፍ የለበትም፤ በጭራሽ!በሌላው ዓለም እንደነዚህ ለመሳሰሉት ወንጀለኛ መሪዎች የሞት ፍርድ ይሰጣቸው ነበር። ይህን ያህል ወንጀል ያልሰራው የቀድሞው የፓኪስታን ፕሬዚደንት ሙሻራፍ እንኳን የሞት ፍርድ ተሰጥቶታል። በፕሬዚደንት ትራምፕ ላይም ለማይረባ ነገር ስንት ድራማ እንደተሠራ እንደሆነ እያየን ነው። አብዮት አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ታከለ ኡማና ለማ መገርሳ በፍጥነት እስካልተጠረጉ ድረስ የሕዝቡ ሰቆቃ ይቀጥላል።

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: